"አማራ ክልል ኮሽ ሲል ብዙ ትጮሀላችሁ" የሚሉበትን በተደጋጋሚ እያየሁ ነው።
* መስጂድ ውስጥ እየገቡ ነፍስ ማጥፋት ነው ኮሽታ እየተባለ የሚገለፀው? ችግራችሁ ግን የጤና ወይስ የንቀት?
* አላማችሁስ ምንድነው? ብንገድልም ብናፈናቅልም አትናገሩን ነው? እና እናጨብጭብላችሁ? ወይስ ሽልማትም ያስፈልጋችኋል?
መቼስ እናንተ የግdያዎቹ ፈፃሚና ደጋፊ እንጂ ተቃዋሚ አይደላችሁም። እናንተ በተደጋጋሚ እንዳየነው ሟችን ነው ወንጀለኛ የምታደርጉት። እኛንም ዝም እንድንል ትወተውታላችሁ። ያሻንን ብንፈፅምም ማንም ኮሽታ እንዳያሰማ እያላችሁ እንደሆነ ግልፅ ነው። ነው ወይስ እንዳናስከፋችሁ በምን ያህል መጠን መቃወም እንዳለብን ፅፋችሁ ብትሰጡን ይሻላል?
እኔ የነዚህ ሰዎች ሁኔታ የሚገርመኝ ሁሉም ለማለት በሚቀርብ አንድ አይነት መሆናቸው ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
* መስጂድ ውስጥ እየገቡ ነፍስ ማጥፋት ነው ኮሽታ እየተባለ የሚገለፀው? ችግራችሁ ግን የጤና ወይስ የንቀት?
* አላማችሁስ ምንድነው? ብንገድልም ብናፈናቅልም አትናገሩን ነው? እና እናጨብጭብላችሁ? ወይስ ሽልማትም ያስፈልጋችኋል?
መቼስ እናንተ የግdያዎቹ ፈፃሚና ደጋፊ እንጂ ተቃዋሚ አይደላችሁም። እናንተ በተደጋጋሚ እንዳየነው ሟችን ነው ወንጀለኛ የምታደርጉት። እኛንም ዝም እንድንል ትወተውታላችሁ። ያሻንን ብንፈፅምም ማንም ኮሽታ እንዳያሰማ እያላችሁ እንደሆነ ግልፅ ነው። ነው ወይስ እንዳናስከፋችሁ በምን ያህል መጠን መቃወም እንዳለብን ፅፋችሁ ብትሰጡን ይሻላል?
እኔ የነዚህ ሰዎች ሁኔታ የሚገርመኝ ሁሉም ለማለት በሚቀርብ አንድ አይነት መሆናቸው ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍68
እንዳንዘናጋ አላማቸው አቋም ማስቀየስ ነው።
የግዕዙንም፣
የመስጂድ ውስጥ ግድያውንም መሬት በወረደ መልኩ ወጥረን መያዝ አለብን።
መዘናጋትም ሆነ ችላ ብሎ መረጋጋት የለም
ይሄ የአንድ ሰሞን ሆይሆይታና የሚዲያ ጩኸት ከተደጋጋሚ የመግለጫ ጋጋታ ጋር ነው እያስገመተን ያለው።
ከአሁን በኋላ ሙስሊሙ ራሱን ተገዳዳሪ ሊሆን የሚችል ፈርጣማ ክንድ ለመገንባት ወስኖ መጀመር አለበት።
የግዕዙንም፣
የመስጂድ ውስጥ ግድያውንም መሬት በወረደ መልኩ ወጥረን መያዝ አለብን።
መዘናጋትም ሆነ ችላ ብሎ መረጋጋት የለም
ይሄ የአንድ ሰሞን ሆይሆይታና የሚዲያ ጩኸት ከተደጋጋሚ የመግለጫ ጋጋታ ጋር ነው እያስገመተን ያለው።
ከአሁን በኋላ ሙስሊሙ ራሱን ተገዳዳሪ ሊሆን የሚችል ፈርጣማ ክንድ ለመገንባት ወስኖ መጀመር አለበት።
👍98
«በዚህ ጊዜ የወጣቶቻችንን ኢስቲቃማ ለመጠበቅ የኢብኑል ቀይም አድ–ዳእ ወደዋእ ኪታብ ለወጣቶች በደርስ ማስተማር ጠቃሚ ነው እላለሁ»
🎙ሸይኽ አቡ ሐቲም አድ–ዷሊዒይ
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
✈️ www.tg-me.com/IbnuMuhammedzeyn
🎙ሸይኽ አቡ ሐቲም አድ–ዷሊዒይ
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
✈️ www.tg-me.com/IbnuMuhammedzeyn
👍58
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
የወለጋ ካርድ
~
የወለጋ ካርድ ያልኩት በአማራ አክቲቪስቶችና አጋፋሪዎቻቸው ክልሉ ውስጥ ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ድምፆችን ለማፈን የሚጠቀሙበትን አፍ ማስያዣ ስልት ነው። እያንዳንዱ ሙስሊሞች ላይ የሚደርስ ጥቃት በተዘገበ ቁጥር "ወለጋ ውስጥ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ሲፈፀም የት ነበራችሁ?" ይላሉ።
* በጎንደር ሙስሊሞች ላይ የደረሰ ጥቃት ሲዘገብ "ወለጋ ..." ይላሉ።
* በባህርዳር ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመ ግድያ ሲወራ ይህንኑ የወለጋ ካርድ ይመዛሉ።
* የሞጣ ግድያ ቢዘገብ "ወለጋ ..." ይላሉ።
* የእንፍራንዝ ደረሶች ግድያ ቢዘገብ የተለመደውን የወለጋ ካርድ ይመዛሉ።
በክልሉ ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ መቆሚያ የለውም።
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠሩ ግድያዎች፣ ዝርፊያዎች፣ እገታዎች፣ ማሳደዶች፣ መስጂዶችን ማቃጠል በተዘገቡ ቁጥር ያለ መታከት ይህንኑ ካርድ ይመዛሉ። ሂሳባቸው አጭር ነው። ወለጋ ላይ የደረሰው ጥቃት በቂ ሽፋን ስላልተሰጠው እኛ ስንገድልም፣ ስናፈናቅልም፣ ስናግትም፣ ስንዘርፍም ተቃውሞ ቀርቶ ኮሽታ ሊሰማ አይገባም ነው። እንዲያውም እንደ ተበዳይ ነው የሚተውኑት። "የኛ ማጥቃት ለምንድን ነው የሚራገበው? ደመ መራራ ነን። ነገር ይገንብናል" አይነት ነው ጨዋታው። "አማራ ክልል ኮሽ ሲል ይራገባል" ይላሉ። ያ ሁሉ በጎንደር፣ በደባርቅ፣ በእንፍራንዝ፣ በእስቴ ፣ በቢቸና፣ በሞጣ፣ በባህር ዳር፣ (ሰሞኑን ደግሞ በመካነ ሰላም) ... የደረሰው መስጂዶችን ማቃጠል፣ የበርካታ ሙስሊም ግድያ፣ እገታ፣ ... ሁሉ ያን ያህል ሊራገብ የማይገባው እንዲሁ ጢኒኒጥ ኮሽታ ብቻ ናት። መስጂድ እንደ ደመራ አንድደው መጨፈራቸው ራሱ እዚህ ግባ የማይባል ተራ ነገር ነው ፣ እንዲሁ ኮሽታ ብቻ። የትኛውም ነገር ይድረስ "አማራ ክልል ውስጥ ኮሽ ሲል... " እያሉ ጥቃቱን ተራ ኮሽታ አድርገው ነው የሚገልፁት። አላህ አናታቸው ኮሽ ያድርገውና።
ከዚያ እኛ ብንበድልም የወለጋው ከኛ ስለሚበልጥ የኛን ብዙም አታስጩሁት ነው የሚሉት። በክልሉ ሙስሊሞች ያነጣጠሩ ጥቃቶች በተዘገቡ ቁጥር ይህንን ካርድ መምዘዝን በቃ ንቃት አድርገውታል። አላማው የተቃውሞ ድምፆችን ማፈን ነው። ሳይወራ፣ ሳይዘገብ መፍጀት። በዚህ አይነት የማንሰማቸው ስንት በደሎች እንደሚኖሩ ማሰብ ይቻላል።
በነዚህ መሰሪዎች ለተሸወዳችሁ ሙስሊሞች ሁሉ! ለመሆኑ በደሉ ምን ሲደርስ ነው "አሁንስ በዛ!" የምትሉት? ነው ወይስ እንዲሁ እያሉ ሁሉንም በየተራ ቢጨርሱም አትነቁም? ለይቶ ማራገብ አለ ካላችሁ የጎደለውን በመሙላት ላይ ስሩ እንጂ በሙስሊም ደም ቁማር ለሚሰራ እባB ለምን ትወግናላችሁ? የኦሮሚያው ችግር ሽፋን ካላገኘ እናንተ ዘግቡት። "ለምን የኦሮሚያ ሲሆን ...?" የሚላችሁ ሲኖር ነው "ምነው የአማራ ብቻ..." የሚባለው። እንጂ እንዴት በዘር መሰላል ተንጠላጥላችሁ እምነታችሁን ለሚያረክስ፣ ወገኖቻችሁን ለይቶ ለሚያጠቃ አካል ጠበቃ ትሆናላችሁ?! ወላሂ ይሄ የሞኝነት ጥግ ነው።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 11/2016)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የወለጋ ካርድ ያልኩት በአማራ አክቲቪስቶችና አጋፋሪዎቻቸው ክልሉ ውስጥ ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ድምፆችን ለማፈን የሚጠቀሙበትን አፍ ማስያዣ ስልት ነው። እያንዳንዱ ሙስሊሞች ላይ የሚደርስ ጥቃት በተዘገበ ቁጥር "ወለጋ ውስጥ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ሲፈፀም የት ነበራችሁ?" ይላሉ።
* በጎንደር ሙስሊሞች ላይ የደረሰ ጥቃት ሲዘገብ "ወለጋ ..." ይላሉ።
* በባህርዳር ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመ ግድያ ሲወራ ይህንኑ የወለጋ ካርድ ይመዛሉ።
* የሞጣ ግድያ ቢዘገብ "ወለጋ ..." ይላሉ።
* የእንፍራንዝ ደረሶች ግድያ ቢዘገብ የተለመደውን የወለጋ ካርድ ይመዛሉ።
በክልሉ ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ መቆሚያ የለውም።
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠሩ ግድያዎች፣ ዝርፊያዎች፣ እገታዎች፣ ማሳደዶች፣ መስጂዶችን ማቃጠል በተዘገቡ ቁጥር ያለ መታከት ይህንኑ ካርድ ይመዛሉ። ሂሳባቸው አጭር ነው። ወለጋ ላይ የደረሰው ጥቃት በቂ ሽፋን ስላልተሰጠው እኛ ስንገድልም፣ ስናፈናቅልም፣ ስናግትም፣ ስንዘርፍም ተቃውሞ ቀርቶ ኮሽታ ሊሰማ አይገባም ነው። እንዲያውም እንደ ተበዳይ ነው የሚተውኑት። "የኛ ማጥቃት ለምንድን ነው የሚራገበው? ደመ መራራ ነን። ነገር ይገንብናል" አይነት ነው ጨዋታው። "አማራ ክልል ኮሽ ሲል ይራገባል" ይላሉ። ያ ሁሉ በጎንደር፣ በደባርቅ፣ በእንፍራንዝ፣ በእስቴ ፣ በቢቸና፣ በሞጣ፣ በባህር ዳር፣ (ሰሞኑን ደግሞ በመካነ ሰላም) ... የደረሰው መስጂዶችን ማቃጠል፣ የበርካታ ሙስሊም ግድያ፣ እገታ፣ ... ሁሉ ያን ያህል ሊራገብ የማይገባው እንዲሁ ጢኒኒጥ ኮሽታ ብቻ ናት። መስጂድ እንደ ደመራ አንድደው መጨፈራቸው ራሱ እዚህ ግባ የማይባል ተራ ነገር ነው ፣ እንዲሁ ኮሽታ ብቻ። የትኛውም ነገር ይድረስ "አማራ ክልል ውስጥ ኮሽ ሲል... " እያሉ ጥቃቱን ተራ ኮሽታ አድርገው ነው የሚገልፁት። አላህ አናታቸው ኮሽ ያድርገውና።
ከዚያ እኛ ብንበድልም የወለጋው ከኛ ስለሚበልጥ የኛን ብዙም አታስጩሁት ነው የሚሉት። በክልሉ ሙስሊሞች ያነጣጠሩ ጥቃቶች በተዘገቡ ቁጥር ይህንን ካርድ መምዘዝን በቃ ንቃት አድርገውታል። አላማው የተቃውሞ ድምፆችን ማፈን ነው። ሳይወራ፣ ሳይዘገብ መፍጀት። በዚህ አይነት የማንሰማቸው ስንት በደሎች እንደሚኖሩ ማሰብ ይቻላል።
በነዚህ መሰሪዎች ለተሸወዳችሁ ሙስሊሞች ሁሉ! ለመሆኑ በደሉ ምን ሲደርስ ነው "አሁንስ በዛ!" የምትሉት? ነው ወይስ እንዲሁ እያሉ ሁሉንም በየተራ ቢጨርሱም አትነቁም? ለይቶ ማራገብ አለ ካላችሁ የጎደለውን በመሙላት ላይ ስሩ እንጂ በሙስሊም ደም ቁማር ለሚሰራ እባB ለምን ትወግናላችሁ? የኦሮሚያው ችግር ሽፋን ካላገኘ እናንተ ዘግቡት። "ለምን የኦሮሚያ ሲሆን ...?" የሚላችሁ ሲኖር ነው "ምነው የአማራ ብቻ..." የሚባለው። እንጂ እንዴት በዘር መሰላል ተንጠላጥላችሁ እምነታችሁን ለሚያረክስ፣ ወገኖቻችሁን ለይቶ ለሚያጠቃ አካል ጠበቃ ትሆናላችሁ?! ወላሂ ይሄ የሞኝነት ጥግ ነው።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 11/2016)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍48
«የገ⨳ዳይ ክፉ ናቸውና እንንቃ‼️ »
በተለያዩ ቦታና ጊዜወች እምነት ተኮር ጥቃቶች ፈፅመውም የፈፀሙብንን በደል ስናጋልጥ ማስፈራሪያወች ዛቻወችና ብዙ ዘለፋወችን በተቀናጀና በተግባር በታገዘ መንገድ ስታስተውል የሀገሪቱ የቀጣይ እጣ ፈንታ ምን አይነት አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ መገመት አዳጋች አይደለም።
በተለይ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ራሱን ከመቸውም ጊዜ በላይ ማንቃትና መጠንቀቅ አለበት ብዬ አምናለሁ ይህን የሚያደርገው ለማንም ሳይሆን ለራሱ ህልውና ሲል ነው።
በዚህ #ድንዝዝናችን ግን የምንነቃ እየመሰለኝ አይደለም ሌላው ቀርቶ እኛ እንደ ሙስሊም አንዳችን ለአንዳችን መጠያየቅም መጠባበቅም ሀሳብ መጋራትም ትተናል።
ይህ የሙስሊሙ የተለመደ ድክመት ነው አንድ #የማህበረሰብ_አንቂ ህዝቡን በሚያነቃበትና ሙስሊሙ ላይ የሚደርሰውን በደል ተከታትሎ ሲያጋልጥ ከጀርባው ምን እየተባለ በምን ውስጥ ሆኖ ይህን ነገር እየሰራ እንዳለ ማንም ልብ አይለውም።
....ይህ ከልክ ያለፈ መዘናጋት ሙስሊሙ ታጋይ እንዳይኖረውና ለሙስሊሙ ጠበቃ ሆነው መረጃ የሚያጋሩ ወገኖች ተስፋ እንድቆርጡ ያደርጋል።
«በመጀመሪያ ደረጃ ሚዲያ ላይ ተቀምጦ ለሙስሊሙ መረጃ የሚያደርስን ሰው እንደ ስራ ፈት መቁጠር እጂግ የዘቀጠና የወረደ የሚዲያን ተፅዕኖ ያልተረዳ ሰው አስተሳሰብ በመሆኑ ከዚህ ድርጊት መቆጠብ ያስፈልጋል»
ጠላቶቻችን የሚዲያን የበላይነት ለመቀዳጀት ተከፋይ ካድሪወችና ታማኝ አገልጋዮች አሏቸው እኛ ግን በነፃ መረጃ የሚሰጡንን ራሱ እንደ ስራ ፈት መቁጠር ይህ አንዱ የሴራው ሰለባ መሆናችንን ማሳያ ነው።
👉ለምን ይመስላችኋል የሌላ እምነት ተከታይ ሆነው በሙስሊም ስም የሚንቀሳቀሱት⁉️
👉ለምን ይመስላችኋል የሚጠሉትንና የሚፀየፉትን ኒቃብ አልብሰው ሙስሊም አስመስለው የሚለቁብን⁉️
👉ለምን ይመስላችኋል ➌ኢማሜ ➌መዕሙም አድርገው በቪዲወ ቀርፀው የሚልኩልን⁉️
ማንም የሙስሊም ታጋይ ሀይማኖቱ ላይ የሚደርስበትን በደልና ግፍ ስላጋለጠ ብቻ ጥቃት ሊደርስበትና ከድርጊትህ ተቆጠብ ይህን የማታቆም ከሆነ ግን የሚል ማስፈራሪያ ሊደርስበት አይገባም።
ኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች ግን ይህ ነገር በተደጋጋሚ ከመድረሱም በላይ በዚህ ድርጊታቸውጨብቻ እየታገቱ እየተገደሉና እየተረሸኑ ድምፃቸው እየጠፋ ይገኛል።
የሙስሊሙን በደል ተከታትለው ለሚዲያ የሚያጋልጡ ሰወች ከሙስሊሙ ይልቅ ሙስሊሙን የሚ*ገድሉት ሰወች በደላቸውን ያጋለጠባቸውን ሰው አሳደው ከተመቻቸው ያጠፉታል ይህ ካልተሳካ ተሳቆ እንድኖርና ለህይወቱ ፈርቶ ሐቁን እንዳያወጣ በተለያዩ ነገሮች ይጠመዳል።
...ሙስሊሞች ሆይ....‼️
ወላሒ ድምፅ የሚሆኗችሁን ሰወች ጠብቁ ጠይቋቸውም ዛሬ በህይወት እያሉ ጥቅማቸው ያልገባችሁ ሰወች ነገ ሲጠፉ ክፍተቱ ሲበዛ ስታዩት ብትፀፀቱ ዋጋ የለውም።
«ጀግኖችህን በህይወት እያሉ ጠብቅ!!»
በሰሞኑ እየተካሔደ ባለው የሙስሊሞች በደል ዙሪያ #ገዳዮቻችን ለምን ተቃወማችሁን ለምንስ ግፋችንን አጋለጣችሁ በማለት ተናደው እሚይዙት የሚጨብጡት አጥተዋል።
ለዚህ ንደታቸው ከሀገር እስከ ውጭ ድረስ የገዳይ መረብ ዘርግተው ተከፋይ ቡድን አዘጋጅተው የሚዲያ አጣሪ ኮሚቴ አሰራጭተው በሚገርም ሁኔታ እየሰሩ ይገኛሉ።
በርግጥ «ይህን ሴራቸውን»የሚረዳው ጥቂት የሚባሉት ሙስሊሞች ናቸው ይህ በሚካሔድበት ቅፅበት ሙስሊሙ አለመጠያየቁና አለመናበቡን ስትመለከት እጂግ ያሳዝናል።
👉አሏህ ልቦና ይስጠን በስ ሌላ ምን እላለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
በተለያዩ ቦታና ጊዜወች እምነት ተኮር ጥቃቶች ፈፅመውም የፈፀሙብንን በደል ስናጋልጥ ማስፈራሪያወች ዛቻወችና ብዙ ዘለፋወችን በተቀናጀና በተግባር በታገዘ መንገድ ስታስተውል የሀገሪቱ የቀጣይ እጣ ፈንታ ምን አይነት አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ መገመት አዳጋች አይደለም።
በተለይ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ራሱን ከመቸውም ጊዜ በላይ ማንቃትና መጠንቀቅ አለበት ብዬ አምናለሁ ይህን የሚያደርገው ለማንም ሳይሆን ለራሱ ህልውና ሲል ነው።
በዚህ #ድንዝዝናችን ግን የምንነቃ እየመሰለኝ አይደለም ሌላው ቀርቶ እኛ እንደ ሙስሊም አንዳችን ለአንዳችን መጠያየቅም መጠባበቅም ሀሳብ መጋራትም ትተናል።
ይህ የሙስሊሙ የተለመደ ድክመት ነው አንድ #የማህበረሰብ_አንቂ ህዝቡን በሚያነቃበትና ሙስሊሙ ላይ የሚደርሰውን በደል ተከታትሎ ሲያጋልጥ ከጀርባው ምን እየተባለ በምን ውስጥ ሆኖ ይህን ነገር እየሰራ እንዳለ ማንም ልብ አይለውም።
....ይህ ከልክ ያለፈ መዘናጋት ሙስሊሙ ታጋይ እንዳይኖረውና ለሙስሊሙ ጠበቃ ሆነው መረጃ የሚያጋሩ ወገኖች ተስፋ እንድቆርጡ ያደርጋል።
«በመጀመሪያ ደረጃ ሚዲያ ላይ ተቀምጦ ለሙስሊሙ መረጃ የሚያደርስን ሰው እንደ ስራ ፈት መቁጠር እጂግ የዘቀጠና የወረደ የሚዲያን ተፅዕኖ ያልተረዳ ሰው አስተሳሰብ በመሆኑ ከዚህ ድርጊት መቆጠብ ያስፈልጋል»
ጠላቶቻችን የሚዲያን የበላይነት ለመቀዳጀት ተከፋይ ካድሪወችና ታማኝ አገልጋዮች አሏቸው እኛ ግን በነፃ መረጃ የሚሰጡንን ራሱ እንደ ስራ ፈት መቁጠር ይህ አንዱ የሴራው ሰለባ መሆናችንን ማሳያ ነው።
👉ለምን ይመስላችኋል የሌላ እምነት ተከታይ ሆነው በሙስሊም ስም የሚንቀሳቀሱት⁉️
👉ለምን ይመስላችኋል የሚጠሉትንና የሚፀየፉትን ኒቃብ አልብሰው ሙስሊም አስመስለው የሚለቁብን⁉️
👉ለምን ይመስላችኋል ➌ኢማሜ ➌መዕሙም አድርገው በቪዲወ ቀርፀው የሚልኩልን⁉️
ማንም የሙስሊም ታጋይ ሀይማኖቱ ላይ የሚደርስበትን በደልና ግፍ ስላጋለጠ ብቻ ጥቃት ሊደርስበትና ከድርጊትህ ተቆጠብ ይህን የማታቆም ከሆነ ግን የሚል ማስፈራሪያ ሊደርስበት አይገባም።
ኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች ግን ይህ ነገር በተደጋጋሚ ከመድረሱም በላይ በዚህ ድርጊታቸውጨብቻ እየታገቱ እየተገደሉና እየተረሸኑ ድምፃቸው እየጠፋ ይገኛል።
የሙስሊሙን በደል ተከታትለው ለሚዲያ የሚያጋልጡ ሰወች ከሙስሊሙ ይልቅ ሙስሊሙን የሚ*ገድሉት ሰወች በደላቸውን ያጋለጠባቸውን ሰው አሳደው ከተመቻቸው ያጠፉታል ይህ ካልተሳካ ተሳቆ እንድኖርና ለህይወቱ ፈርቶ ሐቁን እንዳያወጣ በተለያዩ ነገሮች ይጠመዳል።
...ሙስሊሞች ሆይ....‼️
ወላሒ ድምፅ የሚሆኗችሁን ሰወች ጠብቁ ጠይቋቸውም ዛሬ በህይወት እያሉ ጥቅማቸው ያልገባችሁ ሰወች ነገ ሲጠፉ ክፍተቱ ሲበዛ ስታዩት ብትፀፀቱ ዋጋ የለውም።
«ጀግኖችህን በህይወት እያሉ ጠብቅ!!»
«የሀገራችሁን አናብስቶች አትግደሉ የጠላቶቻችሁ ውሾች ይጫወቱባችኋል።»
በሰሞኑ እየተካሔደ ባለው የሙስሊሞች በደል ዙሪያ #ገዳዮቻችን ለምን ተቃወማችሁን ለምንስ ግፋችንን አጋለጣችሁ በማለት ተናደው እሚይዙት የሚጨብጡት አጥተዋል።
ለዚህ ንደታቸው ከሀገር እስከ ውጭ ድረስ የገዳይ መረብ ዘርግተው ተከፋይ ቡድን አዘጋጅተው የሚዲያ አጣሪ ኮሚቴ አሰራጭተው በሚገርም ሁኔታ እየሰሩ ይገኛሉ።
በርግጥ «ይህን ሴራቸውን»የሚረዳው ጥቂት የሚባሉት ሙስሊሞች ናቸው ይህ በሚካሔድበት ቅፅበት ሙስሊሙ አለመጠያየቁና አለመናበቡን ስትመለከት እጂግ ያሳዝናል።
👉አሏህ ልቦና ይስጠን በስ ሌላ ምን እላለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍40
🛑የወለጋ ካርድ⁉️
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
👉የወለጋን ካርድ እየመዘዙ የአማራን ሙስሊም ከነመስጂዱ የማጥፋት ድብቅ ሴራ‼️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍45
ታላቅ የምስራች በኬንቴሪ እና አካባቢዋ ለምትገኙ ወንድሞች እና እህቶች በሙሉ!
🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩
📖አቡ ዑበይዳህ ኢብኑል ጀራህ የቁርአን እና የሱና ትምህርት ማዕከል!
ለእናቶች፣ ለአባቶች፣ ለወጣቶች እና ከ4 ዓመት በላይ ለሆኑ ህፃናት በልዩ ሁኔታ የተዘጋጀ የተመላላሽ የቁርአን እና የተርቢያ ትምህርት ምዝገባ መጀመሩን በደስታ እናበስራለን።
የሚሰጡ ትምህርቶች
ቁርአን፦
ለጀማሪዎች፤ከቃዒዳ ጀምሮ፣ነዘር፣ሂፍዝ እንድሁም ሀፍዘው ለጨረሱ ሙሉ ሙራጀዓህ ማሰማት
ተርቢያ (እስላማዊ ስነ-ምግባር):
አቂዳ፣ተጅዊድ፣ፊቅህ፣ሲራ፣አዳብ
🕑የትምህርት ፈረቃዎች፦
ለአዋቂዎች (ለወንዶች እና ለሴቶች):
🕐የጠዋት ፈረቃ: ከሱብሂ ሶላት በኋላ እስከ 2:30―
🕐 የቀን ፈረቃ: ከ 2:30 እስከ ዙህር ሶላት
🕐የሰዓት ፈረቃ: ከዐሱር ሶላት እስከ መግሪብ ሶላት
🕐የማታ ፈረቃ: ከመግሪብ ሶላት እስከ ዒሻ ሶላት
ለህፃናት (ከ4 እስከ 12 ዓመት):
🗓ከሰኞ እስከ ሀሙስ: ከትምህርት ቤት መልስ እስከ መግሪብ
🗓ቅዳሜ እና እሁድ: ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6:00
📍አድራሻ:
ኬንቴሪ፣ ማማ መስጂድ ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ።
📞ለበለጠ መረጃ እና ምዝገባ:
ስልክ: 0913291117 ወይም 0969688568
📱ቴሌግራም:
https://www.tg-me.com/MERKEZ_ABU_UBEYDAH
https://www.tg-me.com/ABUUBEYDAH_ALWAN
🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩
📖አቡ ዑበይዳህ ኢብኑል ጀራህ የቁርአን እና የሱና ትምህርት ማዕከል!
ለእናቶች፣ ለአባቶች፣ ለወጣቶች እና ከ4 ዓመት በላይ ለሆኑ ህፃናት በልዩ ሁኔታ የተዘጋጀ የተመላላሽ የቁርአን እና የተርቢያ ትምህርት ምዝገባ መጀመሩን በደስታ እናበስራለን።
የሚሰጡ ትምህርቶች
ቁርአን፦
ለጀማሪዎች፤ከቃዒዳ ጀምሮ፣ነዘር፣ሂፍዝ እንድሁም ሀፍዘው ለጨረሱ ሙሉ ሙራጀዓህ ማሰማት
ተርቢያ (እስላማዊ ስነ-ምግባር):
አቂዳ፣ተጅዊድ፣ፊቅህ፣ሲራ፣አዳብ
🕑የትምህርት ፈረቃዎች፦
ለአዋቂዎች (ለወንዶች እና ለሴቶች):
🕐የጠዋት ፈረቃ: ከሱብሂ ሶላት በኋላ እስከ 2:30―
🕐 የቀን ፈረቃ: ከ 2:30 እስከ ዙህር ሶላት
🕐የሰዓት ፈረቃ: ከዐሱር ሶላት እስከ መግሪብ ሶላት
🕐የማታ ፈረቃ: ከመግሪብ ሶላት እስከ ዒሻ ሶላት
ለህፃናት (ከ4 እስከ 12 ዓመት):
🗓ከሰኞ እስከ ሀሙስ: ከትምህርት ቤት መልስ እስከ መግሪብ
🗓ቅዳሜ እና እሁድ: ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6:00
📍አድራሻ:
ኬንቴሪ፣ ማማ መስጂድ ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ።
📞ለበለጠ መረጃ እና ምዝገባ:
ስልክ: 0913291117 ወይም 0969688568
📱ቴሌግራም:
https://www.tg-me.com/MERKEZ_ABU_UBEYDAH
https://www.tg-me.com/ABUUBEYDAH_ALWAN
👍38
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
የሙስሊሙ ህመም ያምሀል?
~
እንግዲያው በቁጭት ከምትብሰለሰል የድርሻህን ተወጣ።
1. ቢያንስ ቢያንስ ከራስህ ጀምሮ ቤተሰብህን በዲን፣ በስነ ምግባር ኮትኩት። አላማ እንዲሰንቁ አድርጋቸው። ቢቻል ከቤተሰብ አልፎ ሌሎችንም ለመለወጥ ጥረት እናድርግ።
2. ቅንጦትና ድሎት ቀንስ። አደጋ እንደተጋረጠበት ሰው አስብ። ትንሽም ቢሆን ወገንህን ለማጠንከር፣ ለማንቃት፣ ከመከራው ለማውጣት ትጋት ይኑርህ።
3. ከሱስ ራቅ። ጫትን ተፀየፍ። የእለት ቁጭቱን የሚተርክ እንጂ ለአላማው ቆራጥ የሆነ ሰው ከጫት ጋር አይርመጠመጥም። ሌሎችም ሱሶች ካሉ እንዲሁ።
4. ለዲንህ አስተዋጽኦ ይኑርህ። በገንዘብ፣ በእውቀት፣ በጉልበት፣ ብዙ ማገዝ የምትችላቸው ነገሮች አሉ። ዋናው ቁም ነገር ከእንቅልፋችን ልንነቃ ይገባል።
5. ተማር፣ አስተምር፣ የሚማሩትን አግዝ። ትምህርት ትልቅ ትምህርት አለው።
6. ዘካ ትሰጣለህ? ካልሆነ ይሄ ሞት ነው። ከአምስቱ የኢስላምህምሰሶዎች አንዱን ንደህ፣ በዙሪያህ ያሉ ምስኪኖችን ነፍነህ ፣ ከዚያ ስለ ሙስሊም ወገኖችህ መገፋት ማውራት ሰከን ብሎ ለሚያይ ሰው ብዙም ስሜት አይሰጥም።
7. በኢኮኖሚ ለመጠንከር ታትረህ ስራ። ሌሎችንም ወደ ስራ እንዲገቡ አግዝ። መተዛዘን ይኑር። የመተጋገዝ፣ እጅ ለእጅ ተያይዞ የማደግን ስነ ልቦና እናዳብር። ሃብት በዚህ ዘመን ትልቅ ጉልበት ነው። ጉልበቱ ብዙ ትርጉም ያለው።
ያያዝኩት ምስል እንዲሁ ለቁጭት ያክል ነው፦
ንፅፅሩ በጀርመን እና በሀያ ሁለቱ የዐረብ ሊግ ሃገራት መካከል ነው። በያዝነው የፈረንጆቹ 2025 ዓ. ል
* የጀርመን ህዝብ ብዛት 84.4 ሚሊዮን ሲሆን የዐረብ ሊግ ሃገራት ህዝብ ብዛት ደግሞ 478 ሚሊዮን አካባቢ ነው።
* በቆዳ ስፋት :- ጀርመን 357,582 ኪ.ሜ² ስትሆን የዐረብ ሊግ ሃገራት ድምር ስፋት ደግሞ ~13.1 ሚሊዮን ኪ.ሜ² ነው።
* በኢኮኖሚስ? በ Nominal GDP መለኪያ፣ የጀርመን ~$4.74 ትሪሊዮን ሲሆን የጠቅላላው የዐረብ ሊግ ሃገራት GDP ደግሞ ~$3.55 ትሪሊዮን ነው።
በነዳጅ ዘይት እና በተፈጥሮ ሃብት የታደሉት ሃገራት ድምር GDP ከአንዲት ጀርመን ያነሰ ነው። በዚያ ላይ የጀርመን ኢኮኖሚ ትልልቅ ማሽኖችን፣ ትልልቅ ተሽከርካሪዎችን፣ ኬሚካሎችን፣ ወዘተ. አምራች ነው። የዐረቡስ ዓለም? በአብዛኛው የተፈጥሮ ሃብት ሽያጭ ላይ ጥገኛ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
እንግዲያው በቁጭት ከምትብሰለሰል የድርሻህን ተወጣ።
1. ቢያንስ ቢያንስ ከራስህ ጀምሮ ቤተሰብህን በዲን፣ በስነ ምግባር ኮትኩት። አላማ እንዲሰንቁ አድርጋቸው። ቢቻል ከቤተሰብ አልፎ ሌሎችንም ለመለወጥ ጥረት እናድርግ።
2. ቅንጦትና ድሎት ቀንስ። አደጋ እንደተጋረጠበት ሰው አስብ። ትንሽም ቢሆን ወገንህን ለማጠንከር፣ ለማንቃት፣ ከመከራው ለማውጣት ትጋት ይኑርህ።
3. ከሱስ ራቅ። ጫትን ተፀየፍ። የእለት ቁጭቱን የሚተርክ እንጂ ለአላማው ቆራጥ የሆነ ሰው ከጫት ጋር አይርመጠመጥም። ሌሎችም ሱሶች ካሉ እንዲሁ።
4. ለዲንህ አስተዋጽኦ ይኑርህ። በገንዘብ፣ በእውቀት፣ በጉልበት፣ ብዙ ማገዝ የምትችላቸው ነገሮች አሉ። ዋናው ቁም ነገር ከእንቅልፋችን ልንነቃ ይገባል።
5. ተማር፣ አስተምር፣ የሚማሩትን አግዝ። ትምህርት ትልቅ ትምህርት አለው።
6. ዘካ ትሰጣለህ? ካልሆነ ይሄ ሞት ነው። ከአምስቱ የኢስላምህምሰሶዎች አንዱን ንደህ፣ በዙሪያህ ያሉ ምስኪኖችን ነፍነህ ፣ ከዚያ ስለ ሙስሊም ወገኖችህ መገፋት ማውራት ሰከን ብሎ ለሚያይ ሰው ብዙም ስሜት አይሰጥም።
7. በኢኮኖሚ ለመጠንከር ታትረህ ስራ። ሌሎችንም ወደ ስራ እንዲገቡ አግዝ። መተዛዘን ይኑር። የመተጋገዝ፣ እጅ ለእጅ ተያይዞ የማደግን ስነ ልቦና እናዳብር። ሃብት በዚህ ዘመን ትልቅ ጉልበት ነው። ጉልበቱ ብዙ ትርጉም ያለው።
ያያዝኩት ምስል እንዲሁ ለቁጭት ያክል ነው፦
ንፅፅሩ በጀርመን እና በሀያ ሁለቱ የዐረብ ሊግ ሃገራት መካከል ነው። በያዝነው የፈረንጆቹ 2025 ዓ. ል
* የጀርመን ህዝብ ብዛት 84.4 ሚሊዮን ሲሆን የዐረብ ሊግ ሃገራት ህዝብ ብዛት ደግሞ 478 ሚሊዮን አካባቢ ነው።
* በቆዳ ስፋት :- ጀርመን 357,582 ኪ.ሜ² ስትሆን የዐረብ ሊግ ሃገራት ድምር ስፋት ደግሞ ~13.1 ሚሊዮን ኪ.ሜ² ነው።
* በኢኮኖሚስ? በ Nominal GDP መለኪያ፣ የጀርመን ~$4.74 ትሪሊዮን ሲሆን የጠቅላላው የዐረብ ሊግ ሃገራት GDP ደግሞ ~$3.55 ትሪሊዮን ነው።
በነዳጅ ዘይት እና በተፈጥሮ ሃብት የታደሉት ሃገራት ድምር GDP ከአንዲት ጀርመን ያነሰ ነው። በዚያ ላይ የጀርመን ኢኮኖሚ ትልልቅ ማሽኖችን፣ ትልልቅ ተሽከርካሪዎችን፣ ኬሚካሎችን፣ ወዘተ. አምራች ነው። የዐረቡስ ዓለም? በአብዛኛው የተፈጥሮ ሃብት ሽያጭ ላይ ጥገኛ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
👍81
👉በሰሞኑ ጉዳይ የመጨረሻ አቋሜ!!
👉የሶስቱ በሬወች ታሪክ‼️
👉ከዘር ቅራቅንቦ ውጣና ተደራጅ!!
--------------------------------
«ከጀርባ ያለው በደል ከሚሆነውና ከሆነው የከፋ ነው መናበብ ካለብህ ከዘረኝነት ልክፍትህ ንቃና ተደራጅ አልያ መከራህ በቅደም ተከተል እየተነጣጠልክ ትበላለህ እንጂ ምን ጠብ አታደርግም።»
በአንድ ጫካ ውስጥ መልካቸው
ነጭ
ጥቁርና
ቀይ የሆኑ ሶስት በሬዎች ይኖሩ ነበር።
አንበሳን ጨምሮ የትኛውም አውሬ ቢመጣ ክብ በመሥራት እየተዋጉ አላስጠጋ አሉ።
አንድ ቀን ግን አያ ጅቦ መጣና “ይሔ ነጭ በሬ ያስጨርሳችኋል፤ እሱ ባይኖር በጨለማ አትታዩም” የሚል መጥፎ ሀሳብ በውስጣቸው ለቀቀባቸው።
ሁለቱ በሬዎች ተባብረው ነጩን በሬ አባረሩት፡፡
ጅቡም ብቻውን አግኝቶት ነጩን በሬ በላው።
ጅቡ ሌላ ጊዜ ተመለሰና ለጥቁሩ በሬ “ቀዩ በሬ ካለ አሁንም ለአደጋ የተጋለጥህ ነህ” አለው፡፡
በዚህ የተነሳ ሁለቱ በሬዎች ተለያዩ፡፡
ጅቡም ቀዩን በሬ በላው።
በሌላ ቀን ጅቡ ጥቁር በሬው ጋር ሄደ፡፡ በሬውም “ዛሬ ምን ፈልገህ መጣህ? ልትበላኝ ነው?” አለው።
ጅቡም “አንተ እኮ የተበላከው መጀመሪያ ጓደኞችህን አሳልፈህ የሰጠህ ጌዜ ነው” ብሎ ጥቁሩን በሬ በላው ይባላል፡፡
ልብ ብለን ልንረዳው የሚገባው ነገር ሁሌም ልዩነታችን ውበትና ጥንካሬ የሚኖረው ከዘር በላይ የሚወደድ ተውሒድና በሀቅ የተገመደ መርህ ሲኖርና ሀይላችን በአንድነታችን ውስጥ እንደሆነ በተግባር ተረድተን ስንፈፅመው ነው።
ከእምነትህ ይልቅ...
#አማራ፣
#ኦሮሞ፣
#ስልጤ እየተባባልክ በዘር ተከፋፍለህ እየተናከስክ እንደ በሬወቹ እየተነጠልክ ትበላለህ እንጂ ለውጥ ይመጣል ብለህ እንዳታስብ።
በእምነታችን አንድ ሙስሊም ሆነን ስንቆም ያኔ እንከበራለን ከዛ ውጭ የአማራን ሙስሊም ለመብላት ሲታሰብ ስልጤን ከጎንህ ማሸሽ የኦሮሙ ሙስሊም ጠላትህ እንደሆነ የሚሰብክህ ለያይቶ ሊበላህ ያሰበ ጂብ ነው።
ከእምነታችን ይልቅ ጠላት በሰጠንን ስም ተቀብለን ስንከፋፈል እንወድቃለን እየነጣጠሉ ይበሉናል።
የመጣው ዘመን ከእስከአሁኑ በከፋ ሁኔታ ለሙስሊሞች ከባድ ነው።
ክብደቱ የሚታወቀው በቤተ-ክርስቲያን በአንድ እምነት መዋቅር ስር ብቻ ተደራጅቶ እኔን ለትግል ያወጣኝ ሁለተኛ አማራ አልሆንም ያለችው #አይሻ ናት፣
እኛን ከሞቀ ቤታችን ያስወጣን በወለጋ፣ በአርሲ፣ በጅማ፣ በዲላ፣ በጎንደር፣ በአክሱም፣ በላሊበላ፣ በመተከል ስለተጨፈጨፉት ሙስሊሞች ነው ይልህና ውስጥ ግን መስጊድ ልሂድ ስትል ግን አላስወጣ አላስገባ ይልሀል።
የደበረው ቀን መስጂድ አቃጥሎ ምንም አታመጣም ብሎ ይጨፍርብሀል፣
ሲያሻው ደግሞ ቤተ እምነትህ ውስጥ ገብቶ በኮራት ገድሎህ ይፎክራል።
በሙስሊምነትህ ሀገር ከሀገር መንቀሳቀስ አትችልም፣ ልጅክን፣ ሚስትህን አፍኖ ይህን ያክል ሚሊየን ብር አምጣ ሲል ትሰማዋለህ፣ የሆነ መብት ስትጠይቅ እናንተ ደግሞ ስልጤ፣ አሸባሪ፣ አራጅ፣ መጤ ሂድ መካ ከመጣህበት እያለ ከአማኝ እስከ አዋቂ ነኝ ባይ ሁሉ ሊያሸማቅቅክ ይሞክራል።
ካሻውም ውድ ህይዎትክን ይቀጥፍሀል። በሀገርህ እንደባዳ ቆጥሮህ ሙስሊምማ አይገዛንም እያለ ይሳለቅብሀል ይህን የሚለውን መሪ ያደርገዋል፣
ስልጣንማ አይዝም ይልካል ደረቱን ነፍቶ ይህ እየሆነ በአይንህ እያየህ ከሌላ ክልል ሙስሊም ወገንህ ጋር ሌላ ቁርሾ ጠላት በሰጠህ ተልዕኮ እንደ ጂረት የምትፈስ ከሆነ እመነኝ አንድ ቀን ተደግሶልሀል።
ሙስሊም ወንድሞቸ ሆይ ከአላህ በታች በተናጠል የሚደረግ ትግል፥ ወንድም ሁን ሴት ጫት እየበሉ ፍራሽ ላይ መንከባለል የሙስሊሞችን ስቃይ ያባብስ ይሆናል እንጂ የሚያመጣው አንድም የተቀደሰ ለውጥ የለውም።
ይህም ከመጣብን መከራና ሊቃጣብን ከታሰበው መጥፎ ነገር አያድነነም።
በመሆኑም ይህን አውቀን ልብ እንበልና እንንቃ እላለሁ።
ሌላውን ተውትና ልክ እነሱ በቤተ-ክርስቲያን ቅጥር በእምነታቸው እንደተደራጁት እኛም በመስጂዳችን አጥር ስር እንደራጅ እንሰባሰብ ያኔ ከጎንህ ስታጣኝ ሀሜቱን ትደርስበታለህ አሁን ግን በነገር አትውጋኝ የጠላቶቼ ማስፈራሪያ ይበቃኛል።
የምንደራጀው ከፊት ለፊት የሚመጣው በደልናግፍ ካለፈው ስለሚበረታ ራስህን ለመከላከል እንጂ ሌሎችን ለመጫን እንዳልሆነ በተግባር ተነስተህ አሳያቸው ያኔ ትከበራለህ።
የምንሰባሰበው በእስልምናችን ህዝብንና እምነትን እንዲሁም ሀገርን ለመጠበቅ መብትንም ለማስከበር፣
የታፈኑትን ለማስለቀቅ፣
ነጻነትና ሰላም ያጡትን ሰላም እና ነጻነት እንዲያገኙ ለማድረግ፣
ማንም ይሁን በሃይማኖቱ እንዳይሳቀቅ ፍትህ እንዳይጓደል እንጂ ሌሎችን ለመጫንና ለማሳቀቅ እንዳልሆነ ያኔ ለአለም እናሳያለን።
ነፍጥ አንግቦ በጥይት የሚቆላህን ጠላት ግን በፌስቡክ የቃላት ጦርነትና በቲክቶክ ቃለ መሀላ ልትመክተው እንደማትችል ግን ዛሬም ነገም እነግርሀለሁ።
«ይህ ማለት ግን ሚዲያው ምንም ነው ከተናገርነው ያልተናገሩት ይሻላሉ ማለት አይደለም በዚህ ዘመን የሚዲያን ጥቅም ያላወቀ ከንቱ ነው ግን ተግባራዊ እና ምድራዊ ሀይል ጋር ሲታገዝ ነው።»
ለነገሩ አይደለም ተደራጅታችሁ ገና ሙስሊም ለመደራጀት ምክክር ሲይዝ ያኔ ምን አለ በሉኝ ገለባው ከፍሬው፣
እውነቱ ከሀሰቱ፣
ንጹሁ ከቆሻሻው፣
አስማሳዩ ከእውነተኛው እና ጂቡ ከአንበሳው ይበጠራል ያኔ ግልጽ ብሎ ይታይህ ይሆናል።
እስኪ እንደራጅ፣
እስኪ እንመካከር፣
እስኪ አንድ እንሁን፣
እስኪ የሙስሊሞች ጠበቃ እንሁን፣
እስኪ የመስጂዳችን ዘብ እንሁን፣
በአንድ ላይ በመሆን ግፍን ተቃወሙ፣ ለንጹሀን ደጀን እንሁን፣
ፍትሃዊነትን፣
ሰላምን፣
ነጻነትን እናብስር።
የሙስሊሞችን ሰንደቅ በላኢላሃ ኢለሏህ መንገድ ከፍ እናድርግ‼️
«እስኪ አትሳቀቁ በግልፅ ተነጋግረን እንሞክረው መሞከርኮ ከዝታ በሽ እጥፍ ይሻላል።
ያኔ እንደለመዱት በሚዲያቸው አሻባሪ እያሉ ሲያሸማቅቁን፥
እንደቁራ ሲለፈልፉም እንያቸው❓
...ኑር...✍️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉የሶስቱ በሬወች ታሪክ‼️
👉ከዘር ቅራቅንቦ ውጣና ተደራጅ!!
--------------------------------
«ከጀርባ ያለው በደል ከሚሆነውና ከሆነው የከፋ ነው መናበብ ካለብህ ከዘረኝነት ልክፍትህ ንቃና ተደራጅ አልያ መከራህ በቅደም ተከተል እየተነጣጠልክ ትበላለህ እንጂ ምን ጠብ አታደርግም።»
በአንድ ጫካ ውስጥ መልካቸው
ነጭ
ጥቁርና
ቀይ የሆኑ ሶስት በሬዎች ይኖሩ ነበር።
አንበሳን ጨምሮ የትኛውም አውሬ ቢመጣ ክብ በመሥራት እየተዋጉ አላስጠጋ አሉ።
አንድ ቀን ግን አያ ጅቦ መጣና “ይሔ ነጭ በሬ ያስጨርሳችኋል፤ እሱ ባይኖር በጨለማ አትታዩም” የሚል መጥፎ ሀሳብ በውስጣቸው ለቀቀባቸው።
ሁለቱ በሬዎች ተባብረው ነጩን በሬ አባረሩት፡፡
ጅቡም ብቻውን አግኝቶት ነጩን በሬ በላው።
ጅቡ ሌላ ጊዜ ተመለሰና ለጥቁሩ በሬ “ቀዩ በሬ ካለ አሁንም ለአደጋ የተጋለጥህ ነህ” አለው፡፡
በዚህ የተነሳ ሁለቱ በሬዎች ተለያዩ፡፡
ጅቡም ቀዩን በሬ በላው።
በሌላ ቀን ጅቡ ጥቁር በሬው ጋር ሄደ፡፡ በሬውም “ዛሬ ምን ፈልገህ መጣህ? ልትበላኝ ነው?” አለው።
ጅቡም “አንተ እኮ የተበላከው መጀመሪያ ጓደኞችህን አሳልፈህ የሰጠህ ጌዜ ነው” ብሎ ጥቁሩን በሬ በላው ይባላል፡፡
ልብ ብለን ልንረዳው የሚገባው ነገር ሁሌም ልዩነታችን ውበትና ጥንካሬ የሚኖረው ከዘር በላይ የሚወደድ ተውሒድና በሀቅ የተገመደ መርህ ሲኖርና ሀይላችን በአንድነታችን ውስጥ እንደሆነ በተግባር ተረድተን ስንፈፅመው ነው።
ከእምነትህ ይልቅ...
#አማራ፣
#ኦሮሞ፣
#ስልጤ እየተባባልክ በዘር ተከፋፍለህ እየተናከስክ እንደ በሬወቹ እየተነጠልክ ትበላለህ እንጂ ለውጥ ይመጣል ብለህ እንዳታስብ።
በእምነታችን አንድ ሙስሊም ሆነን ስንቆም ያኔ እንከበራለን ከዛ ውጭ የአማራን ሙስሊም ለመብላት ሲታሰብ ስልጤን ከጎንህ ማሸሽ የኦሮሙ ሙስሊም ጠላትህ እንደሆነ የሚሰብክህ ለያይቶ ሊበላህ ያሰበ ጂብ ነው።
ከእምነታችን ይልቅ ጠላት በሰጠንን ስም ተቀብለን ስንከፋፈል እንወድቃለን እየነጣጠሉ ይበሉናል።
የመጣው ዘመን ከእስከአሁኑ በከፋ ሁኔታ ለሙስሊሞች ከባድ ነው።
ክብደቱ የሚታወቀው በቤተ-ክርስቲያን በአንድ እምነት መዋቅር ስር ብቻ ተደራጅቶ እኔን ለትግል ያወጣኝ ሁለተኛ አማራ አልሆንም ያለችው #አይሻ ናት፣
እኛን ከሞቀ ቤታችን ያስወጣን በወለጋ፣ በአርሲ፣ በጅማ፣ በዲላ፣ በጎንደር፣ በአክሱም፣ በላሊበላ፣ በመተከል ስለተጨፈጨፉት ሙስሊሞች ነው ይልህና ውስጥ ግን መስጊድ ልሂድ ስትል ግን አላስወጣ አላስገባ ይልሀል።
የደበረው ቀን መስጂድ አቃጥሎ ምንም አታመጣም ብሎ ይጨፍርብሀል፣
ሲያሻው ደግሞ ቤተ እምነትህ ውስጥ ገብቶ በኮራት ገድሎህ ይፎክራል።
በሙስሊምነትህ ሀገር ከሀገር መንቀሳቀስ አትችልም፣ ልጅክን፣ ሚስትህን አፍኖ ይህን ያክል ሚሊየን ብር አምጣ ሲል ትሰማዋለህ፣ የሆነ መብት ስትጠይቅ እናንተ ደግሞ ስልጤ፣ አሸባሪ፣ አራጅ፣ መጤ ሂድ መካ ከመጣህበት እያለ ከአማኝ እስከ አዋቂ ነኝ ባይ ሁሉ ሊያሸማቅቅክ ይሞክራል።
ካሻውም ውድ ህይዎትክን ይቀጥፍሀል። በሀገርህ እንደባዳ ቆጥሮህ ሙስሊምማ አይገዛንም እያለ ይሳለቅብሀል ይህን የሚለውን መሪ ያደርገዋል፣
ስልጣንማ አይዝም ይልካል ደረቱን ነፍቶ ይህ እየሆነ በአይንህ እያየህ ከሌላ ክልል ሙስሊም ወገንህ ጋር ሌላ ቁርሾ ጠላት በሰጠህ ተልዕኮ እንደ ጂረት የምትፈስ ከሆነ እመነኝ አንድ ቀን ተደግሶልሀል።
ሙስሊም ወንድሞቸ ሆይ ከአላህ በታች በተናጠል የሚደረግ ትግል፥ ወንድም ሁን ሴት ጫት እየበሉ ፍራሽ ላይ መንከባለል የሙስሊሞችን ስቃይ ያባብስ ይሆናል እንጂ የሚያመጣው አንድም የተቀደሰ ለውጥ የለውም።
ይህም ከመጣብን መከራና ሊቃጣብን ከታሰበው መጥፎ ነገር አያድነነም።
በመሆኑም ይህን አውቀን ልብ እንበልና እንንቃ እላለሁ።
ሌላውን ተውትና ልክ እነሱ በቤተ-ክርስቲያን ቅጥር በእምነታቸው እንደተደራጁት እኛም በመስጂዳችን አጥር ስር እንደራጅ እንሰባሰብ ያኔ ከጎንህ ስታጣኝ ሀሜቱን ትደርስበታለህ አሁን ግን በነገር አትውጋኝ የጠላቶቼ ማስፈራሪያ ይበቃኛል።
የምንደራጀው ከፊት ለፊት የሚመጣው በደልናግፍ ካለፈው ስለሚበረታ ራስህን ለመከላከል እንጂ ሌሎችን ለመጫን እንዳልሆነ በተግባር ተነስተህ አሳያቸው ያኔ ትከበራለህ።
የምንሰባሰበው በእስልምናችን ህዝብንና እምነትን እንዲሁም ሀገርን ለመጠበቅ መብትንም ለማስከበር፣
የታፈኑትን ለማስለቀቅ፣
ነጻነትና ሰላም ያጡትን ሰላም እና ነጻነት እንዲያገኙ ለማድረግ፣
ማንም ይሁን በሃይማኖቱ እንዳይሳቀቅ ፍትህ እንዳይጓደል እንጂ ሌሎችን ለመጫንና ለማሳቀቅ እንዳልሆነ ያኔ ለአለም እናሳያለን።
ነፍጥ አንግቦ በጥይት የሚቆላህን ጠላት ግን በፌስቡክ የቃላት ጦርነትና በቲክቶክ ቃለ መሀላ ልትመክተው እንደማትችል ግን ዛሬም ነገም እነግርሀለሁ።
«ይህ ማለት ግን ሚዲያው ምንም ነው ከተናገርነው ያልተናገሩት ይሻላሉ ማለት አይደለም በዚህ ዘመን የሚዲያን ጥቅም ያላወቀ ከንቱ ነው ግን ተግባራዊ እና ምድራዊ ሀይል ጋር ሲታገዝ ነው።»
ለነገሩ አይደለም ተደራጅታችሁ ገና ሙስሊም ለመደራጀት ምክክር ሲይዝ ያኔ ምን አለ በሉኝ ገለባው ከፍሬው፣
እውነቱ ከሀሰቱ፣
ንጹሁ ከቆሻሻው፣
አስማሳዩ ከእውነተኛው እና ጂቡ ከአንበሳው ይበጠራል ያኔ ግልጽ ብሎ ይታይህ ይሆናል።
እስኪ እንደራጅ፣
እስኪ እንመካከር፣
እስኪ አንድ እንሁን፣
እስኪ የሙስሊሞች ጠበቃ እንሁን፣
እስኪ የመስጂዳችን ዘብ እንሁን፣
በአንድ ላይ በመሆን ግፍን ተቃወሙ፣ ለንጹሀን ደጀን እንሁን፣
ፍትሃዊነትን፣
ሰላምን፣
ነጻነትን እናብስር።
የሙስሊሞችን ሰንደቅ በላኢላሃ ኢለሏህ መንገድ ከፍ እናድርግ‼️
«እስኪ አትሳቀቁ በግልፅ ተነጋግረን እንሞክረው መሞከርኮ ከዝታ በሽ እጥፍ ይሻላል።
ያኔ እንደለመዱት በሚዲያቸው አሻባሪ እያሉ ሲያሸማቅቁን፥
እንደቁራ ሲለፈልፉም እንያቸው❓
...ኑር...✍️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍83
ለመስጂድ ኮሚቴዎች
~
መስጂዳችሁ ደርስ እና ደዕዋ ይሰጥበታል ወይ? የሰፈሩ ልጆች በተሻለ መልኩ ቁርኣን ለመቅራት የተመቻቸ ሁኔታ አላቸው ወይ? ወጣቱ አልባሌ ቦታ እንዳይውል ትኩረት አግኝቷል ወይ? ሴቶቻችንን ያማከለ ትምህርት አለ ወይ? በሰፈሩ እርዳታ የሚያሻቸውን አቅመ ደካሞች ተረባርቦ ለማገዝ የሚውልበት ጊዜ አለ ወይ?
መስጂድ ማለት ማህበረሰብን ለመለወጥ እጅግ ወሳኝ ቦታ ነው። ከሶላት ባሻገር እንደ ህዝብ ያሉብንን ፈተናዎች ለመወጣት የምንመካከርበት እጅግ ሁነኛ ቦታ ነው። የምንፈልገውን ግብ ለማሳካት የምንጥርበት ማዕከል ይሆን ዘንድ ግን የኮሚቴዎች ቁርጠኝነት ያስፈልጋል። በዚህ ኃላፊነት ላይ ያላችሁ አካላት ለወገናችሁ ውለታ የምታውሉበት፣ ለኣኺራችሁ የምትሰሩበት ትልቅ እድል ነው እጃችሁ ላይ ያለው። እንደ ዋዛ አትመልከቱት። በክፋትም ይሁን በእዝህላልነት ኃላፊነታችሁን የማትወጡ ከሆነ ግን ለኣኺራችሁ ስትሉ ኃላፊነቱን ለሌሎች ለሚሰሩ አካላት ብትለቁ ይሻላችኋል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
መስጂዳችሁ ደርስ እና ደዕዋ ይሰጥበታል ወይ? የሰፈሩ ልጆች በተሻለ መልኩ ቁርኣን ለመቅራት የተመቻቸ ሁኔታ አላቸው ወይ? ወጣቱ አልባሌ ቦታ እንዳይውል ትኩረት አግኝቷል ወይ? ሴቶቻችንን ያማከለ ትምህርት አለ ወይ? በሰፈሩ እርዳታ የሚያሻቸውን አቅመ ደካሞች ተረባርቦ ለማገዝ የሚውልበት ጊዜ አለ ወይ?
መስጂድ ማለት ማህበረሰብን ለመለወጥ እጅግ ወሳኝ ቦታ ነው። ከሶላት ባሻገር እንደ ህዝብ ያሉብንን ፈተናዎች ለመወጣት የምንመካከርበት እጅግ ሁነኛ ቦታ ነው። የምንፈልገውን ግብ ለማሳካት የምንጥርበት ማዕከል ይሆን ዘንድ ግን የኮሚቴዎች ቁርጠኝነት ያስፈልጋል። በዚህ ኃላፊነት ላይ ያላችሁ አካላት ለወገናችሁ ውለታ የምታውሉበት፣ ለኣኺራችሁ የምትሰሩበት ትልቅ እድል ነው እጃችሁ ላይ ያለው። እንደ ዋዛ አትመልከቱት። በክፋትም ይሁን በእዝህላልነት ኃላፊነታችሁን የማትወጡ ከሆነ ግን ለኣኺራችሁ ስትሉ ኃላፊነቱን ለሌሎች ለሚሰሩ አካላት ብትለቁ ይሻላችኋል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍68
«ሁለቱ ስልጤዎች»
አስገራሚ ውበት የስልጡን ህዝብ ሀገር፡
የሙስሊም መለያ እውነት ለመናገር፡
አለን የምትሉን ሙስሊሙ ሲቸገር፡
ወሎዬው ሲረሸን በእምነቱ ሲገለል፡
አንዳንዱ አስመሳይም በጥቅም ሲደለል፡
ድምፅ ስናሰማ ጠንቶብን መከራ፡
ስልጤ ነው የሚሉን ነጥለው ከአማራ፡
አማራነት ማለት ከሆነ እምነታችሁ፡
ስልጤ ካላችሁት ሙስሊሙን መርጣችሁ፡
አወ እኛ ስልጤ ነን ምንም ሳናቅማማ፡
ስልጤነት ሙስሊም ነው የብርሀን ማማ፡
ምንም ባንገናኝ ከኛ ጋር ባትመጡም፡
ጠላቶች ከአፋቸው ስልጤን አያወጡም፡
የወሎን ሙስሊሞች መረሸን ሲያምራቸው፡
ለግፍ ሲያዘጋጁን ለፖለቲካቸው፡
ሰምታችሁ ከሆነ #ስልጤ ነው ያሏቸው!!
መስጂዱ ተደፍሮ በማንም ወጠጤ፡
በስንቱ ሰካራም መንጋና ሰገጤ፡
መግለጫ ሲሰጡ ሽብሩና ዳምጤ፡
የጥፋት ማርከሻው የአብጤና አናውጤ፡
ስንኖር ሙስሊሞች ስንገደል ስልጤ፡
.....እና ስልጤ ማለት....
የሙስሊም ጠበቃ ስም ነሽ የሁላችን፡
አንች ነሽ ከንግድህ የትግል አርማችን፡
መከራ ሲዋጀን በየ መስጂዳችን፡
እየተመረጥን ስንሞት በዲናችን፡
አማራ ላይ ሆነን ስልጤ ነው ስማችን፡
እና ስልጤ ማለት ሙስሊሞች ነው ፍቹ፡
ይህንን እመኑ ሳታመቻምቹ፡
አሁን ሁላችንም ስልጤ ተብለናል፡
የናንተ ወገኖች ወሎ ተገኝተናል፡
የወሎ ስልጤ ነን ወገሬት ብለናል፡
ምንም ቢቀመጡ እልፍ አዕላፍ ህመሞች፡
ፍቱን መድሀኒት ገራሚ ቅመሞች፡
ፀረ-ተባዮች ነን ለጠሉን አረሞች፡
አዋጅ ተናገሩ ስሙኝማ ሰዎች፡
ቅበትም ወራቤ ብሎም ወሎዬወች፡
ኢስላም ነው አርማችን ሁለቱ ስልጤዎች፡
...ኑር...
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
አስገራሚ ውበት የስልጡን ህዝብ ሀገር፡
የሙስሊም መለያ እውነት ለመናገር፡
አለን የምትሉን ሙስሊሙ ሲቸገር፡
ወሎዬው ሲረሸን በእምነቱ ሲገለል፡
አንዳንዱ አስመሳይም በጥቅም ሲደለል፡
ድምፅ ስናሰማ ጠንቶብን መከራ፡
ስልጤ ነው የሚሉን ነጥለው ከአማራ፡
አማራነት ማለት ከሆነ እምነታችሁ፡
ስልጤ ካላችሁት ሙስሊሙን መርጣችሁ፡
አወ እኛ ስልጤ ነን ምንም ሳናቅማማ፡
ስልጤነት ሙስሊም ነው የብርሀን ማማ፡
ምንም ባንገናኝ ከኛ ጋር ባትመጡም፡
ጠላቶች ከአፋቸው ስልጤን አያወጡም፡
የወሎን ሙስሊሞች መረሸን ሲያምራቸው፡
ለግፍ ሲያዘጋጁን ለፖለቲካቸው፡
ሰምታችሁ ከሆነ #ስልጤ ነው ያሏቸው!!
መስጂዱ ተደፍሮ በማንም ወጠጤ፡
በስንቱ ሰካራም መንጋና ሰገጤ፡
መግለጫ ሲሰጡ ሽብሩና ዳምጤ፡
የጥፋት ማርከሻው የአብጤና አናውጤ፡
ስንኖር ሙስሊሞች ስንገደል ስልጤ፡
.....እና ስልጤ ማለት....
የሙስሊም ጠበቃ ስም ነሽ የሁላችን፡
አንች ነሽ ከንግድህ የትግል አርማችን፡
መከራ ሲዋጀን በየ መስጂዳችን፡
እየተመረጥን ስንሞት በዲናችን፡
አማራ ላይ ሆነን ስልጤ ነው ስማችን፡
እና ስልጤ ማለት ሙስሊሞች ነው ፍቹ፡
ይህንን እመኑ ሳታመቻምቹ፡
አሁን ሁላችንም ስልጤ ተብለናል፡
የናንተ ወገኖች ወሎ ተገኝተናል፡
የወሎ ስልጤ ነን ወገሬት ብለናል፡
ምንም ቢቀመጡ እልፍ አዕላፍ ህመሞች፡
ፍቱን መድሀኒት ገራሚ ቅመሞች፡
ፀረ-ተባዮች ነን ለጠሉን አረሞች፡
አዋጅ ተናገሩ ስሙኝማ ሰዎች፡
ቅበትም ወራቤ ብሎም ወሎዬወች፡
ኢስላም ነው አርማችን ሁለቱ ስልጤዎች፡
...ኑር...
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍100
"መንግስት ድምፅ ያፍናል"፣ "ጋዜጠኞችን ያስራል"፣ "ሃሳብን የመግለፅ ነፃነት የለም" እያሉ የሚተቹ አካላት፣ የተቃወማቸውን ሁሉ "አራት ኪሎን ስንቆጣጠር እናሳያችኋለን!" እያሉ ግለሰቦች ላይ ብቻ ሳይሆን ድፍን ብሄር ላይ ሲዝቱ ማየት የሚገርም ነው። ከህወሓት ጋር በነበረው ጦርነት ጊዜም በጣም እየተጠጉ ሲመጡ እርምጃ የሚወሰድባቸው ሰዎች ብለው የስም ዝርዝር የሚለቁ ታጋዮች ነበሩ። በ1997 ምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተቃዋሚው ቅንጅት ፓርቲ ተወካይ ብርሃኑ ነጋ ገና ስልጣን ሳይዙ የሙስሊም ሴቶች አለባበስ ላይ ገደብ እንደሚያደርጉ የሰጠው ሃሳብ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። ግራ የሆነ 'ሜንታሊቲ!'
እዚች ሃገር ላይ በህዝብ ስም እየማለ መንግስትን የሚታገለው ሁላ ተረኛ ጨቋኝ ለመሆን እንጂ የተሻለ ስርአት ለመዘርጋት፣ ወገንን ከድህነት አረንቋ ለማውጣት፣ ለሃገር ሰላምና እድገት አልሞ አለመሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው። "የኢትዮጵያ ህዝብ ጨቋኝን እንጅ ጭቆናን አይጠላም" የሚለው አባባል እውነትነት እንዳለው የሚያረጋግጡ ብዙ ምሳሌዎች ታይተዋል። እንዲያውም ዛሬ ላይ ቆመን ስናይ ጣልያንን ራሱ የተቃወሙት ለሃገር አስበው ነው ለማለት ያስጠረጥራል።
* ከስር ያያያዝኩት አይነት ዛቻዎች ከሰሞኑ በሰፊው ሲንሸራሸሩ ነበር። በርግጥ ከብዙ ደጋፊዎች ተመሳሳይ ሐሳብ ሲሰነዘር ስላየሁ እንጂ የቡድኑ እውነተኛ ፔጅ አይደለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
እዚች ሃገር ላይ በህዝብ ስም እየማለ መንግስትን የሚታገለው ሁላ ተረኛ ጨቋኝ ለመሆን እንጂ የተሻለ ስርአት ለመዘርጋት፣ ወገንን ከድህነት አረንቋ ለማውጣት፣ ለሃገር ሰላምና እድገት አልሞ አለመሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው። "የኢትዮጵያ ህዝብ ጨቋኝን እንጅ ጭቆናን አይጠላም" የሚለው አባባል እውነትነት እንዳለው የሚያረጋግጡ ብዙ ምሳሌዎች ታይተዋል። እንዲያውም ዛሬ ላይ ቆመን ስናይ ጣልያንን ራሱ የተቃወሙት ለሃገር አስበው ነው ለማለት ያስጠረጥራል።
* ከስር ያያያዝኩት አይነት ዛቻዎች ከሰሞኑ በሰፊው ሲንሸራሸሩ ነበር። በርግጥ ከብዙ ደጋፊዎች ተመሳሳይ ሐሳብ ሲሰነዘር ስላየሁ እንጂ የቡድኑ እውነተኛ ፔጅ አይደለም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍52
👉ጥያቄ ለእኔ ወንድሞች⁉️
ከሱናው ሰው የሙስሊሞች ድምፅ የሚሆነው ዑስታዝ ኢብኑ ሙነወር ብቻ ነው⁉️
ማነው የሁሉንም ሙስሊም በደልና ግፍ አንድ ሰው ብቻ ይተንፍስ ብሎ እዳ ያሸከመው ⁉️
ሌሎቻችንስ እ‼️
የሱና ወጣቶች ለምንድነው የሚደርሰውን ግፍና መከራ መናገርና ለህዝቡ በቻላችሁት አቅም ድምፅ የማቶኑት...እ...⁉️
👉ከሸሪዓ ባልተጋጨ መልኩ የህዝብን ብሶት ማሰማት ነውር ነውን⁉️
በደሉ እናንተን አይሰማችሁምን⁉️
ነው ወይስ .......⁉️
ይቅርታ ሁሌ ስለሚገርመኝ ነው ወላሒ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ከሱናው ሰው የሙስሊሞች ድምፅ የሚሆነው ዑስታዝ ኢብኑ ሙነወር ብቻ ነው⁉️
ማነው የሁሉንም ሙስሊም በደልና ግፍ አንድ ሰው ብቻ ይተንፍስ ብሎ እዳ ያሸከመው ⁉️
ሌሎቻችንስ እ‼️
የሱና ወጣቶች ለምንድነው የሚደርሰውን ግፍና መከራ መናገርና ለህዝቡ በቻላችሁት አቅም ድምፅ የማቶኑት...እ...⁉️
👉ከሸሪዓ ባልተጋጨ መልኩ የህዝብን ብሶት ማሰማት ነውር ነውን⁉️
በደሉ እናንተን አይሰማችሁምን⁉️
ነው ወይስ .......⁉️
ይቅርታ ሁሌ ስለሚገርመኝ ነው ወላሒ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍169
አልቡኮ ወረዳ ነጢ የፋኖ ግፍ
«የአረብ ሀገር ልጆቻችን ሆይ ለምን⁉️
-----------------------------------
በድጋሜ ላልፅፍ ወስኘ ነበረ፡
በህዝቤ መከራ ልቤ ተሰበረ፡
ለቅሶውን ስሰማ ቃሌን አፈረስኩት፡
ድምፅ ልሁን ብዬ ሁሉን ነገር ተውኩት፡
በአልቡኮ ወረዳ ፋኖ በገባባቸው ቀበሌወች እየተሰራ ያለው ግፍና በደል እጂግ የሚዘገንን ለመናገር የሚያሳዝን ግፍ ነው።
ማንኛውም አባወራ በሬ ያለው
በበሬው ግብር ይከፍላል።
ሶላር ያለው በሶላሩ ይከፍላል።
ይህ ፋኖ የሚባል ቡድን የህዝብ ጠላት ነው ስንል የምትቃወሙ ሙስሊሞች ግን ...በምን ቋንቋ እንንገራችሁ።
እነሆ ደቡብ ወሎ በአልቡኮ ወረዳ #ነጢ በሚባል አካባቢ #ፋኖ ማህበረሰቡን እየዘረፈ እያሰቃዬው ነው።
ገበሬዉን በግዳጅ/ አንድ ቁና ስንደ እና
ባቄላ ብሎም ከእያንዳንዱ ማህበረሰብ
1000 ብር አምጡ እያለ ሚስኪን ገበሬ መሬቱን መዝራቱን ትቶ የልጆቹን ቂጣ #ለፋኖ ታጣቂ ሀይል አስረክቦ ፆሙን እያደረ የቆየ ቢሆንም አማራጭ ስላጣ ችሎ ነበር።
አሁን ላይ ደግሞ በእያንዳንዳችኔ ➌⓪ ሽ ብር አምጡ
ከፋኖ ጎን ሁኑ እያለ አስቸግሯል ሲሉ የአካባቢው ተወላጆች ነግረውኛል::
ይህ እየሆነ ያለው #ነጢ ከምትባል ቦታ ነዉ::
የሚገርመዉ ነገር
👉አረብ ሀገር ልጁ ያላቸዉን ሰወች ሰብስቦ ደግሞ
አንድ ልጅ ያለዉ ➌❺ሽ
ሁለት ልጅ ያለዉ ❼⓪ሽ
አምጡ እያለ ፋኖ እየቀማ ይገኛል።
የክፍያ ማጠናቀቂያዉ ጥቅምት ➍ ነው ከዚያ ቀን ካለፈ ያልከፈለ ሰው ደግሞ ❶⓪⓪ ሽ እስከ ➌⓪⓪⓪ ሽ ቅጣት ይቀጣል እየለ ህዝቡን እየረበሸ እያተራመሰ ይገኛል።
መረጃውን ያደረሱኝ ሰወች እንደነገሩኝ ከሆነ
ይ
ህ
ሁ
ሉ
ነገር እየደረሰብን ያለው አረብ ሀገር ያሉት አንዳንድ ልጆች #ከፋኖ_ጎን_እንቆማለን ብለዉ
የጀመሩት የገንዘብ ድጋፍ ነውና እነዚህ ሰወች የህዝባቸውን ነፍስ ቀብድ አሲዘው #መቆመሩን አሏህን ፈርተው ያቆሙ ዘንድ ንገርልን ብለዋል።
አስከትለውም እናንተ አዋጥታችሁ መሳሪያ ያስታጠቃችሁት ፋኖ ዛሬ የእናንተን ዘላጆች ሲያስፈራራበትና መስጂድ ውስጥ ሲረሽንበት ምን ተሰማችሁ ሲሉም የሀዘን ግርምታቸውን በብሶት አጋርተውኛል።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«የአረብ ሀገር ልጆቻችን ሆይ ለምን⁉️
-----------------------------------
በድጋሜ ላልፅፍ ወስኘ ነበረ፡
በህዝቤ መከራ ልቤ ተሰበረ፡
ለቅሶውን ስሰማ ቃሌን አፈረስኩት፡
ድምፅ ልሁን ብዬ ሁሉን ነገር ተውኩት፡
በአልቡኮ ወረዳ ፋኖ በገባባቸው ቀበሌወች እየተሰራ ያለው ግፍና በደል እጂግ የሚዘገንን ለመናገር የሚያሳዝን ግፍ ነው።
ማንኛውም አባወራ በሬ ያለው
በበሬው ግብር ይከፍላል።
ሶላር ያለው በሶላሩ ይከፍላል።
ይህ ፋኖ የሚባል ቡድን የህዝብ ጠላት ነው ስንል የምትቃወሙ ሙስሊሞች ግን ...በምን ቋንቋ እንንገራችሁ።
እነሆ ደቡብ ወሎ በአልቡኮ ወረዳ #ነጢ በሚባል አካባቢ #ፋኖ ማህበረሰቡን እየዘረፈ እያሰቃዬው ነው።
ገበሬዉን በግዳጅ/ አንድ ቁና ስንደ እና
ባቄላ ብሎም ከእያንዳንዱ ማህበረሰብ
1000 ብር አምጡ እያለ ሚስኪን ገበሬ መሬቱን መዝራቱን ትቶ የልጆቹን ቂጣ #ለፋኖ ታጣቂ ሀይል አስረክቦ ፆሙን እያደረ የቆየ ቢሆንም አማራጭ ስላጣ ችሎ ነበር።
አሁን ላይ ደግሞ በእያንዳንዳችኔ ➌⓪ ሽ ብር አምጡ
ከፋኖ ጎን ሁኑ እያለ አስቸግሯል ሲሉ የአካባቢው ተወላጆች ነግረውኛል::
ይህ እየሆነ ያለው #ነጢ ከምትባል ቦታ ነዉ::
የሚገርመዉ ነገር
👉አረብ ሀገር ልጁ ያላቸዉን ሰወች ሰብስቦ ደግሞ
አንድ ልጅ ያለዉ ➌❺ሽ
ሁለት ልጅ ያለዉ ❼⓪ሽ
አምጡ እያለ ፋኖ እየቀማ ይገኛል።
የክፍያ ማጠናቀቂያዉ ጥቅምት ➍ ነው ከዚያ ቀን ካለፈ ያልከፈለ ሰው ደግሞ ❶⓪⓪ ሽ እስከ ➌⓪⓪⓪ ሽ ቅጣት ይቀጣል እየለ ህዝቡን እየረበሸ እያተራመሰ ይገኛል።
መረጃውን ያደረሱኝ ሰወች እንደነገሩኝ ከሆነ
ይ
ህ
ሁ
ሉ
ነገር እየደረሰብን ያለው አረብ ሀገር ያሉት አንዳንድ ልጆች #ከፋኖ_ጎን_እንቆማለን ብለዉ
የጀመሩት የገንዘብ ድጋፍ ነውና እነዚህ ሰወች የህዝባቸውን ነፍስ ቀብድ አሲዘው #መቆመሩን አሏህን ፈርተው ያቆሙ ዘንድ ንገርልን ብለዋል።
አስከትለውም እናንተ አዋጥታችሁ መሳሪያ ያስታጠቃችሁት ፋኖ ዛሬ የእናንተን ዘላጆች ሲያስፈራራበትና መስጂድ ውስጥ ሲረሽንበት ምን ተሰማችሁ ሲሉም የሀዘን ግርምታቸውን በብሶት አጋርተውኛል።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍110