ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የ2017 ዓ . ም የተማሪዎች የምረቃ በዓል ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ. ም መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የተማሪዎችና የወላጆች ወደ መመረቂያ አዳራሽ መግቢያ ካርድ ዲጂታል መሆኑን (በQR Code ብቻ የሚሰራ) መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ የዩኒቨርሲቲው ኢሜይላችሁ (Institutional email) መስራት አለመስራቱን እንድታረጋግጡና በሱ የሚላክላችሁን አስፈላጊ መረጃ እንድትሞሉ እናሳስባለን።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!
ዩኒቨርሲቲው ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የ2017 ዓ . ም የተማሪዎች የምረቃ በዓል ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ. ም መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የተማሪዎችና የወላጆች ወደ መመረቂያ አዳራሽ መግቢያ ካርድ ዲጂታል መሆኑን (በQR Code ብቻ የሚሰራ) መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ የዩኒቨርሲቲው ኢሜይላችሁ (Institutional email) መስራት አለመስራቱን እንድታረጋግጡና በሱ የሚላክላችሁን አስፈላጊ መረጃ እንድትሞሉ እናሳስባለን።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!
ዩኒቨርሲቲው ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Telegram
AASTU_OFFICIAL
Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram
ከሰኔ 2-10 በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሲሰጥ የነበረው የመውጫ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ። የመውጫ ፈተናን በተመለከተ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የሰራውን ዳሰሳ ተከታዩን ሊንክ በመጫን እንድትከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
https://youtu.be/Hu9AMspZCZI?si=YryvcXAyXxPQG0Z8 ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
https://youtu.be/Hu9AMspZCZI?si=YryvcXAyXxPQG0Z8 ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
YouTube
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መውጫ ፈተና #etv #ebc #dotstream #Highereducation #entrance
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መውጫ ፈተና
በበየነ መረብ የሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅትና ፈተና ምን ይመስላል
#Highereducation #entrance #etv #ebc #dotstream
በበየነ መረብ የሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅትና ፈተና ምን ይመስላል
#Highereducation #entrance #etv #ebc #dotstream
5ተኛው የስራ አውደ ርዕይ በርካታ ቀጣሪ ድርጅቶች በተገኙበት ተካሄደ ሰኔ 11/2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በየአመቱ ተመራቂ ተማሪዎች ቀጣሪዎቻቸውን እንዲያውቁ ቀጣሪ ድርጅቶች ደግሞ ተወዳዳሪ እና ብቃት ያላቸው ምሩቃንን ለማግኘት እድል የሚፈጥር የስራ አውደ ርዕይ ያዘጋጃል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ 5ኛው የስራ አውደ ርዕይ ከ40 በላይ ቀጣሪ ድርጅቶች እና ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
የዚህን ዜና ዝርዝር ለማግኘት የፌስ ቡክ ገፃችንን ይመልከቱ። እንደዚሁም ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በየአመቱ ተመራቂ ተማሪዎች ቀጣሪዎቻቸውን እንዲያውቁ ቀጣሪ ድርጅቶች ደግሞ ተወዳዳሪ እና ብቃት ያላቸው ምሩቃንን ለማግኘት እድል የሚፈጥር የስራ አውደ ርዕይ ያዘጋጃል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ 5ኛው የስራ አውደ ርዕይ ከ40 በላይ ቀጣሪ ድርጅቶች እና ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
የዚህን ዜና ዝርዝር ለማግኘት የፌስ ቡክ ገፃችንን ይመልከቱ። እንደዚሁም ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ውድ የ2017 ዓ.ም. ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ !
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 14 /2017 ዓ.ም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ ምረቃና ድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ ስርዓት ያስመርቃል።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 14 /2017 ዓ.ም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ ምረቃና ድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ ስርዓት ያስመርቃል።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ተሽከርካሪ ለምትጠቀሙ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በሙሉ
ጉዳዩ: የተሽከርካሪ መግቢያ እንድትወስዱ ስለማሳወቅ
እንደሚታወቀው በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚሰሩ የአስተዳደር፣የአካዳሚክ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የግላቸውን ተሸከርካሪ በመጠቀም ወደ ዩኒቨርስቲው እንደሚመጡ ይታወቃል፡፡በመሆኑም በቀን 14/10/2017ዓ.ም ከንጋቱ 12፡00ሰዓት እስከ ቀኑ 08፡00 ሰዓት በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ምረቃ ፕሮግራም ስለሚካሄድ ከዚህ በፊት በፀጥታና ደህንነት ክፍል የተመዘገበ ተሸከርካሪ ብቻ ያላችሁ ወደ ግቢው መግባትና መውጣት የይለፍ ካርድ/PASS/ ከህንፃ 61 ቢሮ ቁጥር 311 የግቢ ትራፊክ አስተባባሪ በቀን 13/10/2017ዓ.ም በመደበኛ መንግስት ስራ ሰዓት መጥታችሁ መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
ማሳሰቢያ
ይህንን የይለፍ ካርድ/PASS/ሳይወስዱ ተሽከርካሪ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ማስገባትም ይሁን ለረጅም ጊዜ አቁሞ መሄድ የማይፈቀድ መሆኑ እንገልፃለን::
ይህንን የይለፍ ካርድ/PASS/የማይመረቅ ግን በፀጥታና ደህንነት የተመዘገበ ተሸከርካሪ ያለው ቢሆንም መጥቶ መውሰድ አይችልም::
ተሸከርካሪ የያዙ ተማሪዎች በበር 3/ቂሊንጦ አስፋልቱን/መውጣትና መግባት የሚችሉ ሲሆን እግረኞች ግን በበር አንድ/
በኮብሉ ቂሊንጦ በር/ ይጠቀማሉ::
በበር ሁለት /ቱሉ ድምቱ በር/ የተጠሩ የክብር እንግዶችና ሰራተኞች ተሸከርካሪመውጫና መግቢያ ሲሆን ለተማሪ ከላይ እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ የማይቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የፀጥታና ደህንነት ሥራ አስፈፃሚ
ጉዳዩ: የተሽከርካሪ መግቢያ እንድትወስዱ ስለማሳወቅ
እንደሚታወቀው በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚሰሩ የአስተዳደር፣የአካዳሚክ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የግላቸውን ተሸከርካሪ በመጠቀም ወደ ዩኒቨርስቲው እንደሚመጡ ይታወቃል፡፡በመሆኑም በቀን 14/10/2017ዓ.ም ከንጋቱ 12፡00ሰዓት እስከ ቀኑ 08፡00 ሰዓት በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ምረቃ ፕሮግራም ስለሚካሄድ ከዚህ በፊት በፀጥታና ደህንነት ክፍል የተመዘገበ ተሸከርካሪ ብቻ ያላችሁ ወደ ግቢው መግባትና መውጣት የይለፍ ካርድ/PASS/ ከህንፃ 61 ቢሮ ቁጥር 311 የግቢ ትራፊክ አስተባባሪ በቀን 13/10/2017ዓ.ም በመደበኛ መንግስት ስራ ሰዓት መጥታችሁ መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
ማሳሰቢያ
ይህንን የይለፍ ካርድ/PASS/ሳይወስዱ ተሽከርካሪ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ማስገባትም ይሁን ለረጅም ጊዜ አቁሞ መሄድ የማይፈቀድ መሆኑ እንገልፃለን::
ይህንን የይለፍ ካርድ/PASS/የማይመረቅ ግን በፀጥታና ደህንነት የተመዘገበ ተሸከርካሪ ያለው ቢሆንም መጥቶ መውሰድ አይችልም::
ተሸከርካሪ የያዙ ተማሪዎች በበር 3/ቂሊንጦ አስፋልቱን/መውጣትና መግባት የሚችሉ ሲሆን እግረኞች ግን በበር አንድ/
በኮብሉ ቂሊንጦ በር/ ይጠቀማሉ::
በበር ሁለት /ቱሉ ድምቱ በር/ የተጠሩ የክብር እንግዶችና ሰራተኞች ተሸከርካሪመውጫና መግቢያ ሲሆን ለተማሪ ከላይ እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ የማይቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የፀጥታና ደህንነት ሥራ አስፈፃሚ
ማስታወቂያ
የዚህ ዓመት የተማሪዎች የምረቃ በዓል ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ ም መሆኑ ይታወቃል:: በመሆኑም ለምረቃ በዓል ወደ መመረቂያ አዳራሽ ለመግባት የተመዘገባችሁ መምህራንና እና የምረቃ የኮሚቴ አባላት ለሆናችሁ ሰራተኞች የመግቢያ ባጅ የተዘጋጀ መሆኑን እየገለፅን መምህራን በየኮሌጆቻችሁ ፅ/ቤት በኩል ባጁን መውሰድ የምትችሉ ሲሆን ኮሚቴ የሆናችሁ ደግሞ ከህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ቢሮ ነገ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም. እንድትወስዱ እናሳስባለን::
ማሳሰቢያ: ባጅ ሳይዙ ወደ አዳራሽ መግባት አይቻልም::
የዚህ ዓመት የተማሪዎች የምረቃ በዓል ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ ም መሆኑ ይታወቃል:: በመሆኑም ለምረቃ በዓል ወደ መመረቂያ አዳራሽ ለመግባት የተመዘገባችሁ መምህራንና እና የምረቃ የኮሚቴ አባላት ለሆናችሁ ሰራተኞች የመግቢያ ባጅ የተዘጋጀ መሆኑን እየገለፅን መምህራን በየኮሌጆቻችሁ ፅ/ቤት በኩል ባጁን መውሰድ የምትችሉ ሲሆን ኮሚቴ የሆናችሁ ደግሞ ከህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ቢሮ ነገ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም. እንድትወስዱ እናሳስባለን::
ማሳሰቢያ: ባጅ ሳይዙ ወደ አዳራሽ መግባት አይቻልም::
ውድ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ . ም ተመራቂዎች እና የተመራቂ ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የምረቃ መርኃ ግብሩን በቀጥታ በዩቲዩብ ቻናላችን ቀጥሎ በተቀመጠው ሊንክ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ።
https://www.youtube.com/live/coYdPxB6T7U?feature=shared
https://www.youtube.com/live/coYdPxB6T7U?feature=shared
YouTube
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የምረቃ በዓል ሰኔ 14 2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም ተመራቂዎችን ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2017ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ 880 ወንድና 323 ሴት ተማሪዎችን በአጠቃላይ 1203 ተማሪዎችን አስመርቋል። ለዚህ ደማቅ መርሀ ግብር መሳካት አስተዋፅኦ ያደረጋችሁ የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ፣ የፀጥታ አካላት፣ ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ቤተሰቦች በሙሉ እናመሰግናለን። እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን!
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis