As for you, O Lord, you will not restrain your mercy from me; your steadfast love and your faithfulness will ever preserve me! (Ps 40:11)

I have come to expect the hurdles, the sudden shadows, the long roads that wind uphill.This world does not deny suffering. Anxiety waits at the door, and failure lurks behind the standards: set for my age, gender, and station in life. And when I fall short, shame rises, with all its weight and sting.

Yet, Lord, I will not let You go off the hook. For You hold the world in Your hands. You hold my world in Your hands. I live the life your wisdom wrote for me.

Still, it would be a lie from hell to say You give me only pain. Yes—Your providence can be heavy, but even then it carries mercy. Like Nehemiah, I can say: “You are ready to forgive, gracious and merciful.”This could be the title for every chapter of my life.
Surely, goodness and mercy have followed me – through this long and difficult road.
አዉጃለዉ የእግዚአብሔር ምህረት እንደከበበኝ ሁሉም ይወቅልኝ::
የለም አንድም ቀን ያለፍኩት ሳላይ አንተን
ከብቦኝ የለም ወይ በየማለዳዉ? ከብቦኝ የለም ወይ በየምሽቱ?
ከብቦኝ የለም ወይ ዕለት ዕለት? ከብቦኝ የለም ወይ ያንተ ደግነት ?
There has never been a day without Your mercy. You have never, not once, denied me mercy, even when I didn’t know to ask for it.

When I am tempted to murmur, to dwell on the hardness of my days, give me the eyes of faith like David to see how you listen to my cry, and how you keep my feet walking. You will not let me fall, even when I stumble. Remind me that now that I have You, I have everything. And no matter what I gain or lose, help me to rejoice in the fact that “You have multiplied Your wondrous deeds and Your thoughts toward us.” Because of what Christ has done, You are indeed infinitely merciful toward me for all eternity.

Thank You for never withholding Your mercy from me. Whatever life brings: today, tomorrow, or however long You have me here..I rest assured that You will not deny me Your mercy. For that, I am eternally grateful.
24
ትከሻውን ከሸክም ገላገልሁት
21😢5
Audio
የማይሰበር እኔነት
የማላስገዛው ማትከብርበት 
የማይቃጠል ምሳሳለት
መስዋትም የማይሆን ማትከብርበት
የማይዋረድ የገነነ....ደቂቃም ቢሆን ወይ ለቅፅበት
አንተን የማያደምቅ ህይወት
አይኑረኝ አይኑረኝ።

እንደ አብርሃም ተስፋዬን ልስጥህ
እንደ ሙሴ ተድላዬን ልተው
እንደ ዮሴፍ ለአንተ ልታመን
እንደ ሃና በኩሬን ላቅርብ
ካንተ ምሸሽገው አይኑረኝ
ጸጋህ ያደረጋቸውን ያድርገኝ
ላንተ የማላስነካው አይኑረኝ
የነካቸውን ፍቅር አስነካኝ                           
ሙሉዬን ውሰደው ሚቀርህ አይኑር
ሙሉዬን ውሰደኝ ሚቀርህ አይኑር

መኖሬ መንገድ ለመጥረግ እንደመጥመቁ ዮሐንስ
ማርያምን አድርገኝና ህይወቴ እግርህ ስር ይፍሰስ
እንደ ጳውሎስ እንደ ሲላስ በእስሬ ምስጋና ይድረስህ
እንደ ሐዋርያት በፍቅርህ ልበድ ህይወቴ ይሰዋ ለአንተ ልንደድ።

ሙሉዬን ውሰደው ሚቀርህ አይኑር
ሙሉዬን ውሰደኝ ሚቀርህ አይኑር

እንደ አብርሃም ተስፋዬን ልስጥህ
እንደ ሙሴ ተድላዬን ልተው
እንደ ዮሴፍ ለአንተ ልታመን
እንደ ሃና በኩሬን ላምጣው
ካንተ ምሸሽገው አይኑረኝ ጸጋህ ያደረጋቸውን ያደርገኝ
ላንተ የማላስገዛው አይኑረኝ ውሳኔ አቋማቸውን ስጠኝ።
25👍1
Pursuing Holiness
https://telegra.ph/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%89%B5-09-10
Consider what you owe to his power; how he has raised you from your death in sin; how he has preserved your spiritual life; how he has kept you from falling; and how, though a thousand enemies have beset your path, you have been able to hold on your way.
Consider what you owe to his immutability. Though you have changed a thousand times, he has not changed once.
ለእግዚአብሔር  ሀይል ያለባችሁን ዕዳ አስቡ። በሀጥያታችሁ ሙት ከነበራችሁበት አስነስቷችኋል። መንፈሳዊ ህይወታችሁን እንዴት ጠብቆ እንዳሰነበተው ፣ ከውድቀትም እንዴት እንደጠበቃችሁ አስቡት። በመንገዳችሁ የሚመጡ ሺህ ጠላቶች እያሉ ከጎዳናው አለመውጣታችሁን አስቡ።
ለእግዚአብሔር አይለወጤነት ያለባችሁን ዕዳ አገናዝቡ። እናንተ ሺህ ጊዜ ስትቀያየሩ ይኸው እርሱ አንዴም ተለውጦ አያውቅም።
CH Spurgeon
19
ፀሎትን የምትሰማው አምላኬ ሆይ

ከመታወቅ በላይ ሆነህም እንድናውቅህ ፈቅደሀል፤ ፈፅመህ ባትታይም ራስህን ገልጠሀል። ያለሁበት ሁኔታና ብዙ መሻቶቼ ወደአንተ ይስቡኛል። "በከንቱ ፈልጉኝ" ብለኸን አታውቅምና የቸገረኝን፣ የሚያስፈልገኝን ጭንቀቴን ሁሉ ተሸክሜ ወደአንተ መጣለሁ። ማንነትህ ይውረሰኝ።

በፀጋ የመለመን መንፈስ፣ በሚቃትት የአዕምሮ attitude ፣ የሞቀው ህብረትህን በማግኘት ባርከኝ። ያን ጊዜ መደበኛ የህይወት ውጥረት ሲገጥመኝ ሀሳብና መሻቴ ወደአንተ ያቀናል። በየዕለቱ ከአንተ ጋር ጊዜ በማሳለፍ የማገኘው ሀብት ሀዘኔን ያባብለው። መልካም ቀናቶቼንና ስኬቴን ይቀድሰው። ከሰዎችም ጋር ለሚኖረኝ መስተጋብር ብቁ ያድርገኝ።

የማንነት ሁሉ ደራሲ የሆንከውን አንተን ለማወቅ ፣ የልህቀት ሁሉ ፍፅምና የሚታይብህን አንተን ለመምሰል፣ የፍስሀ ሁሉ ምንጭ የሆንከውን አንተን ለማጣጣም የምችል አድርገህ ስለፈጠርከኝ እባርክሃለሁ።

አምላኬ ሆይ በዚህ አድካሚና ፈታኝ ምነናዬ አብረኸኝ ተጓዝ። ያኔ መጀመርያ ሳገኝህ የምትሰጠኝ ምክር፣ ምከታ እና ማፅናናትህ አሁንም ያስፈልገኛል። ሀይማኖቴ ለህሊናዬ ትግል የሌለበት- ግልፅ በዙርያዬም ላሉት የሚታይ- ጉልህ ይሁን። ጌታዬ ኢየሱስ በሰማይ በእኔ ምትክ ሳለህ እኔ በምድር አንተን ላንፀባርቅ። የእኔን ሙግት ስትሟገትልኝ ምስጋናህን በማወጅ ልጠመድ።

በእኔ ላይ ያለህን gentle መልካምነት አብዛልኝ። ስተኛም ስነቃ አብሮነትህ አይለየኝ። በረከትህ ያግኘኝ። በምሪትህ የተስፋቃልህን እውነተኛነት አውቄያለሁ።

ሀዘንተኛና ቆዛሚ ነበርኩ፤ አንተ ግን ረዳቴ ሆነሀል። ስጋት የወረሰኝ ፈሪ ነበርኩ፤ አንተግን በብርቱ ማዳንህ ታድገኸኛል። ተስፋ ልቆርጥ ብዙ ዳድቼ አውቃለሁ፤ አንተ ግን ዛሬም ቀና አድርገህ ደግፈህ አቁመኸኛል። መሀላህ ሁልጊዜም በእኔ ላይ አለና አምላኬ ሆይ አመሰግንሃለሁ።

Prayer from Valley of Vision
40🙏2
አንተ ቃልኪዳን አክባሪ፣ ታማኝ ነህ ለሕዝብህ ጌታዬ፤
አንተ የማትጥል ወዳጅ ፣ መልካም ነህ ቀን በቀን ጌታዬ፤
አንተ በጎ ነገር ሁሉ፣ የሚመነጭብህ ጌታዬ፣
አንተ መማር የማይደክምህ፣ ታጋሽ ነው መውደድህ ጌታዬ።
አንተ ሊፈስ ያለን ዕንባ፣ ቀድመህ የምታብስ ጌታዬ፤
አንተ የዛለውን ጉልበት፣ ኃይልን የምታድስ ጌታዬ።
አንተ መረን የማትለቅ፣ ፍቅርህ የሚገስጽ ጌታዬ፣
አንተ መልክህን በኔ ላይ፣ በእጆችህ የምትቀርፅ
አንተ ጌታዬ..ልስጥህ ምስጋና::
38
መክብብ 5:8-20 (Part 10)

ቁጥር 8ን ቀጥሎ ከሚከተለው section ጋር ለማያያዝ ትንሽ ስለሚያስቸግር ነጥለን እንየው።
"If you see in a province the oppression of the poor and the violation of justice and righteousness, do not be amazed at the matter, for the high official is watched by a higher, and there are yet higher ones over them."
We should expect oppression in a hierarchical system ran by broken sinners. እንጂ እግዚአብሔር ያላየው ግፍ እንዳለ ወይ ጌታ መፍትሄ አጥቶለት ግራ የተጋባባት ነገር እንደተፈጠረ ሁሉ አትደነቁ። ይሄንን መረዳት ምድር ላይ የፍትህ መዛባት ሲፈጠር react ምናደርግበትን መንገድ ይቀይረዋል ብዬ አስባለው። በጊዜው ሁሉን ትክክል የሚያደርግ፣ በደለኛን ሳይቀጣ የማይተው በቀል የእኔ ነው ያለ አምላክ በዙፋኑ ላይ እንዳለ እርግጠኛ በመሆን እንጂ ሉዐላዊነቱን እንደማያውቁት አይደለም እሮሮ ምናሰማው።

ከንቱ የሆነ ብልጥግና (9-17)

1, የማይረካ ስግብግብነት(vs 9-11): The deep desire to always have more will eventually outrun possessions. ምናልባት ይሄ ክፍል እንደሰለሞን ላሉ 1% ባለሀብቶች ብቻ የተፃፈ ሊመስል ይችላል። ምክኒያቱም የሚተቸው lifestyle comes after having excess wealth to a point where its impossible to achieve a more luxurious status. Who can tell the difference of billionaire and multi billionaire just looking at how they live their lives አይነት ጥያቄም ይመስላል። ለራሳቸው ያላቸውን ግምት /self worth የገነቡት በብልጥግና ትምክህት ከሆነ- የሆነ ልክ ላይ it will lose all its charm እያለንም ነው። In my opinion ከዚህ ለመማር በዚህ ችግር 'በመባረክ' የለብንም።

At the root of it የሚያወራው ገንዘብን ስለሚያመልክ ልብ ነው። ምንም ያህል በማከማቸት ራሱን ጊዜውን ቢሰዋ የማይረካ ጨካኝ ጣዖት እንደሆነ ትምህርት መውሰድ እንችላለን። የከንቱ ብልጥግና አንዱ መለያ ይህ ነው። በቃኝ የማያውቅ perpetual እርካታ ቢስነት አለው። A rat race that never ends. በህይወቱ በምድር ላይ ያለውን ውዱን ማንነት (the most valuable reality) እግዚአብሔርን treasure የማያደርግ ሰው ሁሉ ለዚህ counterfiet ጣዖት ይገብራል።

2, ጭንቀት ያለበት ሀብት (vs 12): There is a truth to "More money -more problems." አካሉም አዕምሮውም ብዙ በመልፋቱ የደከመ ሰው ለማረፍ ጊዜ ሲያገኝ የሚተኛው ጣፋጭ እንቅልፍ ይህ ሰው የለውም። የሚያወራው productive ሊሆን ስለሚችል restlessness ሳይሆን  በብዙ ውጥረት ሲብሰለሰሉ እንቅልፍን ስለማጣት ነው።

3, የኪሳራ risk ያለበት ሀብት(13-14): የሚገድለውን አንበሳ እንደሚያደልብ መጥፊያውን የሚቀልብና የሚያከማች ሰው አለ። ይህ በብዙ መንገድ ሊመጣ ይችላል። አንዱ ለበጎ አላማ ታቅዶ ለዘመናት የተቆጠበ ሀብት በቅፅበት ሊበተን መቻሉ ነው። አግኝቶ ማጣት ከማጣት እንደሚከፋ ደግሞ common sense ራሱ ይነግረናል። ከእንደዚህ አይነት ኪሳራ recover ማድረግ ከባድ ነው።

4, በሞት የምንለየው ያልተበላ-የማናወርሰው ሀብት (15-17): ይሄ ለ1% elites ብቻ የተመደበ ችግር አይደለም። ነገርግን ሰው ራቁቱን ተወልዶ አንድም በእጁ ሳይዝ እንዲሁ እንደሚሄድ ሲነግረን it should give us perspective. በኪሳራ እንኳን ባይለዩት ሁሉም አይነት ብልጥግና ጋር በግድ የሚለዩበት ጊዜ ይመጣል። ስለዚህ በልተው የማይጨርሱትን ሀብት ለማከማቸት ዘመንን dedicate ከማድረግ መዝገብን በላይ በሰማይ ማከማቸት ይበጃል። Treasure the most valuable being- Christ. ሁሉም ነገር አላፊ ጠፊ በጊዜም የተገደበ ነው። In the grand scheme of things ደግሞ ሰው በምድር ለሚኖረው አጭር ጊዜ በመሆኑ ያቺኑ ጊዜ ቁጥር 17 እንደሚለው በብዙ ጭንቀት መከራና ብስጭት ጨለማ ውስጥ እንዳያሳልፍ ከአምልኮተ ንዋይ ነፃ መውጣት አለበት።

የእግዚአብሔር በረከት ያለበት ብልጥግና (18-20)

ይሄንን ሀብት ለየት የሚያደርገው ዋና ነገር ምንጩ እግዚአብሔር መሆኑ ነው። ከዚያም ባለፈ ከድካም የሚፈራና  እርካታ ያለበት ነው። በእርግጥ በእግዚአብሔር አለም እንደሚኖር ሰው ከእግዚአብሔር ያልተቀበልነው የለም። ያለእርሱ ድጋፍ የሚሰራም የሚለፋም የለም። በተጨማሪ በዚህ ክፍል የምናስተውላቸው  "እንዲደሰት ማስቻሉ" እና "እንዲደሰት ማድረጉ" የሚሉ ሀረጎች ያለችንን እራሱ enjoy ለማድረግ እግዚአብሔር ላይ ጥገኛ መሆናችንን ያሳያል። የዚህ መገለጫ የሆኑት መብላትና መጠጣት እግዚአብሔር ለባረከው ሰው ተገቢና መልካም ናቸው። ያ ብቻ አይደለም "እጣውን እንዲቀበል ማድረጉ" የሚል ሀረግም አለ። እግዚአብሔር ካልረዳን we will waste our lives fighting with our fate in vain. የተፃፈልንን ህይወት ተቀብሎ በእርሱ እየተደሰቱ መኖር ከእግዚአብሔር የሚሰጥ በረከት ነው። ይሄንን ደስታ እንዲህ በመግለጥ ይጨርሳል "For he will not much remember the days of his life because God keeps him occupied with joy in his heart."
21
Answer — nothing. Nothing more needs to be done for this is the most comforting truth about God's work for and in us.
21
Pursuing Holiness
Brokenness (Sermon by Dr Voddie summerized.) Brokenness is where we recognize that all that we are, all that we do in and of ourselves is insufficient. So we shouldn't think there's something mentally wrong with us for being crushed over our sins like David…
I'll probably never understand how much this ministerd to my soul back then when I didn't know what to do with my brokenness. Five years later, it remains one of the most beautiful sermons I've ever heard. 💔
19😢10
Weary of earth, and laden with my sin,
I look at heaven and long to enter in
but there- no evil thing may find a home;
and yet I hear a voice that bids me "Come."

So vile I am, how dare I hope to stand
in the pure glory of that holy land?
Before the whiteness of that throne appear?
Yet there are hands stretched out to draw me near.

The while I fain would tread the heavenly way,
evil is ever with me day by day
yet on my ears the gracious tidings fall,
"Repent, confess, thou shalt be loosed from all."

It is the voice of Jesus that I hear;
his are the hands stretched out to draw me near,
and his the blood that can for all atone
and set me faultless there before the throne.

’Twas He who found me on the deathly wild,
And made me heir of Heaven, the Father’s child,
And day by day, where by my soul may live,
His grace of pardon, He will give.
O great Absolver, grant my soul may wear
the lowliest garb of penitence and prayer,
that in the Father's courts my glorious dress
may be the garment of thy righteousness.

Yea, thou wilt answer for me, righteous Lord;
thine all the merits, mine the great reward
thine the sharp thorns, and mine the golden crown;
mine the life won, and thine the life laid down.

Naught can I bring, dear Lord, for all I owe,
Yet let my full heart, what it can, bestow
Like that sweet nard, let my devotion prove,
Greatly forgiven, how greatly I love.
13
I used to loveee sermons. I still do. But there was a time in my life when I watched sermons for fun and I found it  fascinating how much men and few women I listened to devoted themselves to dig and study God's word which led them to be so excited to share the wonderous things they've seen.

Voddie was one of those for me. Following Keller and Piper, I think I've heard his sermons the most. And this was what I found unique about him, He could be screaming passionately or weeping through his sentences- his delivery and emotions never distracted you from what he was saying. He never wastes sentences or quotes. You actually miss a lot on your first listen. Forget taking notes while he preaches cause he doesn't really ramble. Thats actually true of Keller too. Every author or hymn they quote amidst their sermon is gold. And I think they both will remain relevant because their sermons focused on tracing the gospel throughout scriptures. It will be very rare to find a sermon (on any topic) where both of these men will end the sermon without articulating the gospel at some point.  I've been immensely helped by that.

I've been looking for an excuse to go back to those sermons that I loved and make myself deliberately busy by attempting to bring back those moments that I thoroughly enjoyed. I narrowed it down to 5 of his sermons that I absolutely love. Hope you guys will love it as well

1, Brokenness : Can't think of a better sermon on Psalms 51 (dead or alive)

2, Parable of the older Son (Another Keller-esque sermon that will rock you to your core.

3, The Rescuer:  ( I've shared the transcripts of similar sermon of his here (Minassae: Let that stuff go) a while ago but this is truly an exceptional gospel sermon preached from Genesis So many typologies and heart thrilling redemption story .)

4, The World, the Flesh, and the Devil (A non simplistic sobering sermon that will wake you up to the reality of the Christian life.)

Choosing the fifth sermon has been tough. Too many great contenders : Getting the Gospel right? , Why you can believe in the Bible?, Gospel Clarity, Forgiveness or even his sermon on Biblical womenhood... But I rememeber his sermons on 1 Corinthians 15 (on the resurrection).  He preached that section like an apologist and it was so helpful and edifying to grasp the argument Paul makes and all the great implications we can draw from that.
34👍1
"You're never going to be the kind of Christian that just flows into spiritual disciplines — like prayer as a default position. Holiness is not a default position. You're always going to have to have a conscious will to obey." John MacArthur
25
ስሜታችሁ በእግዚአብሔር ፊት ዋጋ አለው

ውደዱት፣ በአድናቆት በመንቀጥቀጥ ቁሙ፣ ተደሰቱ፣ ፈንድቁ፣ ሐሴት አድርጉ፣ ተስፋ አድርጉ፣ አመሥግኑት።

እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ሁሉ የግል ምስክርነቶች ባይሆኑም በመዝሙራት ውስጥ ስለ ስሜታችን የተሰጡ ብዙ ምስክርነቶች አሉ፦ “እግዚአብሔርን ወደድሁት” (መዝሙር 116፥1)፤ “በምድርም ከአንተ ሌላ የምሻው የለኝም” (መዝሙር 73፥25)፤ “ቃልህ ለምላሴ ምንኛ ጣፋጭ ነው!” (መዝሙር 119፥103)።

ከላይ የተጠቀሱት አንዳቸውም የተስፋ ቃል አይደሉም። በመዝሙር መጽሐፍ ውስጥ ግን ስለ ስሜቶቻችን የተገቡ ብዙ የተስፋ ቃሎች አሉ፦ “እርሱ የተጠማችውን ነፍስ አርክቷልና” (መዝሙር 107፥9)፤ “ድኾች ይህን ያያሉ፤ ደስም ይላቸዋል” (መዝሙር 69፥32)፤ “ጻድቃን በቀልን ባዩ ጊዜ ደስ ይላቸዋል” (መዝሙር 58፥10)።

ከላይ የተጠቀሱት አንዳቸውም ጸሎት ባይሆኑም በመዝሙር መጽሐፍ ስለ ስሜቶች የቀረቡ ብዙ ጸሎቶች አሉ፦

“ሐሤትንና ደስታን አሰማኝ፤ ያደቀቅሃቸው ዐጥንቶቼም ደስ ይበላቸው” (መዝሙር 51፥8)፤ “የባሪያህን ነፍስ ደስ አሰኛት፤” (መዝሙር 86፥4)፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ እንዲለን፣ ሐሤትም እንድናደርግ፣ ምሕረትህን በማለዳ አጥግበን (መዝሙር 90፥14)።

የሚጠበቅብን ደስታ


ውደዱ፣ በአድናቆት በመንቀጥቀጥ ቁሙ፣ ተደሰቱ፣ ፈንድቁ፣ ሐሴት አድርጉ፣ ተስፋ አድርጉ፣ አመሥግኑ። እነዚህ ምስክርነቶች ወይም የተስፋ ቃሎች ወይም ጸሎቶች አይደሉም፤ ትእዛዛት ናቸው። በቀጥታ ለስሜት፤ በተለይም ደግሞ አዎንታዊ ለሆነ የደስታ ስሜቶች የተሰጡ ትእዛዛት ናቸው። ደግሞም በሰፊው ስላለ አጠቃላይ ደስታ ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ ስላለ ደስታ ያትታሉ። ሁሉም እግዚአብሔርን ስለ መውደድ፣ በእግዚአብሔር ተደንቆ ስለ መቆም፣ በእግዚአብሔር ስለ መፈንደቅ፣ በእግዚአብሔር ስለ መደሰት፣ በእግዚአብሔር ሐሴት ስለ ማድረግ፣ በእግዚአብሔር ተስፋ ስለ ማድረግና እግዚአብሔርን ስለ ማመሥገን በመናገር እነዚህን ነገሮች ለእግዚአብሔር እንድናደርጋቸው ያዙናል።

ተጨማሪ ለማንበብ...

Telegram
| YouTube | Facebook | Instagram | TikTok | Website

#Articles
15
አምላኬ ሆይ
ወደ አንተ ለመቅረብ ያልተገባኝ ብሆንም ሀጥያቴን በውል እረዳለሁ። ጥፋተኝነቴንም አልክድም። ዓመፃዬንም በመናዘዝ ከልቤ ምህረትህን እማጠናለው።

አለኝ የምለው ይህ እምነት የሚፈጥረው የማንፃት፣ የማክበርና የመስበር ተፅዕኖ ተሰምቶኝ በርህራሄ፣ በፍቅር እና ትህትና ልደግ። በአንተ እጅ ያለ ዕቃ መሆንን እንደ ትልቅ ክብርና መታደል በማየት ያለኝን አቅም ችሎቴ ሁሉ አሟጥጬ ለአገልግሎት የማገኘውን እድል ሁሉ በመጠቀም ልትጋ።

አንተ ለእኔ ሁሉን ነገር በጎ አድርገህልኛል። አልረሳኸኝም። ለይተህ አውቀኸኛል። በረከትህም ተትረፍርፎልኛል። መሻቶቼ ሁሉ አልተሟሉም። ነገርግን የምኞቴ ፍፃሜ መጥፊያዬ ወይ የጉዳት መንስኤዬ እንዳይሆን ፍቅርህ ከልክሎኛል።

መከራዎቼ ከሀጥያቴ ያንሳሉ። እነርሱም የተግሳፅ በትርህን በፍቅር ስቀበል ከእጅህ ይወድቃሉ።
ብዙ ጊዜ እንባዬን ታብሳለህ። የቆዛሚውን ልቤን ሰላም ትመልሳለህ። ለጥቅሜ ትቀጣኛለህ። ስራዎችህ ሁሉ ለእኔ ፍፁም እንከን አልባ ናቸውና፥ እወድስሀለው።

O God Though I am unallowed to approach thee, I am not unmindful of my sins, I do not deny my guilt, I confess my wickedness, and earnestly plead forgiveness.

May I with Moses choose affliction rather than enjoy the pleasures of sin. Help me to place myself always under thy guiding and guardian care, To take firmer hold of the sure covenant that binds me to thee, to feel more of the purifying, dignifying, softening influence of the religion I profess, to have more compassion, love, pity, courtesy, to deem it an honour to be employed by thee as an instrument in thy hands, ready to seize every opportunity of usefulness and willing to offer all my talents to thy service.

Thou hast done for me all things well
hast remembered distinguished indulged me. All my desires have not been gratified but thy love denied them to me when fulfilment of my wishes would have proved my ruin or injury.

My trials have been fewer than my sins and when I have kissed the rod it has fallen from thy hands. Thou hast often wiped away my tears restored peace to my mourning heart, chastened me for my profit  All thy work for me is perfect and I praise thee.

Prayer from Valley of Visions
2
2025/10/23 05:14:45
Back to Top
HTML Embed Code: