Telegram Web Link
ለዩኒቨርሲቲው ካውንሲል አባላት በመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ላይ ገለፃ ተደረገ


ለዩኒቨርሲቲው የካውንሲል አባላት በቀጣይ የሚተገበረውን የመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ላይ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ ገለፃ ተደርጓለል፡፡ ገለፃው የካውንስል አባላት በመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ፖሊሲ ፤የመንግስት ሰራተኞች ብቃት ማዕቀፍ ፤ምዘናና እና ስልጠና አተገባበር እንዲሁም የመንግስት አገልግሎት ማሻሻያ ላይ ግንዛቤ እንዲኖራቸውን እና ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ያለመ ነው፡፡
የማህበራዊ ሚዲያ ገጾችን ቤተሰብ በመሆን፤ ለሌሎች በማጋራት፤ አስተያየት በመስጠት አዳዲስ እና ጠቃሚ መረጃዎችን ያግኙ!
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
LinkedIn: http://linkedin.com/.../addis-ababa-science-and...
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አሸነፉ

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በሚቆየውና በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ባካተተው ዝግጅት ነው የተካሄደው፡፡

በ6 ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ከአዲስ አበባ፣ ሃሮማያ፣ ጅማ፣ ወልቂጤ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ማሰባሰቡ ተገልጿል፡፡

ኢትዮጵያውያኑ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ አርጀንቲና፣ አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች እና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር መወዳደራቸው ተጠቁሟል፡፡

ተማሪዎቹ የእንስሳት ሕመሞችን አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት በጎለበተው ኤርሊ ቬት በተሰኘው ፕሮጀክታቸው የተወዳደሩ ሲሆን÷በዚህም ትኩረት ለመሳብ መቻላቸው ነው የተገለጸው፡፡

ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች በተለይም ግብ 2 "ዜሮ ርሃብ" እና ግብ 15 "ህይወት በምድር" ከሚለው ጋር የተጣጣመ ነው ተብሏል፡፡

በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ መብራራቱንም የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡

የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ÷ ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው ብለዋል።

መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
Congratulations once again to Bisrat Kebere and Biyaol Mesay, students of Addis Ababa Science and Technology University, who were among the six representatives of Ethiopia at the Huawei Seeds for the Future – Tech for Good Global Competition held in China. Your achievement brings pride to the university and inspires future innovators across the nation.
Mr. Hailegebrel Zewdie defends his PhD dissertation.
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
PhD candidate Mr. Hailegebrel has successfully defended his PhD dissertation entitled "Investigation of tribological behavior, engine performance and emission characteristics of diesel fuel using vegetable oil additives and its effect as biodiesel". He has conducted the study under the supervision of Dr. Ing. Getachew Shunki and Dr. Dinku Seyoum.

Congratulatins to Hailegebrel for his achievement.
An E-learning Training was conducted: April 16, 2025.
An awareness-raising training session was held at AASTU, presented by the E-Learning Directorate for directors, deans, and heads of departments. Dr. Mekonnen Abebe, the Director, explained that this initiative is part of a new structure established by the Ministry of Education in collaboration with the Civil Service Commission. This framework requires every public university to implement electronic education as a unit, and it has been designated for us to carry out at AASTU too. The training focused on the details of this structure, its overall framework, implementation strategies, and the necessary human resources.
AASTU wishes a blessed Good Friday filled with peace and grace to all followers of Christianity.
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም እና የበረከት እንዲሆንላችሁ ይመኝላችኋል፡፡
The Biotechnology and Bioprocess Centre of Excellence (BTBP CoE) at Addis Ababa Science and Technology University held an internal research proposal review workshop on April 16, 2025. The center received 14 research proposals spanning various thematic focus areas. Of these, 11 proposals successfully passed the initial screening and were presented during the workshop for further evaluation. The Biotechnology and Bioprocess Centre of Excellence is one of AASTU’s key centers of excellence, hosting numerous internal and external research projects.
ለክርስትና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ:: በዓሉ የሰላም፣የፍቅርና የበረከት ይሁንላችሁ::
አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ
2025/10/04 22:52:37
Back to Top
HTML Embed Code: