TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ሌላ የመሬት መንቀጥቀጥ ከዓዲግራት ደቡባዊ ምስራቅ 44 ኪ/ሜ ላይ ከደቂቃዎች በፊት ተከስቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ ሲሆን ንዝረቱ በተለያዩ ከተሞችም ተሰምቷል። @tikvahethiopia
“ በርህሌ አካባቢ ሰዎች በቤት ውስጥ እያሉ ቤቶች ፈርሰው ሰዎች ላይ አደጋ ደርሷል፣ ለህክምና ወደ ሆስፒታሎች ሂደዋል ” - ፕሮፌሰር አታላይ አየለ
መቐለ ከተማና አካባቢው ከትላንት ጀምሮ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ፣ ይህም በተለያዩ የክልሉና አጎራባች ቦታዎች እንደተሰማ ተነግሯል፡፡
ለአደጋው መከሰት ምን የተለየ ምክንያት አለ? ስንል የጠየቅናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ተማራማሪ ፕ/ር አታላይ አየለ፣ “በቆላማው የአፋር ክፍልና በደጋማው ክፍል በግልጽ የሚታይ ዝንፈት አለ፣ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ የሚያዘወትረው ቦታ ነው” ብለዋል፡፡
“አሁን በተፈጠበት አካባቢ በተደጋጋሚ ተፈጥሮ ያውቃል፡፡ ትላንት ከእኩለ ቀን ጅምሮ ከ4.2 በሬክተር ስኬል ጀምሮ እስከ 5.6 ከፍተኛው የሆነ መሬት መንቀጥቀጥ ከሰሜን ምሥራቅ መቐሌ ጀምሮ እስከ ምሥራቅ መቐለ ድረስ ተሰምቷል” ሲሉም ገልጸዋል፡፡
“በርህሌ አካባቤ ጉዳት እንዳዳረሰ እየተዘገበ ነው፡፡ ሰዎች በቤት ውስጥ እያሉ ቤቶች ፈርሰው ሰዎች ላይ አደጋ ደርሷል፣ ለህክምና ወደ ሆስፒታሎች ሂደዋል”፣ ያሉት ፕሮፌሰር አታላይ፣ ይህ ክስተት በዚህ ጊዜ ይመጣል ተብሎ “የሚተነበይ" እንዳለሆነም ተናግረዋል፡፡
ጉዳት ያስተናገዱት ቤቶች ደረጃቸውን ያልጠበቁ ሊሆኑ እንደሚችሉ ጠቅሰው፣ “ደረጃውን የጠበቀ ህንጻ ቢሆን ኑሮ እንደዚህ አይፈጥርም ነበር” ሲሉም ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭ አገር መሆኗን፣ በዚህም በሂደት ያለ የስምጥ ሸለቆ ተፈጥሮ እያስተናግደን ስለሆነ ከቀይ ባህርና ከአፋር አካባቢ ጀምሮ በድሬዳዋን፣ ናዝሬት፣ ሀዋሳ፣ አርባምንጭ እያካለለ እንደሚሄድ ገልጸዋል፡፡
አሁን በትግራይ የተፈጠረው የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍተኛው 5.6 ስኬል እንደሆነና የተጋነነ እንዳልሆነ አብራርተው፣ “በዚያው ይቀራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡
“5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፤ እንኳ 5.6 ሦስትና ሁለት” ያሉት ተመራማሪው፣ የት ነው አደጋው የተፈጠረው? የሚለው እንደሚወስነው፣ የሬክተር ስኬሉ ሁለት የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥም ቢከሰት ቤት እንደሚያፈርስ አስረድተዋል፡፡
ምን ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ሲያስረዱ ደግሞ፣ “የግንባታ ደረጃን ማሻሻል” እንደሚገባ ገልጸው፣ በስምጥ ሸለቆ ዙሪያ የሚሰሩ ቤቶች ትንሽም ቢሆኑ ተደርምሰው አደጋ ሊያደርሱ እንደሚችሉ ገልጸዋል፡፡
እንዲሁም በፈንታሌው ጊዜ እንደተማርነው ባለመረበሽ ግንዛቤ መውሰድ እንደሚያስፈልግ መክረዋል፡፡
“መሬት መንቀጥቀጡ ብቻውን ምንም ጉዳት ሊያደርስ አይችልም” ብለው፣ ግን ከህንጻና ከመሰረተ ልማት አጠገብ፣ ከቮልቴጅ አካባቢ ከሆነ አደጋ እንደሚያደርስ አስረድተዋል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
መቐለ ከተማና አካባቢው ከትላንት ጀምሮ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ፣ ይህም በተለያዩ የክልሉና አጎራባች ቦታዎች እንደተሰማ ተነግሯል፡፡
ለአደጋው መከሰት ምን የተለየ ምክንያት አለ? ስንል የጠየቅናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ተማራማሪ ፕ/ር አታላይ አየለ፣ “በቆላማው የአፋር ክፍልና በደጋማው ክፍል በግልጽ የሚታይ ዝንፈት አለ፣ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ የሚያዘወትረው ቦታ ነው” ብለዋል፡፡
“አሁን በተፈጠበት አካባቢ በተደጋጋሚ ተፈጥሮ ያውቃል፡፡ ትላንት ከእኩለ ቀን ጅምሮ ከ4.2 በሬክተር ስኬል ጀምሮ እስከ 5.6 ከፍተኛው የሆነ መሬት መንቀጥቀጥ ከሰሜን ምሥራቅ መቐሌ ጀምሮ እስከ ምሥራቅ መቐለ ድረስ ተሰምቷል” ሲሉም ገልጸዋል፡፡
“በርህሌ አካባቤ ጉዳት እንዳዳረሰ እየተዘገበ ነው፡፡ ሰዎች በቤት ውስጥ እያሉ ቤቶች ፈርሰው ሰዎች ላይ አደጋ ደርሷል፣ ለህክምና ወደ ሆስፒታሎች ሂደዋል”፣ ያሉት ፕሮፌሰር አታላይ፣ ይህ ክስተት በዚህ ጊዜ ይመጣል ተብሎ “የሚተነበይ" እንዳለሆነም ተናግረዋል፡፡
ጉዳት ያስተናገዱት ቤቶች ደረጃቸውን ያልጠበቁ ሊሆኑ እንደሚችሉ ጠቅሰው፣ “ደረጃውን የጠበቀ ህንጻ ቢሆን ኑሮ እንደዚህ አይፈጥርም ነበር” ሲሉም ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭ አገር መሆኗን፣ በዚህም በሂደት ያለ የስምጥ ሸለቆ ተፈጥሮ እያስተናግደን ስለሆነ ከቀይ ባህርና ከአፋር አካባቢ ጀምሮ በድሬዳዋን፣ ናዝሬት፣ ሀዋሳ፣ አርባምንጭ እያካለለ እንደሚሄድ ገልጸዋል፡፡
አሁን በትግራይ የተፈጠረው የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍተኛው 5.6 ስኬል እንደሆነና የተጋነነ እንዳልሆነ አብራርተው፣ “በዚያው ይቀራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡
“5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፤ እንኳ 5.6 ሦስትና ሁለት” ያሉት ተመራማሪው፣ የት ነው አደጋው የተፈጠረው? የሚለው እንደሚወስነው፣ የሬክተር ስኬሉ ሁለት የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥም ቢከሰት ቤት እንደሚያፈርስ አስረድተዋል፡፡
ምን ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ሲያስረዱ ደግሞ፣ “የግንባታ ደረጃን ማሻሻል” እንደሚገባ ገልጸው፣ በስምጥ ሸለቆ ዙሪያ የሚሰሩ ቤቶች ትንሽም ቢሆኑ ተደርምሰው አደጋ ሊያደርሱ እንደሚችሉ ገልጸዋል፡፡
እንዲሁም በፈንታሌው ጊዜ እንደተማርነው ባለመረበሽ ግንዛቤ መውሰድ እንደሚያስፈልግ መክረዋል፡፡
“መሬት መንቀጥቀጡ ብቻውን ምንም ጉዳት ሊያደርስ አይችልም” ብለው፣ ግን ከህንጻና ከመሰረተ ልማት አጠገብ፣ ከቮልቴጅ አካባቢ ከሆነ አደጋ እንደሚያደርስ አስረድተዋል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
❤977😭247🕊52😢46💔35🙏31🥰7😡7🤔6👏3
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Afar
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ህይወት ሲያልፍ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።
የሰሜናዊ ዞን አስተዳደር የመሬት መንቀጥቀጡ በዞኑ ባራሕሌ፣ ኮናባ እና ዳሎል ወረዳዎች መከሰቱን አሳውቋል።
በዚህም የ12 ዓመት ልጅ ህይወቱ ሲያልፍ 6 ሰዎች ተጎድተዋል።
በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች ፈርሰዋል።
በመሬት መንቀጥቀጡ 43 ሺህ 456 የሚሆኑ ሰዎች ቤታቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙንና ያለመጠለያ ቀርተዋል።
ለተጎጂዎች ድጋፍ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ዞኑ ለኤፍ ኤም ሲ ገልጿል። #ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ህይወት ሲያልፍ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።
የሰሜናዊ ዞን አስተዳደር የመሬት መንቀጥቀጡ በዞኑ ባራሕሌ፣ ኮናባ እና ዳሎል ወረዳዎች መከሰቱን አሳውቋል።
በዚህም የ12 ዓመት ልጅ ህይወቱ ሲያልፍ 6 ሰዎች ተጎድተዋል።
በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች ፈርሰዋል።
በመሬት መንቀጥቀጡ 43 ሺህ 456 የሚሆኑ ሰዎች ቤታቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙንና ያለመጠለያ ቀርተዋል።
ለተጎጂዎች ድጋፍ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ዞኑ ለኤፍ ኤም ሲ ገልጿል። #ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
😢505❤336😭125🙏29💔21🕊18🤔9🥰8
TIKVAH-ETHIOPIA
#Afar በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ህይወት ሲያልፍ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። የሰሜናዊ ዞን አስተዳደር የመሬት መንቀጥቀጡ በዞኑ ባራሕሌ፣ ኮናባ እና ዳሎል ወረዳዎች መከሰቱን አሳውቋል። በዚህም የ12 ዓመት ልጅ ህይወቱ ሲያልፍ 6 ሰዎች ተጎድተዋል። በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች ፈርሰዋል።…
#Tigray
ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በትግራክ 6 የመኖሪያ ቤቶች አፈረሰ።
የመሬት ንዝረቱ ዛሬም ተከስቷል።
በትግራይ ክልል ከምስራቃዊ ኣፅቢ ወምበርታ ወረዳ 26 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ በቃል ኣሚን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ቡሐለ መንደር 6 ቤቶች በከፊል እንደፈረሱ ወረዳው አሳውቋል።
እንደ ትናንትናው ከበድ ባይሆንም ዛሬ ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም የመሬት ንዝረቱ በተወሰነ መልኩ መቀጠሉ የገለፀው የወረዳው አስተዳደር በሰው ፣ በእንስሳትና በንብረት ያስከተለው አደጋ እንደሌለ ገልጿል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በትግራክ 6 የመኖሪያ ቤቶች አፈረሰ።
የመሬት ንዝረቱ ዛሬም ተከስቷል።
በትግራይ ክልል ከምስራቃዊ ኣፅቢ ወምበርታ ወረዳ 26 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.6 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ በቃል ኣሚን ቀበሌ ገበሬ ማህበር ቡሐለ መንደር 6 ቤቶች በከፊል እንደፈረሱ ወረዳው አሳውቋል።
እንደ ትናንትናው ከበድ ባይሆንም ዛሬ ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም የመሬት ንዝረቱ በተወሰነ መልኩ መቀጠሉ የገለፀው የወረዳው አስተዳደር በሰው ፣ በእንስሳትና በንብረት ያስከተለው አደጋ እንደሌለ ገልጿል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
😭369❤317🙏53😢28💔22🕊14🤔9🥰8👏1
" አደጋው ከባድ በመሆኑ የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል " - ፖሊስ
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በአርጡማ ፋርሲ ወረዳ በጃራ ቀበሌ በተከሰተ በትራፊክ አደጋ እስካሁን ባለው 11 ሰዎዥ ህይወታቸው አልፏል።
የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እንስፔክተር ኡመር መሀመድ አደጋው የደረሰው በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ' ጃራ ' ድልድይ አከባቢ መሆኑን ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው አደጋው መድረሱን ገልጸዋል።
እስካሁን ባለው መረጃ 8 ወንድ 3 ሴት ባጠቃላይ 11 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 23 ሰዎች ደግሞ ከባድ እና ቀላል ጉዳት እንደረሰባቸው ተናግረዋል።
አደጋው ከባድ በመሆኑ የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ብለዋል።
@tikvahethiopia
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በአርጡማ ፋርሲ ወረዳ በጃራ ቀበሌ በተከሰተ በትራፊክ አደጋ እስካሁን ባለው 11 ሰዎዥ ህይወታቸው አልፏል።
የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እንስፔክተር ኡመር መሀመድ አደጋው የደረሰው በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ' ጃራ ' ድልድይ አከባቢ መሆኑን ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው አደጋው መድረሱን ገልጸዋል።
እስካሁን ባለው መረጃ 8 ወንድ 3 ሴት ባጠቃላይ 11 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 23 ሰዎች ደግሞ ከባድ እና ቀላል ጉዳት እንደረሰባቸው ተናግረዋል።
አደጋው ከባድ በመሆኑ የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ብለዋል።
@tikvahethiopia
😭992❤466💔55😢49🙏35🕊16😱13👏5😡3🥰2
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#እንድታውቁት
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩት የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ/ም ጀምሮ መደበኛ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ።
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች የሚሰጡት የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ዉስብስብነትን ግምት ውስጥ በማስገባት በቂ እረፍት እንደሚያስፈልጋቸው ታምኖበት በየዓመቱ መጨረሻ ለተከታታይ ለሁለት ወራት ማለትም ከነሐሴ 01 እስከ መስከረም 30 በከፊል ዝግ እንደሚሆኑ ይታወቃል።
ፍርድ ቤቶቹ በከፊል ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው የሁለት ወራት ጊዜ በባህሪያቸዉ አስቸኳይ የሆኑና ጊዜ የማይሰጡ እንዲሁም ለዉሳኔ የደረሱ መዛግብትን መርምረው ውሣኔ የመስጠት አገልግሎቶች ቀጥለው ቆይተዋል።
በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩት ፍርድ ቤቶች ከሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓም ጀምሮ መደበኛ አገልግሎታቸውን መስጠት እንደሚጀምሩ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አሳውቋል።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አድራሻም ቀድሞ ከነበረበት አድራሻ በመቀየር ከአብረሆት ቤተ መጸሕፍት 100 ሜትር ዝቅ ብሎ ፍርድ ቤቱ አዲስ እያስገነባ ባለው ህንጻ ውስጥ የሚጀምር መሆኑን ገልጿል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩት የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ/ም ጀምሮ መደበኛ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ።
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች የሚሰጡት የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ዉስብስብነትን ግምት ውስጥ በማስገባት በቂ እረፍት እንደሚያስፈልጋቸው ታምኖበት በየዓመቱ መጨረሻ ለተከታታይ ለሁለት ወራት ማለትም ከነሐሴ 01 እስከ መስከረም 30 በከፊል ዝግ እንደሚሆኑ ይታወቃል።
ፍርድ ቤቶቹ በከፊል ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው የሁለት ወራት ጊዜ በባህሪያቸዉ አስቸኳይ የሆኑና ጊዜ የማይሰጡ እንዲሁም ለዉሳኔ የደረሱ መዛግብትን መርምረው ውሣኔ የመስጠት አገልግሎቶች ቀጥለው ቆይተዋል።
በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩት ፍርድ ቤቶች ከሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓም ጀምሮ መደበኛ አገልግሎታቸውን መስጠት እንደሚጀምሩ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አሳውቋል።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አድራሻም ቀድሞ ከነበረበት አድራሻ በመቀየር ከአብረሆት ቤተ መጸሕፍት 100 ሜትር ዝቅ ብሎ ፍርድ ቤቱ አዲስ እያስገነባ ባለው ህንጻ ውስጥ የሚጀምር መሆኑን ገልጿል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
❤728👏61🕊34🙏31😭24😱12🥰10🤔9😡4
#ሓሸንገ_ሃይቅ
🕯ዩኒቨርሲቲ ሊገባ የመግቢያ ቀኑን እየተጠባበቀ የነበረው ተማሪ ለሽርሽር በወጣበት ሓሸንገ ሃይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
በኦፍላ ሓሸንገ ሃይቅ ምንድነው ያጋጠመው?
ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኮረም ከተማ አሉ ከሚባሉ ብርቱ ተማሪዎች አንዱ ነው።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትኖ 430 ነጥብ በማምጣት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ለመግባት ቅድመ ዝግጅቱ አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ነበር።
ጅማ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት ቀነ ቀጠሮ መቅረቡን የተገነዘቡት ጓደኞቹ የመሸኛ ሽርሽር ዛሬ እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሓሸንገ ሃይቅ አዘጋጁለት።
ሆኖም ዝግጅቱ ተጨናገፈ ፤ ባለራዕዩ ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን ሓሸንገ ሀይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን አስከሬን ከብዙ ፍለጋ በኃላ ዛሬ ከቀኑ 11:30 ተገኝቷል።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በኮረም ከተማ ይፈፀማል።
መረጃውን አዘጋጅቶ የላከው የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
🕯ዩኒቨርሲቲ ሊገባ የመግቢያ ቀኑን እየተጠባበቀ የነበረው ተማሪ ለሽርሽር በወጣበት ሓሸንገ ሃይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
በኦፍላ ሓሸንገ ሃይቅ ምንድነው ያጋጠመው?
ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኮረም ከተማ አሉ ከሚባሉ ብርቱ ተማሪዎች አንዱ ነው።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትኖ 430 ነጥብ በማምጣት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ለመግባት ቅድመ ዝግጅቱ አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ነበር።
ጅማ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት ቀነ ቀጠሮ መቅረቡን የተገነዘቡት ጓደኞቹ የመሸኛ ሽርሽር ዛሬ እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሓሸንገ ሃይቅ አዘጋጁለት።
ሆኖም ዝግጅቱ ተጨናገፈ ፤ ባለራዕዩ ተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን ሓሸንገ ሀይቅ ላይ ህይወቱ አለፈ።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን አስከሬን ከብዙ ፍለጋ በኃላ ዛሬ ከቀኑ 11:30 ተገኝቷል።
የተማሪ ልኡል ገ/ኪዳን የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በኮረም ከተማ ይፈፀማል።
መረጃውን አዘጋጅቶ የላከው የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
😭4.43K❤987💔541😢125🕊108🤔49🙏42😱33🥰22😡3
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
የክልል መንግስታት፣ የከተማ አስተዳደር ተሿሚዎች እና የህዝብ ተመራጮች የደመወዝ ስኬል ይፋ ተደርጓል።
በአስራ ሁለት ምድቦች የተከፈለው የደመወዝ ስኬሉ የክልል ፕሬዝዳንቶችን እና አፈጉባኤዎችን ጨምሮ እስከ የከተማ ቀበሌ አስተዳዳሪዎች ድረስ ያካተተ ነው።
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት ሙኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር) የደሞዝ ስኬሉን ትክክለኛነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopia
በአስራ ሁለት ምድቦች የተከፈለው የደመወዝ ስኬሉ የክልል ፕሬዝዳንቶችን እና አፈጉባኤዎችን ጨምሮ እስከ የከተማ ቀበሌ አስተዳዳሪዎች ድረስ ያካተተ ነው።
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት ሙኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር) የደሞዝ ስኬሉን ትክክለኛነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopia
❤402🤔226😱39😭34😡26😢16🙏16🕊10🥰8💔5
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA🇪🇹 " ግብፅ ለጸጥታው ም/ቤት ደብዳቤ ልካለች፤ የኢትዮጵያ መንግስትም አቋሙን ልቅም አድርጎ ግብፅ ላቀረበችው ክስና ውንጀላ ምላሽ ሰጥቷል " - አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ➡️ " የኢትዮጵያን የባህር በር ፍላጎት ይገባታል አይገባትም? ለምን ፍላጎት ኖራት? የሚለውን እኛና እኛ ብቻ ነን የምንመልሰው! " የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በተጠናቀቀ ማግስት ግብፅ ለጸጥታው ምክር ቤት ላቀረበችው…
#ETHIOPIA🇪🇹
#GERD💪
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ገና ሲጀመር አስንቶ ስትፎክር እና ስትዘት የነበረችው ግብፅ አሁንም ግድቡ ተመርቆ ፉከራዋ አልቆመም።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ ፤ " ብሔራዊ ጥቅማችንን አና የውሃ ደኅንነታችንን ለማስጠበቅ አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም እርምጃዎችን እንወስዳለን " ሲሉ ፎክረዋል።
" ኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በማስተዳደር ላይ እየተከተለችው ባለው ኃላፊነት የጎደለው አካሄድ ላይ ሀገሬ እጇን አጣጥፋ አትመለከታትም " ሲሉ ተደምጠዋል።
" በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ላይ መተማመናችን እንደ ድክመት መቆጠር የለበትም " ማለታቸው ተነግሯል።
ፕሬዚዳንቱ " ባልተመጣጠነ የውሃ ፍሰት የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው " ሲሉ ተናግረዋል። " ኢትዮጵያ አስቀድማ ሳታሳውቀን ሳትተባበር ወጥነት የሌለው ውሃ ትለቃለች " ብለዋል።
ከሳምንታት በፊት ሱዳን ውስጥ ለደረሰ ጎርፍ ግብፅ ኢትዮጵያን ወንጅላ ነበር።
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ግብፅ ላቀረበችው ውንጀላ ምላሽ ሰጥታት ነበር። ይኸው ምላሽም ግብፅ ያቀረበችችው ክስ በሀሰት የተሞላና ተንኮል አዘል ነው " የሚል ነው።
ግብፅ የግድቡ መሰረት ሲቀመጥ ነው ፉከራና ዣቻ ማሰማት የጀመረችው ሀገሪቱ እንዲሁ እንደፎከረች እስካሁን አለች።
በተደጋጋሚ " ነይ ወደ ስምምነት ግቢ " ብትባልም ስምምነት ሳታደርግ ቀርታለች። የፉከራና እና ዛቻ መግለጫዎችን እየሰጠች ግድቡ ተመርቋል ፤ አሁንም ቢሆን ግን ከመፎከር ወደኃላ አላለችም።
ግብፅ ግድቡ እንዳይሰራ ኢትዮጵያ ድጋፍ እንዳታገኝ ዘመቻ ከማድረግ ባለፈ በሀገር ውስጥ ያለውን የፖለቲካ አለመረጋጋት በመጠቀም እንዲሁም ለምዕራባውያን ሰዎች ጉቦ ጭምር በመስጠት ስራው እንዲደናቀፍ ጥረት ማደረጓ የአድባባይ ሚስጥር ነው። ያደረገቻቸው ሙከራዎች ሳይሳኩላት ቀርቶ ግድቡ በምርቃት ተደምድሟል።
#GERD💪
#Ethiopia🇪🇹
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#GERD💪
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ገና ሲጀመር አስንቶ ስትፎክር እና ስትዘት የነበረችው ግብፅ አሁንም ግድቡ ተመርቆ ፉከራዋ አልቆመም።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ ፤ " ብሔራዊ ጥቅማችንን አና የውሃ ደኅንነታችንን ለማስጠበቅ አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም እርምጃዎችን እንወስዳለን " ሲሉ ፎክረዋል።
" ኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በማስተዳደር ላይ እየተከተለችው ባለው ኃላፊነት የጎደለው አካሄድ ላይ ሀገሬ እጇን አጣጥፋ አትመለከታትም " ሲሉ ተደምጠዋል።
" በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ላይ መተማመናችን እንደ ድክመት መቆጠር የለበትም " ማለታቸው ተነግሯል።
ፕሬዚዳንቱ " ባልተመጣጠነ የውሃ ፍሰት የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው " ሲሉ ተናግረዋል። " ኢትዮጵያ አስቀድማ ሳታሳውቀን ሳትተባበር ወጥነት የሌለው ውሃ ትለቃለች " ብለዋል።
ከሳምንታት በፊት ሱዳን ውስጥ ለደረሰ ጎርፍ ግብፅ ኢትዮጵያን ወንጅላ ነበር።
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ግብፅ ላቀረበችው ውንጀላ ምላሽ ሰጥታት ነበር። ይኸው ምላሽም ግብፅ ያቀረበችችው ክስ በሀሰት የተሞላና ተንኮል አዘል ነው " የሚል ነው።
ግብፅ የግድቡ መሰረት ሲቀመጥ ነው ፉከራና ዣቻ ማሰማት የጀመረችው ሀገሪቱ እንዲሁ እንደፎከረች እስካሁን አለች።
በተደጋጋሚ " ነይ ወደ ስምምነት ግቢ " ብትባልም ስምምነት ሳታደርግ ቀርታለች። የፉከራና እና ዛቻ መግለጫዎችን እየሰጠች ግድቡ ተመርቋል ፤ አሁንም ቢሆን ግን ከመፎከር ወደኃላ አላለችም።
ግብፅ ግድቡ እንዳይሰራ ኢትዮጵያ ድጋፍ እንዳታገኝ ዘመቻ ከማድረግ ባለፈ በሀገር ውስጥ ያለውን የፖለቲካ አለመረጋጋት በመጠቀም እንዲሁም ለምዕራባውያን ሰዎች ጉቦ ጭምር በመስጠት ስራው እንዲደናቀፍ ጥረት ማደረጓ የአድባባይ ሚስጥር ነው። ያደረገቻቸው ሙከራዎች ሳይሳኩላት ቀርቶ ግድቡ በምርቃት ተደምድሟል።
#GERD💪
#Ethiopia
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1.91K😡166👏102🕊65🙏49🤔25😭22😱13🥰4
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA🇪🇹 #GERD💪 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ገና ሲጀመር አስንቶ ስትፎክር እና ስትዘት የነበረችው ግብፅ አሁንም ግድቡ ተመርቆ ፉከራዋ አልቆመም። የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ ፤ " ብሔራዊ ጥቅማችንን አና የውሃ ደኅንነታችንን ለማስጠበቅ አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም እርምጃዎችን እንወስዳለን " ሲሉ ፎክረዋል። " ኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በማስተዳደር ላይ እየተከተለችው…
#GERD💪
" ግድቡን እኛ ሳንሆን እነሱ ናቸው የሚጠብቁት " - የቀድሞ የሀገራችን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
" ግድቡን እራሳቸው ነው የሚጠብቁት " ማለት ምን ማለት ነው ?
ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ኢትዮጵያ የሁለተኛውን የታላቁ የህዳሴ ግድብ ሙሌት ባከናወነችበት ወቅት በግብፅ ጉዳይ አንድ የማይረሳ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ግብፆች " ግድቡን እንመታለን " እያሉ የሚዝቱት ፣ የሚያስፈራሩት ነገር እንዳለ ተናግረው የግድቡ ግዝፈት እና ጥራቱ ግን መቼውንም ቢሆን ተመቶ ይፈርሳል ተብሎ የሚታሰብ እንዳልሆነ አስረድተው ነበር።
" እንደው እንመታለን የሚለው ተሳክቶላቸው እንኳ ቢሆን የውሃ ሙሌቱ ልክ እንደ #ኒውኩሌር_ቦምብ ማለት ነው ለራሳቸው የሚሆነው ፤ ጠራርጎ ሜዴትራንያን ባህር ውስጥ ነው የሚጨምራቸው " ሲሉ ነበር የገለጹት።
የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት " ግድቡን እኛ ሳንሆን እነሱ ናቸው የሚጠብቁት " ብለዋል።
ከዚህ አንፃር ኢትዮጵያ ብዙ የሚያስጨንቃት ነገር የለም።
ግብፆቹ ከግድቡ ግንባታ መነሻ ጀምሮ ሲፎክሩና ሲዝቱ ነው የነበሩት አሁንም ግድቡ ተጠናቆ ፉከራዋ አላቆመም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#ETHIOPIA🇪🇹
#GERD💪
@tikvahethiopia
" ግድቡን እኛ ሳንሆን እነሱ ናቸው የሚጠብቁት " - የቀድሞ የሀገራችን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
" ግድቡን እራሳቸው ነው የሚጠብቁት " ማለት ምን ማለት ነው ?
ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ኢትዮጵያ የሁለተኛውን የታላቁ የህዳሴ ግድብ ሙሌት ባከናወነችበት ወቅት በግብፅ ጉዳይ አንድ የማይረሳ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ግብፆች " ግድቡን እንመታለን " እያሉ የሚዝቱት ፣ የሚያስፈራሩት ነገር እንዳለ ተናግረው የግድቡ ግዝፈት እና ጥራቱ ግን መቼውንም ቢሆን ተመቶ ይፈርሳል ተብሎ የሚታሰብ እንዳልሆነ አስረድተው ነበር።
" እንደው እንመታለን የሚለው ተሳክቶላቸው እንኳ ቢሆን የውሃ ሙሌቱ ልክ እንደ #ኒውኩሌር_ቦምብ ማለት ነው ለራሳቸው የሚሆነው ፤ ጠራርጎ ሜዴትራንያን ባህር ውስጥ ነው የሚጨምራቸው " ሲሉ ነበር የገለጹት።
የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት " ግድቡን እኛ ሳንሆን እነሱ ናቸው የሚጠብቁት " ብለዋል።
ከዚህ አንፃር ኢትዮጵያ ብዙ የሚያስጨንቃት ነገር የለም።
ግብፆቹ ከግድቡ ግንባታ መነሻ ጀምሮ ሲፎክሩና ሲዝቱ ነው የነበሩት አሁንም ግድቡ ተጠናቆ ፉከራዋ አላቆመም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#ETHIOPIA
#GERD💪
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1❤2.38K👏275🤔47🕊47🙏43🥰22😡18😢13💔11😭8
