Telegram Web Link
[በዜሮ አመት ]-የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ትምህርት ቢሮ ክፍት የስራ

Deadline : October 15, 2025
2
በድጋሚ የወጣ የውጭ የስራ እድል ማስታወቂያ

👉ብዙ ኢትዮጲያውያንን አሰልጥኖ ወደ ኔዘርላንድ
በመላክ እና በተለያዩ ስራ መስኮች በማሰማራት ግንባር ቀደም የሆነው እና ዋና መቀመጫውን በኔዘርላንድ ያደረገው ድርጅታችን ትራቭል ፒኤ  ከ ENLBA እና ከተለያዩ ቀጣሪ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በድጋሚ በተለያዩ የስራ መስኮች ኢትዮጲያውያንን  አወዳድሮ በኔዘርላንድ ለማስቀጠር ምዝገባ ስለጀመረ  ከዚህ በፊት እድሉ ያመለጣችሁ እና ፍላጎቱ ያላችሁ ተመዝግባችሁ ስልጠናውን በነጻ በመውሰድ የእድሉ ተካፋይ እንድትሆኑ እናሳስባለን።
Nb
📌ኮንትራት:ለ 2 -3 አመት
📌ደመወዝ፡  22,000 €-  65,000€ በዓመት
📌ቪዛ፣ማረፊያ፣የአየር ትኬት፣የህክምና መድን፣ወደ ሥራ ቦታ መጓዣ፣የቅድመ ስልጠና ወጭ፡ በኩባንያው ይሸፈናል

How to apply

📌በ online ለመመዝገብ  ታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ   👇👇👇

https://forms.gle/n8HMn3qt4rS2eLFZ6

ለፈተና የተመረጣችሁ እድለኞች ስልክ በመደወል እናሳውቃለን በተጨማሪም ስም ዝርዝራችሁን እና የፈተና ቀን በቴሌግራም ቻነላችን ስለምንለቅ join በማድረግ ተከታተሉ
Our Telegram Channel
👉https://www.tg-me.com/Travel_pa_world_wide

For more info 👉[email protected]
13👎6
Fresh & Experience- Dodai Manufacturing Plc Job Vacancy

Position: Import Operations Intern

Job Requirements:

Bachelor's degree in International Business / Trade, Supply Chain Management, Business Administration, Logistics or a related field.
0 to 1 year experience.
Keen interest in import/export operations and international trade.
Excellent organizational and time management abilities.
Attention to detail with a focus on precision.
Strong communication skills in both English and Amharic.
Ability to collaborate effectively in a team and adapt to a fast-paced environment.

Location: Addis Ababa

ለማመልከት ከዚህ ይመልከቱ👉https://forms.gle/X3YrZii7ZJYuNkzC7

Deadline : October 17, 2025
2🥰1
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ
***
      አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከመስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ  ጥቅምት 07 ቀን 2018 ዓ.ም. ለ10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናቶች  ብቻ ማመልከት ይችላሉ፡፡
 የምዝገባ ቦታና ስዓት ከ 22 ወደ መገናኛ በሚወስደው  መንገድ  መክሊት  ህንፃ 10ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳዳር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06 በሥራ ሰዓት ጠዋት ከ2፡3ዐ - 6፡3ዐ ከሰዓት ከ7፡3ዐ - 11፡3ዐ ድረስ
 በምዝገባ ወቅት አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ኦረጅናልና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
 መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የተረጋገጠ መሆን አለበት፡፡
 ከደረጃ III እስከ ደረጃ Vየትምህርት ደረጃ ያላቸው አመልካቾች የሙያ ምዘና የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ (COC) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
 የሥራ ቦታ አዲስ አበባ በዋናው መ/ቤት፣ በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እና መሥሪያ ቤቱ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት በሚሰጥበት ቦታ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን
8
NIB International Bank invites Interested and qualified applicants for the following vacant posts.

Here’s the list of positions from the Nib International Bank S.C Vacancy

1. Manager, District Operations – Dire Dawa District
2. Branch Manager III – Hosanna District
3. Branch Manager II – Hosanna District
4. Branch Manager I – Hosanna District
5. Branch Manager II – East, West, South, North Addis Ababa Districts
6. Branch Manager I – East, West, South, North Addis Ababa Districts
7. Branch Manager I – Mekelle District
8. Branch Manager II – Hawassa District
9. Branch Manager I – Hawassa District
10. Branch Manager I – Jimma District
11. Branch Manager I – Dire Dawa District
12. Senior Auto Mechanic – Head Office

Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package

How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2025/10/06/nib-international-bank-s-c-vacancy-2025-2/
Deadline: Oct 15, 2025
9👍1
(78+) የሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Deadline : October 13, 2025
Fresh & Experience- East Africa Bottling Share Company (Ethiopia) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.

Position: 1. Good Manufacturing Practice (GMP) Technologist

BSc in Environmental Science, Environmental Health, or Sanitary Science with 0 Year Experience.

Diploma in Environmental Science, Environmental Health, or Sanitary Science with 2 years relevant  Experience

Position: 2. Procurement Specialist

First Degree in Procurement & Supplies Management/ Management/ Accounting or related field of studies.

Minimum of 5 years relevant experience in both Foreign and Local Procurement.

How To Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2025/10/11/east-africa-bottling-share-company-ethiopia-job-vacancy/

Deadline : October 19, 2025
5
[በዜሮ አመት እና በልምድ]- ፌዴራል ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

የፌዴራል ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።

ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ፡፡ https://forms.gle/RcNtr297BkqDM4919

Deadline : October 14, 2025
5
Hijra Bank would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.

Position:1. Management Trainee

Position:2. Junior Network Administrator

Position:3. IT Support Officer

Position:4. System Administrator

Position:5. Internal Control

Position:6. District Financing Officer

Position:7. Sharia Audit Officer III

How to Apply              
   👇👇👇                    

https://shegerjobs.com/2025/10/01/hijra-bank-job-vacancy-2025/
Deadline : October 30,  2025
4
(78+) የሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Deadline : October 13, 2025
17👍1🔥1
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ
***
      አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከመስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ  ጥቅምት 07 ቀን 2018 ዓ.ም. ለ10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናቶች  ብቻ ማመልከት ይችላሉ፡፡
 የምዝገባ ቦታና ስዓት ከ 22 ወደ መገናኛ በሚወስደው  መንገድ  መክሊት  ህንፃ 10ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳዳር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06 በሥራ ሰዓት ጠዋት ከ2፡3ዐ - 6፡3ዐ ከሰዓት ከ7፡3ዐ - 11፡3ዐ ድረስ
 በምዝገባ ወቅት አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ኦረጅናልና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
 መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የተረጋገጠ መሆን አለበት፡፡
 ከደረጃ III እስከ ደረጃ Vየትምህርት ደረጃ ያላቸው አመልካቾች የሙያ ምዘና የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ (COC) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
 የሥራ ቦታ አዲስ አበባ በዋናው መ/ቤት፣ በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እና መሥሪያ ቤቱ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት በሚሰጥበት ቦታ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን
7🔥1
(78+) የሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Deadline : October 13, 2025
3
2025/10/20 07:35:50
Back to Top
HTML Embed Code: