4ተኛው ዙር የክረምት የሳይበር ታለንት ስልጠና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተጀመረ ሃምሌ 25/2017 ዓ.ም
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከተለያዩ የሃገራችን ክፍል ወጣቶችን በማወዳደር እና በመመልመል በተለያዩ ዙር የክረምት የታለንት ልማት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ እስካሁን በሶስት ዙር አሰልጠኖ ያስመረቀ ሲሆን በአራተኛ ዙር የተቀበላቸውን ሰልጣኞች ሃምሌ 25/2017 ዓ.ም በአዲስ አበበ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በይፋ አስጀምሯል፡፡ ክብርት ወ/ሮ ትግስት ሃሚድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር እና የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ አራተኛውን የሳይበር ታለንት ስልጠና በይፋ አስጀምረዋል፡፡
በዚህም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ወጣቶች በውስጣቸው የሚገኘውን ተሰጥኦ እንዲያወጡ እና እንዲያዳብሩ ለማስቻል ይህን የክረምት የሳይበር ልማት ስልጠና ለወጣቶች እየሰጠ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ በስነ-ምግባር የታነፁ የሳይበር ስጋቶችን የሚከላከሉ ወጣቶችን ማፍራት ዋና አላማው መሆኑን የገለፁት ክብርት ወ/ሮ ትግስት እነዚህ ሰልጣኞች ሃገራችን ለያዘችው የዲጂታላይዜሽን ጉዞ ማሳያዎች መሆናቸውን እና የበኩላቸውን አስተዋፅዋ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከተለያዩ የሃገራችን ክፍል ወጣቶችን በማወዳደር እና በመመልመል በተለያዩ ዙር የክረምት የታለንት ልማት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ እስካሁን በሶስት ዙር አሰልጠኖ ያስመረቀ ሲሆን በአራተኛ ዙር የተቀበላቸውን ሰልጣኞች ሃምሌ 25/2017 ዓ.ም በአዲስ አበበ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በይፋ አስጀምሯል፡፡ ክብርት ወ/ሮ ትግስት ሃሚድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር እና የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ አራተኛውን የሳይበር ታለንት ስልጠና በይፋ አስጀምረዋል፡፡
በዚህም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ወጣቶች በውስጣቸው የሚገኘውን ተሰጥኦ እንዲያወጡ እና እንዲያዳብሩ ለማስቻል ይህን የክረምት የሳይበር ልማት ስልጠና ለወጣቶች እየሰጠ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ በስነ-ምግባር የታነፁ የሳይበር ስጋቶችን የሚከላከሉ ወጣቶችን ማፍራት ዋና አላማው መሆኑን የገለፁት ክብርት ወ/ሮ ትግስት እነዚህ ሰልጣኞች ሃገራችን ለያዘችው የዲጂታላይዜሽን ጉዞ ማሳያዎች መሆናቸውን እና የበኩላቸውን አስተዋፅዋ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
አዲሰ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለአካባቢው ትምህርት ቤቶች የማይክሮስኮፕ ድጋፍ አደረገ
ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ቤቶች ተግባር ተኮር ትምህርትን እንዲሰጥ እና የሳይንስ ባህል እዲዳብር ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን እና መምህራን በስልጠና ከማብቃት በተጨማሪ ትምህርት ቤቶች የተግባር ትምህርትን እንዲያዳብሩ ለማስቻል የሚረዳ የማይክሮስኮፕ ድጋፍ ሰጥቷል፡፡
ድጋፍ የተደረገላቸው 19 በአካባቢው የሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ የማይክሮስኮፕ ድጋፉን ዶ/ር አብረሃም ደበበ የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ለትምህርት ቤት ተወካዮች አስረክበዋል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ቤቶች ተግባር ተኮር ትምህርትን እንዲሰጥ እና የሳይንስ ባህል እዲዳብር ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን እና መምህራን በስልጠና ከማብቃት በተጨማሪ ትምህርት ቤቶች የተግባር ትምህርትን እንዲያዳብሩ ለማስቻል የሚረዳ የማይክሮስኮፕ ድጋፍ ሰጥቷል፡፡
ድጋፍ የተደረገላቸው 19 በአካባቢው የሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ የማይክሮስኮፕ ድጋፉን ዶ/ር አብረሃም ደበበ የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ለትምህርት ቤት ተወካዮች አስረክበዋል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ለድኅረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛው እና በተከታታይ መርሃ ግብሮች በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት አይነቶች በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች የመመዝገቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ። https://www.aastu.edu.et/Application
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛው እና በተከታታይ መርሃ ግብሮች በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት አይነቶች በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች የመመዝገቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ። https://www.aastu.edu.et/Application
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
MoU has been signed between AASTU and Yutong, August 12/2025
Addis Ababa Science Technology University has officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) with YUTONG Bus Company. This partnership marks the beginning of a collaborative journey aimed at exploring innovative ways to work together. Both organizations expressed great interest for the potential of this alliance, which promises to enhance our capabilities and services.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Addis Ababa Science Technology University has officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) with YUTONG Bus Company. This partnership marks the beginning of a collaborative journey aimed at exploring innovative ways to work together. Both organizations expressed great interest for the potential of this alliance, which promises to enhance our capabilities and services.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Foziya Ahmed defends her PhD dissertation, August 12/2025.
Ms. Foziya Ahmed Mohammed from the Department of Software Engineering at AASTU has successfully defended her PhD dissertation titled "Early-Stage Cervical Cancer Detection: Swin-Transformer – CNN Classification and Multimodal Data Integration." Ms Foziya has been supervised by her main advisor, Dr. Kula Kekeba, and co-advisor Dr. Seid Muhie. Congratulations, to you for your successful achievement.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Ms. Foziya Ahmed Mohammed from the Department of Software Engineering at AASTU has successfully defended her PhD dissertation titled "Early-Stage Cervical Cancer Detection: Swin-Transformer – CNN Classification and Multimodal Data Integration." Ms Foziya has been supervised by her main advisor, Dr. Kula Kekeba, and co-advisor Dr. Seid Muhie. Congratulations, to you for your successful achievement.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis