Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👉እና ይሔ መተት አይደለም እንዴ⁉️
«ደብዳቤው ከእናንተ ወጥቶ ሌላ ሰው እንዳያነበው አደራ አደራ አደራ ይላል ጉድ!!»
👉በሙስሊሞች ላይ ድግምት አድርገው
ከዚያም ደጋሚው ራሳቸው መሆናቸውን አምነው በፊርማቸው ያረጋገጡት ደብዳቤ ተጋልጦባቸው ነው ይህ ሁሉ ጭንቀት‼️
👉ሙሉ ስም ከነስልጣን‼️
➡ተገኘ ብላታ ጥሩነህ ውዬ
❌የዛሬው ብጱዕ አቡነ-እንድርያስ
የአባት ስም=ብላታ ጥሩነህ ውዬ
የእናት ስም=ወይዘሮ ብርሀኔ አበራ
❶)
የሰሜን ጎንደር ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለረጂም ዘመን አገልግሏል።
❷)የቅዱስ ጳውሎስ ከፍተኛ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ጠባቂ ሆነው አገልግለዋል።
❸)
አሁን ደግሞ የሊቃውንት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ ሊቀ ሊቃውንት ናቸው።
ግን በሚያሳፍርና በሚዘገንን መልኩ
👉ደጋሚ ፣
👉ጠንቋይ፣
👉መተታምና
👉ኮተታም መሆናቸውን በራሳቸው አንደበት ሙሉ ስማቸውን ከነ አባታቸው ከነ እናታቸው ጠቅሰው በፊርማቸው አረጋግጠው የመሰከሩ እጂግ የፀያፍ ስራ ባለቤት ግን ይህ ሁሉ በሙስሊሞች ላይ ለምን⁉️
«ከሰማይ አባ-ጣውሎን ምንም ባላደረግነው ጥፋት በአንድ ሚሊወን ብር ድምፁ በማይሰማ በአየር የሰማይ አጋንንት ልከው ሊፈጁን መዘጋጀታቸውን ሰምቻለሁ»ይላል የዚህ ሰውዬ ደብዳቤ ጉድ ነው መቸም‼️
❌እጂግ በሚገርም መልኩ ይህ ደብዳቤ እየተዘዋወረ እንኳን አንድም የኦርቶዶክስ አማኝ አልተቃወመም ለምን ከተባለ...ሁሉም በመተትና በጥንቆላ ተሸብቦ ነው የሚኖረው አከተመ ሐቁ ይህ ነው አባቴ‼️
ሙሉ ደብዳቤው በድምፅ እለቀዋለሁ
«የሚገርመው አህባሽና ኦርቶዶክስ ያላቸው የጠበቀ ግንኙነት ከመተት መጀመሩ ነው።»
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«ቤተ ክርስቲያኗ ሰወች በሙስሊሞች ላይ መተት እያደረጉ ራሳቸውን አጋልጠዋል።»
«ደብዳቤው ከእናንተ ወጥቶ ሌላ ሰው እንዳያነበው አደራ አደራ አደራ ይላል ጉድ!!»
👉በሙስሊሞች ላይ ድግምት አድርገው
ከዚያም ደጋሚው ራሳቸው መሆናቸውን አምነው በፊርማቸው ያረጋገጡት ደብዳቤ ተጋልጦባቸው ነው ይህ ሁሉ ጭንቀት‼️
👉ሙሉ ስም ከነስልጣን‼️
➡ተገኘ ብላታ ጥሩነህ ውዬ
❌የዛሬው ብጱዕ አቡነ-እንድርያስ
የአባት ስም=ብላታ ጥሩነህ ውዬ
የእናት ስም=ወይዘሮ ብርሀኔ አበራ
👉ጉድ ስማ የኢትዮ ህዝብ ጉድ...‼️
❶)
የሰሜን ጎንደር ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለረጂም ዘመን አገልግሏል።
❷)የቅዱስ ጳውሎስ ከፍተኛ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ጠባቂ ሆነው አገልግለዋል።
❸)
አሁን ደግሞ የሊቃውንት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ ሊቀ ሊቃውንት ናቸው።
ግን በሚያሳፍርና በሚዘገንን መልኩ
👉ደጋሚ ፣
👉ጠንቋይ፣
👉መተታምና
👉ኮተታም መሆናቸውን በራሳቸው አንደበት ሙሉ ስማቸውን ከነ አባታቸው ከነ እናታቸው ጠቅሰው በፊርማቸው አረጋግጠው የመሰከሩ እጂግ የፀያፍ ስራ ባለቤት ግን ይህ ሁሉ በሙስሊሞች ላይ ለምን⁉️
«ከሰማይ አባ-ጣውሎን ምንም ባላደረግነው ጥፋት በአንድ ሚሊወን ብር ድምፁ በማይሰማ በአየር የሰማይ አጋንንት ልከው ሊፈጁን መዘጋጀታቸውን ሰምቻለሁ»ይላል የዚህ ሰውዬ ደብዳቤ ጉድ ነው መቸም‼️
❌እጂግ በሚገርም መልኩ ይህ ደብዳቤ እየተዘዋወረ እንኳን አንድም የኦርቶዶክስ አማኝ አልተቃወመም ለምን ከተባለ...ሁሉም በመተትና በጥንቆላ ተሸብቦ ነው የሚኖረው አከተመ ሐቁ ይህ ነው አባቴ‼️
ሙሉ ደብዳቤው በድምፅ እለቀዋለሁ
«የሚገርመው አህባሽና ኦርቶዶክስ ያላቸው የጠበቀ ግንኙነት ከመተት መጀመሩ ነው።»
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍66
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችን:-
በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን :: ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ በውጤት ለእዚህ ስኬት እንድትበቁ ላስቻለው ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን :: እንደ አንድ ሰውነት ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን ::
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ሙስሊም እህት ወንድሞቹን በኢስላማዊ ፍቅር እና እንክብካቤ አቅፎ ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል :: ስለሆነም እናንተ እህት ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ከደም በላይ የሚያጋምደንን የኢስላም እህት ወንድማማችነት በማሰብ ማንኛውም የምትፈልጉትን መረጃ እና እገዛ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በኩል ትጠይቁ ዘንድ እንጠይቃለን ::
☎️ AAU MUSLIM STUDENTS UNION - 0909524252
Main and FBE Campus
☎️ አብዱረሂም አሚን
ስልክ ፦ +251995477358
☎️ አሊፍ ሀጂ
ስልክ ፦ 0955942642
CTBE (AAiT) (5 Kilo) Campus
☎️ማህፉዝ ነጋሽ - 5 kilo - 0996220264
4 Kilo Campus
☎️ ዘይድ ሳዲቅ - 4kilo - +251992546811
☎️ መስዑድ አሊ -4 kilo +251968645684
Sefere Selam Campus
☎️ አብዱረህማን ወሊዩ -sefere selam +251925025478
☎️Bedhaso -sefere selam +251988358715
Ldeta Campus
☎️ Yusuf Hamid
ስልክ ፦ 0907645390
☎️ Dawud Sultan
ስልክ ፦ 0951023812
ወደ ግቢ የምትቀላቀሉ እህቶች የሴት ተወካዮችን በነዚህ ወንድሞች በኩል ማግኘት እንደምትችሉ ለማሳወቅ እንወዳለን።
©: የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓህ
በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን :: ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ በውጤት ለእዚህ ስኬት እንድትበቁ ላስቻለው ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን :: እንደ አንድ ሰውነት ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን ::
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ሙስሊም እህት ወንድሞቹን በኢስላማዊ ፍቅር እና እንክብካቤ አቅፎ ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል :: ስለሆነም እናንተ እህት ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ከደም በላይ የሚያጋምደንን የኢስላም እህት ወንድማማችነት በማሰብ ማንኛውም የምትፈልጉትን መረጃ እና እገዛ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በኩል ትጠይቁ ዘንድ እንጠይቃለን ::
☎️ AAU MUSLIM STUDENTS UNION - 0909524252
Main and FBE Campus
☎️ አብዱረሂም አሚን
ስልክ ፦ +251995477358
☎️ አሊፍ ሀጂ
ስልክ ፦ 0955942642
CTBE (AAiT) (5 Kilo) Campus
☎️ማህፉዝ ነጋሽ - 5 kilo - 0996220264
4 Kilo Campus
☎️ ዘይድ ሳዲቅ - 4kilo - +251992546811
☎️ መስዑድ አሊ -4 kilo +251968645684
Sefere Selam Campus
☎️ አብዱረህማን ወሊዩ -sefere selam +251925025478
☎️Bedhaso -sefere selam +251988358715
Ldeta Campus
☎️ Yusuf Hamid
ስልክ ፦ 0907645390
☎️ Dawud Sultan
ስልክ ፦ 0951023812
ወደ ግቢ የምትቀላቀሉ እህቶች የሴት ተወካዮችን በነዚህ ወንድሞች በኩል ማግኘት እንደምትችሉ ለማሳወቅ እንወዳለን።
©: የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓህ
👍59
ደስተኛው እስረኛ
~
ኢብኑ ተይሚያ ለቆሙለት አላማ ሲሉ ብዙ ተንገላተዋል፣ ተደብድበዋል፣ በተደጋጋሚ ታስረዋል። ሆኖም ግን ፈተናዎች ጭራሽ አላጠፏቸውም። በተደጋጋሚ ወህኒ ቢወረወሩም ከምንም አይቆጥሩትም ነበር። እንዲያውም ካይሮ ሳሉ ደማስቆ ወይም አሌክሳንድሪያ ውስጥ በገደብ ከመኖርና ከመታሰር ሲያስመርጧቸው መታሰርን መርጠዋል። መታሰራቸው ጠላ .ቶቻቸው ከሚያስቡት በተቃራኒ ፍፁም ደስታን ነበር ያጎናፀፋቸው። ወደ እስር ቤቱ ግቢ በዘለቁ ጊዜ ይህቺን የቁርኣን አንቀፅ አነበቡ፦
فَضُرِبَ بَيۡنَهُم بِسُورٖ لَّهُۥ بَابُۢ بَاطِنُهُۥ فِيهِ ٱلرَّحۡمَةُ وَظَٰهِرُهُۥ مِن قِبَلِهِ ٱلۡعَذَابُ
“በውስጡ ችሮታ ያለበት፤ በውጪው በኩል ስቃይ ያለበት የሆነ (አጥር) በመካከላቸው ተደረገ።” [ሐዲድ፡ 13]
“ቅጣት የሚመስለው ለናንተ እንጂ ለኔ የእፎይታ አፀድ ነው” የሚል የሚደንቅ መልእክት እያስተላለፉ ነው።
እንዲያውም ጠላቶቻቸውን ለመታሰራቸው ሰበብ በመሆናቸው ባለትልቅ ውለታ እንደሆኑ ይገልጿቸው ነበር። ከወህኒ ቤት ሆነው እንዲህ ይሉ ነበር፦ “የዚህን እስር ቤት ሙሉ ወርቅ ብታደል እኔን በማሳሰር ለዋሉልኝ ውለታ ልከፍላቸው አልችልም።” ሱብሓነላህ!
እነሱ በማሰር ቅስማቸውን ሊሰብሩ ያልማሉ። እሳቸው ግን፡ “ጠላቶቼ ምን ያደርጉኛል?! እኔኮ ጀነቴ፣ የአትክልት ስፍራዬ ልቤ ውስጥ ነው ያለችው። የትም ብጓዝ ከኔው ጋር ነች፤ አትለየኝም። መታሰሬ ኸልዋ ነው። ብገ.ደል ሸሃዳ ነው። ከሃገር መባረሬ (የአላህን ተአምራት የምመለከትበት) ጉብኝት ነው” ይሉ ነበር። ድንቅ ንግግር ከድንቅ ፍጡር!
እስር ላይ በነበሩ ጊዜ ሱጁድ ላይ ሆነው “አላሁመ አዒኒ ዐላ ዚክሪከ ወሹክሪከ ወሑስኒ ዒባደቲከ። ማሻአላህ!” ይሉ ነበር። ደስታ! እርካታ! እንዲያውም ራሳቸውን እንደ እስረኛም አይቆጥሩም ነበር። በተደጋጋሚ አብረዋቸው የታሰሩት ተማሪያቸው ኢብኑል ቀይም በአንድ ወቅት፡ “ 'እስረኛ ማለት ልቡ ከጌታው የታሰረ ነው። ምርኮኛ ማለት ደግሞ ስሜቱ የማረከው ነው' አሉኝ” ይላሉ። ኢብኑል ቀይም አሁንም ስለ ሸይኻቸው እንዲህ ሲሉ ይቀጥላሉ፦
“ኑሮው የተጣበበና ከምቾት የራቀ ከመሆኑ ጋር፤ እንዲሁም ከነበረበት እስር፣ ዛቻና ማጨናነቅ ጋር እንደሱ ደስተኛ ህይወት የሚኖር፣ ፈታ ያለና ልቡ የፀና እንዳላየሁ አላህ ያውቃል። ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋር በህይወቱ ደስተኛ፣ ዘና ያለ እና ልቡ የፀና፣ ነፍሱ የረጋ ነው። የድሎት ፀዳል ከፊቱ ያንፀባርቃል። እንዲያውም ስጋት ሲበረታብን፣ ክፉ ጥርጣሬ ሲያጠቃን፣ ምድር ሲጠበን ቀጥታ ወደሱ ነበር የምንሄደው። ከዚያም ስናየውና ንግግሩን ስንሰማ ያ ሁሉ ይወገድልናል። ልባችን ይሰፋል። ብርታታችንም፣ የቂናችንም፣ መረጋጋታችንም ይጨምራል። አላህ ከሱ ጋር ሳይገናኙ በፊት ለልዩ ባሮቹ ጀነቱን ስላሳያቸው፣ በስራ አለም በሮቿን ስለከፈተላቸው ጥራት ይገባው። እሷን በመፈለግና ወደሷ በመሽቀዳደም የደከሙትን ያክል ከድሎቷ፣ ከለዛዋ አቀመሳቸው።”
እናት ወልዳለች የተይሚያ ልጅ! ድንቅ የአላህ ተአምር! “ዱንያ ውስጥ ጀነት አለች። እሷን ያልገባት የኣኺራዋን ጀነት አይገባትም” ይሉ ነበር። [አልዋቢሉ ሶይብ፡ 48] አላህ ከላይኛው ፊርደውስ ያቀማጥላቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ኢብኑ ተይሚያ ለቆሙለት አላማ ሲሉ ብዙ ተንገላተዋል፣ ተደብድበዋል፣ በተደጋጋሚ ታስረዋል። ሆኖም ግን ፈተናዎች ጭራሽ አላጠፏቸውም። በተደጋጋሚ ወህኒ ቢወረወሩም ከምንም አይቆጥሩትም ነበር። እንዲያውም ካይሮ ሳሉ ደማስቆ ወይም አሌክሳንድሪያ ውስጥ በገደብ ከመኖርና ከመታሰር ሲያስመርጧቸው መታሰርን መርጠዋል። መታሰራቸው ጠላ .ቶቻቸው ከሚያስቡት በተቃራኒ ፍፁም ደስታን ነበር ያጎናፀፋቸው። ወደ እስር ቤቱ ግቢ በዘለቁ ጊዜ ይህቺን የቁርኣን አንቀፅ አነበቡ፦
فَضُرِبَ بَيۡنَهُم بِسُورٖ لَّهُۥ بَابُۢ بَاطِنُهُۥ فِيهِ ٱلرَّحۡمَةُ وَظَٰهِرُهُۥ مِن قِبَلِهِ ٱلۡعَذَابُ
“በውስጡ ችሮታ ያለበት፤ በውጪው በኩል ስቃይ ያለበት የሆነ (አጥር) በመካከላቸው ተደረገ።” [ሐዲድ፡ 13]
“ቅጣት የሚመስለው ለናንተ እንጂ ለኔ የእፎይታ አፀድ ነው” የሚል የሚደንቅ መልእክት እያስተላለፉ ነው።
እንዲያውም ጠላቶቻቸውን ለመታሰራቸው ሰበብ በመሆናቸው ባለትልቅ ውለታ እንደሆኑ ይገልጿቸው ነበር። ከወህኒ ቤት ሆነው እንዲህ ይሉ ነበር፦ “የዚህን እስር ቤት ሙሉ ወርቅ ብታደል እኔን በማሳሰር ለዋሉልኝ ውለታ ልከፍላቸው አልችልም።” ሱብሓነላህ!
እነሱ በማሰር ቅስማቸውን ሊሰብሩ ያልማሉ። እሳቸው ግን፡ “ጠላቶቼ ምን ያደርጉኛል?! እኔኮ ጀነቴ፣ የአትክልት ስፍራዬ ልቤ ውስጥ ነው ያለችው። የትም ብጓዝ ከኔው ጋር ነች፤ አትለየኝም። መታሰሬ ኸልዋ ነው። ብገ.ደል ሸሃዳ ነው። ከሃገር መባረሬ (የአላህን ተአምራት የምመለከትበት) ጉብኝት ነው” ይሉ ነበር። ድንቅ ንግግር ከድንቅ ፍጡር!
እስር ላይ በነበሩ ጊዜ ሱጁድ ላይ ሆነው “አላሁመ አዒኒ ዐላ ዚክሪከ ወሹክሪከ ወሑስኒ ዒባደቲከ። ማሻአላህ!” ይሉ ነበር። ደስታ! እርካታ! እንዲያውም ራሳቸውን እንደ እስረኛም አይቆጥሩም ነበር። በተደጋጋሚ አብረዋቸው የታሰሩት ተማሪያቸው ኢብኑል ቀይም በአንድ ወቅት፡ “ 'እስረኛ ማለት ልቡ ከጌታው የታሰረ ነው። ምርኮኛ ማለት ደግሞ ስሜቱ የማረከው ነው' አሉኝ” ይላሉ። ኢብኑል ቀይም አሁንም ስለ ሸይኻቸው እንዲህ ሲሉ ይቀጥላሉ፦
“ኑሮው የተጣበበና ከምቾት የራቀ ከመሆኑ ጋር፤ እንዲሁም ከነበረበት እስር፣ ዛቻና ማጨናነቅ ጋር እንደሱ ደስተኛ ህይወት የሚኖር፣ ፈታ ያለና ልቡ የፀና እንዳላየሁ አላህ ያውቃል። ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋር በህይወቱ ደስተኛ፣ ዘና ያለ እና ልቡ የፀና፣ ነፍሱ የረጋ ነው። የድሎት ፀዳል ከፊቱ ያንፀባርቃል። እንዲያውም ስጋት ሲበረታብን፣ ክፉ ጥርጣሬ ሲያጠቃን፣ ምድር ሲጠበን ቀጥታ ወደሱ ነበር የምንሄደው። ከዚያም ስናየውና ንግግሩን ስንሰማ ያ ሁሉ ይወገድልናል። ልባችን ይሰፋል። ብርታታችንም፣ የቂናችንም፣ መረጋጋታችንም ይጨምራል። አላህ ከሱ ጋር ሳይገናኙ በፊት ለልዩ ባሮቹ ጀነቱን ስላሳያቸው፣ በስራ አለም በሮቿን ስለከፈተላቸው ጥራት ይገባው። እሷን በመፈለግና ወደሷ በመሽቀዳደም የደከሙትን ያክል ከድሎቷ፣ ከለዛዋ አቀመሳቸው።”
እናት ወልዳለች የተይሚያ ልጅ! ድንቅ የአላህ ተአምር! “ዱንያ ውስጥ ጀነት አለች። እሷን ያልገባት የኣኺራዋን ጀነት አይገባትም” ይሉ ነበር። [አልዋቢሉ ሶይብ፡ 48] አላህ ከላይኛው ፊርደውስ ያቀማጥላቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
👍46
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
«ሀሳቡ የኔ ነውና እኔን ብቻ እሽ»
👉ክርቲያናዊ መንግስት የማቋቋም ግልፅ ሴራ!!
አንመካም በጉልበታችን
እግዚዓብሔር ነው የኛ ሀይላችን...
የሚል ወታደራዊ መፈክር ጫካ የተቋቋመው የኦርቶዶክስ አባቶች ያቋቋሙት ጋንግስተር የሆነ ቡድን መፈክር
...ከዚያስ ስትል በጀርባ ጦሩን እያደራጀ+ሙስሊሙን እያስጎመጀ+እንድትሸማቀቅ እየዋጀ + በግልፅ ጦር እያወጀ .አንተ ሀሳብ እንኳን እንዳትሰጥ በጩኸት ሊቆጣጠርህ ይሞክራል።
👉ግዕዝ +ኦርቶዶክስና+ ፋኖ=ሀይማኖታዊ መንግስት እውነታው ይህ ነው ማመን አለማመን የራስህ ጉዳይ።
ከጀርባ ፋኖ የሚባል ክርስቲያናዊ የሆነ ወታደራዊ ሐይል አቋቁመው ሲያበቁ ለሀይማኖታቸው መሸጋገሪያ ይሆን ዘንድ #ግዕዝን እንድንማር አመቻቹን ከዚያስ⁉️
ግዕዝ ቋንቋ ነው ይሉንና ሰከንድ ሳይቆዩ #ሰላም_ለኪ ብላ የዘፈነችን ሙዚቀኛ ይህ ቃል ለማርያም ብቻ የሚሰጥ ሀይማኖታዊ ቃል ነው ይሉሀል⁉️
👉እሽ ምን እንበል ፀጥ ብላችሁ ተኙ መጥተን እናጥፋችሁ ነው የምትሉን አይደል⁉️
.አዕምሮ ያለው ሙስሊም ይንቃ እላለሁ⁉️
«ለጠላቶች የምለው ግን እኔ እንደናንተ ርካሽ አይደለሁም በሀይማኖት ስር ተወሽቄ እምነቴ እንድሰደብ አልፈልግም።
ማንም ሙስሊምም ይደግፈኝ ብዬ አለምንም ህሌና ያለው ይንቃ እኔ ግን ለምናገረው ለምፅፈው ሁሉ #ሀፊነት_ለመውሰድ አላመነታም።
👉በኔ ሰበብ እምነቴም ሆነ የተከበረ ህዝቤ እንድሰደብብኝ አልሻም።
እስኪ ሙስሊሙ አንድ እንደ ፋኖ አይነት ወታደራዊ ስብስብ ቀርቶ የጠነከረ ሀይማኖታዊ ስብሰባ እንዳያደርግ ስንት ነገር ነው የሚያሴሩት ስንት ነገር ነው የሚቀምሩት⁉️
ለምን⁉️
ለምን⁉️
....ኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ክርቲያናዊ መንግስት የማቋቋም ግልፅ ሴራ!!
አንመካም በጉልበታችን
እግዚዓብሔር ነው የኛ ሀይላችን...
የሚል ወታደራዊ መፈክር ጫካ የተቋቋመው የኦርቶዶክስ አባቶች ያቋቋሙት ጋንግስተር የሆነ ቡድን መፈክር
...ከዚያስ ስትል በጀርባ ጦሩን እያደራጀ+ሙስሊሙን እያስጎመጀ+እንድትሸማቀቅ እየዋጀ + በግልፅ ጦር እያወጀ .አንተ ሀሳብ እንኳን እንዳትሰጥ በጩኸት ሊቆጣጠርህ ይሞክራል።
👉ግዕዝ +ኦርቶዶክስና+ ፋኖ=ሀይማኖታዊ መንግስት እውነታው ይህ ነው ማመን አለማመን የራስህ ጉዳይ።
ከጀርባ ፋኖ የሚባል ክርስቲያናዊ የሆነ ወታደራዊ ሐይል አቋቁመው ሲያበቁ ለሀይማኖታቸው መሸጋገሪያ ይሆን ዘንድ #ግዕዝን እንድንማር አመቻቹን ከዚያስ⁉️
ግዕዝ ቋንቋ ነው ይሉንና ሰከንድ ሳይቆዩ #ሰላም_ለኪ ብላ የዘፈነችን ሙዚቀኛ ይህ ቃል ለማርያም ብቻ የሚሰጥ ሀይማኖታዊ ቃል ነው ይሉሀል⁉️
👉እሽ ምን እንበል ፀጥ ብላችሁ ተኙ መጥተን እናጥፋችሁ ነው የምትሉን አይደል⁉️
.አዕምሮ ያለው ሙስሊም ይንቃ እላለሁ⁉️
«ለጠላቶች የምለው ግን እኔ እንደናንተ ርካሽ አይደለሁም በሀይማኖት ስር ተወሽቄ እምነቴ እንድሰደብ አልፈልግም።
ማንም ሙስሊምም ይደግፈኝ ብዬ አለምንም ህሌና ያለው ይንቃ እኔ ግን ለምናገረው ለምፅፈው ሁሉ #ሀፊነት_ለመውሰድ አላመነታም።
«አንድ ተራ ወጣት ነኝ ኢስላምንም ሆነ ሙስሊሙን አሎክልም።
👉በኔ ሰበብ እምነቴም ሆነ የተከበረ ህዝቤ እንድሰደብብኝ አልሻም።
እስኪ ሙስሊሙ አንድ እንደ ፋኖ አይነት ወታደራዊ ስብስብ ቀርቶ የጠነከረ ሀይማኖታዊ ስብሰባ እንዳያደርግ ስንት ነገር ነው የሚያሴሩት ስንት ነገር ነው የሚቀምሩት⁉️
ለምን⁉️
ለምን⁉️
....ኑረዲን አል-አረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍67
ከውስጤ አውጥቼ ልናገር የምፈልገው ብዙ ነገር አለኝ ግን I choose to remain silent in my pain so as not to cause more suffering to my humble people.
👍46
...ከወሎ ሙስሊም ላይ...
«መች ነው ግፉ እሚያልቀው!?»
----------------------------
ሰው እንደት ሌት ከቀን በግፍ ይሰቃያል፡
ችግር የትም አለ ወሎ ግን ይለያል፡
ሁሌ መከራ ነው ታሪኩ ያሳያል፡
ዩሀንስ በእብሪት አረ*ደው በጂምላ፡
ቴወድሮስ ዘመተ ቃል-ኪዳን ሊሞላ፡
ያው ተፈሪም ቢሆን ስንት ቁማር በላ፡
ሚኒሊክም ቢሆን ብዙ ጉድ ፈፅሟል፡
እንደው ለመሆኑ ከወሎ ማን ቁሟል!?
መገፋት ያደማው ፡
የመከዳት ቁስል በፍቅር ይፈወሳል፡
በመራብ ጠውልጎ
የታረዘ ገላ ቀኑ ሲያልፍ ይካሳል፡
አድማጭ የሌለው ህዝብ፤
እንኳንስ ደስታውን እንባስ የት ያፈሳል!?
መቆም የታከተው
ይደርሳል ተጉዞ በተራማጅ እግሩ ፡
ተማርኩ ያለ ደግሞ፤
ብዙ ለውጥ ያገኛል በውብ ንግግሩ፡
የአፄው ቅሪት ግን፤
ኢስላም እና ሙስሊም ይሔ ነው ችግሩ!?
ምን ምንጣፍ ብትሆን፤
አያመሰግንም መናከስ ነው ግብሩ፡
ሌላን መጨፍለቅ ነው፤
የሱ የድል ዋንጫ ነሀስ ወርቅ ብሩ!!
ሁሌ በጂልነት፤
ፍቅር ያሸንፋል በሚል አጉል ተስፋ፡
መብቱ ተነጥቆ፤
ድምፁ እየታፈነ ነፍሱ ተቀስፋ፡
በሆነ ባልሆነው፤
የኛን እያገደ የሱን እያስፋፋ፡
ከትላንት እስከ አሁን፤
አለን በእሹሩሩ ኑሮን በሰቀቀን፡
በእሳት ተፈትነን፤
በኢስላም ላይ ሆነን ባናውቅም ተጨንቀን፡
ይፎክሩብናል ፤
ይደነፉብናል እኛ አናውቅም ስቀን፡
ከዛሬ ከነገ ይሻላሉ በሚል፤
ለክህደት ቁስላቸው ፍቅር እየሻትን፡
በደል ባጎበጠው፤
በተዋበ ገላ ለመኖር ስንኳትን፡
ለመሔድ ተፈጥረን፤
ታገሱ በመባል ስንት ዘመን ሞትን⁉️
የት ነው የኛ ፍትህ፤
ወደት ተደበቀ የትስ ተከለለን፡
የሀገራችን መንግስት፤
ምን ብንበድለው ነው ስንሞት ዝም ያለን!?
እያለ እሚጠይቅ፤
ከደረሳ እስከ ሸህ በወሎ ቢበዙም፡
ስሪታቸው ሆኖ፤
ላረዳቸው እንኳን ቂምን ባያረግዙም፡
ይሔው ዛሬም ድረስ፤
አሉ በጭቆና ፍትህን አልገዙም፡
ስንቱ ባለ ጊዜ፤
ስንቱ ስንት ሲሆን ስንቱ ግፍ ሲሰራ፡
ስንቱ በስንቱ ላይ፤
ማናለብኝ ብሎ ገዝፎ ሲያንሰራራ፡
አላንና ፉላን ፤
ህፃን ላይ ሲዝቱ በቀን በጠራራ፡
ምነው ፍትህ ጠፋ፤
ምነው ህገ-መንግስት መች ነው የኛ ተራ!?
ግድያ ስደቱን፤
ስንቱን ተሸከምነው ለብዙ ዘመናት፡
በስንቶች ጭካኔ፤
ስንት መከራ አየን አመታትም ቀናት፡
በእምነቱ ሲገለል፤
ይሔ ሁሉ ሲሆን ምን ጠላቱን ቢያውቀው፡
ስሪቱ ሆኖበት፤
ሙስሊሙ የለውም የሚጠነቀቀው!?
እንደው ለመሆኑ፤
ከወሎ ሙስሊም ላይ መችነው ግፍ የሚያልቀው!?
.....መልስ ያጣ ጥያቄ....⁉️
«በኑረዲን አል-ዓረብ»
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«መች ነው ግፉ እሚያልቀው!?»
----------------------------
ሰው እንደት ሌት ከቀን በግፍ ይሰቃያል፡
ችግር የትም አለ ወሎ ግን ይለያል፡
ሁሌ መከራ ነው ታሪኩ ያሳያል፡
ዩሀንስ በእብሪት አረ*ደው በጂምላ፡
ቴወድሮስ ዘመተ ቃል-ኪዳን ሊሞላ፡
ያው ተፈሪም ቢሆን ስንት ቁማር በላ፡
ሚኒሊክም ቢሆን ብዙ ጉድ ፈፅሟል፡
እንደው ለመሆኑ ከወሎ ማን ቁሟል!?
መገፋት ያደማው ፡
የመከዳት ቁስል በፍቅር ይፈወሳል፡
በመራብ ጠውልጎ
የታረዘ ገላ ቀኑ ሲያልፍ ይካሳል፡
አድማጭ የሌለው ህዝብ፤
እንኳንስ ደስታውን እንባስ የት ያፈሳል!?
መቆም የታከተው
ይደርሳል ተጉዞ በተራማጅ እግሩ ፡
ተማርኩ ያለ ደግሞ፤
ብዙ ለውጥ ያገኛል በውብ ንግግሩ፡
የአፄው ቅሪት ግን፤
ኢስላም እና ሙስሊም ይሔ ነው ችግሩ!?
ምን ምንጣፍ ብትሆን፤
አያመሰግንም መናከስ ነው ግብሩ፡
ሌላን መጨፍለቅ ነው፤
የሱ የድል ዋንጫ ነሀስ ወርቅ ብሩ!!
ሁሌ በጂልነት፤
ፍቅር ያሸንፋል በሚል አጉል ተስፋ፡
መብቱ ተነጥቆ፤
ድምፁ እየታፈነ ነፍሱ ተቀስፋ፡
በሆነ ባልሆነው፤
የኛን እያገደ የሱን እያስፋፋ፡
ከትላንት እስከ አሁን፤
አለን በእሹሩሩ ኑሮን በሰቀቀን፡
በእሳት ተፈትነን፤
በኢስላም ላይ ሆነን ባናውቅም ተጨንቀን፡
ይፎክሩብናል ፤
ይደነፉብናል እኛ አናውቅም ስቀን፡
ከዛሬ ከነገ ይሻላሉ በሚል፤
ለክህደት ቁስላቸው ፍቅር እየሻትን፡
በደል ባጎበጠው፤
በተዋበ ገላ ለመኖር ስንኳትን፡
ለመሔድ ተፈጥረን፤
ታገሱ በመባል ስንት ዘመን ሞትን⁉️
የት ነው የኛ ፍትህ፤
ወደት ተደበቀ የትስ ተከለለን፡
የሀገራችን መንግስት፤
ምን ብንበድለው ነው ስንሞት ዝም ያለን!?
እያለ እሚጠይቅ፤
ከደረሳ እስከ ሸህ በወሎ ቢበዙም፡
ስሪታቸው ሆኖ፤
ላረዳቸው እንኳን ቂምን ባያረግዙም፡
ይሔው ዛሬም ድረስ፤
አሉ በጭቆና ፍትህን አልገዙም፡
ስንቱ ባለ ጊዜ፤
ስንቱ ስንት ሲሆን ስንቱ ግፍ ሲሰራ፡
ስንቱ በስንቱ ላይ፤
ማናለብኝ ብሎ ገዝፎ ሲያንሰራራ፡
አላንና ፉላን ፤
ህፃን ላይ ሲዝቱ በቀን በጠራራ፡
ምነው ፍትህ ጠፋ፤
ምነው ህገ-መንግስት መች ነው የኛ ተራ!?
ግድያ ስደቱን፤
ስንቱን ተሸከምነው ለብዙ ዘመናት፡
በስንቶች ጭካኔ፤
ስንት መከራ አየን አመታትም ቀናት፡
በእምነቱ ሲገለል፤
ይሔ ሁሉ ሲሆን ምን ጠላቱን ቢያውቀው፡
ስሪቱ ሆኖበት፤
ሙስሊሙ የለውም የሚጠነቀቀው!?
እንደው ለመሆኑ፤
ከወሎ ሙስሊም ላይ መችነው ግፍ የሚያልቀው!?
.....መልስ ያጣ ጥያቄ....⁉️
«በኑረዲን አል-ዓረብ»
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍62
ግጥሙ ፈውስ ሆኗል እንደ ዳማከሴ፡
ለኢስላም ጠላቶች ለነ አባይነህ ካሴ፡
አንተ ለዘመናት ስንት ጦር መዘሀል!?
እኛ ጋሻ ስንይዝ ለምን ይገርምሀል!?
ከሰሞኑ በአማራ ክልል የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በግዳጅ እንዲሰጥ የተወሰነውን የግዕዝ ትምህርት አስመልክቶ ሰፊ ተቃውሞ ገጥሞታል።
በዚህ ሒደት ውስጥ ሀሳብ ከጦር በላይ የሚፈራውና ሐቅን ከሰይጣን በላይ የሚጠላው መንጋ አንድት ጀግና ሙስሊም ታዳጊ በግጥሜ "ቄስና ዘማሪ ማየት አንፈልግም" ብላለች ተብሎ ቄስና ዘማሪዎች ውግዘት እያደረሱባት ነው።
«የኔ ጀግና አሏህ ከሁሉም ነገር ጠብቆ ለደረጃ ያድርስሽ ክበሪልኝ»
.....ልጅቱ በመንግስት ትምህርት ቤት ውስጥ ቄስና ዘማሪ ልታይ አይደለም የምትሄደውና "በግድ ታያለሽ" ስትባል "ማየት አልፈልግም" ማለቷ ምኑ ነው ስህተቱና ጥፋቱ...እ...!?
እስከሚገባኝ ልጅቱ የሄደችው መደበኛ ትምህርት ቤት እንጅ ሰንበት ትምህርት ቤት አይደለም..⁉️
«ምነው እናንተ ግን ጥጋባችሁ ሀግ ባይ አጣ ምነው መናናቃችን በዛ...እ...በዚህች በቋፍ ላይ ባለች ሀገር በእሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፋችሁ አይበቃምን⁉️
የናንተ አባት ሙሀመድን ጀሀነብ አየሁት ሲል ለምን ፍትህ አልታያችሁም⁉️
እፎይ ነብያችንን ሲሳደብ ለምን⁉️
እኔ ልጄን ትምህርት ቤት የምልከው አካዳሚያዊ እውቀቶችን ቀስሞ እንዲመጣ እንጅ የቤተ ክርስቲያን ዘየና ምሳሌዎችን "ቋንቋ" በሚል ሽፋን እንዲማር አይደለም።
አንተ በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ሸይኽና ኡስታዝ ያስተምርሀል ብትባል "ማየት አልፈልግም" ብለህ የምትፈጥረው ጦርነት ይታወቃል።
አንተ የማትፈልገውን ነገር ሌላውም በራሱ ቢጸየፈው ሊገርምህ አይገባም። ይህ እራስን የሁሉ የበላይ ተወዳጅና ተፈላጊ አድርጎ የማሰብ የናርሲሲዝም ቅዠት በሽታ ነውና በተቻለ ፍጥነት መታከሙ ጥሩ ነው።
ለኢስላም ጠላቶች ለነ አባይነህ ካሴ፡
አንተ ለዘመናት ስንት ጦር መዘሀል!?
እኛ ጋሻ ስንይዝ ለምን ይገርምሀል!?
ከሰሞኑ በአማራ ክልል የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በግዳጅ እንዲሰጥ የተወሰነውን የግዕዝ ትምህርት አስመልክቶ ሰፊ ተቃውሞ ገጥሞታል።
በዚህ ሒደት ውስጥ ሀሳብ ከጦር በላይ የሚፈራውና ሐቅን ከሰይጣን በላይ የሚጠላው መንጋ አንድት ጀግና ሙስሊም ታዳጊ በግጥሜ "ቄስና ዘማሪ ማየት አንፈልግም" ብላለች ተብሎ ቄስና ዘማሪዎች ውግዘት እያደረሱባት ነው።
«የኔ ጀግና አሏህ ከሁሉም ነገር ጠብቆ ለደረጃ ያድርስሽ ክበሪልኝ»
.....ልጅቱ በመንግስት ትምህርት ቤት ውስጥ ቄስና ዘማሪ ልታይ አይደለም የምትሄደውና "በግድ ታያለሽ" ስትባል "ማየት አልፈልግም" ማለቷ ምኑ ነው ስህተቱና ጥፋቱ...እ...!?
እስከሚገባኝ ልጅቱ የሄደችው መደበኛ ትምህርት ቤት እንጅ ሰንበት ትምህርት ቤት አይደለም..⁉️
«ምነው እናንተ ግን ጥጋባችሁ ሀግ ባይ አጣ ምነው መናናቃችን በዛ...እ...በዚህች በቋፍ ላይ ባለች ሀገር በእሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፋችሁ አይበቃምን⁉️
የናንተ አባት ሙሀመድን ጀሀነብ አየሁት ሲል ለምን ፍትህ አልታያችሁም⁉️
እፎይ ነብያችንን ሲሳደብ ለምን⁉️
እኔ ልጄን ትምህርት ቤት የምልከው አካዳሚያዊ እውቀቶችን ቀስሞ እንዲመጣ እንጅ የቤተ ክርስቲያን ዘየና ምሳሌዎችን "ቋንቋ" በሚል ሽፋን እንዲማር አይደለም።
አንተ በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ሸይኽና ኡስታዝ ያስተምርሀል ብትባል "ማየት አልፈልግም" ብለህ የምትፈጥረው ጦርነት ይታወቃል።
አንተ የማትፈልገውን ነገር ሌላውም በራሱ ቢጸየፈው ሊገርምህ አይገባም። ይህ እራስን የሁሉ የበላይ ተወዳጅና ተፈላጊ አድርጎ የማሰብ የናርሲሲዝም ቅዠት በሽታ ነውና በተቻለ ፍጥነት መታከሙ ጥሩ ነው።
👍135
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከፍትህ የተጣሉ ሰወች የሚጠሉት አብሪ ኮከብ!!
«አህመድ የሚባል ስም»
አስራ ሰባት አመት በፍትህ የመራ፡
ሞገሱ አስደማሚ ግርማው የሚያስፈራ፡
ጀግና የጀግና ዘር ተብሎ እሚጠራ፡
ስሙ አህመድ የሚባል ጨለማ አብሪ ኮከብ፡
በፍትህ የናደ የጠላትን መርከብ፡
ድንፋታሙን ሁሉ በጦር ያሸነፈ፡
የጠላትን ሴራ ፈጥኖ ያከሸፈ፡
በመሪነት ሚዛን ፕላን የነደፈ፡
ምን ስሙ ቢጠለሽ ክብሩ ያላደፈ፡
ለእምነቱ ታማኝ ሀቅን የገደፈ፡
«ሽንብራ-ኩሬ»ላይ አፄን ያደባዬ፡
አሞተ ቆፍጣና ጀግና ነው አባዬ፡
የአፄውን ስርዐት ገጥሞ የማረከ፡
በሀይማኖቱ ላይ ያልተፍረከረከ፡
ድል ያገኘ ጊዜ ያልሔደ ለበቀል፡
ሞራሉ ጢቅ ያለ የማይንቀለቀል፡
የኢስላም አንበሳ ቀድሞ የዘመነ፡
በእምነቱ ኩሩ በአንድ አሏህ ያመነ፡
በአፄው ስርዐት ላይ ዘንቦ የዳመነ፡
ይሔ ነው አባቴ ሁሌ ደስ የሚለኝ፡
አፄ ነኝ ለሚል በግ አብሪ ታሪክ አለኝ፡
ዘመናት ተሻግሮ ዛሬም የሚፈራ፡
ከታሪክ ድርሳን ላይ አብቦ ያፈራ፡
ለካሀዲያን ብዛት ለህዝብ ቆጠራ፡
ስልቱን አዘጋጅቶ አሏህን የጠራ፡
ጀግናው ኢማም አህመድ ተብሎ እሚጠራ፡
ዛሬም ነግሶ ያለ ይሔ ነው የኔ አባት፡
በሀረር በደቡብ በወሎ በዳባት፡
የካፊርን ደውላ ግራ የሚያጋባት፡
ከላይ ከታች ብሎ ፈጥኖ እሚያዋክባት፡
ስሙ አህመድ ይባላል እሱ ነው የኔ አባት፡
በፍቱን መዳኒት በሽታን የሚያክም፡
አዛኝና ትሁት ለሀገር የሚደክም፡
ያለ ምንም አድሎ ፍትህ ፈራጅ ዳኛ፡
የጦር ሜዳ አንበሳ ወታደር አርበኛ፡
የመሪነት ብቃት ያለው ጥበበኛ፡
ጣዖታትን ሁሉ አፍርሶ እሚያከስም፡
የሁሉ እኩል መሪ ጠላት የማይጎስም፡
ሀበሻን የመራ አህመድ የሚባል ስም፡
«የኢማሙን ታሪክ የሚደግም ትውልድ ሲመጣ የሚቋጭ ግጥም ነው።
➺በኑረዲን አል አረቢ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«አህመድ የሚባል ስም»
አስራ ሰባት አመት በፍትህ የመራ፡
ሞገሱ አስደማሚ ግርማው የሚያስፈራ፡
ጀግና የጀግና ዘር ተብሎ እሚጠራ፡
ስሙ አህመድ የሚባል ጨለማ አብሪ ኮከብ፡
በፍትህ የናደ የጠላትን መርከብ፡
ድንፋታሙን ሁሉ በጦር ያሸነፈ፡
የጠላትን ሴራ ፈጥኖ ያከሸፈ፡
በመሪነት ሚዛን ፕላን የነደፈ፡
ምን ስሙ ቢጠለሽ ክብሩ ያላደፈ፡
ለእምነቱ ታማኝ ሀቅን የገደፈ፡
«ሽንብራ-ኩሬ»ላይ አፄን ያደባዬ፡
አሞተ ቆፍጣና ጀግና ነው አባዬ፡
የአፄውን ስርዐት ገጥሞ የማረከ፡
በሀይማኖቱ ላይ ያልተፍረከረከ፡
ድል ያገኘ ጊዜ ያልሔደ ለበቀል፡
ሞራሉ ጢቅ ያለ የማይንቀለቀል፡
የኢስላም አንበሳ ቀድሞ የዘመነ፡
በእምነቱ ኩሩ በአንድ አሏህ ያመነ፡
በአፄው ስርዐት ላይ ዘንቦ የዳመነ፡
ይሔ ነው አባቴ ሁሌ ደስ የሚለኝ፡
አፄ ነኝ ለሚል በግ አብሪ ታሪክ አለኝ፡
ዘመናት ተሻግሮ ዛሬም የሚፈራ፡
ከታሪክ ድርሳን ላይ አብቦ ያፈራ፡
ለካሀዲያን ብዛት ለህዝብ ቆጠራ፡
ስልቱን አዘጋጅቶ አሏህን የጠራ፡
ጀግናው ኢማም አህመድ ተብሎ እሚጠራ፡
ዛሬም ነግሶ ያለ ይሔ ነው የኔ አባት፡
በሀረር በደቡብ በወሎ በዳባት፡
የካፊርን ደውላ ግራ የሚያጋባት፡
ከላይ ከታች ብሎ ፈጥኖ እሚያዋክባት፡
ስሙ አህመድ ይባላል እሱ ነው የኔ አባት፡
በፍቱን መዳኒት በሽታን የሚያክም፡
አዛኝና ትሁት ለሀገር የሚደክም፡
ያለ ምንም አድሎ ፍትህ ፈራጅ ዳኛ፡
የጦር ሜዳ አንበሳ ወታደር አርበኛ፡
የመሪነት ብቃት ያለው ጥበበኛ፡
ጣዖታትን ሁሉ አፍርሶ እሚያከስም፡
የሁሉ እኩል መሪ ጠላት የማይጎስም፡
ሀበሻን የመራ አህመድ የሚባል ስም፡
«የኢማሙን ታሪክ የሚደግም ትውልድ ሲመጣ የሚቋጭ ግጥም ነው።
➺በኑረዲን አል አረቢ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍85
ምንም ነገር ቢሆን በነፃ ካገኛችሁት ዋጋው እናንተ ናችሁ ማለት ነው።
👉ምን በነፃ አግኝታችኋል⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ምን በነፃ አግኝታችኋል⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍84
تقسيم التوحيد.pdf
1.7 MB
بَـــــيانُ تَــــقسيمِ
الأشاعِرَةِ والماتُرِيدِيَّة
لتَـــــــوحيدِ رَبِّ الْبَـــــرِيَّة
الأشاعِرَةِ والماتُرِيدِيَّة
لتَـــــــوحيدِ رَبِّ الْبَـــــرِيَّة
👍11
يا أهل غزة فاصبروا
( ثُمَّ يَأْتِي مِنْ بَعْدِ ذَلِكَ عَامٌ فِيهِ يُغَاثُ النَّاسُ )
الفرج يأتي بعد انقطاع الأسباب ،
فمهما أشتد البلاء وإغلقت الأبواب ،
ستتسلل إليكم رحمة الوهاب يا أهل غزة فاصبروا وابشروا فرحمة الله قريبة من المحسنين.
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
( ثُمَّ يَأْتِي مِنْ بَعْدِ ذَلِكَ عَامٌ فِيهِ يُغَاثُ النَّاسُ )
الفرج يأتي بعد انقطاع الأسباب ،
فمهما أشتد البلاء وإغلقت الأبواب ،
ستتسلل إليكم رحمة الوهاب يا أهل غزة فاصبروا وابشروا فرحمة الله قريبة من المحسنين.
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍26
አኽላቅ በትዳር ውስጥ
~
ዲን፣ ዐቂዳ፣ ዒባዳ መኖር፣ ውጫዊ ኢስላማዊ ምልክቶች (ሸዓኢር) ማንፀባረቅ ትልቅ ዋጋ ያላቸው ኢስላማዊ እሴቶች ቢሆኑም ለትዳር ግን በቂ አይደሉም። ትዳር ውስጥ አብሮ ለመኖር የሚያስችል ስነ ምግባር ያስፈልጋል። ኢብኑ ነስር አልፈቂህ እንዲህ ይላሉ፦
"የአላህን መፅሀፍ (ቁርኣንን) የሐፈዘች፣ (የኢማሙ ማሊክን) ሙወጦእ (ኪታብ) የሸመደደች፣ የዒባዳ ባለቤት የሆነች ሴት አግብቼ ነበር። ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋ ግን ከሷ ጋር ለሶስት ተከታታይ ቀናት እንኳን የዘለቀ ደስታ አላገኘሁም።" [አሪያድ፡ 2/186]
ዛሬም ዲን አይተው ገብተው ተመሳሳይ ሁኔታ የገጠማቸው እና የሚገጥማቸው ብዙ ወንዶች፣ ብዙ ሴቶች አሉ። የቤት ቀጋ፣ የውጭ አልጋ አንሁን። ለሚስትህ፣ ለባልሽ ምቹ ለመሆን መጣር ራሱን የቻለ ትልቅ ዒባዳ ነው። ህይወትም ጠአም የሚኖረው መተሳሰብ ሲኖር ነው። መጋጨት ያለ ነው። ግጭትን ህይወት ማድረግ ግን የሰላም ብቻ ሳይሆን የጤናም ችግር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ዲን፣ ዐቂዳ፣ ዒባዳ መኖር፣ ውጫዊ ኢስላማዊ ምልክቶች (ሸዓኢር) ማንፀባረቅ ትልቅ ዋጋ ያላቸው ኢስላማዊ እሴቶች ቢሆኑም ለትዳር ግን በቂ አይደሉም። ትዳር ውስጥ አብሮ ለመኖር የሚያስችል ስነ ምግባር ያስፈልጋል። ኢብኑ ነስር አልፈቂህ እንዲህ ይላሉ፦
"የአላህን መፅሀፍ (ቁርኣንን) የሐፈዘች፣ (የኢማሙ ማሊክን) ሙወጦእ (ኪታብ) የሸመደደች፣ የዒባዳ ባለቤት የሆነች ሴት አግብቼ ነበር። ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋ ግን ከሷ ጋር ለሶስት ተከታታይ ቀናት እንኳን የዘለቀ ደስታ አላገኘሁም።" [አሪያድ፡ 2/186]
ዛሬም ዲን አይተው ገብተው ተመሳሳይ ሁኔታ የገጠማቸው እና የሚገጥማቸው ብዙ ወንዶች፣ ብዙ ሴቶች አሉ። የቤት ቀጋ፣ የውጭ አልጋ አንሁን። ለሚስትህ፣ ለባልሽ ምቹ ለመሆን መጣር ራሱን የቻለ ትልቅ ዒባዳ ነው። ህይወትም ጠአም የሚኖረው መተሳሰብ ሲኖር ነው። መጋጨት ያለ ነው። ግጭትን ህይወት ማድረግ ግን የሰላም ብቻ ሳይሆን የጤናም ችግር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍32
"የሚያስፈራው ምን እንደሆነ ታውቃለህ?
በምስራቅም በምዕራብም ያሉ ሰዎች እያወደሱህ ሰይዪድ አልበደዊይ ዘንድ ዋጋ ቢስ መሆንህ ነው።"
.
አልኢማሙ ሻፊዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
لو أن رجلاً تصوف من أول النهار لم يأت عليه الظهر إلا وجدته أحمق
“አንድ ሰው በቀኑ የመጀመሪያ ክፍል ሱፊ ቢሆን፣ እኩለ ቀን ላይ ሞኝ ሆኖ ነው የምታገኘው!”
[መናቂቡ ሻፊዒይ፣ አልበይሀቂይ፡ 2/ 207]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
በምስራቅም በምዕራብም ያሉ ሰዎች እያወደሱህ ሰይዪድ አልበደዊይ ዘንድ ዋጋ ቢስ መሆንህ ነው።"
.
አልኢማሙ ሻፊዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
لو أن رجلاً تصوف من أول النهار لم يأت عليه الظهر إلا وجدته أحمق
“አንድ ሰው በቀኑ የመጀመሪያ ክፍል ሱፊ ቢሆን፣ እኩለ ቀን ላይ ሞኝ ሆኖ ነው የምታገኘው!”
[መናቂቡ ሻፊዒይ፣ አልበይሀቂይ፡ 2/ 207]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
www.tg-me.com/IbnuMunewor
www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍40
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
«የግዕዛዊያን የድግምት ጉድ»
የሙስሊም ጥላቻ ስላለባችሁ ሙስሊም የተናገረውን ሁሉ መቃረን እና መቃወምን እንደ ንቃት ስለምትቆጥሩት እንጂ ሀቁ ጠፍቷችሁ አይደለም።
ይህ አይነት የአዕምሮ የአስተሳሰብ መካንነታችሁ ደግሞ ዛሬ የተጀመረ ሳይሆን ቀደም ብለን የምናውቀው ሐቅ ነው።
«ድንቁርናችሁ እኛ የምንሰራው ሰይጣናዊነት ሁሉ ጥበብ ነው ከሚል ውድቀት ይጀምራል።»
መተታም ኮተታም ናችሁ ስንልኮ በምክንያት ነው የምትጭሁትም ይህ ሐቅ እንዳይጋለጥና በተለያዬ ድግምት የያዛችሁት የዋህ ህዝብ እንዳይነቃባችሁ እንደሆነ አይጠፋንም።
👉ለመረጃ ይጠቅመን ከሆነ ቤቱን እናሳድገው ወዳጆች ⁉️
👇👇👇👇👇👇👇
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
የሙስሊም ጥላቻ ስላለባችሁ ሙስሊም የተናገረውን ሁሉ መቃረን እና መቃወምን እንደ ንቃት ስለምትቆጥሩት እንጂ ሀቁ ጠፍቷችሁ አይደለም።
ይህ አይነት የአዕምሮ የአስተሳሰብ መካንነታችሁ ደግሞ ዛሬ የተጀመረ ሳይሆን ቀደም ብለን የምናውቀው ሐቅ ነው።
«ድንቁርናችሁ እኛ የምንሰራው ሰይጣናዊነት ሁሉ ጥበብ ነው ከሚል ውድቀት ይጀምራል።»
መተታም ኮተታም ናችሁ ስንልኮ በምክንያት ነው የምትጭሁትም ይህ ሐቅ እንዳይጋለጥና በተለያዬ ድግምት የያዛችሁት የዋህ ህዝብ እንዳይነቃባችሁ እንደሆነ አይጠፋንም።
👉ለመረጃ ይጠቅመን ከሆነ ቤቱን እናሳድገው ወዳጆች ⁉️
👇👇👇👇👇👇👇
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍49
