“ ሲቲን ማሸነፍ ኤቨረስት ተራራን ያለ ኦክስጅን እንደ መውጣት ነው “ ኢንዛጊ
የአል ሂላሉ ዋና አሰልጣኝ ሲሞን ኢንዛጊ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ በቀላሉ የማይችል ነገር ቢሆንም ማሳካታቸውን ገልጸዋል።
ከድሉ በኋላ ቃላቸውን የሰጡት ሲሞን ኢንዛጊ “ ማንችስተር ሲቲን መግጠም እና ማሸነፍ ኤቨረስት ተራራን ያለ ኦክስጅን እንደ መውጣት ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።
“ ነገርግን እኛ አድርገነዋል ማንችስተር ሲቲን አሸንፈናል " ሲሉ ሲሞን ኢንዛጊ በድሉ መኩራታቸውን ተናግረዋል።
“ ሙሉ ቡድኑ እንኳን ደስ አላችሁ ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል ይገባናል ተጨዋቾቹ እውነተኛ ወንድ ሆነው ነበር “ ሲሞን ኢንዛጊ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የአል ሂላሉ ዋና አሰልጣኝ ሲሞን ኢንዛጊ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ በቀላሉ የማይችል ነገር ቢሆንም ማሳካታቸውን ገልጸዋል።
ከድሉ በኋላ ቃላቸውን የሰጡት ሲሞን ኢንዛጊ “ ማንችስተር ሲቲን መግጠም እና ማሸነፍ ኤቨረስት ተራራን ያለ ኦክስጅን እንደ መውጣት ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።
“ ነገርግን እኛ አድርገነዋል ማንችስተር ሲቲን አሸንፈናል " ሲሉ ሲሞን ኢንዛጊ በድሉ መኩራታቸውን ተናግረዋል።
“ ሙሉ ቡድኑ እንኳን ደስ አላችሁ ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል ይገባናል ተጨዋቾቹ እውነተኛ ወንድ ሆነው ነበር “ ሲሞን ኢንዛጊ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤434😁98👏48👍22🔥16🙏6👎2
" ለገንዘብ ነው የሄዱት ተብለን ነበር “
ብራዚላዊው የአል ሂላል ተከላካይ ሬናን ሎዲ ሳውዲ አረቢያ ስሄድ ለገንዘብ ነው ተብዬ ነበር ሲል ተናግሯል።
“ ሳውዲ አረቢያ ስንመጣ ለገንዘብ ነው ብለውን ነበር “ የሚለው ሬናን ሎዲ ነገርግን አሁን ገንዘቡንም ወስደን ጨዋታውንም አሸንፈናቸዋል ሲል ተደምጧል።
“ ድሉ የሳውዲ አረቢያን እግርኳስ እድገት እና የአል ሂላልን ጥራት ያሳየ ነው “ ሲል ሬናን ሎዲ ጨምሮ ተናግሯል።
ሬናን ሎዲ ባለፈው አመት የፈረንሳዩን ክለብ ማርሴይ በመልቀቅ አል ሂላልን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው የአል ሂላል ተከላካይ ሬናን ሎዲ ሳውዲ አረቢያ ስሄድ ለገንዘብ ነው ተብዬ ነበር ሲል ተናግሯል።
“ ሳውዲ አረቢያ ስንመጣ ለገንዘብ ነው ብለውን ነበር “ የሚለው ሬናን ሎዲ ነገርግን አሁን ገንዘቡንም ወስደን ጨዋታውንም አሸንፈናቸዋል ሲል ተደምጧል።
“ ድሉ የሳውዲ አረቢያን እግርኳስ እድገት እና የአል ሂላልን ጥራት ያሳየ ነው “ ሲል ሬናን ሎዲ ጨምሮ ተናግሯል።
ሬናን ሎዲ ባለፈው አመት የፈረንሳዩን ክለብ ማርሴይ በመልቀቅ አል ሂላልን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤433😁158👍51👎8👏5
“ ለቡድኑ መፋለም የማይፈልግ መልቀቅ አለበት “ ማርቲኔዝ
የኢንተር ሚላኑ የፊት መስመር ተጨዋች ላውታሮ ማርቲኔዝ ለቡድናቸው መፋለም የማይፈልግ ክለቡን መልቀቅ አለበት በማለት ተናግሯል።
ኢንተር ሚላን ትላንት ምሽት ከፍሉሚኔንስ ተሸንፎ ከውድድሩ ውጪ ከሆነ በኋላ አስተያየቱን የሰጠው ማርቲኔዝ በሽንፈቱ ማዘኑን ገልጿል።
" ለቡድኑ በሁሉም ልምምድ ጊዜያት ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ መሸነፍ አልፈልግም በውጤቱ አዝኛለሁ " ሲል ማርቴኔዝ ተናግሯል።
አክሎም “ ለኢንተር ሚላን መፋለም የማይፈልግ ተጨዋች መልቀቅ አለበት “ በማለት ተናግሯል።
ተጨዋቹ የሰጠው አስተያየት ከቡድኑ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ካልሀኖግሉ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ መሆኑ ተገልጿል።
ቱርካዊው ተጨዋች ካልሀኖግሉ በጉዳት በሚል ከቡድኑ ስብስብ ቢለቅም ወደ ጋላታሳራይ ለመቀላቀል ቱርክ እንደሚገኝ ተነግሯል።
" እንደ ቡድኑ አምበል ልክ ያልሆኑ ነገሮችን አይቻለሁ መልዕክቴ ግልጽ ነው መቆየት ካልፈለክ መልቀቅ አለብህ " ማርቲኔዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢንተር ሚላኑ የፊት መስመር ተጨዋች ላውታሮ ማርቲኔዝ ለቡድናቸው መፋለም የማይፈልግ ክለቡን መልቀቅ አለበት በማለት ተናግሯል።
ኢንተር ሚላን ትላንት ምሽት ከፍሉሚኔንስ ተሸንፎ ከውድድሩ ውጪ ከሆነ በኋላ አስተያየቱን የሰጠው ማርቲኔዝ በሽንፈቱ ማዘኑን ገልጿል።
" ለቡድኑ በሁሉም ልምምድ ጊዜያት ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ መሸነፍ አልፈልግም በውጤቱ አዝኛለሁ " ሲል ማርቴኔዝ ተናግሯል።
አክሎም “ ለኢንተር ሚላን መፋለም የማይፈልግ ተጨዋች መልቀቅ አለበት “ በማለት ተናግሯል።
ተጨዋቹ የሰጠው አስተያየት ከቡድኑ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ካልሀኖግሉ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ መሆኑ ተገልጿል።
ቱርካዊው ተጨዋች ካልሀኖግሉ በጉዳት በሚል ከቡድኑ ስብስብ ቢለቅም ወደ ጋላታሳራይ ለመቀላቀል ቱርክ እንደሚገኝ ተነግሯል።
" እንደ ቡድኑ አምበል ልክ ያልሆኑ ነገሮችን አይቻለሁ መልዕክቴ ግልጽ ነው መቆየት ካልፈለክ መልቀቅ አለብህ " ማርቲኔዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤221😁34👍28👏6😱3
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ተጨዋች ለማስፈረም ንግግር ጀመረ ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የክሪስታል ፓላሱን የፊት መስመር ተጨዋች ኢዜ ለማስፈረም ንግግር መጀመሩ ተገልጿል። መድፈኞቹ የተጫዋቹን ወኪሎች ማነጋገራቸው ሲገለፅ ተጫዋቹን ለማስፈረም ምን እንደሚያስፈልግ ማወቃቸው ተገልጿል። ቶተንሀም በበኩሉ የተጨዋቹ ፈላጊ ክለብ መሆኑን የዝውውር ጉዳዮችን የሚከታተለው ጋዜጠኛ ፋብሪዝዮ ሮማኖ ተናግሯል። ኢዜ ከዚህ…
የአርሰናል የኢዜ ዝውውር ሁኔታ ምን ይመስላል ?
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ለማስፈረም ከሚመለከታቸው ሁለገብ የፊት መስመር ተጨዋቾች መካከል ኤቤሬ ኢዜ ቀዳሚው ነው።
አርሰናሎች ተጫዋቹን ለማስፈረም እስካሁን ከክሪስታል ፓላስ ጋር እንዳልተነጋገሩ ሲገለፅ ይሁን በተጨዋቹ ላይ ትልቅ ፍላጎት አላቸው ተብሏል።
ቶተንሀም አሁን ላይ ኢዜን ለማስፈረም እየሰሩ አለመሆኑ እና የአርሰናልን ያህል ለማስፈረም የፈለገ ክለብ አለመኖሩ ተዘግቧል።
እንግሊዛዊው ተጨዋች ኢቤሬ ኢዜ በኮንትራቱ ውል ማፍረሻ ቢኖረውም አርሰናል ከዛ ባነሰ ሒሳብ ለማስፈረም ማሰባቸው ተገልጿል።
የተጨዋቹ ዝውውር አርሰናል ሁነኛ የፊት መስመር አጥቂ እና የክንፍ ተጨዋች ለማስፈረም ካቀደው እቅድ ጋር እንደማይገናኝ ተነግሯል።
አርሰናል ተጫዋቹን ወደ ኤምሬትስ ለማምጣት የተጨዋቾች ሽያጭ ማስፈለግ አለማስፈለጉ በግልጽ አልታወቀም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ለማስፈረም ከሚመለከታቸው ሁለገብ የፊት መስመር ተጨዋቾች መካከል ኤቤሬ ኢዜ ቀዳሚው ነው።
አርሰናሎች ተጫዋቹን ለማስፈረም እስካሁን ከክሪስታል ፓላስ ጋር እንዳልተነጋገሩ ሲገለፅ ይሁን በተጨዋቹ ላይ ትልቅ ፍላጎት አላቸው ተብሏል።
ቶተንሀም አሁን ላይ ኢዜን ለማስፈረም እየሰሩ አለመሆኑ እና የአርሰናልን ያህል ለማስፈረም የፈለገ ክለብ አለመኖሩ ተዘግቧል።
እንግሊዛዊው ተጨዋች ኢቤሬ ኢዜ በኮንትራቱ ውል ማፍረሻ ቢኖረውም አርሰናል ከዛ ባነሰ ሒሳብ ለማስፈረም ማሰባቸው ተገልጿል።
የተጨዋቹ ዝውውር አርሰናል ሁነኛ የፊት መስመር አጥቂ እና የክንፍ ተጨዋች ለማስፈረም ካቀደው እቅድ ጋር እንደማይገናኝ ተነግሯል።
አርሰናል ተጫዋቹን ወደ ኤምሬትስ ለማምጣት የተጨዋቾች ሽያጭ ማስፈለግ አለማስፈለጉ በግልጽ አልታወቀም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤167😁37👍22👎6🔥5
ቼልሲ ተጨማሪ ተጨዋቾች ሊያስፈርም ይችላል !
በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት ሰማያዊዎቹ ሊያም ዴላፕን ሲያስፈርሙ ለጇ ፔድሮ እና ጊቴንስን ዝውውር ለማጠናቀቅ ተቃርበዋል።
ቼልሲዎች በዝውውር መስኮቱ በሰሩት ስራ ደስተኞች መሆናቸው ሲገለፅ የአዲስ ተጨዋቾች ፊርማ በሚለቁ ተጨዋቾች ላይ የተመሰረተ እንደሚሆን ተገልጿል።
በዝውውር መስኮቱ ክለቡን ይለቃሉ ተብለው የሚጠበቁ ተጨዋቾች በመኖራቸው ምክንያት ለአዲስ ተጨዋች ቦታ እንደሚኖር ተዘግቧል።
ይህንንም ተከትሎ ቼልሲ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ተጨማሪ ተጨዋቾችን የሚያስፈርምበት እድል ሰፊ መሆኑ ተነግሯል።
ሰማያዊዎቹ አሁን ላይ በዝርዝራቸው ይዘው የሚገኙት ተጨዋቾች አሌሀንድሮ ጋርናቾ ፣ መሐመድ ኩዱስ እና ሁጎ ኤኪቲኬ ይገኙበታል።
በተጨማሪም ቼልሲ ተጨማሪ የመሐል ተከላካይ ሊያስፈርሙ እንደሚችሉ ተዘግቧል።
ቼልሲ ስሙ ከአርጀንቲናዊው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቴኔዝ ጋር ቢያያዝም ለተጨዋቹ ፍላጎት እንደሌላቸው ተጠቁሟል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት ሰማያዊዎቹ ሊያም ዴላፕን ሲያስፈርሙ ለጇ ፔድሮ እና ጊቴንስን ዝውውር ለማጠናቀቅ ተቃርበዋል።
ቼልሲዎች በዝውውር መስኮቱ በሰሩት ስራ ደስተኞች መሆናቸው ሲገለፅ የአዲስ ተጨዋቾች ፊርማ በሚለቁ ተጨዋቾች ላይ የተመሰረተ እንደሚሆን ተገልጿል።
በዝውውር መስኮቱ ክለቡን ይለቃሉ ተብለው የሚጠበቁ ተጨዋቾች በመኖራቸው ምክንያት ለአዲስ ተጨዋች ቦታ እንደሚኖር ተዘግቧል።
ይህንንም ተከትሎ ቼልሲ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ተጨማሪ ተጨዋቾችን የሚያስፈርምበት እድል ሰፊ መሆኑ ተነግሯል።
ሰማያዊዎቹ አሁን ላይ በዝርዝራቸው ይዘው የሚገኙት ተጨዋቾች አሌሀንድሮ ጋርናቾ ፣ መሐመድ ኩዱስ እና ሁጎ ኤኪቲኬ ይገኙበታል።
በተጨማሪም ቼልሲ ተጨማሪ የመሐል ተከላካይ ሊያስፈርሙ እንደሚችሉ ተዘግቧል።
ቼልሲ ስሙ ከአርጀንቲናዊው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቴኔዝ ጋር ቢያያዝም ለተጨዋቹ ፍላጎት እንደሌላቸው ተጠቁሟል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤117😁77👍9🤔2
ሊቨርፑል ለኤሊየት ዝውውር ስንት ይፈልጋል ?
በ 21ዓመት በታች የአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ኮከብ ሆኖ ያጠናቀቀው ሀርቬይ ኤሊዮት የበርካታ ክለቦችን ቀልብ መሳቡ ተገልጿል።
ተጨዋቹ እንግሊዝ አሸናፊ በሆነችበት ውድድር አምስት ጎሎችን ሲያስቆጥር የውድድሩ ኮከብ ተጨዋች በመሆን መመረጥም ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ሊቨርፑል ለተጨዋቹ 40 ሚልዮን ፓውንድ እና መልሶ የመግዛት እድል እንደሚፈልጉ ተገልጿል።
በውል ውስጥ የመግዛት አማራጭ የማይካተት ከሆነ ሊቨርፑል ከተጨዋቹ ዝውውር 50 ሚልዮን ፓውንድ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
በውሉ ሶስት አመታት የሚቀረው ሀርቬይ ኤሊዮት በቀጣይ በቋሚነት መጫወት እንደሚፈልግ ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በ 21ዓመት በታች የአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ኮከብ ሆኖ ያጠናቀቀው ሀርቬይ ኤሊዮት የበርካታ ክለቦችን ቀልብ መሳቡ ተገልጿል።
ተጨዋቹ እንግሊዝ አሸናፊ በሆነችበት ውድድር አምስት ጎሎችን ሲያስቆጥር የውድድሩ ኮከብ ተጨዋች በመሆን መመረጥም ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ሊቨርፑል ለተጨዋቹ 40 ሚልዮን ፓውንድ እና መልሶ የመግዛት እድል እንደሚፈልጉ ተገልጿል።
በውል ውስጥ የመግዛት አማራጭ የማይካተት ከሆነ ሊቨርፑል ከተጨዋቹ ዝውውር 50 ሚልዮን ፓውንድ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
በውሉ ሶስት አመታት የሚቀረው ሀርቬይ ኤሊዮት በቀጣይ በቋሚነት መጫወት እንደሚፈልግ ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤152👍32😁14🔥3👏2
የራሽፎርድ የማንችስተር ዩናይትድ ቆይታ ?
ማርከስ ራሽፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ የሚለቅ ከሆነ ከእንግሊዝ ውጪ ወደሆነ ሊግ ማምራት እንደሚፈልግ ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን መሸጥ የሚፈልጉ ሲሆን ራሽፎርድ በበኩሉ በውሰት ወይም በተጨዋች ቅያሬ አካል በመሆን ለመልቀቅ ዝግጁ ነው ተብሏል።
የ 27ዓመቱ ማርከስ ራሽፎርድ ዋንጫ ለመፎካከር የሚያስችለውን ክለብ መቀላቀል እንደሚፈልግ ተነግሯል።
አሁን ላይ ለማርከስ ራሽፎርድ እየቀረበ የሚገኘው ጥያቄ ከግዢ ይልቅ የውሰት ጥያቄ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ተጨማሪ አጥቂ ለማስፈረም ከተጨዋቾች ሽያጭ ገንዘብ ማሰባሰብ እንደሚያስፈልገው ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማርከስ ራሽፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ የሚለቅ ከሆነ ከእንግሊዝ ውጪ ወደሆነ ሊግ ማምራት እንደሚፈልግ ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን መሸጥ የሚፈልጉ ሲሆን ራሽፎርድ በበኩሉ በውሰት ወይም በተጨዋች ቅያሬ አካል በመሆን ለመልቀቅ ዝግጁ ነው ተብሏል።
የ 27ዓመቱ ማርከስ ራሽፎርድ ዋንጫ ለመፎካከር የሚያስችለውን ክለብ መቀላቀል እንደሚፈልግ ተነግሯል።
አሁን ላይ ለማርከስ ራሽፎርድ እየቀረበ የሚገኘው ጥያቄ ከግዢ ይልቅ የውሰት ጥያቄ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ተጨማሪ አጥቂ ለማስፈረም ከተጨዋቾች ሽያጭ ገንዘብ ማሰባሰብ እንደሚያስፈልገው ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤124👏15😁14🔥4👎3👍1
የሮድሪጎ የሪያል ማድሪድ ሁኔታ ?
ብራዚላዊው ተጨዋች ሮድሪጎ የክለቦች አለም ዋንጫ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ላይ ባለመሳተፉ ደስተኛ ስላለመሆኑ በቅርቡ ያሉ ሰዎች ተናግረዋል።
የተጨዋቹ የሪያል ማድሪድ ሁኔታ በቀጣይ የዝውውር መስኮቱ መነጋገሪያ ርዕሰ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ማስታንቱኖን ከሪቨር ፕሌት ማስፈረማቸው የሮድሪጎን ሚና ሊቀንሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
በሌላ በኩል የቡድኑ የኋላ መስመር ተጨዋቹ ዴቪድ አላባ በሪያል ማድሪድ ያለው ውል እስከሚጠናቀቅ በክለቡ መቆየት እንደሚፈልግ ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው ተጨዋች ሮድሪጎ የክለቦች አለም ዋንጫ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ላይ ባለመሳተፉ ደስተኛ ስላለመሆኑ በቅርቡ ያሉ ሰዎች ተናግረዋል።
የተጨዋቹ የሪያል ማድሪድ ሁኔታ በቀጣይ የዝውውር መስኮቱ መነጋገሪያ ርዕሰ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ማስታንቱኖን ከሪቨር ፕሌት ማስፈረማቸው የሮድሪጎን ሚና ሊቀንሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
በሌላ በኩል የቡድኑ የኋላ መስመር ተጨዋቹ ዴቪድ አላባ በሪያል ማድሪድ ያለው ውል እስከሚጠናቀቅ በክለቡ መቆየት እንደሚፈልግ ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤151👍30👏7😁4
TIKVAH-SPORT
“ ለቡድኑ መፋለም የማይፈልግ መልቀቅ አለበት “ ማርቲኔዝ የኢንተር ሚላኑ የፊት መስመር ተጨዋች ላውታሮ ማርቲኔዝ ለቡድናቸው መፋለም የማይፈልግ ክለቡን መልቀቅ አለበት በማለት ተናግሯል። ኢንተር ሚላን ትላንት ምሽት ከፍሉሚኔንስ ተሸንፎ ከውድድሩ ውጪ ከሆነ በኋላ አስተያየቱን የሰጠው ማርቲኔዝ በሽንፈቱ ማዘኑን ገልጿል። " ለቡድኑ በሁሉም ልምምድ ጊዜያት ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ መሸነፍ አልፈልግም…
“ እኔ ኢንተር ሚላንን አልካድኩም " ካልሀኖግሉ
“ ትክክለኛ መሪ ተጠያቂ አያፈላልግም “
የኢንተር ሚላኑ አማካይ ካልሀኖግሉ “ እኔ ኢንተር ሚላንን አልካድኩም እዚህ ደስተኛ አይደለሁም ብዬ አላውቅም " ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
የቡድኑ አምበል ላውታሮ ማርቲኔዝ ከትላንቱ ሽንፈት በኋላ “ ቡድኑ ውስጥ መሆን ያልፈለገ መልቀቅ ይችላል “ ብሎ ነበር።
የክለቡ ፕሬዝዳንት ማሮታ በበኩላቸው “ ማርቴኔዝ ስም ባይጠቀስም የተናገረው ካልሀኖግሉን ነው “ ብለው ነገሩን አባብሰውታል።
ለሁነቱ ምላሽ የሰጠው ካልሀኖግሉ “ መሸነፋችን ያሳምማል ከሽንፈቱ በላይ የጎዱኝ የተነገሩ ቃላቶች ናቸው “ ብሏል።
ከቡድኑ የተገለለው መጫወት ባለመፈለጉ ሳይሆን በጉዳት ምክንያት መሆኑን እና በአሜሪካ ቢያቀናም አዲስ ጉዳት እንደገጠመው ተጨዋቹ ተናግሯል።
አክሎም “ ትክክለኛ መሪ ተጠያቂ አያፈላልግም “ ያለው ተጨዋቹ " የሚያወጣቸው ቃላቶች ብቻ ለውጥ ያመጣሉ " ሲል ገልጿል።
“ ከቡድን አጋሮቼ ወይም ከፕሬዝዳንቱ ቢመጡም ሁሉንም አስተያየቶች እቀበላለሁ ነገርግን መከባበር ከአንድ ወገን ብቻ አይደለም “ ካልሀኖግሉ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ትክክለኛ መሪ ተጠያቂ አያፈላልግም “
የኢንተር ሚላኑ አማካይ ካልሀኖግሉ “ እኔ ኢንተር ሚላንን አልካድኩም እዚህ ደስተኛ አይደለሁም ብዬ አላውቅም " ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
የቡድኑ አምበል ላውታሮ ማርቲኔዝ ከትላንቱ ሽንፈት በኋላ “ ቡድኑ ውስጥ መሆን ያልፈለገ መልቀቅ ይችላል “ ብሎ ነበር።
የክለቡ ፕሬዝዳንት ማሮታ በበኩላቸው “ ማርቴኔዝ ስም ባይጠቀስም የተናገረው ካልሀኖግሉን ነው “ ብለው ነገሩን አባብሰውታል።
ለሁነቱ ምላሽ የሰጠው ካልሀኖግሉ “ መሸነፋችን ያሳምማል ከሽንፈቱ በላይ የጎዱኝ የተነገሩ ቃላቶች ናቸው “ ብሏል።
ከቡድኑ የተገለለው መጫወት ባለመፈለጉ ሳይሆን በጉዳት ምክንያት መሆኑን እና በአሜሪካ ቢያቀናም አዲስ ጉዳት እንደገጠመው ተጨዋቹ ተናግሯል።
አክሎም “ ትክክለኛ መሪ ተጠያቂ አያፈላልግም “ ያለው ተጨዋቹ " የሚያወጣቸው ቃላቶች ብቻ ለውጥ ያመጣሉ " ሲል ገልጿል።
“ ከቡድን አጋሮቼ ወይም ከፕሬዝዳንቱ ቢመጡም ሁሉንም አስተያየቶች እቀበላለሁ ነገርግን መከባበር ከአንድ ወገን ብቻ አይደለም “ ካልሀኖግሉ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👍167❤120👏25😁7👎2🔥2
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች
@tikvahethsport @kidusyoftahe
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁162❤52👎29👏26🙏8🔥5😢5😱3👍2🤔1
TIKVAH-SPORT
አንሱ ፋቲ በውሰት ሞናኮን ሊቀላቀል ነው ! ስፔናዊው የባርሴሎና የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ ለመቀላቀል ተስማምቷል። በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ብቻ ያደረገው አንሱ ፋቲ ነገ በሞናኮ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ተጨዋቹ ወደ ሞናኮ ከማቅናቱ በፊት ለባርሴሎና የተጨማሪ አንድ አመት ውል ያራዝማል ተብሎ…
አንሱ ፋቲ በውሰት ሞናኮን ተቀላቀለ !
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ በይፋ ተገልጿል።
በተጨዋቹ የውሰት ውል ውስጥ ባርሴሎና መጥራት ቢፈልግ 11 ሚልዮን ዩሮ መክፈል የሚያስገድድ አንቀጽ ተካቷል።
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ያደረገው አንሱ ፋቲ በቅድሚያ በባርሴሎና እስከ 2028 ውሉን አራዝሟል።
ሞናኮ በዝውውር መስኮቱ ፖል ፖግባ እና ኤሪክ ዳየርን በነፃ ዝውውር እንዲሁም አንሱ ፋቲን በውሰት በማስፈረም ቡድናቸውን አጠናክረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ በይፋ ተገልጿል።
በተጨዋቹ የውሰት ውል ውስጥ ባርሴሎና መጥራት ቢፈልግ 11 ሚልዮን ዩሮ መክፈል የሚያስገድድ አንቀጽ ተካቷል።
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ያደረገው አንሱ ፋቲ በቅድሚያ በባርሴሎና እስከ 2028 ውሉን አራዝሟል።
ሞናኮ በዝውውር መስኮቱ ፖል ፖግባ እና ኤሪክ ዳየርን በነፃ ዝውውር እንዲሁም አንሱ ፋቲን በውሰት በማስፈረም ቡድናቸውን አጠናክረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤138👍26😁6🔥2
ጆን ዱራን ወደ ፌነርባቼ ለማምራት ተስማማ !
ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል።
ተጨዋቹ ከአል ነስር ወደ ፌነርባቼ በውሰት የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከኮሎምቢያ ወደ ቱርክ ለመብረር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል።
ተጨዋቹ ከአል ነስር ወደ ፌነርባቼ በውሰት የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከኮሎምቢያ ወደ ቱርክ ለመብረር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤103🤔38👍17👎10😁5
ሎሬንዞ ኢንሲኜ ከክለቡ ጋር ተለያየ !
ሎሬንዞ ኢንሲኜ እና ፌዴሪኮ ቤርናዴቺ ከአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከሩ ክለብ ቶሮንቶ ጋር ያላቸው ኮንትራት መቋረጡ ተገልጿል።
ሁለቱም ተጨዋቾች ከክለቡ ጋር ያላቸውን ውል በስምምነት በማቋረጥ አሁን ላይ ከኮንትራት ነፃ መሆናቸው ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ ኢንሲኜ በ 2025 ለቶሮንቶ 13 ጨዋታዎች ሲያደርግ አንድ ጎል ሲያስቆጥር ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ከሊዮኔል ሜሲ በመቀጠል ከፍተኛ ተከፋይ እግርኳስ ተጨዋች ነበር።
በጉዳት እና ቅጣት ያለፉት አራት ጨዋታዎች ያመለጡት ቤርናዴቺ በበኩሉ በ 2025 15 ጨዋታዎች ሲያደርግ አራት ጨዋታዎች አድርጎ ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሎሬንዞ ኢንሲኜ እና ፌዴሪኮ ቤርናዴቺ ከአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከሩ ክለብ ቶሮንቶ ጋር ያላቸው ኮንትራት መቋረጡ ተገልጿል።
ሁለቱም ተጨዋቾች ከክለቡ ጋር ያላቸውን ውል በስምምነት በማቋረጥ አሁን ላይ ከኮንትራት ነፃ መሆናቸው ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ ኢንሲኜ በ 2025 ለቶሮንቶ 13 ጨዋታዎች ሲያደርግ አንድ ጎል ሲያስቆጥር ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ከሊዮኔል ሜሲ በመቀጠል ከፍተኛ ተከፋይ እግርኳስ ተጨዋች ነበር።
በጉዳት እና ቅጣት ያለፉት አራት ጨዋታዎች ያመለጡት ቤርናዴቺ በበኩሉ በ 2025 15 ጨዋታዎች ሲያደርግ አራት ጨዋታዎች አድርጎ ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤50👍23👏7🔥1😁1
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ኬፓን ለማስፈረም ተቃርቧል ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከጫፍ መድረሳቸው ተገልጿል። መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው ለማስፈረም እየሰሩ መሆኑ ተዘግቦ እንደነበር ይታወሳል። አርሰናል አሁን ላይ የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል ለማስፈረም…
አርሰናል በይፋ ግብ ጠባቂ አስፈረመ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
👍184😁90❤48👎16👏5🔥4
TIKVAH-SPORT
አርሰናል በይፋ ግብ ጠባቂ አስፈረመ ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል። መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል። አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል። @tikvahethsport …
“ አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል “ ኬፓ አሪዛባላጋ
አርሰናልን የተቀላቀለው ስፔናዊ ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ በክለቡ ለመስራት መጓጓቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ እዚህ በመሆኔ በጣም ደስተኛ ነኝ " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በቀጣይ በክለቡ ለመስራት ጓጉቻለሁ ቡድኑ ለማሸነፍ ያለውን ምኞት ሰምቻለሁ ብሏል።
አክሎም " አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በጋራ እንደምናሳካው ባለሙሉ ተስፋ ነኝ ሲል ተደምጧል።
ኬፓ አሪዛባላጋ በአርሰናል ቤት የ 13 ቁጥር ማልያ የማለብስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናልን የተቀላቀለው ስፔናዊ ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ በክለቡ ለመስራት መጓጓቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ እዚህ በመሆኔ በጣም ደስተኛ ነኝ " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በቀጣይ በክለቡ ለመስራት ጓጉቻለሁ ቡድኑ ለማሸነፍ ያለውን ምኞት ሰምቻለሁ ብሏል።
አክሎም " አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በጋራ እንደምናሳካው ባለሙሉ ተስፋ ነኝ ሲል ተደምጧል።
ኬፓ አሪዛባላጋ በአርሰናል ቤት የ 13 ቁጥር ማልያ የማለብስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁558🔥194❤121👍26👎10👏3
Forwarded from Wanaw Sportswear | ዋናው የስፖርት አልባሳት®️
#Wanawsportswear ✔️
መጠበቁ አብቅቷል ኢትዮጵያውያኖችን በአንድ መድረክ የሚያሰባስበው #ESFNA2025 በይፋ 📍በ ሲያትል FEDERAL WAY MEMORIAL FIELD ስታዲየም ተጀምሯል!!!
ዋናው ስፖርት እንደ ሁልጊዜውም የወንድማማቾችን መንፈስ ለማድመቅ በዝግጅቱ ታድሟል ይህ ደማቅ ዝግጅት ብቻ አይደለም የሀበሻውያን ወንድማማችነት የሚጠናከርበት ባህል እና ታሪክ የሚቀጥልበት ነው።
ለበለጠ መረጃ
8️⃣ 2️⃣ 8️⃣ 9️⃣
🔗 ማህበራዊ ገጾቻችን🔗
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtub
🔥 🔥 🔥 🔥 በኢትዮጵያ የተመረተ🔥 🔥 🔥 🔥
መጠበቁ አብቅቷል ኢትዮጵያውያኖችን በአንድ መድረክ የሚያሰባስበው #ESFNA2025 በይፋ 📍በ ሲያትል FEDERAL WAY MEMORIAL FIELD ስታዲየም ተጀምሯል!!!
ዋናው ስፖርት እንደ ሁልጊዜውም የወንድማማቾችን መንፈስ ለማድመቅ በዝግጅቱ ታድሟል ይህ ደማቅ ዝግጅት ብቻ አይደለም የሀበሻውያን ወንድማማችነት የሚጠናከርበት ባህል እና ታሪክ የሚቀጥልበት ነው።
⭐️ | ዋናው ስፖርት የሲልቨር ደረጃ ስፖንሰር
ለበለጠ መረጃ
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtub
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤26😢2🔥1🥰1
ኤደርሰን ከደጋፊዎች ተቃውሞ ቀረበበት !
ብራዚላዊው የማንችስተር ሲቲ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤደርሰን ከክለቡ ደጋፊዎች ተቃውሞ እየቀረበበት ይገኛል።
ግብ ጠባቂው ትላንት ምሽት በአል ሂላል ጨዋታ ያሳየውን አቋም ተከትሎ ደጋፊዎቹ መልቀቅ አለበት በማለት ተቃውመዋል።
የክለቡ ደጋፊዎች አሁን ላይ በማህበራዊ ሚዲያዎች “#EdersonOut “ የሚል ዘመቻ ከፍተዋል።
ኤደርሰን በቅርቡ በሚቀጥለው የውድድር ዘመን በማንችስተር ሲቲ ቤት እንደሚቆይ ማረጋገጡ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው የማንችስተር ሲቲ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤደርሰን ከክለቡ ደጋፊዎች ተቃውሞ እየቀረበበት ይገኛል።
ግብ ጠባቂው ትላንት ምሽት በአል ሂላል ጨዋታ ያሳየውን አቋም ተከትሎ ደጋፊዎቹ መልቀቅ አለበት በማለት ተቃውመዋል።
የክለቡ ደጋፊዎች አሁን ላይ በማህበራዊ ሚዲያዎች “#EdersonOut “ የሚል ዘመቻ ከፍተዋል።
ኤደርሰን በቅርቡ በሚቀጥለው የውድድር ዘመን በማንችስተር ሲቲ ቤት እንደሚቆይ ማረጋገጡ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁159❤63👍25👎17🤔1
#ClubWorldCup 🇺🇸
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ከጁቬንቱስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ወሳኝ ተጨዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚመለሱ ተገልጿል።
በጨዋታው በህመም ያለፉት ጨዋታዎች ያመለጡት የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ይጠበቃል።
የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኪሊያን ምባፔ “ ጥሩ ጤንነት ላይ ነው " ያሉ ሲሆን ወደ አሰላለፍ የሚመለስበት እድል ሰፊ ነው ብለዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በውድድሩ ወሳኝ ወቅት ኪሊያን ምባፔ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሁለት የኋላ መስመር ተጨዋቾቻቸው ይመለሳሉ።
ለተጨዋቾች ጠንቅ ከሆነው የ " ACL " ጉዳት የተመለሱት ዳኒ ካርቫል እና ኤደር ሚሊታኦ ከጥሎ ማለፉ በኋላ ቡድኑን ማገልገል ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ከጁቬንቱስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ወሳኝ ተጨዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚመለሱ ተገልጿል።
በጨዋታው በህመም ያለፉት ጨዋታዎች ያመለጡት የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ይጠበቃል።
የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኪሊያን ምባፔ “ ጥሩ ጤንነት ላይ ነው " ያሉ ሲሆን ወደ አሰላለፍ የሚመለስበት እድል ሰፊ ነው ብለዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በውድድሩ ወሳኝ ወቅት ኪሊያን ምባፔ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሁለት የኋላ መስመር ተጨዋቾቻቸው ይመለሳሉ።
ለተጨዋቾች ጠንቅ ከሆነው የ " ACL " ጉዳት የተመለሱት ዳኒ ካርቫል እና ኤደር ሚሊታኦ ከጥሎ ማለፉ በኋላ ቡድኑን ማገልገል ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤145🔥15👍14
በሩብ ፍፃሜው ምን ልንመለከት እንችላለን ?
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን።
የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ።
ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ በተቃራኒው ይፋለማሉ።
በሌላ በኩል ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ሞንቴሬይ የሚያልፍ ከሆነ ሰርጂዮ ራሞስ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ይገጥማል።
ለሪያል ማድሪድ በወሳኝ ቅፅብት ግብ በማስቆጠር የሚታወቀው ራሞስ የቀድሞ ክለቡን ከውድድሩ ለማሰናበት የሚፋለም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን።
የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ።
ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ በተቃራኒው ይፋለማሉ።
በሌላ በኩል ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ሞንቴሬይ የሚያልፍ ከሆነ ሰርጂዮ ራሞስ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ይገጥማል።
ለሪያል ማድሪድ በወሳኝ ቅፅብት ግብ በማስቆጠር የሚታወቀው ራሞስ የቀድሞ ክለቡን ከውድድሩ ለማሰናበት የሚፋለም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🔥161❤108👍31😱9👎5😁5