Telegram Web Link
#Remedial_2018
ለግል ኮሌጆች ሪሜዲያል መግቢያ ዝቅ ተብሎ የሚታየው በዚህ አመት አይኖርም ። ትምህርት ሚኒስትር ;-

በመሆኑም ማለፊያ ነጥቡ ወጫቸው በመንግሥት ተሸፍኖላቸው የሚማሩ ተማሪዎች እና በራሳቸው ሸፍነው የሚማሩ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ ተመሳሳይ ነው ። በዚህ መሠረት ለወንዶች ከ216 በታች ለሴቶች ደግሞ 204 በታች ያመጡ ተማሪዎች በግልም ሆነ በመንግስት ሪሜዲያል መማር አይችሉም ።
@Entrance_tricks
33
የ2018 የትምህርትና ስልጠና ዘመን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመቁረጫ ነጥብ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋ ተደርጓል፡፡

(ዝርዝሩ የመቁረጫ ነጥቡን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።)

@Remedial_Tricks
8
2025/10/20 15:46:03
Back to Top
HTML Embed Code: