Telegram Web Link
ngat_data_AASTU_2025-10-10.pdf
1.3 MB
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሰኞ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) የምትወስዱ ተፈታኞች  ስም  ዝርዝር እና የመፈተኛ ክፍል ከዚህ በላይ የተገለጸ በመሆኑ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡ ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል ስትሔዱ ብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነዉ።

የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ቤተሰብ በመሆን ለሌሎች በማጋራት፤ አስተያየት በመስጠት አዳዲስ እና ጠቃሚ መረጃዎችን ያግኙ!

ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ሊንክድኢን: https://bit.ly/aastu_officialin
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ለ2018 ዓ.ም ሊተገበሩ በታቀዱ ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ዙሪያ ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የአፈጻጸም ውል ስምምነት ተፈራረመ ፤

-------------------------- // --------------------

(መስከረም 30/2018 ዓ.ም) ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ለ2018 ዓ.ም ሊተገበሩ በታቀዱ ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የአፈጻጸም ውል ስምምነት (Performance contract) የዩኒቨርሲቲዎቹ የቦርድ አመራሮች በተገኙበት አካሂዷል።

በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ቁልፍ የውጤት አመላካቾችን መሠረት በማድረግ ቆጥረው የወሰዱትን ተግባራት አፈጻጸም ጥራትና ተዓማኒት ባለው መረጃ አስደግፈው መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል።

ዘገባው የትምህርት ሚኒስቴር ነው::

እዚህ ላይ ተጨማሪ ለማግኘት የፌስቡክ ገፃችንን ይጎብኙ ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ደግሞ የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ::

ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ሊንክድኢን: https://bit.ly/aastu_officialin
ማስታወቂያ

ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በ 03/02/2018 እና በ04/02/2018 ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደምትገቡ ይታወቃል።
ለዚህም ቅድመ ዝግጅቱን ዩኒቨርሲቲው ያጠናቀቀ በመሆኑ በ02/02/2018 ከሰዓት ሙሉ መረጃችሁ የተመደባችሁበት ሕንጻና ዶርም፣ የመታወቂያ ቁጥርና ኢሜይላችሁ የሚለቀቅ ስለሆነ እንድትከታተሉ እናሳስባለን።
በተጨማሪ በአገልግሎት ወቅት ጫናን ለመቀነስ ከአዲስ አበባ በመወዳደር የተመደባችሁ ከሰኞ ከሰዓት ጀምሮ ብቻ የምትስተናገዱ መሆኑን እናሳውቃለን::

ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ::

ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ሊንክድኢን: https://bit.ly/aastu_officialin
Women’s Leadership and Mentorship Training: Empowering Female Leaders, October 11/2025.
The Institute of International Education (IIE) in collaboration with Addis Ababa Science and Technology University's Implementation of Women and Social Affairs Inclusiveness Executive successfully conducted a Women’s Leadership and Mentorship Training from October 8 to October 11, 2025, which aimed at enhancing leadership skills and empowering competent female leaders. The training engaged 36 female participants, including instructors and staff members who are actively involved with students.

To read more on this post, please visit our face book page and for more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin
X (Formerly twitter): http://x.com/aastu_addis
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
Dear 2018 E.C freshman students of Addis Ababa Science and Technology University, here is the link to check your dormitory, id number and email address. Check and get it done.

https://www.aastu.edu.et/freshmaninfo/
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች እየተቀበለ ነው ጥቅምት 03/2018
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ያዘጋጁትን የመግቢያ ፈተና ወስደው ያለፉ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ዛሬ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም ከጠዋት ጀምሮ በተለያዩ የከተማችን መናኸሪያዎች የትራንስፖርት አገልግሎት በመመደብ እየተቀበለ ይገኛል ፡፡
በዩኒቨርሲቲው የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ ቢሮዎች እና ፈቃደኛ ተማሪዎች አስፈላጊውን አገልግሎት በመስጠት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች መልካም  አቀባበል በማድረግ ላይ ናቸው ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ2018 ዓ.ም በአጠቃላይ ከ1800 በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን በአፕላይድና ተፈጥሮ ሳይንስ እና ምህንድስና የትምህርት ዘርፎች ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡  
ዩኒቨርሲቲችንን የተቀላቀላችሁ  ተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ እያልን መልካም የትመህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ::

ድረ-ገፅ: https://www.aastu.edu.et
ፌስቡክ: http://facebook.com/aastu.edu.et
ቴሌግራም: www.tg-me.com/pir2011
ኢሜይል: [email protected] | [email protected]
ዩቲዩብ : youtube.com/@aastu_official7418
ኤክስ (ትዊተር): x.com/aastu_addis
ሊንክድኢን: https://bit.ly/aastu_officialin
We are excited to share with you our first quarter newsletter! We hope you enjoy reading it and find it informative. Click the link below to read it.
https://drive.google.com/file/d/1R_T3UJ_YrRCgH3ph4HCMRbsJYa4O2m3F/view?usp=sharing
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin
X (Formerly twitter): http://x.com/aastu_addis
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
Extension of Postgraduate Program Application Deadline
To All Prospective Applicants for the Postgraduate Programs (Masters and Ph.D.) at Addis Ababa Science and Technology University (AASTU):
In response to numerous requests from individuals interested in pursuing their second and third degrees (Masters and Ph.D.) at AASTU, we are pleased to announce that the application deadline has been extended. The new deadline for registration for both the Regular and Continuing Education Programs (CEP) is now Friday, October 17, 2025.
We encourage all interested applicants to take advantage of this extension.
Use this link for application.
https://www.aastu.edu.et/Application
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected] 
Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin
X (Formerly twitter): http://x.com/aastu_addis
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
The e-Learning Directorate at Addis Ababa Science and Technology University recently hosted a practical training session which focused on how to build open edX studio and step-by-step online as well as blended course development. This initiative aims to enhance our faculty's skills in creating engaging and effective online courses.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: www.tg-me.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin
X (Formerly twitter): http://x.com/aastu_addis
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
2025/10/15 03:03:11
Back to Top
HTML Embed Code: