Forwarded from Zad Islamic Channel
ሰበር ዜና‼
የረመዳን ጨረቃ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ ስለታየች ነገ ቅዳሜ የካቲት 22 የረመዳን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።
አላህዬ የምንጠቀምበት ወንጀላችን የሚማርበት ያድርግልንን...
ረመዳን ሙባረክ!
👉@ZadIslamicChannel✔️
የረመዳን ጨረቃ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ ስለታየች ነገ ቅዳሜ የካቲት 22 የረመዳን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።
አላህዬ የምንጠቀምበት ወንጀላችን የሚማርበት ያድርግልንን...
ረመዳን ሙባረክ!
👉@ZadIslamicChannel✔️
ረመዳን 1
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል! ጌታችሁ ፆመኛ ሲያፈጥር የሚያደርገውን ዱዓ አይመልስም!
የዚህ ወር ስራችን ሙጭጭ ማለት ነው። አላህ ላይ ሙጭጭ! አላህን ጭቅጭቅ! እያንዳንዷን የምንፈልጋትን ነገር ቆጥረን ዝክዝክ! ሙጭጭ!
ዛሬ ስናፈጥር ስለ አፊያችን ዱዓ ማድረግ አንዘንጋ!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል! ጌታችሁ ፆመኛ ሲያፈጥር የሚያደርገውን ዱዓ አይመልስም!
የዚህ ወር ስራችን ሙጭጭ ማለት ነው። አላህ ላይ ሙጭጭ! አላህን ጭቅጭቅ! እያንዳንዷን የምንፈልጋትን ነገር ቆጥረን ዝክዝክ! ሙጭጭ!
ዛሬ ስናፈጥር ስለ አፊያችን ዱዓ ማድረግ አንዘንጋ!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤2
ረመዷን -2
***
ረመዷን ገባ ማለት የጀነት በር ተከፈተ ማለት ነው። ከኛ የሚጠበቀው ጀነት የሚጠበቀው ጀነት የሚያስገቡ የአምልኮ ተግባራትና መልካም ሥራዎች ላይ የሙጥኝ ማለት ነው። ጀነትን እያሰቡ መፆም ።
አላህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን።
***
ረመዷን ገባ ማለት የጀነት በር ተከፈተ ማለት ነው። ከኛ የሚጠበቀው ጀነት የሚጠበቀው ጀነት የሚያስገቡ የአምልኮ ተግባራትና መልካም ሥራዎች ላይ የሙጥኝ ማለት ነው። ጀነትን እያሰቡ መፆም ።
አላህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን።
❤7
ረመዳን 3
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ስቲቃማ ነው። ለረመዳን የተውነው የአመፃችን ሁሉ መሰረት የሆነ መጥፎ ልማድ ወይም ሱስ የለንም? ረቢን እስከመጨረሻው በሶስት አፋታን እንበለው።
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ስቲቃማ ነው። ለረመዳን የተውነው የአመፃችን ሁሉ መሰረት የሆነ መጥፎ ልማድ ወይም ሱስ የለንም? ረቢን እስከመጨረሻው በሶስት አፋታን እንበለው።
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
ረመዳን 4
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ትዳር ነው። ሳሊህ ልጆች የሚፈሩበት ውብ ህይወት! ያ ረቢ እስከመች በላጤነት ተዋርደን እንኖራለን በሉት! ሙሉ አድርገን ብላችሁ ወትውቱት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ትዳር ነው። ሳሊህ ልጆች የሚፈሩበት ውብ ህይወት! ያ ረቢ እስከመች በላጤነት ተዋርደን እንኖራለን በሉት! ሙሉ አድርገን ብላችሁ ወትውቱት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤6
ረመዳን 5
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ኺታም ነው። ያ ረቢ አጨራረሳችንን አደራ! በዱንያም በአኼራም ያማረ መጨረሻን ስጠን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ኺታም ነው። ያ ረቢ አጨራረሳችንን አደራ! በዱንያም በአኼራም ያማረ መጨረሻን ስጠን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤6
ረመዳን 6
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን አፊያ ነው። ያ ረብ የአፊያን ፀጋ አልብሰን! እስከ ሞታችን ድረስ መጠቃቀሚያዎቻችንን ከነክብራቸው አቆይልን። የምንወዳቸውን ሰዎች በአፊያ አትፈትንብን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን አፊያ ነው። ያ ረብ የአፊያን ፀጋ አልብሰን! እስከ ሞታችን ድረስ መጠቃቀሚያዎቻችንን ከነክብራቸው አቆይልን። የምንወዳቸውን ሰዎች በአፊያ አትፈትንብን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ረመዳን 7
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ሃላል ርዝቅ ነው። አላህ ሆይ ከችሮታህ አብቃቃን! የሰው እጅ አታሳየን በሉት።
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ሃላል ርዝቅ ነው። አላህ ሆይ ከችሮታህ አብቃቃን! የሰው እጅ አታሳየን በሉት።
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
👍3
ረመዳን 8
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ስቲቃማ ነው። በረመዳንም ከረመዳን በኋላም ሰው እንደሆንን አስቀጥለን በሉት! መዝቀጥ ሰልችቶናል አንተን በመደገፍ ከፍ እንበል ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ስቲቃማ ነው። በረመዳንም ከረመዳን በኋላም ሰው እንደሆንን አስቀጥለን በሉት! መዝቀጥ ሰልችቶናል አንተን በመደገፍ ከፍ እንበል ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ረመዳን 9
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ከመነጠል መጠበቅ ነው። ከወደድነው አትነጥለን። የወደድነውን አቆይልን። የወደድናቸውን ጠብቅልን በሉት! ህይወት ያለምንወዳቸው ሰዎች ባዶ ናት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ከመነጠል መጠበቅ ነው። ከወደድነው አትነጥለን። የወደድነውን አቆይልን። የወደድናቸውን ጠብቅልን በሉት! ህይወት ያለምንወዳቸው ሰዎች ባዶ ናት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ረመዳን 10
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን እውቀት ነው። የሚጠቅመንን እውቀት ብቻ ስጠን! ከሚያጠፋን እውቀት ጠብቀን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን እውቀት ነው። የሚጠቅመንን እውቀት ብቻ ስጠን! ከሚያጠፋን እውቀት ጠብቀን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ረመዳን 11
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ደጋግ ልጆች ናቸው። አላህ ሆይ ዘራችንን ባርክልን! ልጆቻችንን የአይን ማረፊያ የሆኑ የኢስላም ጀግናዎች አድርግልን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ደጋግ ልጆች ናቸው። አላህ ሆይ ዘራችንን ባርክልን! ልጆቻችንን የአይን ማረፊያ የሆኑ የኢስላም ጀግናዎች አድርግልን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ረመዳን 12
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን መልካም ጓደኛ ነው። አላህ ሆይ ወደ ጀነት የሚያቀርብ ወዳጅን ስጠን! ካንተ ከሚያርቀንና ለጀሀነም ከሚያቀርበን ጓደኛ አንተው ጠብቀን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን መልካም ጓደኛ ነው። አላህ ሆይ ወደ ጀነት የሚያቀርብ ወዳጅን ስጠን! ካንተ ከሚያርቀንና ለጀሀነም ከሚያቀርበን ጓደኛ አንተው ጠብቀን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1👍1
ረመዳን 13
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ከሰው ፊት መጠበቅ ነው። አላህ ሆይ በፊትህ አብቃቃን፤ ከሰው ፊት ጠብቀን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የዛሬው ሙጭጫችን ከሰው ፊት መጠበቅ ነው። አላህ ሆይ በፊትህ አብቃቃን፤ ከሰው ፊት ጠብቀን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
ረመዳን 14
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ዱንያ ዋጋ በኖራት ኖሮ ፊርዓውንና ቃሩን ከውዱ ነብያችን በፊት ጀነት በገቡ ነበር። ዋጋ የላትምና ሁሉም ይታደለዋል። ጌታችን ሆይ የማያጠፋን ዱንያ ስጠን! በዱንያም በአኼራም የሚያስመች ሀብትን ለግሰን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ዱንያ ዋጋ በኖራት ኖሮ ፊርዓውንና ቃሩን ከውዱ ነብያችን በፊት ጀነት በገቡ ነበር። ዋጋ የላትምና ሁሉም ይታደለዋል። ጌታችን ሆይ የማያጠፋን ዱንያ ስጠን! በዱንያም በአኼራም የሚያስመች ሀብትን ለግሰን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
ረመዳን 15
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የረመዳኑ 15 ቀናት ተሰናበቱን። ጌታችን ሆይ ያለፉትን ቀናት ሙከራዎች ተቀበለን፤ በቀሩት ቀናትም ከሚጠቀሙበት ባሮችህ መሀል መድበን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የረመዳኑ 15 ቀናት ተሰናበቱን። ጌታችን ሆይ ያለፉትን ቀናት ሙከራዎች ተቀበለን፤ በቀሩት ቀናትም ከሚጠቀሙበት ባሮችህ መሀል መድበን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
ረመዳን 16
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የሰላት ሰልፎች መጎዳደል ጀምረዋል። ከፊሎች ገና በግማሹ ተሸንፈዋል። ጌታችን ሆይ አሰንብተን። ረመዳንን ክብሩን ጠብቀን የምንሸኝ፤ ለዓመቱም የምንሰነቅ አድርገን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
የሰላት ሰልፎች መጎዳደል ጀምረዋል። ከፊሎች ገና በግማሹ ተሸንፈዋል። ጌታችን ሆይ አሰንብተን። ረመዳንን ክብሩን ጠብቀን የምንሸኝ፤ ለዓመቱም የምንሰነቅ አድርገን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤3
ረመዳን 17
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ረመዳን 17 እውነት ከሀሰት የተለየበት የበድር ድል ቀን ነው። አላህ ሆይ የቁጥራቸው ማነስ ሳይበግራቸው ባንተ ተመክተው ከነብያቸው ጎን እንደቆሙት ወርቃማ ትውልዶች እኛንም በመንገድህ ላይ የማንወላውል ቁርጠኞች አድርገን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ረመዳን 17 እውነት ከሀሰት የተለየበት የበድር ድል ቀን ነው። አላህ ሆይ የቁጥራቸው ማነስ ሳይበግራቸው ባንተ ተመክተው ከነብያቸው ጎን እንደቆሙት ወርቃማ ትውልዶች እኛንም በመንገድህ ላይ የማንወላውል ቁርጠኞች አድርገን በሉት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
ረመዳን 18
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ከባዱ ሙቀት በራህመቱ ዝናብ ቀዝቅዟል። ጌታችን ሆይ የወንጀላችንን እሳትም በማህርታህ አቀዝቅዝልን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
ሰዓቱ ዱዓ ላይ ያመለክታል!
ከባዱ ሙቀት በራህመቱ ዝናብ ቀዝቅዟል። ጌታችን ሆይ የወንጀላችንን እሳትም በማህርታህ አቀዝቅዝልን ብላችሁ ለምኑት!
እኛንም በደግ ዱዓችሁ አትርሱን!
ጌታችሁ የለማኞችን ልመና እየተቀበለ ነው!
❤1
⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐
ወቅታዊ መልዕክት‼
==============
(ለሌሎችም አሰራጩት! ከምንዳው ተቋዳሽ ትሆናላችሁ!)
✍ ዛሬ ሐሙስ ከመጝሪብ ሶላት በኋላ አሁን ይሄ ምሽቱ የጁሙዓህ ቀን ሌሊት ነው። በተጨማሪም የረመዿን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ከሆኑት መካከል አንዱ ነው። በተጨማሪም ለይተ-ል-ቀድር ይበልጥ ከምትጠበቅባቸው ነጠላ ቀናት (ዊትር) መካከል አንዱ የሆነው 21ኛው ሌሊት ነው።
ታዲያ ይሄን ቀን ከሌሎቹ ምን ይለየዋል?
የጁሙዓህ ሌሊት ከዐሽረ-ል-አዋኺር መካከል ከነጠላዎቹ ቀናት ከአንዱ ጋር ከገጠመ ለይለተ-ል-ቀድር ከሌላው በበለጠ መልኩ ትጠበቃለች።
*بعد مغرب اليوم الخميس .. ستكون ليلة الثالث والعشرين وتوافق ليلة الجمعة، فتوافقت ليلة وتر وليلة جمعة*
وقد نقل ابن رجب في لطائف المعارف عن ابن هبيرة أنه قال :
ኢብኑ ረጀብ አል-ሃንበሊ ለጧኢፉ-ል-መዓሪፍ በተባለው ዕውቅ ኪታቡ ላይ ከአቡ ሁበይራህ የሚከተለውን አስተላልፏል፦
«
*إذا وافقت ليلة الجمعة ليلة وتر فهي أرجى من غيرها في أن تكون ليلة القدر .*
«የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ (የዐሽረ-ል-አዋኺር) ሌሊት ጋር ከተገጣጠመች፤ ከሌሎች (ሌሊቶች) ይበልጥ ለይለተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ይከጀላል።»
*ويقول شيخ الاسلام ابن تيمية :
ታላቁ የኢስላም ሊቅ ሸይኹ-ል-ኢስላም ኢብኑ ተይሚይተም እንዲህ ይላል፦
إذا وافقت ليلة الجمعة احدى ليالي الوتر من العشر الأواخر فهي أحرى أن تكون ليلة القدر بإذن الله.*
«የጁሙዓህ ሌሊት ከመጨረሻዎቹ አስሮች ውስጥ ከነጠላዎቹ ሌሊቶች ጋር ከገጠመች፤ በአላህ ፈቃድ ይበልጥ ለይተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ትጓጓለች (ትጠበቃለች)!»
*وفي حديث المساء للشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله(239) قال بعض أهل العلم: إن كان في الأوتار ليلة الجمعة كانت آكد وأقرب أن تكون ليلة القدر، لذا ينبغي لنا أن نعني بهذه الليالي ولاسیما هذه الليلة وأن يكون لنا فيها حظ ونصيب من الإجتهاد في الخير.*
በአጭሩ የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ የመጨረሻዎቹ አስሮች ሌሊቶች ጋር ከገጠመች ያቺ ሌሊት ለይለተ-ል-ቀድር የመሆን እድሏ በጣም ትልቅ ነው። ለለይለተ-ል-ቀድርን ይበልጥ የቀረበች ናትና ሌሊቷን ቁርኣን በመቅራት፣ በተሃጁድና መሰል ዒባዳዎች ሕያው ማድረግ ላይ እንበርታ ሌሎችንም እናበርታ መልዕክቱንም እናድርስ።
አላህ ለሁላችንም ይወፍቀን! 🤲🤲🤲
⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐
ወቅታዊ መልዕክት‼
==============
(ለሌሎችም አሰራጩት! ከምንዳው ተቋዳሽ ትሆናላችሁ!)
✍ ዛሬ ሐሙስ ከመጝሪብ ሶላት በኋላ አሁን ይሄ ምሽቱ የጁሙዓህ ቀን ሌሊት ነው። በተጨማሪም የረመዿን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ከሆኑት መካከል አንዱ ነው። በተጨማሪም ለይተ-ል-ቀድር ይበልጥ ከምትጠበቅባቸው ነጠላ ቀናት (ዊትር) መካከል አንዱ የሆነው 21ኛው ሌሊት ነው።
ታዲያ ይሄን ቀን ከሌሎቹ ምን ይለየዋል?
የጁሙዓህ ሌሊት ከዐሽረ-ል-አዋኺር መካከል ከነጠላዎቹ ቀናት ከአንዱ ጋር ከገጠመ ለይለተ-ል-ቀድር ከሌላው በበለጠ መልኩ ትጠበቃለች።
*بعد مغرب اليوم الخميس .. ستكون ليلة الثالث والعشرين وتوافق ليلة الجمعة، فتوافقت ليلة وتر وليلة جمعة*
وقد نقل ابن رجب في لطائف المعارف عن ابن هبيرة أنه قال :
ኢብኑ ረጀብ አል-ሃንበሊ ለጧኢፉ-ል-መዓሪፍ በተባለው ዕውቅ ኪታቡ ላይ ከአቡ ሁበይራህ የሚከተለውን አስተላልፏል፦
«
*إذا وافقت ليلة الجمعة ليلة وتر فهي أرجى من غيرها في أن تكون ليلة القدر .*
«የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ (የዐሽረ-ል-አዋኺር) ሌሊት ጋር ከተገጣጠመች፤ ከሌሎች (ሌሊቶች) ይበልጥ ለይለተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ይከጀላል።»
*ويقول شيخ الاسلام ابن تيمية :
ታላቁ የኢስላም ሊቅ ሸይኹ-ል-ኢስላም ኢብኑ ተይሚይተም እንዲህ ይላል፦
إذا وافقت ليلة الجمعة احدى ليالي الوتر من العشر الأواخر فهي أحرى أن تكون ليلة القدر بإذن الله.*
«የጁሙዓህ ሌሊት ከመጨረሻዎቹ አስሮች ውስጥ ከነጠላዎቹ ሌሊቶች ጋር ከገጠመች፤ በአላህ ፈቃድ ይበልጥ ለይተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ትጓጓለች (ትጠበቃለች)!»
*وفي حديث المساء للشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله(239) قال بعض أهل العلم: إن كان في الأوتار ليلة الجمعة كانت آكد وأقرب أن تكون ليلة القدر، لذا ينبغي لنا أن نعني بهذه الليالي ولاسیما هذه الليلة وأن يكون لنا فيها حظ ونصيب من الإجتهاد في الخير.*
በአጭሩ የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ የመጨረሻዎቹ አስሮች ሌሊቶች ጋር ከገጠመች ያቺ ሌሊት ለይለተ-ል-ቀድር የመሆን እድሏ በጣም ትልቅ ነው። ለለይለተ-ል-ቀድርን ይበልጥ የቀረበች ናትና ሌሊቷን ቁርኣን በመቅራት፣ በተሃጁድና መሰል ዒባዳዎች ሕያው ማድረግ ላይ እንበርታ ሌሎችንም እናበርታ መልዕክቱንም እናድርስ።
አላህ ለሁላችንም ይወፍቀን! 🤲🤲🤲
⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐ ⭐
👍1
