Telegram Web Link
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 600
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 400


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 3_4 አቡነ መልከ ጼድቅ
ግንቦት 9_14 ጣና ክርስቶስ ሰምራ
ግንቦት 27_28 ምጣቅ አማኑኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
📞0905272727
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 600
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 400


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 3_4 አቡነ መልከ ጼድቅ
ግንቦት 9_14 ጣና ክርስቶስ ሰምራ
ግንቦት 27_28 ምጣቅ አማኑኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
📞0905272727
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 600
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 400


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 3_4 አቡነ መልከ ጼድቅ
ግንቦት 9_14 ጣና ክርስቶስ ሰምራ
ግንቦት 27_28 ምጣቅ አማኑኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
📞0905272727
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 600
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 400


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 3_4 አቡነ መልከ ጼድቅ
ግንቦት 9_14 ጣና ክርስቶስ ሰምራ
ግንቦት 27_28 ምጣቅ አማኑኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
📞0905272727
እናታችን ማርያም ሆይ ልደትሽ ልደታችን ነው !!!!!!
እንኳን አደረሳቹ

@mekra_abaw
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 600
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 400


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 3_4 አቡነ መልከ ጼድቅ
ግንቦት 9_14 ጣና ክርስቶስ ሰምራ
ግንቦት 27_28 ምጣቅ አማኑኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
📞0905272727
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 650
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 450


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 27_28

#ምጣቅ አማኑኤል ዋጋ 500ብር
#ሰኔ 12 #አጃና ቅ/ሚካኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 650
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 450


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 27_28

#ምጣቅ አማኑኤል ዋጋ 500ብር
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
⛪️ታላቅ የበረከት ጉዞ ቅዳሜና እሁድ

ዘብር እና አረባሐራ መድኃኔዓለም 650
ሰምነሽ እና ኩክየለሽ ማርያም 350
ፃድቃኔ ማርያም 450


⛪️የንግስ ጉዞ ወደ

ግንቦት 27_28

#ምጣቅ አማኑኤል ዋጋ 500ብር
#ሰኔ 12 #አጃና ቅ/ሚካኤል
የበረከት ጉዞ መነሻ መ.አደባባይ መሆኑን እናሳውቃለን


📞0973171717
#ዕርገት
#በቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ

የዛሬው በዓል ምን ይደንቅ! እነሆ ነገደ መላእክት ኹሉ ሲዘምሩ፣ አንዳንዶቹ ከኋላው ተከትለዉት፣ አንዳንዶቹ ከፊቱ ቀድመዉት፣ አንዳንዶቹ በዙሪያው ከብበዉት፣ ሌሎቹ ከሐዋርያት ጋር ኾነው፡- “እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ ! ወደ ሰማይ እያያችሁ ለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ ያረገው ኢየሱስ ከእናንተ ወደ ሰማይ ሲያርግ እንዳያችሁት እንዲሁ ዳግመኛ ይመጣል” ሲሏቸው እናያቸዋለንና፡፡

ብዙ ድንቅ ምልክቶችን ያደረገው ይህ ኢየሱስ ነው፡፡ በዚህ የጌታችን በዓል፣ በዚህ በዕለተ ዕርገት ቀድመን እንደ ተናገርን ዲያብሎስ አለቀሰ (አዘነ)፤ ምእመናን ግን ተድላ ደስታ አደረጉ፡፡ እነሆ አሁን ደስ የሚያሰኘው ምንጭ ፈለቀ፤ እነሆ አሁን አበቦች ፈኩ፡፡ የወይን ቅርንጫፎች ደረሱ፤ የወይራ ዛፎችም ጥዑም መዓዛቸውን ሰጡ፡፡ በለሶችም እሸት ፍሬያቸውን ለገሱ፡፡ ነፋሱም ሐመልማላትን እንደ ባሕር ጨዋታ እያወዛወዘ ነፈሰ፡፡ ኹሉም ከእኛ ጋራ በጌታችን ዕርገት ተድላ ደስታ አደረጉ፡፡ ስለዚህ፡- “አሕዛብ ኹላችሁ እጆቻችሁን አጨብጭቡ፤ በደስታ ቃልም ለእግዚአብሔር ዕልል በሉ፡፡ እግዚአብሔር በዕልልታ፣ ጌታችንም በመለከት ድምፅ ዓረገ” እያልን ወደ ላይ ወደ ሰማያት ላረገው ለጌታችን እንዘምር ዘንድ ከእኛ ጋር የክቡር ዳዊትን ቃለ መዝሙር አምጡ፡፡

እነሆ ጌታችን ወደ ሰማያት ዓረገ፤ ነገር ግን ከእኛ አልተለየም፡፡ የወደቀውን አዳም ያነሣው ዘንድ የወረደው እርሱ እነሆ ዛሬ ከሰማየ ሰማያት በላይ ዓረገ፡፡

ነቢያት በትንቢት መነጽር ያዩት እርሱን እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሐዋርያትም የበሉት ከእርሱ ጋር እንጂ ከሌላ ጋር አይደለም፡፡ በአባቱ ዕቅፍ የነበረው እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ በጲላጦስ የተፈረደበትም እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም። በመስቀል ላይ በሚስማር የተቸነከረው እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ በዘባነ ኪሩብ ላይ የነበረውም እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ ጻድቁ ዮሴፍ በጨርቅ የጠቀለለው እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ በእጁ መዳፍ ፍጥረታትን የያዘውም እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በመቃብር ያደረው እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሱራፌል ያመሰገኑትም እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም። በአባቱ ቀኝ የተቀመጠው እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋን ነስቶ ሰው የኾነውም እርሱ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡

እግዚአብሔር በዕልልታ ዓረገ፡፡ አምላክ በመለከት ድምፅ ዓረገ፡፡ ከዘለዓለም አንሥቶ ፈጣሪ የኾነው፣ ኹሉንም ነገር ካለ መኖር ወደ መኖር ያመጣው፣ አዳምን የሠራው፣ የሰው ልጆችን የፈጠረው፣ ደስ ያሰኘውን ሄኖክን ወደ ሕይወት ያሸጋገረው፣ ኖኅን ከዓለም ጋር የጠበቀው፣ አብርሃምን ከከለዳውያን ምድር የጠራው፣ ይስሐቅን የነገረ መስቀል ምሥጢር ምልክት እንዲኾን ያደረገው፣ ያዕቆብን የዐሥራ ኹለቱ አዕማድ ሥር እንዲኾን ያደረገው፣ ለኢዮብ ትዕግሥትን የሰጠው፣ ሙሴን የሕዝቡ መሪ እንዲኾን አድርጎ የሾመው፣ ሳሙኤልን ከእናቱ ማኅፀን አንሥቶ በትንቢት የሞላው፣ ከነቢያት መካከል ዳዊትን ንጉሥ አድርጎ የቀባው፣ ለሰሎሞን ጥበብን የሰጠው፣ ኤልያስን በእሳት ሰረገላ የወሰደው፣ ነቢያት መጻእያትን እንዲያዩ ያደረጋቸው፣ ለሐዋሪያት ሀብተ ፈውስን የሰጣቸው፥ “አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ” ብሎም አሰምቶ የነገራቸው እርሱ ዛሬ በዕልልታና በመለከት ድምፅ ዓረገ፡፡

ወደ ሰማያት በዕልልታ ያረገው፣ በአባቱም ቀኝ የተቀመጠው የክብር ጌታ ይህ ነው፡፡ መላእክትና አለቆች ኃይላትም ይገዙለታል፡፡ ቁርጥ ልመናችንን የሚቀበል፣ ወደረኞቻችንን ድል እንድንነሣቸው ኃይልን የሚሰጠንም እርሱ ነው፡፡ “እባቡን ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ እነሆ ሥልጣን ሰጠኋችሁ” እንዳለ በክፉ መናፍስት ኹሉ ሥልጣን ያለው እርሱ ነው፡፡

ነውር ነቀፋ የሌለብህ ንጹሃ ባሕርይ ሆይ! በነፍስ፣ በሥጋና በመንፈስ ጠብቀን፡፡ ይህን በዓል እናከብረው ዘንድ የሰበሰብከን የኹሉም አምላክ የኾንህ ጌታችን ሆይ ! በጽድቅ ፍሬ የተሞላን አድርገን፡፡ ለአንተም ከባሕርይ አባትህ ከአብ፣ ከባሕርይ ሕይወትህ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ክብር፣ ኃይልና ስግደት ኹሉ ዛሬም ዘወትርም እስከ ዘለዓለሙ ድረስ ይገባል፥ አሜን፡፡

(ገብረ እግዚአብሔር ኪደ)
🔴ዘወትር ምክረ አበውለማግኘት ሰማያዊውን ነክታችሁ ተቀላቀሉ ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ
🤍 @mekra_abaw 💚
🤍 @mekra_abaw 💛
🤍 @mekra_abaw ❤️
Forwarded from Alayee
ታላቅ የበረከት ጉዞ ወደ ጅሩ ቅድስት አርሴማ መነሻ ሰኔ 4ቅዳሜ መመለሻ እሁድ ሰኔ 5 በጉዞችንላይ አቡነቀዉስጦስ ገዳም ፀበል እንጠመቃለን ቀድመዉ ይመዝገቡ በ0941161616/0943121212
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዓብይ ፆም መክንያት በማድረግ
#ዘውትር ቅዳሜና እሁድ ወደ:

ዘብር ቅ/ገብርኤል
ኩክየለሽ ማርያም
ፃድቃኔ ማርያም
ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

ታላቅ የንግስ ጉዞ

ሴኔ 12/10/2014 አጃና ቅ/ሚካኤል

ሴነ 30/10/2014 ሸንኮራ ዮሐንስ

📲0973171717
📲0905272727
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዓብይ ፆም መክንያት በማድረግ
#ዘውትር ቅዳሜና እሁድ ወደ:

ዘብር ቅ/ገብርኤል
ኩክየለሽ ማርያም
ፃድቃኔ ማርያም
ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

ታላቅ የንግስ ጉዞ

ሴኔ 12/10/2014 አጃና ቅ/ሚካኤል

ሴነ 30/10/2014 ሸንኮራ ዮሐንስ

📲0973171717
📲0905272727
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዘውትር ቅዳሜና እሁድወደ:
ዘብር ቅ/ገብርኤል
ኩክየለሽና ፃድቃኔ ማርያም
ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

ታላቅ የንግስ ጉዞ
ሴነ 12 አጃና ቅ/ሚካኤል
ሴነ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
ሐምሌ 5 ምድረ ከብድ አቦ
ሐምሌ 19 ቁልቢ/ዘብር/ሐዋሳ ቅ/ገብርኤል
ነሐሴ 16 ጻድቃኔ ማርያም
ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ ገዳም ጉዞ አዘጋጅተናል ማሄድ ካሰቡ ⬇️

📲0973171717
📲0924244424
📲0905272727

በተጨማሪ ግሼን ምዝገባ ጀምረና
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዘውትር ቅዳሜና እሁድወደ:
ዘብር ቅ/ገብርኤል
ኩክየለሽና ፃድቃኔ ማርያም
ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

ታላቅ የንግስ ጉዞ
ሴነ 12 አጃና ቅ/ሚካኤል
ሴነ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
ሐምሌ 5 ምድረ ከብድ አቦ
ሐምሌ 19 ቁልቢ/ዘብር/ሐዋሳ ቅ/ገብርኤል
ነሐሴ 16 ጻድቃኔ ማርያም
ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ ገዳም ጉዞ አዘጋጅተናል ማሄድ ካሰቡ ⬇️

📲0973171717
📲0924244424
📲0905272727

በተጨማሪ ግሼን ምዝገባ ጀምረና
#ማስታወቂያ
የዩቲዩብ ቻናል መግዛት ለሚፈልግ ማንኛውም ሰው

#Watch_houre > 6000+
#View >280k+
#Subscriber >3400+
#Monetization on

ይህንን የዩቲዩብ ቻናል መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው +25198822340 ወይም @habmisget ማናገር ይችላል የማቴገዙ ጊዜችን አታጥፉ እውነተኛ ገዥ ብቻ አናግሩን
2025/07/14 09:12:04
Back to Top
HTML Embed Code: