የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች
@tikvahethsport @kidusyoftahe
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁162❤52👎29👏26🙏8🔥5😢5😱3👍2🤔1
TIKVAH-SPORT
አንሱ ፋቲ በውሰት ሞናኮን ሊቀላቀል ነው ! ስፔናዊው የባርሴሎና የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ ለመቀላቀል ተስማምቷል። በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ብቻ ያደረገው አንሱ ፋቲ ነገ በሞናኮ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ተጨዋቹ ወደ ሞናኮ ከማቅናቱ በፊት ለባርሴሎና የተጨማሪ አንድ አመት ውል ያራዝማል ተብሎ…
አንሱ ፋቲ በውሰት ሞናኮን ተቀላቀለ !
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ በይፋ ተገልጿል።
በተጨዋቹ የውሰት ውል ውስጥ ባርሴሎና መጥራት ቢፈልግ 11 ሚልዮን ዩሮ መክፈል የሚያስገድድ አንቀጽ ተካቷል።
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ያደረገው አንሱ ፋቲ በቅድሚያ በባርሴሎና እስከ 2028 ውሉን አራዝሟል።
ሞናኮ በዝውውር መስኮቱ ፖል ፖግባ እና ኤሪክ ዳየርን በነፃ ዝውውር እንዲሁም አንሱ ፋቲን በውሰት በማስፈረም ቡድናቸውን አጠናክረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንሱ ፋቲ በረጅም ጊዜ ውሰት ውል የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ በይፋ ተገልጿል።
በተጨዋቹ የውሰት ውል ውስጥ ባርሴሎና መጥራት ቢፈልግ 11 ሚልዮን ዩሮ መክፈል የሚያስገድድ አንቀጽ ተካቷል።
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለባርሴሎና 11 ጨዋታዎች ያደረገው አንሱ ፋቲ በቅድሚያ በባርሴሎና እስከ 2028 ውሉን አራዝሟል።
ሞናኮ በዝውውር መስኮቱ ፖል ፖግባ እና ኤሪክ ዳየርን በነፃ ዝውውር እንዲሁም አንሱ ፋቲን በውሰት በማስፈረም ቡድናቸውን አጠናክረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤138👍26😁6🔥2
ጆን ዱራን ወደ ፌነርባቼ ለማምራት ተስማማ !
ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል።
ተጨዋቹ ከአል ነስር ወደ ፌነርባቼ በውሰት የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከኮሎምቢያ ወደ ቱርክ ለመብረር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል።
ተጨዋቹ ከአል ነስር ወደ ፌነርባቼ በውሰት የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከኮሎምቢያ ወደ ቱርክ ለመብረር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤103🤔38👍17👎10😁5
ሎሬንዞ ኢንሲኜ ከክለቡ ጋር ተለያየ !
ሎሬንዞ ኢንሲኜ እና ፌዴሪኮ ቤርናዴቺ ከአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከሩ ክለብ ቶሮንቶ ጋር ያላቸው ኮንትራት መቋረጡ ተገልጿል።
ሁለቱም ተጨዋቾች ከክለቡ ጋር ያላቸውን ውል በስምምነት በማቋረጥ አሁን ላይ ከኮንትራት ነፃ መሆናቸው ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ ኢንሲኜ በ 2025 ለቶሮንቶ 13 ጨዋታዎች ሲያደርግ አንድ ጎል ሲያስቆጥር ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ከሊዮኔል ሜሲ በመቀጠል ከፍተኛ ተከፋይ እግርኳስ ተጨዋች ነበር።
በጉዳት እና ቅጣት ያለፉት አራት ጨዋታዎች ያመለጡት ቤርናዴቺ በበኩሉ በ 2025 15 ጨዋታዎች ሲያደርግ አራት ጨዋታዎች አድርጎ ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሎሬንዞ ኢንሲኜ እና ፌዴሪኮ ቤርናዴቺ ከአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከሩ ክለብ ቶሮንቶ ጋር ያላቸው ኮንትራት መቋረጡ ተገልጿል።
ሁለቱም ተጨዋቾች ከክለቡ ጋር ያላቸውን ውል በስምምነት በማቋረጥ አሁን ላይ ከኮንትራት ነፃ መሆናቸው ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ ኢንሲኜ በ 2025 ለቶሮንቶ 13 ጨዋታዎች ሲያደርግ አንድ ጎል ሲያስቆጥር ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ከሊዮኔል ሜሲ በመቀጠል ከፍተኛ ተከፋይ እግርኳስ ተጨዋች ነበር።
በጉዳት እና ቅጣት ያለፉት አራት ጨዋታዎች ያመለጡት ቤርናዴቺ በበኩሉ በ 2025 15 ጨዋታዎች ሲያደርግ አራት ጨዋታዎች አድርጎ ሶስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤50👍23👏7🔥1😁1
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ኬፓን ለማስፈረም ተቃርቧል ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከጫፍ መድረሳቸው ተገልጿል። መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው ለማስፈረም እየሰሩ መሆኑ ተዘግቦ እንደነበር ይታወሳል። አርሰናል አሁን ላይ የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል ለማስፈረም…
አርሰናል በይፋ ግብ ጠባቂ አስፈረመ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
👍184😁90❤48👎16👏5🔥4
TIKVAH-SPORT
አርሰናል በይፋ ግብ ጠባቂ አስፈረመ ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቼልሲውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል። መድፈኞቹ ኬፓ አሪዛባላጋን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አድርገው በሶስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል። አርሰናል የ 30ዓመቱ ኬፓ አሪዛባላጋ በቼልሲ ያለውን ኮንትራት ማፍረሻ 5 ሚልዮን ፓውንድ በመክፈል አስፈርመዋል። @tikvahethsport …
“ አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል “ ኬፓ አሪዛባላጋ
አርሰናልን የተቀላቀለው ስፔናዊ ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ በክለቡ ለመስራት መጓጓቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ እዚህ በመሆኔ በጣም ደስተኛ ነኝ " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በቀጣይ በክለቡ ለመስራት ጓጉቻለሁ ቡድኑ ለማሸነፍ ያለውን ምኞት ሰምቻለሁ ብሏል።
አክሎም " አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በጋራ እንደምናሳካው ባለሙሉ ተስፋ ነኝ ሲል ተደምጧል።
ኬፓ አሪዛባላጋ በአርሰናል ቤት የ 13 ቁጥር ማልያ የማለብስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናልን የተቀላቀለው ስፔናዊ ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ በክለቡ ለመስራት መጓጓቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ እዚህ በመሆኔ በጣም ደስተኛ ነኝ " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በቀጣይ በክለቡ ለመስራት ጓጉቻለሁ ቡድኑ ለማሸነፍ ያለውን ምኞት ሰምቻለሁ ብሏል።
አክሎም " አርሰናል ዋንጫ ለማሸነፍ ተቃርቧል " ያለው ኬፓ አሪዛባላጋ በጋራ እንደምናሳካው ባለሙሉ ተስፋ ነኝ ሲል ተደምጧል።
ኬፓ አሪዛባላጋ በአርሰናል ቤት የ 13 ቁጥር ማልያ የማለብስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁558🔥194❤121👍26👎10👏3
Forwarded from Wanaw Sportswear | ዋናው የስፖርት አልባሳት®️
#Wanawsportswear ✔️
መጠበቁ አብቅቷል ኢትዮጵያውያኖችን በአንድ መድረክ የሚያሰባስበው #ESFNA2025 በይፋ 📍በ ሲያትል FEDERAL WAY MEMORIAL FIELD ስታዲየም ተጀምሯል!!!
ዋናው ስፖርት እንደ ሁልጊዜውም የወንድማማቾችን መንፈስ ለማድመቅ በዝግጅቱ ታድሟል ይህ ደማቅ ዝግጅት ብቻ አይደለም የሀበሻውያን ወንድማማችነት የሚጠናከርበት ባህል እና ታሪክ የሚቀጥልበት ነው።
ለበለጠ መረጃ
8️⃣ 2️⃣ 8️⃣ 9️⃣
🔗 ማህበራዊ ገጾቻችን🔗
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtub
🔥 🔥 🔥 🔥 በኢትዮጵያ የተመረተ🔥 🔥 🔥 🔥
መጠበቁ አብቅቷል ኢትዮጵያውያኖችን በአንድ መድረክ የሚያሰባስበው #ESFNA2025 በይፋ 📍በ ሲያትል FEDERAL WAY MEMORIAL FIELD ስታዲየም ተጀምሯል!!!
ዋናው ስፖርት እንደ ሁልጊዜውም የወንድማማቾችን መንፈስ ለማድመቅ በዝግጅቱ ታድሟል ይህ ደማቅ ዝግጅት ብቻ አይደለም የሀበሻውያን ወንድማማችነት የሚጠናከርበት ባህል እና ታሪክ የሚቀጥልበት ነው።
⭐️ | ዋናው ስፖርት የሲልቨር ደረጃ ስፖንሰር
ለበለጠ መረጃ
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtub
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤26😢2🔥1🥰1
ኤደርሰን ከደጋፊዎች ተቃውሞ ቀረበበት !
ብራዚላዊው የማንችስተር ሲቲ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤደርሰን ከክለቡ ደጋፊዎች ተቃውሞ እየቀረበበት ይገኛል።
ግብ ጠባቂው ትላንት ምሽት በአል ሂላል ጨዋታ ያሳየውን አቋም ተከትሎ ደጋፊዎቹ መልቀቅ አለበት በማለት ተቃውመዋል።
የክለቡ ደጋፊዎች አሁን ላይ በማህበራዊ ሚዲያዎች “#EdersonOut “ የሚል ዘመቻ ከፍተዋል።
ኤደርሰን በቅርቡ በሚቀጥለው የውድድር ዘመን በማንችስተር ሲቲ ቤት እንደሚቆይ ማረጋገጡ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው የማንችስተር ሲቲ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤደርሰን ከክለቡ ደጋፊዎች ተቃውሞ እየቀረበበት ይገኛል።
ግብ ጠባቂው ትላንት ምሽት በአል ሂላል ጨዋታ ያሳየውን አቋም ተከትሎ ደጋፊዎቹ መልቀቅ አለበት በማለት ተቃውመዋል።
የክለቡ ደጋፊዎች አሁን ላይ በማህበራዊ ሚዲያዎች “#EdersonOut “ የሚል ዘመቻ ከፍተዋል።
ኤደርሰን በቅርቡ በሚቀጥለው የውድድር ዘመን በማንችስተር ሲቲ ቤት እንደሚቆይ ማረጋገጡ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁159❤63👍25👎17🤔1
#ClubWorldCup 🇺🇸
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ከጁቬንቱስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ወሳኝ ተጨዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚመለሱ ተገልጿል።
በጨዋታው በህመም ያለፉት ጨዋታዎች ያመለጡት የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ይጠበቃል።
የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኪሊያን ምባፔ “ ጥሩ ጤንነት ላይ ነው " ያሉ ሲሆን ወደ አሰላለፍ የሚመለስበት እድል ሰፊ ነው ብለዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በውድድሩ ወሳኝ ወቅት ኪሊያን ምባፔ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሁለት የኋላ መስመር ተጨዋቾቻቸው ይመለሳሉ።
ለተጨዋቾች ጠንቅ ከሆነው የ " ACL " ጉዳት የተመለሱት ዳኒ ካርቫል እና ኤደር ሚሊታኦ ከጥሎ ማለፉ በኋላ ቡድኑን ማገልገል ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ከጁቬንቱስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ወሳኝ ተጨዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚመለሱ ተገልጿል።
በጨዋታው በህመም ያለፉት ጨዋታዎች ያመለጡት የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ይጠበቃል።
የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኪሊያን ምባፔ “ ጥሩ ጤንነት ላይ ነው " ያሉ ሲሆን ወደ አሰላለፍ የሚመለስበት እድል ሰፊ ነው ብለዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በውድድሩ ወሳኝ ወቅት ኪሊያን ምባፔ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሁለት የኋላ መስመር ተጨዋቾቻቸው ይመለሳሉ።
ለተጨዋቾች ጠንቅ ከሆነው የ " ACL " ጉዳት የተመለሱት ዳኒ ካርቫል እና ኤደር ሚሊታኦ ከጥሎ ማለፉ በኋላ ቡድኑን ማገልገል ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤145🔥15👍14
በሩብ ፍፃሜው ምን ልንመለከት እንችላለን ?
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን።
የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ።
ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ በተቃራኒው ይፋለማሉ።
በሌላ በኩል ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ሞንቴሬይ የሚያልፍ ከሆነ ሰርጂዮ ራሞስ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ይገጥማል።
ለሪያል ማድሪድ በወሳኝ ቅፅብት ግብ በማስቆጠር የሚታወቀው ራሞስ የቀድሞ ክለቡን ከውድድሩ ለማሰናበት የሚፋለም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን።
የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ።
ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ በተቃራኒው ይፋለማሉ።
በሌላ በኩል ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ሞንቴሬይ የሚያልፍ ከሆነ ሰርጂዮ ራሞስ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ይገጥማል።
ለሪያል ማድሪድ በወሳኝ ቅፅብት ግብ በማስቆጠር የሚታወቀው ራሞስ የቀድሞ ክለቡን ከውድድሩ ለማሰናበት የሚፋለም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🔥161❤108👍31😱9👎5😁5
#ClubWorldCup 🇺🇸
ጁቬንቱስ ማንችስተር ሲቲን ከገጠመው የቡድን ስብስብ የስድስት ተጨዋቾች ቅያሬ አድርገው ወደ ሜዳ ይገባሉ።
አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በተመለከቱት ነገር ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናግረው ነበር።
አሰልጣኙ ከጨዋታው በፊት በሰጡት አስተያየት " ሁሉም ሰው ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ይፈልጋል ማለፍ እንፈልጋለን እምነት አለኝ " ብለዋል።
በሪያል ማድሪድ በኩል ኪሊያን ምባፔ የውድድሩ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጧል።
በሌላ በኩል ሩዲገር በቋሚነት ሲሰለፍ ዳኒ ካርቫል ከዘጠኝ ወራት በኋላ ቡድኑን ለማገልገል ተጠባባቂ ሆኖ ይጀመራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ጁቬንቱስ ማንችስተር ሲቲን ከገጠመው የቡድን ስብስብ የስድስት ተጨዋቾች ቅያሬ አድርገው ወደ ሜዳ ይገባሉ።
አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በተመለከቱት ነገር ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናግረው ነበር።
አሰልጣኙ ከጨዋታው በፊት በሰጡት አስተያየት " ሁሉም ሰው ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ይፈልጋል ማለፍ እንፈልጋለን እምነት አለኝ " ብለዋል።
በሪያል ማድሪድ በኩል ኪሊያን ምባፔ የውድድሩ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጧል።
በሌላ በኩል ሩዲገር በቋሚነት ሲሰለፍ ዳኒ ካርቫል ከዘጠኝ ወራት በኋላ ቡድኑን ለማገልገል ተጠባባቂ ሆኖ ይጀመራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤83👍21👎1
" ሁሉም ጨዋታ እንደ ፍፃሜ ነው " አሎንሶ
የሎስ ብላንኮዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ጁቬንቱስ በማንችስተር ሲቲ ቢሸነፍም ቀላል ግምት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
“ ሁሉም ጨዋታዎች እንደ ፍፃሜ ነው ስሜታቸው " ያሉት ዣቢ አሎንሶ " ጁቬንቱስ ያው ጁቬንቱስ ነው የአውሮፓ ታሪካዊ ክለብ ነው " ብለዋል።
የጁቬንቱሱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በበኩላቸው “ ብዙ መሮጥ አለብን ምንም ስህተት መስራት የለብንም በራሳችን ማመን አለብን “ ብለዋል።
“ ጨዋታው ከባድ ነው ሪያል ማድሪድ በዚህ ውድድር ሁልጊዜም ጠንካራ ነው ማለፍ ስለምንፈልግ የቻልነውን እናደርጋለን “ ኢጎር ቱዶር
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሎስ ብላንኮዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ጁቬንቱስ በማንችስተር ሲቲ ቢሸነፍም ቀላል ግምት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
“ ሁሉም ጨዋታዎች እንደ ፍፃሜ ነው ስሜታቸው " ያሉት ዣቢ አሎንሶ " ጁቬንቱስ ያው ጁቬንቱስ ነው የአውሮፓ ታሪካዊ ክለብ ነው " ብለዋል።
የጁቬንቱሱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በበኩላቸው “ ብዙ መሮጥ አለብን ምንም ስህተት መስራት የለብንም በራሳችን ማመን አለብን “ ብለዋል።
“ ጨዋታው ከባድ ነው ሪያል ማድሪድ በዚህ ውድድር ሁልጊዜም ጠንካራ ነው ማለፍ ስለምንፈልግ የቻልነውን እናደርጋለን “ ኢጎር ቱዶር
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤92👍18😁1
#ClubWorldCup 🇺🇸
ሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱ ከዚህ በፊት በ 21 አጋጣሚዎች እርስበርስ ጨዋታቸውን አድርገዋል።
ሪያል ማድሪድ በእርስበርስ ግንኙነታቸው የበላይነቱን ቢወስድም ተቀራራቢ ውጤት ነው ያስመዘገቡት።
በእርስበርስ ግንኙነታቸው ሪያል ማድሪድ አስር ጊዜ ሲያሸንፍ ጁቬንቱስ ዘጠኙን አሸንፏል በቀሪዎቹ አቻ ተለያይተዋል።
ሁለቱ ክለቦች እርስበርስ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት 2018 በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ነበር።
ከእርስበርስ ግንኙነታቸው ትልቅ የሚባለው ጨዋታ ሪያል ማድሪድ አሸናፊ የነበረበት የ 2016/17 ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ነው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱ ከዚህ በፊት በ 21 አጋጣሚዎች እርስበርስ ጨዋታቸውን አድርገዋል።
ሪያል ማድሪድ በእርስበርስ ግንኙነታቸው የበላይነቱን ቢወስድም ተቀራራቢ ውጤት ነው ያስመዘገቡት።
በእርስበርስ ግንኙነታቸው ሪያል ማድሪድ አስር ጊዜ ሲያሸንፍ ጁቬንቱስ ዘጠኙን አሸንፏል በቀሪዎቹ አቻ ተለያይተዋል።
ሁለቱ ክለቦች እርስበርስ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት 2018 በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ነበር።
ከእርስበርስ ግንኙነታቸው ትልቅ የሚባለው ጨዋታ ሪያል ማድሪድ አሸናፊ የነበረበት የ 2016/17 ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ነው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤77👍13😁1
TIKVAH-SPORT
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች @tikvahethsport @kidusyoftahe
#Update
ሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ውሳኔ " ተገቢና ህግን ያልተከተለ ውሳኔ " ሲል ተቃወመ።
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ውሳኔውን " ተገቢነት የሌለው ውሳኔ ነው። ውሳኔው እጅግ አሳዝኖናል " ብሏል።
" ብርቅዬ የክለባችን ተጫዋቾች በጨዋታ ሜዳ የገጠሙትን ሁሉንም ከጨዋታ ብልጫ ጋር በማሸነፍ የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ ማሸነፉ የአደባባይ ምስጥር ነዉ " ሲል ገልጿል።
" ይሁን እንጂ ' የሊግ ካምፓኒ ያወጣውን የፋይናንስ ደንብ አላከበራችሁም ' በሚል በክለቡና በተጫዋቾች ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል ቢባልም ክለቡ ያነሳዉ ዋንጫ የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ በ48 ክለቦች መካከል የተደረገው መሆኑ ዕሙን ነው " ብሏል።
" የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የታገዱ ተጫዋቾችን አሰልፎ ከሆነ በጥሎ ማለፉ ያሸነፋቸው ክለቦች በሙሉ ፎርፌ አግኝተው ጉዳያቸው እንደገና መታየት አለበት እንደ ማለትም ይሆናል " ብሏል።
" እርስ በርስ የሚጣረሱ ሀሳቦችን በማገናኘት ውጤቱን ለመቀማት መሞከር ተገቢና ህግን የተከተለ ውሳኔ ነው ብለን አናምንም " ሲል ቦርዱ አሳውቋል።
" ፌዴሬሽኑ ዉሳኔውን ከህግጋቱ ጋር በማገናዘብ እንደገና እንዲያጠነዉ ቅሬታችንን እናሰማለን " ብሏል።
" ህዝባችን በፌደሬሽኑ ውሳኔ የተከፋ ቢሆንም የአፊኒ ባህል ያለው ታላቅ ህዝብ ስለሆነ ክስተቶችን በመረጋጋት መርምሮ በተገቢው እንዲያጠነውና ሂደቱን በትዕግሥት እንዲጠባበቅ በአክብሮት እየጠይቃል " ሲል ገልጿል።
" የተነፈግነው ፍትህ እስኪረጋገጥ ድረስ ጉዳዩን እስከ ፊፋ ገላጋይ ፍርድ ቤት ድረስ በይግባኝ ወስደን ለጉዳዩ ተገቢው እልባት እስኪሰጥ ድረስ የክለቡ ቦርድ ቁርጠኛ መሆኑን እናረጋግጣለን " ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ውሳኔ " ተገቢና ህግን ያልተከተለ ውሳኔ " ሲል ተቃወመ።
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ውሳኔውን " ተገቢነት የሌለው ውሳኔ ነው። ውሳኔው እጅግ አሳዝኖናል " ብሏል።
" ብርቅዬ የክለባችን ተጫዋቾች በጨዋታ ሜዳ የገጠሙትን ሁሉንም ከጨዋታ ብልጫ ጋር በማሸነፍ የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ ማሸነፉ የአደባባይ ምስጥር ነዉ " ሲል ገልጿል።
" ይሁን እንጂ ' የሊግ ካምፓኒ ያወጣውን የፋይናንስ ደንብ አላከበራችሁም ' በሚል በክለቡና በተጫዋቾች ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል ቢባልም ክለቡ ያነሳዉ ዋንጫ የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ በ48 ክለቦች መካከል የተደረገው መሆኑ ዕሙን ነው " ብሏል።
" የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የታገዱ ተጫዋቾችን አሰልፎ ከሆነ በጥሎ ማለፉ ያሸነፋቸው ክለቦች በሙሉ ፎርፌ አግኝተው ጉዳያቸው እንደገና መታየት አለበት እንደ ማለትም ይሆናል " ብሏል።
" እርስ በርስ የሚጣረሱ ሀሳቦችን በማገናኘት ውጤቱን ለመቀማት መሞከር ተገቢና ህግን የተከተለ ውሳኔ ነው ብለን አናምንም " ሲል ቦርዱ አሳውቋል።
" ፌዴሬሽኑ ዉሳኔውን ከህግጋቱ ጋር በማገናዘብ እንደገና እንዲያጠነዉ ቅሬታችንን እናሰማለን " ብሏል።
" ህዝባችን በፌደሬሽኑ ውሳኔ የተከፋ ቢሆንም የአፊኒ ባህል ያለው ታላቅ ህዝብ ስለሆነ ክስተቶችን በመረጋጋት መርምሮ በተገቢው እንዲያጠነውና ሂደቱን በትዕግሥት እንዲጠባበቅ በአክብሮት እየጠይቃል " ሲል ገልጿል።
" የተነፈግነው ፍትህ እስኪረጋገጥ ድረስ ጉዳዩን እስከ ፊፋ ገላጋይ ፍርድ ቤት ድረስ በይግባኝ ወስደን ለጉዳዩ ተገቢው እልባት እስኪሰጥ ድረስ የክለቡ ቦርድ ቁርጠኛ መሆኑን እናረጋግጣለን " ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
❤170😁93👍19🤔10👎6
53 '
ሪያል ማድሪድ 1 - 0 ጁቬንቱስ
⚽ ጋርሺያ
- አሌክሳንደር አርኖልድ ለሪያል ማድሪድ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ 1 - 0 ጁቬንቱስ
⚽ ጋርሺያ
- አሌክሳንደር አርኖልድ ለሪያል ማድሪድ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤107👍29👎8😁3