Telegram Web Link
«ማን ነበር ጨፍ*ጫፊው...⁉️
---------------------------
አንብበት ታሪካችሁን እወቁ!!
ሙስሊሞች በደንብ ንቁ !!
እጂግ በጣም እንንቃ!!
በደሉ ግፉ እንዳበቃ!!


ለምን ግን በዚህ ልክ ትሆናላችሁ ለምንድነው የግድ የምትነካኩን መከባበሩ ችለናችሁ መኖሩ አይሻልም ነበርን...!?

.....እስኪ. አንድ ሁለት ብለን ለናሙና እንነጋገር ዝም ያልነው ስላልተበደልን ወይም ስላልተገፋን አልነበረምኮ በደልን ማስታወስ ለሀገር አይጠቅምም ቂም መቋጠር ሀገር ያፈርሳል ብለን እንጂ....በኛ ውስጥ ያሉ እንዳንድ ሞኞችን ገ*ረድ ስላገኛችሁ #ከትናንት_እስከ_ዛሬ የፈፀማችሁትና እየፈፀማችሁት ያለውን ግፍ አይደብቀውም።

ይልቅ የሚሻለን ትናንትን ትተን ተከባብሮ በእኩልነት  መኖር ብቻ ነው ምላሳችሁ ላይ እንዳለው የሀገር ፍቅር ካላችሁ አሁንም ተውን አትነካኩን በቁስላችን ላይ እንጨት አትስደዱብን እባካችሁ...⁉️

«እውነት ለመናገር #ኢትዮጲያ አሁን ያለችው እንደምትዋሹት በናንተ ሰላማዊነት ሳይሆን #በሙስሊሙ ሆደ ሰፊነት ነው ይህንን ማንም ማመን አለበት።»

.....እስኪ አሁን በቅርቡ የሚደርስብንን መከራና በደል ጠቆም ብቻ እናድርግና ትናንትን ከታሪክ ገፅ መዘን እንነጋገር....ከነካካችሁን አይቀር በትንሹ እናስታውሳችሁ‼️

ጎጃም ሞጣ ላይ ያ ሁሉ ግፍ
ጎንደር ፆመኞች ሳያፈጥሩ
መካነ ሰላም ኢማሜ ሳይቀር ሲረግፍ
.....ኸረ ስንቱ ይዘረዘራል ..ብቻ የዛሬውን ልለፈውና ከትናንት ታሪክ ትንሽ ልበላችሁ...!!


#የዳስ_ጭፍጨፋ:- አምደ ጽዮን በ1332 ዓ,ል በአዳል ሱልጣኔት ስር የነበሩ ከ10,000 በላይ ሙስሊሞች በግፍ ጨፍጭፋል። እኛ ግን ክርስትያን አራጅ ነው አላልንም።

#የኢስላምጌ_ጭፍጨፋ፦ በ1868 ዓ,ል በአፄ ቴዎድሮስ በኢስላምጌ አካባቢ የነበሩ በርካታ ሙስሊሞች በግፍ ተገድለዋል። እኛ ግን ክርስትያን ገዳይ ነው አላልንም።

#የአኖሌ_ጭፍጨፋ  በ1886 ዓ.ል በአፄ ምኒልክ ሠራዊት በኦሮሞ ሙስሊሞች በአርሲ ክፍለ ሀገር ከ11,000 በላይ ሰዎች  በግፍ ተጨፍጭፈዋል በተለይም የሴቶች ጡት በመቁረጥ አሰቃቂ ድርጊት ተፈጽሟል። እኛ ግን ክርስትያን ጨፍጫፊ ነው አላልንም።

#የቦሩ_ሜዳ_ጭፍጨፋ:- በ1878 ዓ.ል በአፄ ዮሐንስ  በወሎ ሙስሊሞች ላይ "ተጠመቅ ወይ አገር ልቀቅ" በሚል አዋጅ  ከ 30 ሺህ በላይ  ሙስሊሞች በ3 ወይም በ4 ሰአታት ውስጥ ተገድለዋል በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ተሰደዋል። እኛ ግን ክርስትያን አራጅ ነው አላልንም።
በአፋር ክልል በደርግ መንግስት በርካታ ሙስሊሞች ተጨፍጭፈዋል።

#የአራፋሊ_ጭፍጨፋ#የአትሾማ_ጭፍጨፋ#የባሳዳሬ_ጭፍጨፋ
#የኦና_ጭፍጨፋ#የኤላቦሬድ_ጭፍጨፋ በእነዚህ ጭፍጨፋዎች በርካታ ሙስልሞች ተገድለዋል።
እኛ ግን ክርስትያን ጨፍጫፊ ነው አላልንም።

#የጎንደር_ጭፍጨፋ :-- በቅርቡ በሙስሊሞች ላይ ባነጣጠረ ጥቃት በጎንደር በርካታ ሙስሊሞች ተገድለዋል። እኛ ግን ክርስትያን ገዳይ ነው አላልንም።
#ሞጣ ላይ ክሪስትያኖች መስጊድን አቃጠሉ። እኛ ግን ክርስትያን ፅንፈኛ ነው አላልንም። በቅርቡ በ #መካነ_ሰላም ሙስሊሞች መስጊድ  ውስጥ ተረሸኑ። እኛ ግን ክርስትያን ገዳይ ነው አላልንም።

ይህን እና በርካታ ያልጠቀስኳቸው በኢትዮጵያ ብቻ  በሙስሊም ላይ የተደረጉ ጨፍጨፋዎች ተደርገው እንኳን ክርስትያን አራጅ ነው ሳንል እንዴት ነው አፋቹን ሞልታቹ በውጭ ሀገር ተዋጊዎች በመመሰል ለዛውም በምእራባውያን ትርክት ሙስሊም ገዳይ ነው የምትሉት⁉️

«ለመሆኑ ክርስትና ሐቅን አያስተምርም እንዴ ...ታዲያ ለምን ትዋሹብናላችሁ⁉️

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍34
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
🛑ለዛ ሰፈር ሰወች አድርሱልኝ አቦ..⁉️

👉ጨፍጫፊው ማን ነበር⁉️
----------------------------

እስኪ መለስ እንበል እስኪ ግፉን እንቃኘው፡
እየታደነ ሲረሸን ሙስሊሙን ማን ነው የዳኘው!?

እስኪ ታሪክ ይመስክር፡
እንኪ እንጨብጥ የሀቅን ክር፡
እስኪ እንቅረብ ለክርክር..!?

ሀገር ብለን ችለን አዝለናችሁ!?
ገድላችሁን ተዘባብታችሁ!?
ጨፍጫፊ ትሉናላችሁ⁉️
ወሏሒ ትገርማላችሁ..!?


ትንሽ አያማችሁም!?
አያሳፍራችሁም!?
አይዘገንናችሁም...!?

.ይሔው ታሪክ ያጋልጠን፡
እውነቱን ዘግቦ ይስጠን፡
ማን ነበር ለሞት የታጨው፡
ማነው የሟሟው እንደ ጨው፡
ማን ነበር የትም የተረጨው..!?
ማን ነው ስጋው የተፈጨው..!?

እናንተ ወይስ እኛ‼️
ይመስክር የሰማይ ዳኛ‼️

ማን በመቼ እንዳሳደደን፡
ማን የት ቦታ እንዳ*ረደን፡
ከፈጣሪ በታች፤
የኢትዮጲያ ህዝብ ይፍረደን!!


አንዱ እንደ ባይተዋር አንዱ ተደላዳይ፡
በሀበሻ ታሪክ በሀይማኖት ጉዳይ!!
ማን ነበረ ማቹ ማን ነበረ ገዳይ!?

እኮ ማን ነበር..!?
ያኔ በስልጣን መንበር..!?
ማን ነበር...!?

እናንተ ወይስ እኛ...
ይመስክር የሰማይ ዳኛ..!?


እውነት ማነው ቀጣፊ፡
ማን ነበር ሰላም አንጣፊ፡
ማንስ ነው ክፋት ወንጫፊ፡
እኮ ማነው ጨፍጫፊ....!?

  ንገሩን

ሙስሊሙ የትም ሲገ*ደል፡
ሲሳደድ ከሜዳ ገደል፡
የማሪያም ጠላት ነው ሲባል፡
ያ ጭካኔ ለወግ ይቀርባል.!?
ይሔ ያስተዛዝባል..!?
ለካ ዘር ከልጓም ይስባል..!?

በእምነቱ ብቻ ሲመረጥ፡
ብልቱም ጡቱ ሲቆረጥ፡
ስንት ዘመን አልፏል ሰቆቃ፡
ዛሬስ መች ግፉ አበቃ...!?

....ዛሬስ....

መስጂዱ እየፈረሰ፡
እንባውን እያፈሰሰ፡
ደሙን በእጁ እያፈሰ፡

ኢማሜው ሶላት ላይ ቁሞ፡
አረዳው ሳያፈጥር ፁሞ፡
የጥይት ናዳ እስኪወርድበት፡
ማን ነበር ግፍ የሰራበት...!?

.....እኮ ማን....!?

መቼ ተነስቶልን የመከራ ቀንበር፡
ስንት ዘመን ቆየን ደቀን ስንሰበር፡
እስኪ ታሪክ ይገለፅ እስኪ ይፈተሽ ድንበር!!
እውነት ለመናገር ጨፍጫፊው ማን ነበር!?

እናንተ ወይስ እኛ!!
ይመስክር የሰማይ ዳኛ!?

......በኑረዲን ዓል-አረብ...

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍48
🇪🇹ጨፍጫፊው ማን ነበር⁉️
🎙ኑረዲን አል-ዓረብ
➥አድርሱላቸውማ⁉️

👉ጨፍጫፊው ማን ነበር...⁉️

🎙🇪🇹በኑረዲን አል-ዓረብ🇪🇹

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍58
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማሻ አሏህ
👉አሏህ ከጠላት ይጠብቅህ ጀግናው።

የሶሪያው ፕሬዝዳንት አህመድ አሸርዕ በደማስቆ በሚገኝ
አንድ መስጅድ ውስጥ ለፈጅር ሶላት ተጥዶ የሚያሳይ ምስል ነው!

አንዳንዱ እንኳን የሀገር ፕሬዝዳንት ሆኖ፤ የቀበሌ ዳኛም ሆኖ እንኳን ፈጅር ዙህርና አለሱርም አልገራለት ብሏል ይሄ ደግሞ ጭራሽ በፈጂር #ሶፍ ይዞ ተቀምጧል ።

ማሻ አሏህ
ማሻ አሏህ
👍74
● ግድያ በባይብል ●
-------------------

ክርስትያኖች እስልምናን የግድያ የሽብር  የራሳቸውን ደግሞ የሰላም ሃይማኖት ለማስመሰል ሲሞካክሩ በብዛት ይታያሉ።

➥እውነታውን እስኪ በማስረጃ እንመልከት‼️

▸ በባይብል የክርስትያኖች አምላክ በጦርነት ግዜ በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን እንዳስጨፈጨፈ እንዳስገደለ በራሳቸው መፅሐፍ ላይ እናገኛለን።

ለናሙና ያክል የተወሰኑትን እንመልከት

በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የተገደሉ 120 ሺህ ሰዎች

📕2 ዜና 28
ስለዚህ አምላኩ እግዚአብሔር በሶርያ ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ ሶርያውያንም መቱት፥ ከእርሱም ብዙ ምርኮኞች ወስደው ወደ ደማስቆ አመጡ። ደግሞም በእስራኤል ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም በታላቅ አመታት መታው።

⁶ የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ነበርና የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በአንድ ቀን ከይሁዳ መቶ ሀያ ሺህ ገደለ፤ ሁሉም ጽኑዓን ነበሩ።

🎯 የእግዚአብሔር ነቢይ ኢልያስ ያሳረዳቸው የበአል ነቢያት

●“ኤልያስም፦ ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ አላቸው። ያዙአቸውም ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ አሳረዳቸው።”
  [📕1ኛ ነገሥት 18፥40]

🎯በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የተገደሉ 185 ሺህ ሰዎች
📕2ኛ ነገሥት 19
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁵ በዚያችም ሌሊት የእግዚአብሔር መልአክ ወጣ፥ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ፤ ማለዳም በተነሡ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሁሉ በድኖች ነበሩ።
³⁶ የአሦርም ንጉሥ ሰናክሬም ተነሥቶ ሄደ፥ ተመልሶም በነነዌ ተቀመጠ።

🎯 በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የተገደሉ 100 ሺህ እግረኛ
📕1ኛ ነገሥት 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ የእግዚአብሔርም ሰው ቀርቦ የእስራኤልን ንጉሥ፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሶርያውያን፦ እግዚአብሔር የተራሮች አምላክ ነው እንጂ የሸለቆ አምላክ አይደለም ብለዋልና ይህን ታላቅ ጭፍራ ሁሉ በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ አለው።
²⁹ እነዚህም በእነዚያ ትይዩ ሰባት ቀን ያህል ሰፈሩ፤ በሰባተኛውም ቀን ተጋጠሙ፥ የእስራኤልም ልጆች ከሶርያውያን በአንድ ቀን መቶ ሺህ እግረኛ ገደሉ።

🎯በአንድ ጀንበር በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የተገደሉ 500 ሺህ ሰዎች[ግማሽ ሚልዮን በአንድ ጊዜ⁉️

📕2 ዜና 13
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ የእስራኤልም ልጆች ከይሁዳ ፊት ሸሹ፥ እግዚአብሔርም በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው።
¹⁷ አብያና ሕዝቡ ታላቅ አመታት መቱአቸው፤ ከእስራኤልም አምስት መቶ ሺህ የተመረጡ ሰዎች ተገድለው ወደቁ።

🎯በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የተገደሉ ህፃናት ሴቶች

📕1ኛ ሳሙኤል 15
² የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እስራኤል ከግብጽ በወጣ ጊዜ አማሌቅ በመንገድ እየተቃወመ ያደረገበትን እበቀላለሁ።
³ አሁንም ሄደህ አማሌቅን ምታ፥ ያላቸውንም ሁሉ ፈጽመህ አጥፋ፥ አትማራቸውም፤ ወንዱንና ሴቱን ብላቴናውንና ሕፃኑን በሬውንና በጉን ግመሉንና አህያውን ግደል።

👉ይሄ ነው የሰላም የፍቅር አምላክ⁉️

አላህ እንዲህ ይላል
وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
*”ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡
(📗ኢስራእ 17፥33]

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍41
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

በ2018 ዓ.ል አዲስ ወደ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ እና በ2017 ዓ.ል ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በሪሚድያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ የድሬዳዋ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ለመቀበል ስንድቱን ጨርሶ በጉጉት እየተጠባበቀ ነው::

ስትመጡ የሚቀበሏቹ ወንድሞች እና እህቶች ማንኛውንም አይነት ትብብር የሚያደርጉላችሁ ይሆናል::

በምትመጡ ሰዓት ከዚህ በታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች በመደወል የሚያስፍልጋቹን ትብብሮች  ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን::

• ፉርቃን ጀሚል  - 0968278025
• ሰለሃዲን ሙዘሚል-0983048814
• ጀማል አህመድ - 0909282436
• ፉአድ ከድር - 0921053417
• ኢብራሂም ጀማል-0976710967


🔴የእህቶችን ስልክ ለማግኘት ወንድሞች ጋር በዚህ 👉 0968278025 ስልክ በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ ::

ስለ ድሬዳዋ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ማንኛውም አይነት መረጃ ለማግኘት ይህንኑ የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ::

በተጨማሪ 👇
👉 Academic's Dep.t : https://www.tg-me.com/ddumsjaccadamic

DDUMSJ©


https://www.tg-me.com/DDUMSJofficialpage
https://www.tg-me.com/DDUMSJofficialpage
https://www.tg-me.com/DDUMSJofficialpage
أيا صاحب السنة :
اثبت وإن كثر عليك الهجوم

✍🏻 | قال الشيخ العلامة
محمد بن صالح العثيمين رحمه الله :

|[ اثبت، لا تتغير بكثرة الهجوم عليك، أو التشنيع على قولك، ما دمت على حق فاثبت ، فالحق لا يمكن أن يزحزح..]| .

📓| شرح النونية" (٢٧٠/٣).

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍10
ما أقرب الفرج لمن صبر...

➥ለታገሰ ፈረጃው ቅርብ ነው።

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍28
2025/10/25 08:11:45
Back to Top
HTML Embed Code: