This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
«ለክርስቲያኖች⁉️
➥የራሳችሁን ችግር ሳትፈቱ በኛ ውስጥ ጣልቃ እየገባችሁ የናንተን ነውር ለመደበቂያ አትጠቀሙ የናንተ ገና ለማውራትም ገና ይቀራችኋል።
👉«በአንድ እምነት ውስጥ ያለ ሰው እንደት በዚህ ልክ ይቃረናል⁉️»
በነገራችን ላይ ንፅፅር ላይ የሚሰሩ ሙስሊም ጀግና ወንድሞችን በመፍራት #ኦርቶዶክስ ስታምንበት የኖረችውን መፀሀፍ ሰሞኑን አግዳለች አልቀበለውም ብላ በሊቃውንት ጉባኤ ሰርዛለች መረጃውን እለቅላችኋለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
➥የራሳችሁን ችግር ሳትፈቱ በኛ ውስጥ ጣልቃ እየገባችሁ የናንተን ነውር ለመደበቂያ አትጠቀሙ የናንተ ገና ለማውራትም ገና ይቀራችኋል።
👉«በአንድ እምነት ውስጥ ያለ ሰው እንደት በዚህ ልክ ይቃረናል⁉️»
በነገራችን ላይ ንፅፅር ላይ የሚሰሩ ሙስሊም ጀግና ወንድሞችን በመፍራት #ኦርቶዶክስ ስታምንበት የኖረችውን መፀሀፍ ሰሞኑን አግዳለች አልቀበለውም ብላ በሊቃውንት ጉባኤ ሰርዛለች መረጃውን እለቅላችኋለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍40
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👉ኦርቶዶክስ መፀለፏን አወገዘች⁉️
«የንፅፅር አንበሶቻችን ውጤትነው»
➥ኦርቶዶክሳዊያኖች ሆይ ኑ ወደ ኢስላም ወላሒ የሐቁ መንገድ ኢስላም ብቻ ነውና ወደ ሐቅ ኑቶሎ!!
➥#የንፅፅር_ንስሮቹ የኛ ጀግኖች ጠላቶቻቸውን በዚህ ደረጃ ማሽመድመድ ችለዋል ኮርተንባችኋል አሏህ ይጠብቃችሁ።
#ሙስሊሙ የሚገባቸውን ክብር አልሰጣቸውም ጠላቶቻችን ግን የእግር እሳት መሆናቸውን አውቀው ስህተታቸውን እያስተካከሉ ነው።
የንፅፅር ጀግኖቻችን በክርስቲያኖች እይታ
የማይጨበጡ የሳት አለሎ
የማይቆረጠሙ የብረት ቆሎ ናቸው።
አሏህ ያበርታችሁ ሙስሊሞች አሁንም ከጎናቸው ልንቆምላቸው ይገባል።
ለዘመናት ሲከተሉትና ሲያምኑበት የነበረውን #መፀሀፍ አሁን በሊቃውንት ጉባዔ አወገዝን ብለዋል በዚህ #መፀሀፍ_ተረት አምነው የሞቱት የዋህ ምዕመናችሁስ ምን እንበላቸው⁉️
ነገ ይቀጥላል
ደግሞ አንዱን መፀሀፍ ያወግዛሉ
የፀና አቋም
የሚጨበጥ እውነት የላቸውምና #ኢስላም ላይ መዋሸት እና ማንቋሸሽ እንጂ በመረጃ መጋፈጥ አይፈልጉም መረጃን ይፈራሉ።
.....ኑር....✍️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«የንፅፅር አንበሶቻችን ውጤትነው»
➥ኦርቶዶክሳዊያኖች ሆይ ኑ ወደ ኢስላም ወላሒ የሐቁ መንገድ ኢስላም ብቻ ነውና ወደ ሐቅ ኑቶሎ!!
➥#የንፅፅር_ንስሮቹ የኛ ጀግኖች ጠላቶቻቸውን በዚህ ደረጃ ማሽመድመድ ችለዋል ኮርተንባችኋል አሏህ ይጠብቃችሁ።
#ሙስሊሙ የሚገባቸውን ክብር አልሰጣቸውም ጠላቶቻችን ግን የእግር እሳት መሆናቸውን አውቀው ስህተታቸውን እያስተካከሉ ነው።
የንፅፅር ጀግኖቻችን በክርስቲያኖች እይታ
የማይጨበጡ የሳት አለሎ
የማይቆረጠሙ የብረት ቆሎ ናቸው።
አሏህ ያበርታችሁ ሙስሊሞች አሁንም ከጎናቸው ልንቆምላቸው ይገባል።
ለዘመናት ሲከተሉትና ሲያምኑበት የነበረውን #መፀሀፍ አሁን በሊቃውንት ጉባዔ አወገዝን ብለዋል በዚህ #መፀሀፍ_ተረት አምነው የሞቱት የዋህ ምዕመናችሁስ ምን እንበላቸው⁉️
ነገ ይቀጥላል
ደግሞ አንዱን መፀሀፍ ያወግዛሉ
የፀና አቋም
የሚጨበጥ እውነት የላቸውምና #ኢስላም ላይ መዋሸት እና ማንቋሸሽ እንጂ በመረጃ መጋፈጥ አይፈልጉም መረጃን ይፈራሉ።
.....ኑር....✍️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍66
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለካ የምንሰጣችሁ መልሶች ይደርሷችኋል?
ተመልከቱ አህባሾች እየመዘዙት ያለው ካርድ ሆን ብለው #ከካፊሮች የተቀበሉትን ተልዕኮ ነው የሚመስለው....ይህን ያልኩት እንድሁ አይደለም...
ንግግራቸውን አስተውሉ የመረጃ ሳይሆን የእልህና የብሽሽቅ ነው።
እኛ የጠየቅነው ግልፅና ግልፅ ጉዳይ ነውኮ!!
ሸይኽየው በህይወት እያለ ሱጁድ ይደረግለት ነበር ሲሞትም ለብቻ የቀበራችሁት ድብቅ አጀንዳ ስላላችሁ ነው ይሔው አሁንኮ ሐቁን አወጣችሁት...‼️
ስለዚህ ሲሞትም በሱ መቃብር ዙሪያ የሚያንዣብብ ከሙታን የሚፈልግ አሞራ አለና ህዝቡ ወደ ሽርክ ይሔዳል ለዚህ ጉዳይ እልባት ይደረግበት ነው ያልነው።
ቃሲም ታጁዲን ስለ ኮልፌ የሙስሊም መቃብር የተናገረውን ላላመናችሁ ይሄው መረጃ በቪድዮ!
ከራሱ አንደበት አዳምጡ!
በአጭሩ በዛ ቦታ መቀበርን ሐላልነቱን አጠራጣሪ አድርጎታል።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ተመልከቱ አህባሾች እየመዘዙት ያለው ካርድ ሆን ብለው #ከካፊሮች የተቀበሉትን ተልዕኮ ነው የሚመስለው....ይህን ያልኩት እንድሁ አይደለም...
ንግግራቸውን አስተውሉ የመረጃ ሳይሆን የእልህና የብሽሽቅ ነው።
እኛ የጠየቅነው ግልፅና ግልፅ ጉዳይ ነውኮ!!
ሸይኽየው በህይወት እያለ ሱጁድ ይደረግለት ነበር ሲሞትም ለብቻ የቀበራችሁት ድብቅ አጀንዳ ስላላችሁ ነው ይሔው አሁንኮ ሐቁን አወጣችሁት...‼️
ስለዚህ ሲሞትም በሱ መቃብር ዙሪያ የሚያንዣብብ ከሙታን የሚፈልግ አሞራ አለና ህዝቡ ወደ ሽርክ ይሔዳል ለዚህ ጉዳይ እልባት ይደረግበት ነው ያልነው።
ቃሲም ታጁዲን ስለ ኮልፌ የሙስሊም መቃብር የተናገረውን ላላመናችሁ ይሄው መረጃ በቪድዮ!
ከራሱ አንደበት አዳምጡ!
በአጭሩ በዛ ቦታ መቀበርን ሐላልነቱን አጠራጣሪ አድርጎታል።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍31
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👉አህባሽ የአይሁድ ስሪት ነው።
➥አሕባሽ መራሹ ቡድን
በሐጂ ዑመር ገነቴ ሞት ሽፋን አላማውን ለማስፈፀም ቆርጦ ተነስቷል‼
«ውሀብዮች የሚያመልኩትን አምላክ ከማምለክ፤ ሙፍቲን ማምለክ ይሻላል‼
እነርሱ የሚያመልኩት #አሻንጉሊት ነው!»
👉ይመር ገርዳሜ
ይመር ገራዶ (ገራዶ) ዛሬ እነ ሐሰን ታጁ ባሉበት መድረክ የተናገረውን ንግግር ጨርሶ ለማዳመጥ አቅም አላገኘሁም! ይሰቀጥጣል‼
👉ህግ የለም ወይ?
ዑለማዎቻችን በዚህ ሰውዬ ላይ ብይን መስጠት አለባቸው።
ይህ ሰው ሙስሊም ነው አይደለም?!
በዛሬው ስብስባቸው ላይ አንዱ ውሃብዮችን እናንተም ወንድሞቻችን ናችሁ ማለቱን ተከትሎ እነ ቃሲም ታጁዲን እየገላመጡ ማይኩን ተቀብለውታል።
ከዚያ በኋላ ማይኩን የተረከበው ይመር ገራዶ (ዑመር ኮምቦልቻ) ምን አይነት ቅስቀሳ፣
ግልፅ የጥላቻ ንግግር፣
ግጭት ጠመቃና ውንጀላ እንዳስተላለፈ ተመልከቱ።
ዑመር ኮምቦልቻ ሐጅ ዑመርን ኮልፌ ይቀበር ያሉ ሰዎች፤
አላማቸው ጀናዛቸውን ከቀብሩ አውጥተው ለማቃጠል ወይም ለመቆራረጥ እንዲመቻቸው ነው ብሎ ጸያፍ ንግግር ተናግሯል።
....«ወላሒ ይህን የሚሉት አላማችን ሳይገባቸው ቀርቶ አይደለም ሐቅን ስለማይፈልጉ ህዝቡን ለማጭበርበር ነው።»
በዚህ ልክ ጥላቻ የተሰበከው የዋህ ተከታይ ነገሩ እውነት መስሎት ነገ ላይ አንድ ጥፋት ከማጥፋቱ በፊት፤ ህግ ካለ ተገቢው እርምጃ ሊወሰድ ይገባል።
...ሸር በማድረግ ህባችንን እናንቃ‼️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
➥አሕባሽ መራሹ ቡድን
በሐጂ ዑመር ገነቴ ሞት ሽፋን አላማውን ለማስፈፀም ቆርጦ ተነስቷል‼
«ውሀብዮች የሚያመልኩትን አምላክ ከማምለክ፤ ሙፍቲን ማምለክ ይሻላል‼
እነርሱ የሚያመልኩት #አሻንጉሊት ነው!»
👉ይመር ገርዳሜ
ይመር ገራዶ (ገራዶ) ዛሬ እነ ሐሰን ታጁ ባሉበት መድረክ የተናገረውን ንግግር ጨርሶ ለማዳመጥ አቅም አላገኘሁም! ይሰቀጥጣል‼
👉ህግ የለም ወይ?
ዑለማዎቻችን በዚህ ሰውዬ ላይ ብይን መስጠት አለባቸው።
ይህ ሰው ሙስሊም ነው አይደለም?!
በዛሬው ስብስባቸው ላይ አንዱ ውሃብዮችን እናንተም ወንድሞቻችን ናችሁ ማለቱን ተከትሎ እነ ቃሲም ታጁዲን እየገላመጡ ማይኩን ተቀብለውታል።
ከዚያ በኋላ ማይኩን የተረከበው ይመር ገራዶ (ዑመር ኮምቦልቻ) ምን አይነት ቅስቀሳ፣
ግልፅ የጥላቻ ንግግር፣
ግጭት ጠመቃና ውንጀላ እንዳስተላለፈ ተመልከቱ።
ዑመር ኮምቦልቻ ሐጅ ዑመርን ኮልፌ ይቀበር ያሉ ሰዎች፤
አላማቸው ጀናዛቸውን ከቀብሩ አውጥተው ለማቃጠል ወይም ለመቆራረጥ እንዲመቻቸው ነው ብሎ ጸያፍ ንግግር ተናግሯል።
....«ወላሒ ይህን የሚሉት አላማችን ሳይገባቸው ቀርቶ አይደለም ሐቅን ስለማይፈልጉ ህዝቡን ለማጭበርበር ነው።»
በዚህ ልክ ጥላቻ የተሰበከው የዋህ ተከታይ ነገሩ እውነት መስሎት ነገ ላይ አንድ ጥፋት ከማጥፋቱ በፊት፤ ህግ ካለ ተገቢው እርምጃ ሊወሰድ ይገባል።
...ሸር በማድረግ ህባችንን እናንቃ‼️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍36
ወላሒ የአሏህ ችሎታው ለካ ከኛ አዕምሮ በላይ ነው
ወላሒ ይመር ኮንቦልቻ ይህንን ቅጥፈት አሏህ ላይ ተናግሮ እስካሁን መቆየቱን ሳስበው ለካ አሏህ ችሎታውም እዝነቱም ከዐዕምሯችን በላይ የላቀና የረቀቀ መሆኑን ተረዳሁ ያ አሏህ
ወላሒ ይመር ኮንቦልቻ ይህንን ቅጥፈት አሏህ ላይ ተናግሮ እስካሁን መቆየቱን ሳስበው ለካ አሏህ ችሎታውም እዝነቱም ከዐዕምሯችን በላይ የላቀና የረቀቀ መሆኑን ተረዳሁ ያ አሏህ
👍65
መረጃ ብለን ስንነጋገር!?
"ምነው አይባል የወልይ ነገር!?
ያው እንደምታዩት ይህ ነው ወልያቸው፡
እብድ ነው ጤነኛ ብለህ ጠይቃቸው!!
ኸረ ወልይ ነው ይሉሀል በድፍረት፡
ይህ ነው ድምዳሜው ቅጥፈት ሲመሰረት፡
የነሱ #ወልዮች አወ እነዚህ ናቸው፡
ለቁርዓን ለሐዲስ #ሱቅሱቃም የላቸው፡
....ኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
"ምነው አይባል የወልይ ነገር!?
ያው እንደምታዩት ይህ ነው ወልያቸው፡
እብድ ነው ጤነኛ ብለህ ጠይቃቸው!!
ኸረ ወልይ ነው ይሉሀል በድፍረት፡
ይህ ነው ድምዳሜው ቅጥፈት ሲመሰረት፡
የነሱ #ወልዮች አወ እነዚህ ናቸው፡
ለቁርዓን ለሐዲስ #ሱቅሱቃም የላቸው፡
....ኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍66
Forwarded from كناشة أبي عمران (Abu imran)
⚡️ ወቅታዊ ጉዳይ
እየተዳሰሰ ነው
በኡስታዝ ሙሐመድ አያሌው
https://www.tg-me.com/Abu_lmran_Alaseriy?livestream=ae59ae62d7ef6a0135
እየተዳሰሰ ነው
በኡስታዝ ሙሐመድ አያሌው
https://www.tg-me.com/Abu_lmran_Alaseriy?livestream=ae59ae62d7ef6a0135
👍13
አድርሱልኝ
አህባሽ
-------
ሰማችሁ ወይ...
ያደለው ከምንጩ እውቀትን ይጠጣል፣
ያልታደለው አህባሽ፤
በየ መቃብሩ ዶሪህ ያማርጣል፡
የተመረጠ ሰው፤
ለነብዩ ክብር ጠላት ይጋፈጣል፡
ያልታደለው አህባሽ፤
ለአይሁድ ለክርስቲያን መረጃ ይሰጣል፡
ሐቅና ባጢሉ፤
እንዲህ ግልፅ ሲል እንደት ይጣፍጣል⁉️
ሰለፍይ ወደ አሏህ እጁን ይዘረጋል፡
አህባሽ ከሬሳ ልብስ ፀጋ ይፈልጋል፡
ካሜራ ፊት ቆሞ ጥመትን ይጠርጋል፡
ህሌና ካልዛለ፤
ከቁርዓን ከሀዲስ ሰው እንደት ይጋጫል⁉️
ሽርኩ ሲነገረው፤
ሐቅ እንደ መቀበል ለምን ይወራጫል፡
ሙስሊም ነኝ ያለ ሰው፤
ጥመት ካልገበየሁ ብሎ እንደት ይቆጫል⁉️
አሳዘነኝ በጣም አህባሽ ያልታደለው‼️
አሁንማ ሁሉም እያነሳ ጣለው፡
የገዛ ጥመቱ አናዶ ገደለው፡
ይመር ገራዶን ግን እንደት እንበለው⁉️
.....እ....
ከሽርክ አካባቢ፤
ቆሞ የኖረ ዛፍ መብረቅ ገነደሰው፡
እሱን ድልድይ አርጎ፤
ልሸጋገር ይላል አህባሽም እንደ ሰው፡
“አለቀለት” ያልነው ተልኮው መች አልቆ፡
ቆሞ ያልጠቀመ ፊትና አያጣም ወድቆ፡
መችም ሞልቶ አያውቅም፤
የቢዲዓ ካዝና የጥመት ሸለቆ፡
ይህን ሁሉ ቅጥፈት ፈጥረው፤
ተበደልን ቢሉንም ግን፡
የተውሒድ ሰው ሙት አይጠራም፤
እስኪ አሏህን እናመስግን።
እንደዚህ ነው አቋማችን ግልፅ ያለ ውብ አበባ፡
ሽርክ ጥመት የማይሰብረው ማይሸበር ለከበባ፡
ምን ስማችን ቢቀየርም በአህባሽና በሱፍያ፡
ውሀብዮች ቢሉን እንኳን እኛ ሆነን ሰለፍያ፡
የመንገዴ ፍጻሜ ነሽ
ከአድማስ የአድማስ መጨረሻ ፡
በተውሒድ ላይ እንደፀናሁ የጉዞዬ መዳረሻ፡
አንችኮ ነሽ የኔ ሀሴት ለአኸይራዬ ጀነት ስሻ፡
የሌለሽን ያልሆንሽውን ገዳይ ብሎ ስም ቢቀባሽ፡
የውሸታም ብዙ ጩኸት ለአንች እውነታ ምን ሊረባሽ⁉️
በጥላቻ እጂግ ሰክሮ ወሮ በላ ቢልሽ አህባሽ፡
ምን ሊፈይድ ምን ሊረበባሽ
በኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
አህባሽ
-------
ሰማችሁ ወይ...
ያደለው ከምንጩ እውቀትን ይጠጣል፣
ያልታደለው አህባሽ፤
በየ መቃብሩ ዶሪህ ያማርጣል፡
የተመረጠ ሰው፤
ለነብዩ ክብር ጠላት ይጋፈጣል፡
ያልታደለው አህባሽ፤
ለአይሁድ ለክርስቲያን መረጃ ይሰጣል፡
ሐቅና ባጢሉ፤
እንዲህ ግልፅ ሲል እንደት ይጣፍጣል⁉️
ሰለፍይ ወደ አሏህ እጁን ይዘረጋል፡
አህባሽ ከሬሳ ልብስ ፀጋ ይፈልጋል፡
ካሜራ ፊት ቆሞ ጥመትን ይጠርጋል፡
ህሌና ካልዛለ፤
ከቁርዓን ከሀዲስ ሰው እንደት ይጋጫል⁉️
ሽርኩ ሲነገረው፤
ሐቅ እንደ መቀበል ለምን ይወራጫል፡
ሙስሊም ነኝ ያለ ሰው፤
ጥመት ካልገበየሁ ብሎ እንደት ይቆጫል⁉️
አሳዘነኝ በጣም አህባሽ ያልታደለው‼️
አሁንማ ሁሉም እያነሳ ጣለው፡
የገዛ ጥመቱ አናዶ ገደለው፡
ይመር ገራዶን ግን እንደት እንበለው⁉️
.....እ....
ከሽርክ አካባቢ፤
ቆሞ የኖረ ዛፍ መብረቅ ገነደሰው፡
እሱን ድልድይ አርጎ፤
ልሸጋገር ይላል አህባሽም እንደ ሰው፡
“አለቀለት” ያልነው ተልኮው መች አልቆ፡
ቆሞ ያልጠቀመ ፊትና አያጣም ወድቆ፡
መችም ሞልቶ አያውቅም፤
የቢዲዓ ካዝና የጥመት ሸለቆ፡
ይህን ሁሉ ቅጥፈት ፈጥረው፤
ተበደልን ቢሉንም ግን፡
የተውሒድ ሰው ሙት አይጠራም፤
እስኪ አሏህን እናመስግን።
እንደዚህ ነው አቋማችን ግልፅ ያለ ውብ አበባ፡
ሽርክ ጥመት የማይሰብረው ማይሸበር ለከበባ፡
ምን ስማችን ቢቀየርም በአህባሽና በሱፍያ፡
ውሀብዮች ቢሉን እንኳን እኛ ሆነን ሰለፍያ፡
የመንገዴ ፍጻሜ ነሽ
ከአድማስ የአድማስ መጨረሻ ፡
በተውሒድ ላይ እንደፀናሁ የጉዞዬ መዳረሻ፡
አንችኮ ነሽ የኔ ሀሴት ለአኸይራዬ ጀነት ስሻ፡
የሌለሽን ያልሆንሽውን ገዳይ ብሎ ስም ቢቀባሽ፡
የውሸታም ብዙ ጩኸት ለአንች እውነታ ምን ሊረባሽ⁉️
በጥላቻ እጂግ ሰክሮ ወሮ በላ ቢልሽ አህባሽ፡
ምን ሊፈይድ ምን ሊረበባሽ
በኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍73
🇪🇹«አህባሽ»🇪🇹
🎙በኑረዲን አል-አረቢ
ለአህባሾች አድርሱልኝ
👉አሰራጩት አደራ ሰጠኋችሁ‼️
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉አሰራጩት አደራ ሰጠኋችሁ‼️
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍120
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
አላህ የሻውን ያጠማል ማለት ምን ማለት ነው?
~
አላህ የሻውን ያጠማል ማለት መሻቱ በዘፈቀደ ይፈፀማል ማለት አይደለም። አላህ ፍትሃዊ አምላክ ነው። ስለሆነም ማጥመሙ ቦታውን የጠበቀ ቅጣት ነው ማለት ነው። አላህ የሂዳያ መንገድ ግልፅ አድርጓል። ዐቅል፣ አይን፣ ጆሮ ሰጥቷል። አንድ ባሪያ ሐቅ ላይ እንዳይደርስ መንገድ አልዘጋበትም። መልእክተኛ ልኮለታል። መፅሀፍ አውርዶለታል። ከዚህ በኋላ ለባሪያው እውነትን እንዳይከተል የቀረው ማመሀኛ የለም። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ رُّسُلࣰا مُّبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَ لِئَلَّا یَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةُۢ بَعۡدَ ٱلرُّسُلِۚ }
"ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ ማመሀኛ እንዳይኖር አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች የሆኑን መልክተኞች (ላክን)።" [አንኒሳእ፡ 165]
ነብያችንም ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
وَلَا أَحَدَ أَحَبُّ إِلَيْهِ الْعُذْرُ مِنَ اللَّهِ، وَمِنْ أَجْلِ ذَلِكَ بَعَثَ الْمُبَشِّرِينَ وَالْمُنْذِرِينَ
"ከአላህ የበለጠ ሰበብ መስጠትን የሚወድ አንድም የለም። ለዚህም ነው አብሳሪዎችን እና አስጠንቃቂዎችን የላከው።" [አልቡኻሪይ፡ 7416] [ሙስሊም፡ 1499]
በተጨማሪም እንዲህ ብለዋል፦
وَليسَ أَحَدٌ أَحَبَّ إِلَيْهِ العُذْرُ مِنَ اللهِ، مِن أَجْلِ ذلكَ أَنْزَلَ الكِتَابَ وَأَرْسَلَ الرُّسُلَ
"እንደ አላህ ሰበብ መስጠት የሚወድ አንድም የለም። ለዚህም ነው መጽሐፍን ያወረደው እና መልእክተኞችን የላከው።" [ሙስሊም፡ 2760]
ስለዚህ መልእክተኛ ተልኮለት፣ መመሪያ ወርዶለት፣ እውነቱ ተገልጦለት፣ ሂዳያ ቀርቦለት አሻፈረኝ ያለ አካል ጥመትን መርጧል ማለት ነው። በዚህም የተነሳ በማጥመም ይቀጣዋል ማለት ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَمَّا ثَمُودُ فَهَدَیۡنَـٰهُمۡ }
"ሠሙዶችንማ መራናቸው።"
በምን መልኩ ነው የመራቸው? እውነቱን በማሳየት፣ ሐቁን በማሳወቅ ማለት ነው። ምላሻቸው ምን ሆነ? ቀጥሎ እንዲህ አለ፦
{ فَٱسۡتَحَبُّوا۟ ٱلۡعَمَىٰ عَلَى ٱلۡهُدَىٰ }
"ዕው ^ርነትንም ከቅንነት ይልቅ መረጡ።" [ፉሲለት፡ 17]
ለተረዱት እውነት ጀርባ ሲሰጡ ጊዜ አላህ አጠመማቸው። እያወቁ እውነትን ለመቀበል አሻፈረን በማለታቸው ሊያጠማቸው የተገቡ ናቸው። ስለዚህ ማጥመሙ እንዲሁ በአቦ ሰጥ የተፈፀመ ሳይሆን ለትእቢታቸው የተሰጠ ቅጣት ነው።
ስለዚህ አላህ ማንንም መለኮታዊ ሪሳላ ሳያደርሰው በማጥመም የሚቀጣ አይደለም። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል፦
{ وَمَا كَانَ ٱللَّهُ لِیُضِلَّ قَوۡمَۢا بَعۡدَ إِذۡ هَدَىٰهُمۡ حَتَّىٰ یُبَیِّنَ لَهُم مَّا یَتَّقُونَۚ }
"አላህም ሕዝቦችን፣ የሚጠነቀቁትን ነገር እስከሚገልፅላቸው ድረስ ካቀናቸው በኋላ የሚያጠማቸው አይደለም።" [አትተውባ፡ 115]
ስለዚህ ይሄ ማጥመሙ ያቀረበላቸውን ሐቅ ባለመቀበላቸው የተነሳ የሚፈፅምባቸው ቅጣት ነው ማለት ነው። ይሄ እውነታ ቁርኣን ውስጥ ብዙ ቦታ ተገልፆ እናገኘዋለን። ለምሳሌ ያህል እንመልከት፦
{ فَلَمَّا زَاغُوۤا۟ أَزَاغَ ٱللَّهُ قُلُوبَهُمۡۚ }
"(ከእውነት) በተዘነበሉም ጊዜ አላህ ልቦቻቸውን አዘነበለባላቸው።" [አስሶፍ፡ 5]
እንዲህም ብሏል:-
{ بَلۡ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَیۡهَا بِكُفۡرِهِمۡ }
"ይልቁንም በክህደታቸው ምክንያት አላህ በነርሱ (በልቦቻቸው) ላይ አተመ።" [አንኒሳእ፡ 155]
በተጨማሪም እንዲህ ብሏል:-
{ وَٱللَّهُ أَرۡكَسَهُم بِمَا كَسَبُوۤا۟ۚ }
"አላህ በፈፀሙት የተነሳ (ወደ ክህደት) መለሳቸው።" [አንኒሳእ፡ 88]
ልብ በሉ! እስካሁን ያወራሁት እውነትን ባለማግኘቱ ወይም ባለመረዳቱ ጥመት ላይ ስለወደቀ አካል አይደለም። የዚህኛው ኣኺራዊ ሑክሙ የተለየ ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِینَ حَتَّىٰ نَبۡعَثَ رَسُولࣰا }
"መልዕክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም።" [አንኒሳእ፡ 15]
ከሸይኽ ሷሊሕ ሲንዲ "መራቂየል ወዕይ" ኪታብ ገፅ፡ 158 - 160 የተወሰደ።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጁማደል ኡላ፡ 5/1447)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
አላህ የሻውን ያጠማል ማለት መሻቱ በዘፈቀደ ይፈፀማል ማለት አይደለም። አላህ ፍትሃዊ አምላክ ነው። ስለሆነም ማጥመሙ ቦታውን የጠበቀ ቅጣት ነው ማለት ነው። አላህ የሂዳያ መንገድ ግልፅ አድርጓል። ዐቅል፣ አይን፣ ጆሮ ሰጥቷል። አንድ ባሪያ ሐቅ ላይ እንዳይደርስ መንገድ አልዘጋበትም። መልእክተኛ ልኮለታል። መፅሀፍ አውርዶለታል። ከዚህ በኋላ ለባሪያው እውነትን እንዳይከተል የቀረው ማመሀኛ የለም። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ رُّسُلࣰا مُّبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَ لِئَلَّا یَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةُۢ بَعۡدَ ٱلرُّسُلِۚ }
"ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ ማመሀኛ እንዳይኖር አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች የሆኑን መልክተኞች (ላክን)።" [አንኒሳእ፡ 165]
ነብያችንም ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
وَلَا أَحَدَ أَحَبُّ إِلَيْهِ الْعُذْرُ مِنَ اللَّهِ، وَمِنْ أَجْلِ ذَلِكَ بَعَثَ الْمُبَشِّرِينَ وَالْمُنْذِرِينَ
"ከአላህ የበለጠ ሰበብ መስጠትን የሚወድ አንድም የለም። ለዚህም ነው አብሳሪዎችን እና አስጠንቃቂዎችን የላከው።" [አልቡኻሪይ፡ 7416] [ሙስሊም፡ 1499]
በተጨማሪም እንዲህ ብለዋል፦
وَليسَ أَحَدٌ أَحَبَّ إِلَيْهِ العُذْرُ مِنَ اللهِ، مِن أَجْلِ ذلكَ أَنْزَلَ الكِتَابَ وَأَرْسَلَ الرُّسُلَ
"እንደ አላህ ሰበብ መስጠት የሚወድ አንድም የለም። ለዚህም ነው መጽሐፍን ያወረደው እና መልእክተኞችን የላከው።" [ሙስሊም፡ 2760]
ስለዚህ መልእክተኛ ተልኮለት፣ መመሪያ ወርዶለት፣ እውነቱ ተገልጦለት፣ ሂዳያ ቀርቦለት አሻፈረኝ ያለ አካል ጥመትን መርጧል ማለት ነው። በዚህም የተነሳ በማጥመም ይቀጣዋል ማለት ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَمَّا ثَمُودُ فَهَدَیۡنَـٰهُمۡ }
"ሠሙዶችንማ መራናቸው።"
በምን መልኩ ነው የመራቸው? እውነቱን በማሳየት፣ ሐቁን በማሳወቅ ማለት ነው። ምላሻቸው ምን ሆነ? ቀጥሎ እንዲህ አለ፦
{ فَٱسۡتَحَبُّوا۟ ٱلۡعَمَىٰ عَلَى ٱلۡهُدَىٰ }
"ዕው ^ርነትንም ከቅንነት ይልቅ መረጡ።" [ፉሲለት፡ 17]
ለተረዱት እውነት ጀርባ ሲሰጡ ጊዜ አላህ አጠመማቸው። እያወቁ እውነትን ለመቀበል አሻፈረን በማለታቸው ሊያጠማቸው የተገቡ ናቸው። ስለዚህ ማጥመሙ እንዲሁ በአቦ ሰጥ የተፈፀመ ሳይሆን ለትእቢታቸው የተሰጠ ቅጣት ነው።
ስለዚህ አላህ ማንንም መለኮታዊ ሪሳላ ሳያደርሰው በማጥመም የሚቀጣ አይደለም። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል፦
{ وَمَا كَانَ ٱللَّهُ لِیُضِلَّ قَوۡمَۢا بَعۡدَ إِذۡ هَدَىٰهُمۡ حَتَّىٰ یُبَیِّنَ لَهُم مَّا یَتَّقُونَۚ }
"አላህም ሕዝቦችን፣ የሚጠነቀቁትን ነገር እስከሚገልፅላቸው ድረስ ካቀናቸው በኋላ የሚያጠማቸው አይደለም።" [አትተውባ፡ 115]
ስለዚህ ይሄ ማጥመሙ ያቀረበላቸውን ሐቅ ባለመቀበላቸው የተነሳ የሚፈፅምባቸው ቅጣት ነው ማለት ነው። ይሄ እውነታ ቁርኣን ውስጥ ብዙ ቦታ ተገልፆ እናገኘዋለን። ለምሳሌ ያህል እንመልከት፦
{ فَلَمَّا زَاغُوۤا۟ أَزَاغَ ٱللَّهُ قُلُوبَهُمۡۚ }
"(ከእውነት) በተዘነበሉም ጊዜ አላህ ልቦቻቸውን አዘነበለባላቸው።" [አስሶፍ፡ 5]
እንዲህም ብሏል:-
{ بَلۡ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَیۡهَا بِكُفۡرِهِمۡ }
"ይልቁንም በክህደታቸው ምክንያት አላህ በነርሱ (በልቦቻቸው) ላይ አተመ።" [አንኒሳእ፡ 155]
በተጨማሪም እንዲህ ብሏል:-
{ وَٱللَّهُ أَرۡكَسَهُم بِمَا كَسَبُوۤا۟ۚ }
"አላህ በፈፀሙት የተነሳ (ወደ ክህደት) መለሳቸው።" [አንኒሳእ፡ 88]
ልብ በሉ! እስካሁን ያወራሁት እውነትን ባለማግኘቱ ወይም ባለመረዳቱ ጥመት ላይ ስለወደቀ አካል አይደለም። የዚህኛው ኣኺራዊ ሑክሙ የተለየ ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِینَ حَتَّىٰ نَبۡعَثَ رَسُولࣰا }
"መልዕክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም።" [አንኒሳእ፡ 15]
ከሸይኽ ሷሊሕ ሲንዲ "መራቂየል ወዕይ" ኪታብ ገፅ፡ 158 - 160 የተወሰደ።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጁማደል ኡላ፡ 5/1447)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
👍15
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሙሒብና ማዲሕ ትጠላለህ¡
---------------------------
ይህን አይነት እብደት ተመልከት እንግዲህ፡
እንደዚህ ነው የአህባሽ ሙሒብና ማዲህ፡
በሽርክ መንዙማ በጫት ግሩም ስካር፡
በጧትም በማታ ይህ የአህባሽ አዝካር፡
.....ተመልከቱ በአሏህ...!?
ሴቷ ሀያዕ የላት ሀፍረትን አታውቅም፡
በዚህ ልክ እብድ ነው የአህባሽ ጥርቅም፡
በተለይ ሲሰክር በተለይ ጫት ሲቅም፡
.....አጋልጥ‼️
ይሄ ቡድን በመሃል ከተማ ላይ ወደ ዾሪሕ አምልኮ ህዝቡን ሳይበክለው ቀድመህ ንቃ!
የሆኑ አሉ ደግሞ «ተው፣ ነውር አንከታተል!» የሚሉ። ይህ በይፋ የለቀቁት እንጂ እኛ ፈልፍለን ያወጣነው አይደለም።
👉ይህ አይነት ጉዳይ በፍፁም ኢስላም ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
---------------------------
ይህን አይነት እብደት ተመልከት እንግዲህ፡
እንደዚህ ነው የአህባሽ ሙሒብና ማዲህ፡
በሽርክ መንዙማ በጫት ግሩም ስካር፡
በጧትም በማታ ይህ የአህባሽ አዝካር፡
.....ተመልከቱ በአሏህ...!?
ሴቷ ሀያዕ የላት ሀፍረትን አታውቅም፡
በዚህ ልክ እብድ ነው የአህባሽ ጥርቅም፡
በተለይ ሲሰክር በተለይ ጫት ሲቅም፡
.....አጋልጥ‼️
ይሄ ቡድን በመሃል ከተማ ላይ ወደ ዾሪሕ አምልኮ ህዝቡን ሳይበክለው ቀድመህ ንቃ!
የሆኑ አሉ ደግሞ «ተው፣ ነውር አንከታተል!» የሚሉ። ይህ በይፋ የለቀቁት እንጂ እኛ ፈልፍለን ያወጣነው አይደለም።
👉ይህ አይነት ጉዳይ በፍፁም ኢስላም ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍22
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘመድኩን ነቀለ
«የአህባሾች የክብር እንግዳ‼️»
-----------------------------
የሙስሊሞች ጠላት የዘመድ-ኩን መንጋ፡
በክብር ተጠርቶ በቆላ በደጋ፡
እሱም ውለታውን ላፍታ ሳይዘነጋ፡
ያው እየጮኸ ነው በሚዲያ ታርጋ‼️
.....እነዚህ ሰወች ከማን ጋር በምን ልክ ቃል እንደተጋቡ አስተውሉ....!!
የፈለገ ቢሆን በልቡ-ውስጥ ትንሽ ኢማን ያለው ሙስሊም ከዘመድኩን ጋር አይሰራም በዚህ ድርጊታቸው ብቻ ሰወቹ እነማን እንደሆኑ መረዳት ይቻላል‼️
በነገራችን ላይ ትናንቱ
የነ ይመር ኮምቦልቻ፣
የነ ሐሰን ታጁና
ቃሲም ታጁዲን ፕሮግራም ላይ የነ #ዘመድኩን_ቡድንም «ሙስሊም ላልሆኑ ወገኖች» ተብሎ የክብር ጥሪ ተደርጎለት ነበር።
በዚህ ሁሉም በተጠሩበት ፕሮግራም ላይ ነው እንግዲህ #ክርስቲያኖችን ለማስደሰት ፀያፍና ሙስሊም ነኝ ከሚል አካል በማይጠበቅና በሚዘገንን መልኩ ጥላቻቸውን በዛ ልክ ሲቀረሹ የነበረው በራሳችሁ እፈሩ‼️
እነ ሐሰን ታጁና
ዑመር ኮምቦልቻ «ሐጅ ዑመር ኮልፌ ያልተቀበሩት ውሃብያው ሬሳቸውን አውጥቶ #እንዳያቃጥለው ወይንም ሰውነታቸውን እንዳይቆራርጠው ነው!» ብለው ውሃብያ የሚሉትን ማኅበረሰብ #ጭራቅነት የነገሯቸው።
የነ ዘመድኩን ቡድን ደግሞ እንኳን ሙስሊም ነኝ ከሚል አካል ይህን የሚመሰክርለት አግኝቶ፤ እንዲሁም ጥላቻውን ለመስበክ ወደ ኋላ የማይል ነበር አመቻቹለት ይሔው ሰርግና ምላሹ ሆኖለታል።
ከነዚህ በጦር መሳሪያም ሆነ#በሞዓ_ተዋህዶ መዋቅር አላማቸውን ማሳካት ካልቻሉ ቡድኖች ጋር ሆነው ነው እኛን ለመውጋት የተሰለፉት።
ወላሒ #አህባሽ ሐቅን ለመዋጋት ከዚህም በላይ ይሰራልና እጂግ ልንነቃ ይገባናል።
👉🇪🇹ሸር በማድረግ መረጃውን እናሰራጨው⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«የአህባሾች የክብር እንግዳ‼️»
-----------------------------
የሙስሊሞች ጠላት የዘመድ-ኩን መንጋ፡
በክብር ተጠርቶ በቆላ በደጋ፡
እሱም ውለታውን ላፍታ ሳይዘነጋ፡
ያው እየጮኸ ነው በሚዲያ ታርጋ‼️
.....እነዚህ ሰወች ከማን ጋር በምን ልክ ቃል እንደተጋቡ አስተውሉ....!!
የፈለገ ቢሆን በልቡ-ውስጥ ትንሽ ኢማን ያለው ሙስሊም ከዘመድኩን ጋር አይሰራም በዚህ ድርጊታቸው ብቻ ሰወቹ እነማን እንደሆኑ መረዳት ይቻላል‼️
በነገራችን ላይ ትናንቱ
የነ ይመር ኮምቦልቻ፣
የነ ሐሰን ታጁና
ቃሲም ታጁዲን ፕሮግራም ላይ የነ #ዘመድኩን_ቡድንም «ሙስሊም ላልሆኑ ወገኖች» ተብሎ የክብር ጥሪ ተደርጎለት ነበር።
በዚህ ሁሉም በተጠሩበት ፕሮግራም ላይ ነው እንግዲህ #ክርስቲያኖችን ለማስደሰት ፀያፍና ሙስሊም ነኝ ከሚል አካል በማይጠበቅና በሚዘገንን መልኩ ጥላቻቸውን በዛ ልክ ሲቀረሹ የነበረው በራሳችሁ እፈሩ‼️
እነ ሐሰን ታጁና
ዑመር ኮምቦልቻ «ሐጅ ዑመር ኮልፌ ያልተቀበሩት ውሃብያው ሬሳቸውን አውጥቶ #እንዳያቃጥለው ወይንም ሰውነታቸውን እንዳይቆራርጠው ነው!» ብለው ውሃብያ የሚሉትን ማኅበረሰብ #ጭራቅነት የነገሯቸው።
የነ ዘመድኩን ቡድን ደግሞ እንኳን ሙስሊም ነኝ ከሚል አካል ይህን የሚመሰክርለት አግኝቶ፤ እንዲሁም ጥላቻውን ለመስበክ ወደ ኋላ የማይል ነበር አመቻቹለት ይሔው ሰርግና ምላሹ ሆኖለታል።
ከነዚህ በጦር መሳሪያም ሆነ#በሞዓ_ተዋህዶ መዋቅር አላማቸውን ማሳካት ካልቻሉ ቡድኖች ጋር ሆነው ነው እኛን ለመውጋት የተሰለፉት።
ወላሒ #አህባሽ ሐቅን ለመዋጋት ከዚህም በላይ ይሰራልና እጂግ ልንነቃ ይገባናል።
👉🇪🇹ሸር በማድረግ መረጃውን እናሰራጨው⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍30
መረጃ ሸር ለማድረግ አትሰልቹ‼️
ለተደቀነብን መከራ ለሚጠምቁብን የሴራ ቁማር ስትሉ የሚደርሳችሁን መረጃ ለብዙወች በማድረስ ህዝባችንን እናንቃ መረጃ ለማሰራጨት አትሰልቹ እሽ⁉️
ለተደቀነብን መከራ ለሚጠምቁብን የሴራ ቁማር ስትሉ የሚደርሳችሁን መረጃ ለብዙወች በማድረስ ህዝባችንን እናንቃ መረጃ ለማሰራጨት አትሰልቹ እሽ⁉️
👍45
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
«ሙስሊሙ ንቃ ተናበብ አጋልጥ»
👉ዑስታዝ ሳዳትን ያስደነገጠው #የኦርቶዶክሶች ሴራ‼️
👉አህባሽና ኦርቶዶክስ ተጋብተዋል የሰርጋቸው ጥሎሽ ሙስሊሙን ከሀበሻ ማጥፋት ነው ይህን አስረግጨ ነው የምነግርህ።
የሰርጉ ሽማግሌወች
❶ዘመድኩን በቀለ
❷ፈንታሁን ዋቄ
➌አባይነህ ካሴ ናቸው።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ዑስታዝ ሳዳትን ያስደነገጠው #የኦርቶዶክሶች ሴራ‼️
👉አህባሽና ኦርቶዶክስ ተጋብተዋል የሰርጋቸው ጥሎሽ ሙስሊሙን ከሀበሻ ማጥፋት ነው ይህን አስረግጨ ነው የምነግርህ።
የሰርጉ ሽማግሌወች
❶ዘመድኩን በቀለ
❷ፈንታሁን ዋቄ
➌አባይነህ ካሴ ናቸው።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍61
