Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማማተብ ይቻላል ? በሰሙነ ሕማማት ☑️
ሊቀ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
👆 እዚጋ ሊቀ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ ላይ እደተሰጠው ኮመንት አይነት አንዳንድ ሰው '' እገሌ እንዲህ ይላል እገሌ እንዲህ ይላል የቱ ነው ልክ ግራ ተጋባን እኮ የሚል '' አይነት ነገር ይስተዋላል

እንዲህ አይነቱ ጥያቄ ግን ሚመጣው መሰረቱ ምን ላይ እደሆነ እና የክርስትናን መሰረታዊ አስተምህሮ ( ስለቤተክርስትያን) ምንነት ያልተረዳ እና ያልገባው አይነት ሰው ነው እዲህ አይነቱ ሰው ደሞ ከባዱ ችግር የመጣውን ትምህርት ሁሉ አግበስብሶ በመቀበል (የቤተክርስትያን አስተምህሮ ነው በማለት) ወደ ህመም (ኑፋቄ ) ይመራዋል (ወደ አላስፈላጊ ውዝግብ እና እምነቱን ተጠራጥሮ እስከመካድ ድረስ )

ስለዚህ እደአጠቃላይ እገሌ ምን አለ እገሌ ምን አለ እያሉ ከመወዛገብ ትክክለኛው ልባም ክርስትያን ጥያቄውን መልስ ሚያገኘው ቤተክርስትያን (ጉባኤው ) ምን ትላለች? በማለት ነው ይህም

የቤተክርስትያናችን ራስ ጌታ ክርስቶስ ኢየሱስ ምን አለ ? -> ሐዋርያት ምን አሉ -> ሐዋርያነ አበው ምን አሉ -> ሊቃውንት ምን ብለው አስተማሩ -> መፅሐፍት ምን ይላሉ -> ሕሊናዬ ምን ይላል ሚለውን መረዳት ትክክለኛ የክርስቲያን አረዳድ ነው

❗️በተለይ ዶግማ በሆኑ አስተምህሮዎች ላይጥንቃቄን ይሻል ❗️
“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”
— ኢሳይያስ 53፥5
"ከሙታን ተነሥቶ ሲኦልን ረግጦ በሞቱ ሞትን ደመሰሰው” (መጽሐፈ ኪዳን)

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሰን!

የተጻፈው ቢነበብ
የተነበበው ቢተረጉም
በተተረጎመው ምግባር ቢሠራ

የዚህ ኹሉ የሃይማኖት ፍጻሜው "ትንሳኤ" ነው። ትንሳኤ ከሌለ፣ሃይማኖት ኹሉ ከንቱ ነው።

የሃይማኖት የመጨረሻ ዋጋው በትንሳኤ ማክበሩ እንጂ በምድር ማቀማጠሉ( መቀማጠሉ )አይደለም።

ሰው የተፈጠረው ለትንሳኤ ነው፤
የሚኖረውም ለትንሣኤ ነው፤
የሚጽናናውም በትንሣኤ ነው።

ጌታችንም
ሥጋውን የበላውን፣ደሙን የጠጣውን ሰው፣
ሰለሚሰጠው ዋጋ ሲናገር
        'እሾመዋለኁ፣
           እሸልመዋለኁ፣
             ጤና እሰጠዋለኁ፣
               ሀብት አድለዋለኁ፣
                 ...'አላለም‼️

ይልቁንም
"ሥጋዬን የሚበላ፣ደሜን የሚጠጣ፣የዘለዓለም ሕይወት አለው፤እኔም በመጨረሻ ቀን አነሣዋለኁ" ነው ያለው፤

ሌሎች የማያስፈልጉን ኾነው ሳይኾን፣እነዚያ {ሹመት፣ጤና፣...} የፍጡርነት ዋጋ እንጂ፣የሃይማኖት ዋጋ ስላልኾኑ ነው፤ የሃይማኖት ዋጋ በክብር መነሣት ነውና።

የሃይማኖት ዋጋው ትንሳኤ ነው፤

ሃይማኖት ለጤና፣
  ሃይማኖት ለፈውስ፣
    ሃይማኖት ለሹመት፣
      ሃይማኖት ለመብል...
የሚል መርሕ ያላቸው፣ የአነ ሰዱቃውያን ዘመዶች ናቸው።

ዓላማው ትንሣኤ የኾነ ሰው "ምንም የማይገታው ክርስትና" ይሉሃል ርሱ ነው።

( ጸያሔ ፍኖት-መንገድ ጠራጊ፤በአባ ገ/ኪዳን፤ገጽ ፻፶፰/፫፻፶፬/158/354፤ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም.)

ትንሣኤ ልቡናን ገንዘብ የምናደርግበት በዓለ ትንሣኤ ይሁንልን🙏
"እግዝእትየ እብለኪ!
ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ!"

"እመቤቴ እልሻለሁ!
የጌታየ እናቱም እልሻለሁ!"

❀"#ኢያቄም ወለዳ፥ #ዳዊት ዘመዳ" ለተባለላት #ንጽሕት #ድንግል #ማርያም ልደት እንኳን አደረሰን !
“እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።”
— ዕብራውያን 12፥1-2
🤑💵 🇫 🇴 🇷 🇪 🇽 𝗧𝗿𝗮𝗱𝗶𝗻𝗴 መማር የምትፈልጉ አንድ የሚገርም የ Forex  ቻናል ያውቃሉ

💶  𝗖𝗶𝘁𝘆 𝗙𝗼𝗿𝗲𝘅 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 💶

@CityForexEthiopia ይባላል ።
ተመዝገባችሁ መማር የምትፈልጉ አናግሯቸው እስከ 𝟰𝟬% Discount የሚደርስ ቅናሽ አድርገዋል !

    ☎️   +251977338586       🇪🇹
    ☎️   +251977338586       🇪🇹

ይህን ይጫኑ የ Telegram ቻናላቸውን ለማግኝት  👇👇

https://www.tg-me.com/+haUXQMQqaqFjNDc8
https://www.tg-me.com/+haUXQMQqaqFjNDc8
https://www.tg-me.com/+haUXQMQqaqFjNDc8


👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

🎯 𝗔𝗱𝗱 𝗬𝗼𝘂𝗿 𝗖𝗵𝗮𝗻𝗻𝗲𝗹
2024/05/11 05:54:05
Back to Top
HTML Embed Code: