የምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት በውቅሮ ቀበሌ የስንቅ ማዘጋጀት ተደረገ.....
ዛሬ 16/01/2015 ዓ.ም በዛ ጠዋት በዛ ብርድ እና ዝናብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የውቅሮ ቀበሌ አስተዳደር አመራሮች የዉቅሮ ቀበሌ ነዋሪ ሴቶች እና የፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ወጣቶች በምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ውቅሮ ቀበሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የማዕድ ማዘጋጀት ተግባር አከናውነዋል።
በዚህም ተግባር ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ከውቅሮ ቀበሌ አመራሮች ጋር በመሆን እንደ ወጣት ለሀገር መከላከያው ያለውን ፍቅር እና ድጋፍ እንደ ከዚህ ቀደሙ በተግባር አሳይቷል።
"ሀገር ማለት ሰው ነው ሰው ማለትም ሀገር"
ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
16/01/2015 ዓ.ም
ዛሬ 16/01/2015 ዓ.ም በዛ ጠዋት በዛ ብርድ እና ዝናብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የውቅሮ ቀበሌ አስተዳደር አመራሮች የዉቅሮ ቀበሌ ነዋሪ ሴቶች እና የፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ወጣቶች በምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ውቅሮ ቀበሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የማዕድ ማዘጋጀት ተግባር አከናውነዋል።
በዚህም ተግባር ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ከውቅሮ ቀበሌ አመራሮች ጋር በመሆን እንደ ወጣት ለሀገር መከላከያው ያለውን ፍቅር እና ድጋፍ እንደ ከዚህ ቀደሙ በተግባር አሳይቷል።
"ሀገር ማለት ሰው ነው ሰው ማለትም ሀገር"
ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
16/01/2015 ዓ.ም