Telegram Web Link
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@ZadIslamicChannel✔️
2
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
لا اله الا الله وحده لا شرك له له الملك وله الحمد وهو على كل شئ قدر

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel


👉@ZadIslamicChannel✔️
1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@smithhk
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@ZadIslamicChannel✔️
1
Forwarded from Zad Islamic Channel
⚠️ሰበር

ኢራን 102 ሚሳኤል ወደ እስራኤል በማስወንጨፏ በሚሊዮን የሚቆጠር እስራኤላውያን ወደ መሸሸጊያ ቦታ እንዲገቡ ሆኗል::
አሜሪካ ከ ኢስራኤል ጋር ሆና እንደምትፋለም ተናግራለች።

አላህ ኢራንና አጋሮቿን ይርዳቸው።

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢስራኤል ሰማይ በ ሚሳኤል ተጨናንቋል🔥

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የ ኢራን ሚሳኤሎች ኢላማቸውን ማግኘት ጀምረዋል🔥
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የ ኢራን ሚሳኤል የ ኒፋቲም የሚባለውን የ እስራኤል የ ጦር ካምፕ ላይ አነጣጥሯል።

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@ZadIslamicChannel✔️
1
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ🍁

Zad Islamic Channel ይቀላቀሉ👇

👉@ZadIslamicChannel✔️
👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍁የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ🍁

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
🤲

👉@ZadIslamicChannel✔️
Forwarded from Zad Islamic Channel
ጭንቅላት አምኖ ማይቀበለው እንኳን ለመኖር ለማየት የሚከብድ  እሄ ትዕይንት አዳሩን በ አል አቅሳ ሆስቢታል  የተከሰተ ነው።
ህፀናት ይይደረሱልኝ ጥሪ አሰሙ እዛ ያሉ እናቶች ማንም ሊደርስላቸው አልቻለም ሁሉም ከነሂወታቸው ታቀጠሉ ።

እዛ የሌሌ ስሜቱን፣ህመሙን ምንም ቢሆን አይረዳም
ያ ሁላ የህፃንት ለቅሶና የሴቶች ጩኋት ምድርን እያንቀጠቀጠ ነው። ነገር ግን
ከድንጋይ በላይ የደረቁ ልቦችን ያልቀሰቀሰ ትዕይንት።

ثُمَّ قَسَتْ قُلُوبُكُم مِّنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ فَهِىَ كَٱلْحِجَارَةِ أَوْ أَشَدُّ قَسْوَةًۭ

Credit:STRONG_IMAN

👉@ZadIslamicChannel✔️
💔2
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀
    
   ያእጁጅ - ወማእጁጅ

        ክፍል 1⃣

  አላህ ሱብሀነሁ ወተዐላ አደምን ወደ ምድር አውርዶት ዝርዪቹ መባዛት ሲጀምሩ በጎሳና  ነገድ ከፋፈላቸው::
በግዜው እጅግ በርካታ ከነበሩ  ነገዶች መካከል ግን በባህሪም በይዘትም በብዛትም ለየት ያሉ ነገዶች ነበሩ::
እነዚህ ነገዶች የሰውነት ቅርፃቸው ሰው መሆናቸውን እስኪያጠራጥር ድረስ እጅግ ውጥንቅጡ የወጣ ነው:: ይሁን እንጂ ህልውናቸው
እንደኛው ሰው ናቸው::
ከነገሩ ጅምር አንስቶ ብርሃን አይወዱም "ጨለማን ከመውደዳቸው የተነሳ ለጨለማ ውዳሴ እና ቅዳሴ ያደርጉለታል:: ከሌላ የሰው  ዝርያዎች ጋርም በፍፁም አይስማሙም:: ይህ ገለልተኝነታቸው በማህበራዊ ኑሮዋቸው ላይ ተፅዕኖ ከመፍጠሩም ባሻገር አንዱ የሌላኛውን ጎሳ እንኳን ትዳር እንዳይመሰርቱ በማድረግ እርስ በርስ እንዲዘዋወጁ አስገድዶቸዋል::
*ማንነታቸው
የእጁጅ እና መእጁጅ
ከኑህ ዘመን ትንሽ ቀደም ብሎየነበሩ ነገዶች ሲሆኑ:እጅግ ግዙፍ እና  ጥንካሬያቸው በዘመኑ ከነበሩ ግዙፍ ሰዎች ጋር እንኳን አይስተካከልም ነበረ::
የያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች ወደ ሶስት ጎሳዎች ይከፋፈላሉ:-
1ኛ:- እጅግ ግዙፍ እና ረጃጅም( ልክ እንደ ባህር ዛፍ)ሲሆኑ ቁመታቸው ረጃጅም
2ኛ:- መካከለኛ ቢሆኑም አንዱ
ከአንዱ ማይበላለጡ ናቸው
3ኛ:- እነዚህ ደግሞ ጆሮዋቸው እጅግ ትላልቅ ና ግዙፍ ከመሆኑ የተነሳ መተኛት ሲፈልጉ እንኳን አንደኛውን ጆሮዋቸዉን ያነጥፋትና የላይኛውን ደግሞ እንደ ብርድ ልብስ ይለብሱታል::
እነዚ 3ተኛ ላይ የተጠቀሱት ጎሳዎች ከፍተኛ የሆነ የመራባት ባህሪ ሲኖራቸው ኢብን አባስ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ረሱል ሰለላሁ.ዐለይሂ.ወሰለም :* ከነዚያ ጎሳ አንድ አባት 1000 ልጆችን ሳይወልድ አይሞትም* በማለት ገልፀውልናል:- በዚህ ሁኔታ እነኚህ ነገዶች በሰው ልጅ ዐቅል ለማስተዋል በማይመች መልኩ ከዚያ  ሩቅ ዘመን አንስቶ እስካሁንም በከፍተኛ ፍጥነት በመዋለድ እና በመባዛት ላይ ይገኛሉ::በዘመኑ ይኖሩ የነበሩ የተቀሩ የሰው ዘሮችም እነዚህ ነገዶች የሚሰሩትን ዘግናኝ ተግባር ሲመለከቱ ይሸሹ  ነበር::
አብዛኛውን ጊዜ ከነዚህ ነገዶች ሰው ሲሞት እንደተቀሩት የሰው ዝርያዎች በመቃብር ከመቅበር ይልቅ ሰብሰብ ብለው ምንም ሳያስቀሩ በመብላት አጥንቶችን እያጠራቀሙ ቤቶችን  ይገነቡበታል::
ከነሱ ውስጥ የተከበረ የሚባለውም ሌባ እና ነፍስ ገዳይ ሲሆን - ቋንቋቸውም ከተቀረው የሰው ዝርያዎች ከያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች እራሳቸውን ከባድ ማራቅን ያርቁ ጀመር::
ይህን ጥላቻ የተመለከቱትም የያእጁጅ እና ማእጁጅ ነገዶችም ለተቀሩት የሰው ልጆች የጥላቻ አፀፋ መልሳቸውን በዘግናኝ ተግባራቸው ይመልሱ ጀመር::
በመጀመሪያ ያእጁጆች ለተንኮላቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ አንድ የተበቃይ ቡድን በማደራጀት ወደ ሰዎች መንደር እየላኩ ህፃናቱን በመግደልና አንገታቸውን እየቆረጡ በየደጁ ማስቀመጥ ጀመሩ:: (ይህ እነሱ ከሚፈፀሙት ትንሹ ተግባራቸው ነው::)በመቀጠልም እነዚህ ነገዶች የሰው ዘርን ከነአካቴው ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የረጅም ጊዜ እቅድ በመንደፍ እቅዳቸውን እውን  ማድረግ ጀመሩ:: እቅዳቸውም:- ወንዱ ካገኛት ሴት ሁሉ በመገናኘት (ከእህቱ ከእናቱ ከልጁ) ብቻ ልጆች ለመውለድ ከሁሉም ጋር እየተገናኘ ዘር ማባዛት ነው::
እቅዳቸውም እውን ይሆን ጀመር ቁጥራቸው የመጠንን ድንበር አለፈ፤ ምድርን እጅግ ወረሯት። ብዛታቸውን ካረጋገጡ በሆላም አጎራባች መንደር ላይ የሚገኙትን የሰው ዝርያዎች እንደ በግ እያረዱ መብላት ጀመሩ። ይህንን ክስተት የሰሙ ከባድ የህዝብ ብዛት፡ያላት እና ራቅ ባለ ስፍራ የሚኖሩ የሰው ዘሮችም ለብቀላ ወደነዚህ ነገዶች በመትመም በአላህ እርዳታ ከፍተኛ የሆነ ውግያ ተዋግተው ያእጁጆችን ለጉዳት ዳረጓቸው::
ይህን ግዜም ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሀን በማይኖርበት.... ፤ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ።

       _ _  ይቀጥላል_


🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀

#share #ሼር
#join
Https://www.tg-me.com/smithhk
👍53
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀

       ያእጁጅ - ወማእጁጅ

        ክፍል 2⃣

  ይህን ጊዜ ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሃን በማይኖርበት ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ፡፡
በመጨረሻም ምድርን እየሰነጠቁ በመግባት እና ከተማዎቻቸውን በመቆርቆር የተደራጀ የጦር ሰራዊትንም አቋቁመው አፄዎችንም ሾሙ።
እነዚህ የያእጁጅ ነገዶችም ከመሬት ውስጥ ያለውን የፅልመት ህይወታቸውን ለረጅም አመታት ከገፉ በኀላ ከእለታት አንድ ቀን ለአንድ ትልቅ ጉዳይ ንጉሳቸው ዘንድ ባለስልጣኑ ተሰበሰበ።
በስብሰባው ውስጥም በላይኛው የመሬት ክፍል ለሚኖሩ ሰዎች የተዘጋጁ የተለያዩ ሴራዎች ቢካተቱም መጨረሻ ላይ ግን የረዥም አመት እቅድ በመንደፍ አንድ  ውሳኔ ላይ ደረሱ።
ይህ በንዲህ እንዳለም በላይኛው የምድር ክፍል ከሚኖሩት የሰው ዝርያዎች ሴቶችን ብቻ እየነጠሉ በመጥለፍ ወደ ታች እያስገቡ በመቀጠለም የጠለፉትን ሴቶች በማስረገዝ እና የእርግዝና ግዜያቸውን አጠናቀው ሲወልዱ ያእጁጆቹ ህፃኑን እራሳቸው ጋር በማስቀረት እናቲቱን ቆራርጠው ከከርሰ ምድር አውጥተው በሳጥን አድርገው ይጥሏታል።
ይህን ዘግናኝ ተግባር በመተግበር በዚህ ሁኔታ ለረጅም አመታት ከዘለቁ በኀላ ከላይኛው የምድር ክፍል ከመጡት ሴቶች የተወለዱት ልጆች በቅርፅ ከነዚያ በመለያየት የራሳቸውን ትኩረት መሳብ ጀመሩ።
ከነዚህ ቅይጦች(በናታቸው ሰው ባባታቸው ያእጁጅ) መሀከልም አይጁር የተባለ እጅግ ብልህ እና ጠንካራ ወጣት ይገኝበታል።
ይህ ወጣት ከብልሀቱ እና ከጥንካሬው የተነሳ በትላልቅ የያእጄጃውያን ባለ-ስልጣናት እና የጦር መሪዎች ዘንድ የተወደደ ነበር ።

ይህ ወጣት ወደ ፊት ለታቀደውም የሰዎች ጦርነት ትልቅ አስተዋፅዕ ያደርጋል ብለውም ይጠብቃሉ።
ከእለታት አንድ ቀን እነዚህ የያእጁጅ ዝርያዎች ከከርሰ ምድር በሚገኘው ቤተመንግስት ውስጥ ባለ-ስልጣኖቻቸው እና የጦር መሪዎቻቸው ወደ መሬት ለመውጣት እና በሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ጦርነት በመክፈት የሰው ዘርን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት ብሎም የሰማይ ነዋሪያንንም ለመደምሰስ ትልቅ ስብሰባ አካሄዱ።
በዚህ የባለ-ስልጣኑ ስብሰባ ላይም አይጁር የተባለው(ዘረ-ቅይጥ) ወጣት ነበረና እንዲህ ሲል እሱም ሀሳቡን አቀረበ:-"እኛ(ያእጁጃውያን) ለረጅም አመታት በከርሰ ምድር ታጉረን ኑረናል።
የሰው ዘር እኛን ከመርሳታቸው ባሻገር ታሪካችንን ሳይቀር ዘንግተዋል። ስለዚህም በደፈናው ለጦር ከመውጣታችን በፊት የሰው ልጆች የደረሱበትን የጦር ስልጣኔ አቅም መሰለል ይጠበቅብናል'ና ፤ስለሆነም ከኛ ውስጥ የሰው ልጆችን በመልክ የሚመሳሰሉ ወጣቶቻችንን መልምለን እኔንም ጨምሮ ለስለላ ከከርሰ ምድር እንድንወጣ ላኩን'
ባለ ስልጣኑ እና የጦር አዛዦቹ በሙሉ በአይጁር ሀሳብ እጅግ በመደነቅ የተልዕኮውን ሀላፊነት  ሙሉ በሙሉ ለሱ ሰጥተዉት የወጣቶቹንም ምልመላ ራሱ አንዲያካሄድ ሾሙት።
በመቀጠልም አይጁር እንደ ራሱ ያሉ ዘረ ቅይጥ አስር ወጣቶችን በመመልመል ተልዕኮዋቸውን በሚገባ አስረድቷቸው ጉዞ ወደ መውጫ በር አቀኑ....

     __ ይቀጥላል_


🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀

#share #ሼር
#join
Https://www.tg-me.com/smithhk
👍6
2025/10/23 04:12:49
Back to Top
HTML Embed Code: