የኮንጎ ሪፐብሊክ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ በ2029 መጨረሻ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የፖይንት-ኖየር–ሉቴቴ–ማሉኩ-ትሬቾት የነዳጅ ምርት ማስተላለፊያ መስመር ለ30-40 ዓመታት ለማዕከላዊ አፍሪካዊቷ ሀገር አስተማማኝ የነዳጅ ምርት አቅርቦት ያረጋግጣል ሲሉ የሚኒስቴሩ የአፍሪካ የትብብር ዘርፍ ኃላፊ ታቲያና ዶቭጋሌንኮ ተናግረዋል።
የግንባታ ስምምነቱ በዚህ ዓመት ሰኔ ወር በሁለቱ ሀገራት መንግሥታት መጽደቁን በሩሲያ የኃይል ሳምንት ላይ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የፖይንት-ኖየር–ሉቴቴ–ማሉኩ-ትሬቾት የነዳጅ ምርት ማስተላለፊያ መስመር ለ30-40 ዓመታት ለማዕከላዊ አፍሪካዊቷ ሀገር አስተማማኝ የነዳጅ ምርት አቅርቦት ያረጋግጣል ሲሉ የሚኒስቴሩ የአፍሪካ የትብብር ዘርፍ ኃላፊ ታቲያና ዶቭጋሌንኮ ተናግረዋል።
የግንባታ ስምምነቱ በዚህ ዓመት ሰኔ ወር በሁለቱ ሀገራት መንግሥታት መጽደቁን በሩሲያ የኃይል ሳምንት ላይ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤6😁1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የባሕርተኞች ሥልጠናን ወደ ቴክኒክ እና ሙያ የትምህርት ተቋማት ለማስፋት እየሠራን ነው - የኢትዮጵያ ማሪታይም ማሠልጠኛ ተቋም
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍራንስ ጁበርት፤ ኢትዮጵያ ለሌሎች ወደብ አልባ የዓለም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ጠንካራ የባሕርተኞች ሥልጠና አደረጃጀት ባለቤት መሆኗን ተናግረዋል።
📌 ኃላፊው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ከ29 ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ተቀብሎ በማሠልጠን ላይ መሆኑንም ገልጸዋል።
ፍራንስ ጁበርት የአፍሪካ የማሪታይም ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄዱ በሀገሪቱ ዘርፉን ይበልጥ ለማስፋት ያለውን አስተዋጽኦሞ አንስተዋል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍራንስ ጁበርት፤ ኢትዮጵያ ለሌሎች ወደብ አልባ የዓለም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ጠንካራ የባሕርተኞች ሥልጠና አደረጃጀት ባለቤት መሆኗን ተናግረዋል።
"ከ7 ሺህ በላይ ባሕርተኞች አሉን። ከ2 ሺህ 600 በላይ መኮንኖችን ያሠለጠንን ሲሆን፤ በዓመት የምናሠለጥናቸውን የመሐንዲሶች ቁጥርም 1ሺህ ለማድረስ እየሠራን ነው" ብለዋል።
ፍራንስ ጁበርት የአፍሪካ የማሪታይም ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄዱ በሀገሪቱ ዘርፉን ይበልጥ ለማስፋት ያለውን አስተዋጽኦሞ አንስተዋል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከሩሲያ ጋር የተደረገው አዲስ የጋራ ስምምነት በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚኖር ጥልቅ ትብብር መሠረት የሚጥል መሆኑን የሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር ጅብሪል ኢብራሂም መሐመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ይህ አጋርነት ከሥልጠና አልፎ በዲጂታል ክፍያ ስርዓቶች ውስጥ ያሉ የወደፊት ፈጠራዎችን ያካትታል ብለዋል።
“ይህ በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚደረግ ተጨማሪ ትብብር አንድ እርምጃ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም ወደፊት ክፍያዎች ወደ ስዊፍት አልያም ወደሌላ ከመሄድ ይልቅ ወደ ዲጂታል ክፍያዎች ሊሸጋገሩ ይችላሉ” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤2👍1
አዲስ አሸባሪ ቡድን ከናይጄሪያው ቦኮ ሃራም እንደተገነጠለ ተነገረ
የግዛቱ አስተዳዳሪ፤ ከአዲሱ አሸባሪ ቡድን የተውጣጡ ታጣቂዎች በሰሜን ማዕከላዊ ናይጄሪያ መኖራቸውን የደህንነት መረጃዎችን በመጥቀስ ገልጸዋል፡፡ ይህ ክልል የቤኑዌ፣ ኮጊ፣ ኳራ፣ ናሳራዋ፣ ኒጀር፣ ፕላቶ ግዛቶችን እና የናይጄሪያ ዋና ከተማ አቡጃን ጨምሮ የፌደራል ዋና ከተማ ግዛትን ያካትታል።
👉 ቡድኑ ወደ ግዛታቸው ሰርጎ እንዳይገባ የደህንነት ባለሥልጣናት እንዲከላከሉ አብዱላሂ ሱሌ ጥሪ አቅርበዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
"ይህ አዲስ የዉሉዉሉ ቡድን ከቦኮ ሃራም በመገንጠል በሰሜን ማዕከላዊ ዞን ብቅ ማለት ጀምሯል፡፡ የላኩራዋ ቡድን አሁን በኳራ ትልቅ ችግር ሆኗል" ሲሉ የናሳራዋ ግዛት ገዥ አብዱላሂ ሱሌን ጠቅሶ የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።
የግዛቱ አስተዳዳሪ፤ ከአዲሱ አሸባሪ ቡድን የተውጣጡ ታጣቂዎች በሰሜን ማዕከላዊ ናይጄሪያ መኖራቸውን የደህንነት መረጃዎችን በመጥቀስ ገልጸዋል፡፡ ይህ ክልል የቤኑዌ፣ ኮጊ፣ ኳራ፣ ናሳራዋ፣ ኒጀር፣ ፕላቶ ግዛቶችን እና የናይጄሪያ ዋና ከተማ አቡጃን ጨምሮ የፌደራል ዋና ከተማ ግዛትን ያካትታል።
👉 ቡድኑ ወደ ግዛታቸው ሰርጎ እንዳይገባ የደህንነት ባለሥልጣናት እንዲከላከሉ አብዱላሂ ሱሌ ጥሪ አቅርበዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤2😁2
🇷🇺🇺🇸 ትራምፕ ስለ ቶማሃውክ ሚሳኤል የሰጡት አስተያየት በአላስካ የተደረገው ውይይት ላይ ተጽዕኖ አይኖረውም - ላቭሮቭ
ሌሎች ያነሷቸው ሀሳቦች፦
▪️ ሩሲያ ለአላስካው ውይይት ውጤት የአሜሪካን ተጨባጭ ምላሽ አሁንም እየጠበቀች ነው።
▪️ ሞስኮ በአላስካው ጉባኤ ላይ በተገኘው ስምምነት ላይ በመመስረት በተለያዩ ደረጃዎች ከዋሽንግተን ጋር ተግባራዊ ጉዳዮችን በማንኛውም ጊዜ ለመወያየት ዝግጁ ነች።
▪️ ለዩክሬን የሚደረጉ የቶማሃውክ አቅርቦቶች የሩሲያ-አሜሪካ ግንኙነትን መደበኛ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ላይ ከፍተኛ ስጋት ይደቅናሉ።
▪️ ኪዬቭ በሩሲያ ግዛት ላይ ለሰነዘረቻቸው ጥቃቶች አሜሪካ መረጃ እንዳቀረበች የሚገልጹ የፋይናንሻል ታይምስ ዘገባዎችን ሩሲያ ተመልክታለች፤ በዚህም ሞስኮ ከዋሽንግተን ማብራሪያ ጠይቃለች።
▪️ በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ያለው የሥራ ግንኙነት በተለያዩ መንገዶች ቀጥሏል፤ ነገር ግን እስካሁን ምንም ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባዎች አልታቀዱም።
▪️ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ በዩክሬን ያለው ግጭት “እንዲያበቃ” ጥሪ አቅርበዋል።
▪️ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ምክንያታዊ ሰው ናቸው፤ በመካከለኛው ምስራቅ ያሳዩትን አቅም በዩክሬን ቢደግሙት ሞስኮ በደስታ ትቀበላለች።
▪️ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባለቤት በዩክሬን ግጭት ውስጥ በተለይም ልጆችን ከመመለስ ጋር በተያያዘ ጠቃሚ ሚና ይጫወታሉ።
▪️ ሩሲያ በዩክሬን የኢስታንቡል ሂደት ላይ ባቀረበችው ማሻሻያ ሀሳብ ዙሪያ ምላሽ እየጠበቀች ነው፤ እስካሁን ከዝምታ ውጪ ምንም የለም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
💬 “ስለ ቶማሃውክ የተናገሩት አንዳችም ነገር በአላስካ በሃሳብ ደረጃ የተወያየነው ጉዳይ ላይ ተጽዕኖ የለውም፤ በሃሳብም በተግባርም ደረጃ ብል ይቀላል” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።
ሌሎች ያነሷቸው ሀሳቦች፦
▪️ ሩሲያ ለአላስካው ውይይት ውጤት የአሜሪካን ተጨባጭ ምላሽ አሁንም እየጠበቀች ነው።
▪️ ሞስኮ በአላስካው ጉባኤ ላይ በተገኘው ስምምነት ላይ በመመስረት በተለያዩ ደረጃዎች ከዋሽንግተን ጋር ተግባራዊ ጉዳዮችን በማንኛውም ጊዜ ለመወያየት ዝግጁ ነች።
▪️ ለዩክሬን የሚደረጉ የቶማሃውክ አቅርቦቶች የሩሲያ-አሜሪካ ግንኙነትን መደበኛ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ላይ ከፍተኛ ስጋት ይደቅናሉ።
▪️ ኪዬቭ በሩሲያ ግዛት ላይ ለሰነዘረቻቸው ጥቃቶች አሜሪካ መረጃ እንዳቀረበች የሚገልጹ የፋይናንሻል ታይምስ ዘገባዎችን ሩሲያ ተመልክታለች፤ በዚህም ሞስኮ ከዋሽንግተን ማብራሪያ ጠይቃለች።
▪️ በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ያለው የሥራ ግንኙነት በተለያዩ መንገዶች ቀጥሏል፤ ነገር ግን እስካሁን ምንም ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባዎች አልታቀዱም።
▪️ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ኪዝ ኬሎግ በዩክሬን ያለው ግጭት “እንዲያበቃ” ጥሪ አቅርበዋል።
▪️ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ምክንያታዊ ሰው ናቸው፤ በመካከለኛው ምስራቅ ያሳዩትን አቅም በዩክሬን ቢደግሙት ሞስኮ በደስታ ትቀበላለች።
▪️ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባለቤት በዩክሬን ግጭት ውስጥ በተለይም ልጆችን ከመመለስ ጋር በተያያዘ ጠቃሚ ሚና ይጫወታሉ።
▪️ ሩሲያ በዩክሬን የኢስታንቡል ሂደት ላይ ባቀረበችው ማሻሻያ ሀሳብ ዙሪያ ምላሽ እየጠበቀች ነው፤ እስካሁን ከዝምታ ውጪ ምንም የለም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤25👏1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️ሩሲያ የሶሪያን የመሠረተ ልማት ዳግም ግንባታ ለመደገፍ ዝግጁ ናት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ኖቫክ ተናገሩ ባለሥልጣኑ ይህን ያሉት ፑቲን እና የሶሪያ ግዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አህመድ አል-ሻራ ካደረጉት ውይይት በኋላ ነው፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የቀድሞ የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሮማኖ ፕሮዲ እና ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ የመካከለኛው ምስራቅ አማካሪ የነበሩት አምባሳደር ማርኮ ካርኔሎስ እንዳሉት፣ አዲሱ የሶሪያ መንግሥት ከሩሲያ ጋር ወዳጃዊ ግንኙነት እና ትብብር ለመፍጠር ያደረገው ውሳኔ ተግባራዊ እርምጃ ነው።
የሶሪያ አመራር “ከምዕራባውያን ኃይሎች ጋር ከመጠን በላይ ከመለጠፍ” ይልቅ “በተቻለ መጠን እጆቹን ነጻ እንዲሆኑ” ሊመርጥ ይችላል።
💬 “አሜሪካ እና እስራኤል በሩሲያ ወታደራዊ ሰፈሮች ምክንያት በዚያ አካባቢ በቸልተኝነት ከመስራታቸው በፊት ሁለት ጊዜ ሊያስቡ ይችላሉ” ሲሉ ካርኔሎስ ለስፑትኒክ አብራርተዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍7❤5🤣2🙏1
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተከሰተው የእሳት አደጋ በሚሊዮኖች የሚገመት ጉዳት አስከትሏል
መንስኤው ያልታወቀው አደጋ በሆስፒታሉ ዋና የመድኃኒት መጋዝን ውስጥ የነበሩ የሕክምና መሣርያዎችንና ግብዓቶችን ማውደሙን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
ከዩኒቨርሲቲው ይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ የተገኙ ምስሎች
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
መንስኤው ያልታወቀው አደጋ በሆስፒታሉ ዋና የመድኃኒት መጋዝን ውስጥ የነበሩ የሕክምና መሣርያዎችንና ግብዓቶችን ማውደሙን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
ከዩኒቨርሲቲው ይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ የተገኙ ምስሎች
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👏3😢3❤1🙏1
🇪🇹 🇸🇩 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሱዳን ዳግም በረራ መጀመሩን አስታወቀ
🛫 አየር መንገዱ ከትናንት ጥቅምት 5 ቀን 2018 ጀምሮ በየቀኑ ወደ ፖርት ሱዳን (PZU) እንደሚበር ይፋ አድርጓል፡፡
ከጥቅምት 22 ቀን 2018 ጀምሮ ደግሞ ዕለታዊ በረራውን በእጥፍ እንደሚያሳድግ ገልጿል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
🛫 አየር መንገዱ ከትናንት ጥቅምት 5 ቀን 2018 ጀምሮ በየቀኑ ወደ ፖርት ሱዳን (PZU) እንደሚበር ይፋ አድርጓል፡፡
ከጥቅምት 22 ቀን 2018 ጀምሮ ደግሞ ዕለታዊ በረራውን በእጥፍ እንደሚያሳድግ ገልጿል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👍4❤1
ፑቲን በሩሲያ እና ቶጎ መካከል የተደረገውን የወታደራዊ ትብብር ስምምነትን የሚያፀድቅ ሕግ ፈረሙ
ይህ አጋርነት፣ በመጋቢትና ሚያዝያ 2025 በሎሜ እና በኋላም በሞስኮ ፊርማዎች የታተመ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ነው።
ስምምነቱ የሚከተሉትን ዘርፎች ያካትታል፦
🟠 የገንዘብ ድጋፍ ሂደቶች፣
🟠 የመረጃ ጥበቃ ሁኔታዎች እና እርምጃዎች፣
🟠 የሕክምና አገልግሎት አቅርቦት፣
🟠 የዳኝነት ሥልጣን እና
🟠 የሕጋዊ ጥበቃ።
ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆየው ስምምነቱ፣ ሁለቱ አገራት የውስጥ አሰራራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ተግባራዊ ይሆናል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ይህ አጋርነት፣ በመጋቢትና ሚያዝያ 2025 በሎሜ እና በኋላም በሞስኮ ፊርማዎች የታተመ ሲሆን፣ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ነው።
ስምምነቱ የሚከተሉትን ዘርፎች ያካትታል፦
ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆየው ስምምነቱ፣ ሁለቱ አገራት የውስጥ አሰራራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ተግባራዊ ይሆናል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍7❤2
ፑቲን በዛሬው የሩሲያ የኢነርጂ ሳምንት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ
🌐 ከ60 በላይ የንግድ ዝግጅቶችን ያካተተው ዓለም አቀፉ ስብሰባ የመንግሥት ባለሥልጣናትን፣ የኢነርጂ ኩባንያ መሪዎችን፣ ባለሙያዎችን እና የሳይንስ ማኅበረሰብ ተወካዮችን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሞስኮ አገናኝቷል።
👉 በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ሁነቱን ይከታተሉ!
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
🌐 ከ60 በላይ የንግድ ዝግጅቶችን ያካተተው ዓለም አቀፉ ስብሰባ የመንግሥት ባለሥልጣናትን፣ የኢነርጂ ኩባንያ መሪዎችን፣ ባለሙያዎችን እና የሳይንስ ማኅበረሰብ ተወካዮችን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሞስኮ አገናኝቷል።
👉 በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ሁነቱን ይከታተሉ!
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤4👍3
🚨የእንግሊዝ እና የዩክሬን የስለላ አገልግሎቶች የቱርክ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርን ለማደናቀፍ እየተዘጋጁ ነው - የሩስያ ደህንነት አገልግሎት
በተጨማሪም የእንግሊዝ ጦር ኤስኤኤስ እና ኤምአይ6 አዛዦች በካስፒያን የማስተላለፊያ ቧንቧ መስመር ጥምር ድርጅቶች ላይ ተከታታይ የድሮን ጥቃቶችን ለማድረግ ማቀዳቸው ተዘግቧል።
የጥምር ድርጅቱ ባለድርሻዎች ከሩሲያ፣ ከካዛኪስታን እና ከአሜሪካ የተወጣጡ ኩባንያዎች መሆናቸውን ቦርትኒኮቭ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
“እንግሊዞች ከዩክሬን የስለላ ድርጅት ጋር በመሆን በቱርክ ጋዝ ማስተላለፊያ ቧንቧ ላይ ብልሽት ለመፍጠር እየተዘጋጁ እንደሆነ መረጃ አለን" ሲሉ የፌደራል ደህንነት አገልግሎቱ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ቦርትኒኮቭ ተናግረዋል።
በተጨማሪም የእንግሊዝ ጦር ኤስኤኤስ እና ኤምአይ6 አዛዦች በካስፒያን የማስተላለፊያ ቧንቧ መስመር ጥምር ድርጅቶች ላይ ተከታታይ የድሮን ጥቃቶችን ለማድረግ ማቀዳቸው ተዘግቧል።
የጥምር ድርጅቱ ባለድርሻዎች ከሩሲያ፣ ከካዛኪስታን እና ከአሜሪካ የተወጣጡ ኩባንያዎች መሆናቸውን ቦርትኒኮቭ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤7👏2🤯1😈1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት የማስፋት ቁርጠኝነት አብነት ማድረግ ይገባል - የአፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ ጥምረት 📌 ኢትዮጵያ ወደ ኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ሥርዓት ለመሸጋገር መሠረተ ልማት ሥራ ላይ በትኩረት እየሠራች እንደምትገኝ የጥምረቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዋረን ኦንዳንጄ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "የኢትዮ ቴሌኮምን የሕዝብ የመኪና መሙያ ማዕከላት ተመልክቻለሁ። በሥፍራዎቹ ቻርጅ ለማድረግ የተሰለፉ…
🇪🇹 ኢትዮጵያ ከ50 - 120 ኪሜ ርቀት ላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የባትሪ መሙያ ጣቢያዎችን እንደምትተክል አስታወቀች
🔌 በዋና ዋና አውራ ጎዳናዎች ላይ የሚተከሉት ጣቢያዎቹ በከተሞች መካከል የኤሌክትሪክ ጉዞን ለማሳለጥ ያለሙ መሆናቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል።
🚘 በአሁኑ ወቅት በመላ አገሪቱ ያለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ከአንድ መቶ ሺህ መሻገሩን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
🔌 በዋና ዋና አውራ ጎዳናዎች ላይ የሚተከሉት ጣቢያዎቹ በከተሞች መካከል የኤሌክትሪክ ጉዞን ለማሳለጥ ያለሙ መሆናቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል።
ሚኒስትሩ ዶ/ር ዓለሙ ሥሜ፣ መንግሥት በ2030 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱን በመግለጽ፣ በዚህ ረገድ በመንግሥትና የግል አጋርነት የሚከናወነው የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው አፅንኦት ሰጥተዋል።
🚘 በአሁኑ ወቅት በመላ አገሪቱ ያለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ከአንድ መቶ ሺህ መሻገሩን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👍4😁4❤2🤔1