የኩባንያችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው 20ኛው መሠረተ ልማት ‘ስለ ኢትዮጵያ’ መድረክ ላይ ገለጻ አቅርበዋል።
መድረኩ በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ክብርት ጫልቱ ሳኒ የተመራ ሲሆን የመግቢያ ቁልፍ መልዕክት በማቅረብ ተወያዮች የመነሻ ሀሳብ እንዲያቀርቡ በመጋበዝ ውይይቱን አስጀምረዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መሠረተ ልማት የጋራ ብሔራዊ ሀብት እንደመሆኑ ባለድርሻዎች በጋራ ለመወያየት መቻላቸው አስደሳች ስሜት የሚፈጥር መሆኑን በማንሳት በቅንጅት የመሥራት አስፈላጊነት ላይ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኩባንያችን የቴሌኮም እና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን በማዘመን እና ተደራሽ በማድረግ ያከናወናቸውን ተግባራት እንዲሁም በሁሉም ዘርፍ የአስቻይነት ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
የ4ጂ፣ 5ጂ፣ ፋይበር፣ የዳታ ማዕከል እና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ዜጎችን የዲጂታል ሶሉሽን እና የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አብራርተዋል።
በተፈጠረው የዲጂታል መሠረተ ልማት አቅም ተቋማትን በማዘመን፣ ቅልጥፍናን፣ ምርታማነትንና ጥራትን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለመጨመር መቻሉንም አክለዋል።
በመድረኩ በትራንስፖርት መሠረተ ልማት፣ በኃይል ፍላጎት ዕድገት እና የኢነርጂ መሠረተ ልማት ተደራሽነት ላይ በሚመለከታቸው ከፍተኛ አመራሮች ገለጻ ተደርጓል።
ክብርት ሚኒስትር መድረኩን ሲያጠቃልሉ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የተመዘገበውን የላቀ ውጤት በማድነቅ በተለይም የቴሌብር ፈጣን እድገት እንደ ሀገር የሚያኮራ መሆኑን ገልጸዋል።
#Ethiotelecom #DigitalEthiopia #GSMA #ITU #HOPR #HoF
መድረኩ በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ክብርት ጫልቱ ሳኒ የተመራ ሲሆን የመግቢያ ቁልፍ መልዕክት በማቅረብ ተወያዮች የመነሻ ሀሳብ እንዲያቀርቡ በመጋበዝ ውይይቱን አስጀምረዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን መሠረተ ልማት የጋራ ብሔራዊ ሀብት እንደመሆኑ ባለድርሻዎች በጋራ ለመወያየት መቻላቸው አስደሳች ስሜት የሚፈጥር መሆኑን በማንሳት በቅንጅት የመሥራት አስፈላጊነት ላይ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኩባንያችን የቴሌኮም እና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን በማዘመን እና ተደራሽ በማድረግ ያከናወናቸውን ተግባራት እንዲሁም በሁሉም ዘርፍ የአስቻይነት ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
የ4ጂ፣ 5ጂ፣ ፋይበር፣ የዳታ ማዕከል እና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ዜጎችን የዲጂታል ሶሉሽን እና የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አብራርተዋል።
በተፈጠረው የዲጂታል መሠረተ ልማት አቅም ተቋማትን በማዘመን፣ ቅልጥፍናን፣ ምርታማነትንና ጥራትን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለመጨመር መቻሉንም አክለዋል።
በመድረኩ በትራንስፖርት መሠረተ ልማት፣ በኃይል ፍላጎት ዕድገት እና የኢነርጂ መሠረተ ልማት ተደራሽነት ላይ በሚመለከታቸው ከፍተኛ አመራሮች ገለጻ ተደርጓል።
ክብርት ሚኒስትር መድረኩን ሲያጠቃልሉ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የተመዘገበውን የላቀ ውጤት በማድነቅ በተለይም የቴሌብር ፈጣን እድገት እንደ ሀገር የሚያኮራ መሆኑን ገልጸዋል።
#Ethiotelecom #DigitalEthiopia #GSMA #ITU #HOPR #HoF
አባትነት 🥰🙏
መልካም ምክራቸውን እየለገሱ፣ ያላቸውን ሳይሰስቱ ለሰጡን ብርቱ አባቶቻችን በሙሉ
✨ መልካም የአባቶች ቀን!
✍️ ኮሜንት ላይ ለአባቶቻችን ምስጋና እና ፍቅራችንን እንግለጽ!
#HappyFathersDay
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
መልካም ምክራቸውን እየለገሱ፣ ያላቸውን ሳይሰስቱ ለሰጡን ብርቱ አባቶቻችን በሙሉ
✨ መልካም የአባቶች ቀን!
✍️ ኮሜንት ላይ ለአባቶቻችን ምስጋና እና ፍቅራችንን እንግለጽ!
#HappyFathersDay
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
🏆አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ !
አባቶች ቀንን አስመልክቶ ባደረግነው የተሳትፎ ውድድር ምላሽ ከሰጡ ውስጥ ለ100 ዕድለኞች 10 ጊ.ባ ወርሃዊ የኢንተርኔት ጥቅል ሽልማት እናበረክታለን!
አሸናፊዎች በ24 ሰዓት ውስጥ የስልክ ቁጥር ባሸነፋችሁበት ገጽ በውስጥ መልዕክት ይላኩልን። ዘግይተው የሚላኩ ቁጥሮች ተቀባይነት የላቸውም::
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!
የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለመመልከት 👇🏼
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
አባቶች ቀንን አስመልክቶ ባደረግነው የተሳትፎ ውድድር ምላሽ ከሰጡ ውስጥ ለ100 ዕድለኞች 10 ጊ.ባ ወርሃዊ የኢንተርኔት ጥቅል ሽልማት እናበረክታለን!
አሸናፊዎች በ24 ሰዓት ውስጥ የስልክ ቁጥር ባሸነፋችሁበት ገጽ በውስጥ መልዕክት ይላኩልን። ዘግይተው የሚላኩ ቁጥሮች ተቀባይነት የላቸውም::
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!
የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለመመልከት 👇🏼
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
ኩባንያችን ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የተቀናጀ የግብርና እሴት ሰንሰለት ዳታ ሶሉሽን ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አደረገ!
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU