መስቀል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል የዐረቢኛው ቃል“ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግኡዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
21፥8 እናንተ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት “ጣዖታትን” أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር “ጣዖታትን” أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ።
ወደ ባይብል ስንመጣ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻቻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሮስካኒኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለህያዋን ማንነት ማክበርን ያመለክታል፤ ግን ለግኡዛን ነገሮች አምልኮም ይሁን ስግደት ተከልክሏል፤ በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው። የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፤ እንደውም ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ታዲያ ነጥብህ ምንድን ነው? ከመስቀል ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ? ትሉ ይሆናል፤ መስቀል እኮ በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ? እኔስ ኢሳይያስ የተናገረው ትንቢት ትዝ አለኝ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም።
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:
https://fb.me/tiriyachen
https://www.tg-me.com/tiriyachen
https://tiriyachen.org
https://bit.ly/3eVixKv
https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል የዐረቢኛው ቃል“ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግኡዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
21፥8 እናንተ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት “ጣዖታትን” أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር “ጣዖታትን” أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ።
ወደ ባይብል ስንመጣ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻቻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሮስካኒኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለህያዋን ማንነት ማክበርን ያመለክታል፤ ግን ለግኡዛን ነገሮች አምልኮም ይሁን ስግደት ተከልክሏል፤ በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው። የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፤ እንደውም ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ታዲያ ነጥብህ ምንድን ነው? ከመስቀል ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ? ትሉ ይሆናል፤ መስቀል እኮ በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ? እኔስ ኢሳይያስ የተናገረው ትንቢት ትዝ አለኝ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም።
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:
https://fb.me/tiriyachen
https://www.tg-me.com/tiriyachen
https://tiriyachen.org
https://bit.ly/3eVixKv
https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
ድብርትና መድኃኒቱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ቁርኣን 16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
ቁርኣን 17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ ......
▫️ገብተው ሙሉን ያንብቡ👇🏻👇🏻
https://tiriyachen.org/ድብርትና-መድኃኒቱ/
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ቁርኣን 16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
ቁርኣን 17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ ......
▫️ገብተው ሙሉን ያንብቡ👇🏻👇🏻
https://tiriyachen.org/ድብርትና-መድኃኒቱ/
ጥያቄ ለህዝበ ክርስቲያኑ
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ #ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍️ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
https://fb.me/tiriyachen
https://www.tg-me.com/tiriyachen
https://tiriyachen.org
https://bit.ly/3eVixKv
https://www.tiktok.com/@tiriyachen
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ #ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍️ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
የነቢያት ሃይማኖት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
ነጥብ ሦስት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
ነጥብ ሦስት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ ኢስላም ይሰኛል፤ ወደ ነቢያት የሚያወርደው ወሕይ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ ይህ እሳቤ በባይብል የፈጣሪ መለኮታዊ ቃል ቅሪት እንዲህ ተቀምጧል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
https://fb.me/tiriyachen
https://www.tg-me.com/tiriyachen
https://tiriyachen.org
https://bit.ly/3eVixKv
https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
ወሰላሙ አለይኩም
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ኢየሱስ ጌታ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች ኢየሱስ ጌታ ነው ብለው ሲሰብኩ ይታያል፤ ሙስሊሙ በተቃራኒው ኢየሱስ የዓለማት ጌታ አይደለም ብሎ ክፉኛ ይሟገታል፤ በእርግጥም አላህ የዓለማቱ ጌታ ነው፦
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ አምልኩት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንዳመልከው ታዝዣለሁ በላቸው።
አምላካችን አላህ ጌታችን ነው፤ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
10፥3 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲኾን በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
አምላካችን አላህ የሁሉ ጌታ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ይህ እውነታ በመለኮታዊ ቅሪት ባይብል ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው* اسْمَعْ يَا إِسْرَائِيلُ. الرَّبُّ إِلَهُنَا رَبٌّ وَاحِدٌ. ።
ልብ አድርጉ ዐረብ ክርስቲያኖች ባስቀመጡበት እዚህ ጥቅስ ላይ “ጌታ” ተብሎ የተቀጠው ቃል “ረብ” رَبّ ነው፤ ነገር ግን ሃዋርያት ኢየሱስን “ጌታ” ያሉትና ያረጋገጠላቸው ቃል ግን “ረብ” አይደለም፦
ዮሐንስ 13:13 እናንተ *መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ*፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ أَنْتُمْ تَدْعُونَنِي مُعَلِّماً وَسَيِّداً وَحَسَناً تَقُولُونَ لأَنِّي أَنَا كَذَلِكَ ።
ልብ አድርጉ “ጌታ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰይድ” سَيِّد ነው፤ “ሰይድ” ማለት በአማርኛችን “ጌታ” ይባል እንጂ ይህ ቃል ማእረግና ሹመትን ለማመልከት ለየህያህ ሆነ ለሰዎች ቁርአን ተጠቅሞበታል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ *ጌታም* ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠራው فَنَادَتْهُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُوَ قَآئِمٌۭ يُصَلِّى فِى ٱلْمِحْرَابِ أَنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًۢا بِكَلِمَةٍۢ مِّنَ ٱللَّهِ وَسَيِّدًۭا وَحَصُورًۭا وَنَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
33፥67 ይላሉም *ጌታችን* ሆይ! እኛ *ጌቶቻችንን* እና ታላላቆቻችንን ታዘዝን፡፡ መንገዱንም አሳሳቱን وَقَالُوا۟ رَبَّنَآ إِنَّآ أَطَعْنَا سَادَتَنَا وَكُبَرَآءَنَا فَأَضَلُّونَا ٱلسَّبِيلَا۠ ፡፡
ልብ አድርጉ ሰዎቹ የትንሳኤ ቀን ሰዎችን “ሳደተና” سَادَتَنَا ሲሉ አላህን ግን “ረበና” رَبَّنَا ብለው ተጠቅመዋል፤ ስለዚህ ኢየሱስ የዓለማት ጌታ ነኝ አላለም፤ ባይሆን አንድ ጌታ ብሎ ያለው የላከውን ነው፤ ይህንን ለቅምሻ ያክል ካየን ወደ ባይብሉ መሰረት እንሂድ፦
ነጥብ አንድ
“አዶኒ”
“አዶኒ” אֲדֹנִ֖י የሚለው ቃል “አዶን” אָדוֹן ለሚለው ቃል አገናዛቢ ሲሆን “ጌታዬ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን ክብርና ማእረግ አሊያም ስልጣንና ሹመትን ያሳያል፤ በዚህ ቃል ጌታ የተባሉት ፍጡራን ለናሙና ያክል፦
@አብርሐም፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል።
@ዔሳው፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ለጌታዬ אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ ብላችሁ ንገሩት። በላባ ዘንድ በስደት ተቀመጥሁ፤ እስከ አሁን ድረስ ቆየሁ፤
@ሙሴ፦
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
@ሚካኤል፦
ኢያሱ 5:14 እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ אדֹנִ֗י ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
@ሳኦል፦
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።
@ናቡከነደጾር፦
ዳንኤል 4:24፤ በጌታዬ אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
@መሢሑ፦
መዝሙር 110:1 ያህዌህ ጌታዬን אדֹנִ֗י ። ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው።
በተለይ ዳዊት መሢሁን “አዶኒ” אדֹנִ֗י ያለበት ሣራ አብርሐም ፣ ኢያሱ ሙሴን፣ ኢያሱ ሚካኤልን፣ ዳንኤል ናቡከነደጾርን “ጌታዬ” ባሉበት ሂሳብ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህንን የገባቸው የአዲስ ኪዳን ተርጓሚዎች ጴጥሮስ ከመዝሙር 110:1 ላይ የጠቀሰውን እንግን አስቀምጠውታል፦
ሐዋርያት ስራ 2:34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው። *””The LORD said unto my Lord”” *
New Living Translation, King James Bible, Webster’s Bible Translation.
ምሁራን አንዱ አምላክ አብ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በካፒታል ፊደል *The LORD* ብለው ሲያስቀምጡ ነገር ግን ኢየሱስ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በስሞል ፊደል *Lord * አስቀምጠዋል፣ ትልቁ ጌታ *The LORD* አብ ትንሹን ጌታ *Lord * ኢየሱስን በቀኜ ተቀመጥ አለው፤ የሚገርም ነው የኢየሱስ ጌትነት ማእረግ በሚለው ቀመር ካላየነው በስተቀር ሁለት ጌቶች ሊሆኑ ነው፤ ይህ ደግሞ አምላክ አንድ ጌታ ነው ከሚል አስተምህሮት ጋር ሊላተም ነው፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
ሐዋርያት ስራ 2:36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች ኢየሱስ ጌታ ነው ብለው ሲሰብኩ ይታያል፤ ሙስሊሙ በተቃራኒው ኢየሱስ የዓለማት ጌታ አይደለም ብሎ ክፉኛ ይሟገታል፤ በእርግጥም አላህ የዓለማቱ ጌታ ነው፦
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ አምልኩት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንዳመልከው ታዝዣለሁ በላቸው።
አምላካችን አላህ ጌታችን ነው፤ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
10፥3 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲኾን በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
አምላካችን አላህ የሁሉ ጌታ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ይህ እውነታ በመለኮታዊ ቅሪት ባይብል ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው* اسْمَعْ يَا إِسْرَائِيلُ. الرَّبُّ إِلَهُنَا رَبٌّ وَاحِدٌ. ።
ልብ አድርጉ ዐረብ ክርስቲያኖች ባስቀመጡበት እዚህ ጥቅስ ላይ “ጌታ” ተብሎ የተቀጠው ቃል “ረብ” رَبّ ነው፤ ነገር ግን ሃዋርያት ኢየሱስን “ጌታ” ያሉትና ያረጋገጠላቸው ቃል ግን “ረብ” አይደለም፦
ዮሐንስ 13:13 እናንተ *መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ*፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ أَنْتُمْ تَدْعُونَنِي مُعَلِّماً وَسَيِّداً وَحَسَناً تَقُولُونَ لأَنِّي أَنَا كَذَلِكَ ።
ልብ አድርጉ “ጌታ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰይድ” سَيِّد ነው፤ “ሰይድ” ማለት በአማርኛችን “ጌታ” ይባል እንጂ ይህ ቃል ማእረግና ሹመትን ለማመልከት ለየህያህ ሆነ ለሰዎች ቁርአን ተጠቅሞበታል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ *ጌታም* ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠራው فَنَادَتْهُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُوَ قَآئِمٌۭ يُصَلِّى فِى ٱلْمِحْرَابِ أَنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًۢا بِكَلِمَةٍۢ مِّنَ ٱللَّهِ وَسَيِّدًۭا وَحَصُورًۭا وَنَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
33፥67 ይላሉም *ጌታችን* ሆይ! እኛ *ጌቶቻችንን* እና ታላላቆቻችንን ታዘዝን፡፡ መንገዱንም አሳሳቱን وَقَالُوا۟ رَبَّنَآ إِنَّآ أَطَعْنَا سَادَتَنَا وَكُبَرَآءَنَا فَأَضَلُّونَا ٱلسَّبِيلَا۠ ፡፡
ልብ አድርጉ ሰዎቹ የትንሳኤ ቀን ሰዎችን “ሳደተና” سَادَتَنَا ሲሉ አላህን ግን “ረበና” رَبَّنَا ብለው ተጠቅመዋል፤ ስለዚህ ኢየሱስ የዓለማት ጌታ ነኝ አላለም፤ ባይሆን አንድ ጌታ ብሎ ያለው የላከውን ነው፤ ይህንን ለቅምሻ ያክል ካየን ወደ ባይብሉ መሰረት እንሂድ፦
ነጥብ አንድ
“አዶኒ”
“አዶኒ” אֲדֹנִ֖י የሚለው ቃል “አዶን” אָדוֹן ለሚለው ቃል አገናዛቢ ሲሆን “ጌታዬ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን ክብርና ማእረግ አሊያም ስልጣንና ሹመትን ያሳያል፤ በዚህ ቃል ጌታ የተባሉት ፍጡራን ለናሙና ያክል፦
@አብርሐም፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል።
@ዔሳው፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ለጌታዬ אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ ብላችሁ ንገሩት። በላባ ዘንድ በስደት ተቀመጥሁ፤ እስከ አሁን ድረስ ቆየሁ፤
@ሙሴ፦
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
@ሚካኤል፦
ኢያሱ 5:14 እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ אדֹנִ֗י ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
@ሳኦል፦
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።
@ናቡከነደጾር፦
ዳንኤል 4:24፤ በጌታዬ אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
@መሢሑ፦
መዝሙር 110:1 ያህዌህ ጌታዬን אדֹנִ֗י ። ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው።
በተለይ ዳዊት መሢሁን “አዶኒ” אדֹנִ֗י ያለበት ሣራ አብርሐም ፣ ኢያሱ ሙሴን፣ ኢያሱ ሚካኤልን፣ ዳንኤል ናቡከነደጾርን “ጌታዬ” ባሉበት ሂሳብ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህንን የገባቸው የአዲስ ኪዳን ተርጓሚዎች ጴጥሮስ ከመዝሙር 110:1 ላይ የጠቀሰውን እንግን አስቀምጠውታል፦
ሐዋርያት ስራ 2:34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው። *””The LORD said unto my Lord”” *
New Living Translation, King James Bible, Webster’s Bible Translation.
ምሁራን አንዱ አምላክ አብ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በካፒታል ፊደል *The LORD* ብለው ሲያስቀምጡ ነገር ግን ኢየሱስ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በስሞል ፊደል *Lord * አስቀምጠዋል፣ ትልቁ ጌታ *The LORD* አብ ትንሹን ጌታ *Lord * ኢየሱስን በቀኜ ተቀመጥ አለው፤ የሚገርም ነው የኢየሱስ ጌትነት ማእረግ በሚለው ቀመር ካላየነው በስተቀር ሁለት ጌቶች ሊሆኑ ነው፤ ይህ ደግሞ አምላክ አንድ ጌታ ነው ከሚል አስተምህሮት ጋር ሊላተም ነው፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
ሐዋርያት ስራ 2:36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 እ*ግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ለምን ይሆን ግን ተርጓሚዎች ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * ብለው ያስቀመጡት? የሚቀጥለው ነጥብ ይህንን ሙግት ያብራራል፦
ነጥብ ሁለት
“አዶናይ”
“አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ደግሞ “የአዶኒ” ብዙ ቁጥር ሲሆን ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ አዶናይ የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16:2 ያህዌህን አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 35:23 አምላኬ “ጌታዬም” אֲדֹנָ֥י ፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ።
መዝሙር 110:5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ስለዚህ ዳዊት አንዱን አምላክ “አዶናይ” ሲል መሲሁን ግን “አዶኒ” ብሎታል፤ ተርጓሚዎች ይህንን ስለተረዱ ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * አስቀምጠውታል፤ አንድ ሰው ተነስቶ፦ “የእኔ ጌታ አምላክ አለው” ቢል ጌታው ማእረግ እንጂ እውን ለጌታ የፈጠረው አምላክ አለውን? አስተግፊሩላህ! ጳውሎስ ጌታችን አምላክ አለው ይለናል፤ “””የጌታችን አምላክ”””፦
Ephesians 1:17 That *the God of our Lord* Jesus Christ,
“”ጌታችን” የተባለው ኢየሱስ ሲሆን ጌትነቱ አምላክ አለው፤ ለእነ ጳውሎስ ጌታቸው አምላክ አለው፤ የጌታቸው አምላክ አብ ነው። ስለዚህ “”ጌታችን”” መባል ማዕረግን ብቻ ያሳያል። ሰዎች “”ጌታችን”” ተብለዋል፦
@ዮሴፍ
ዘፍጥረት 44፥9 ከባሪያዎችህ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ይሙት፤ እኛም ደግሞ “ለጌታችን ባሪያዎች እንሁን”።
@ሙሴ
ዘኁልቅ 36፥2 አሉም፦ ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን “”ጌታችንን”” አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ።
@ዳዊት፦
1ኛ ነገሥት 1፥43 ዮናታንም ለአዶንያስ እንዲህ ብሎ መለሰ፦ በእውነት “”ጌታችን”” ንጉሥ ዳዊት ሰሎሞንን አነገሠው።
መደምደሚያ
ኢየሱስ የዓለማቱ ጌታ አይደለም። ኢየሱስ ከአላህ ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሰው እና የአላህ ባሪያ ነው፦
ዮሐንስ 8:40 ነገር ግን አሁን *ከአላህ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም و لكنكم الان تطلبون ان تقتلوني و انا انسان قد كلمكم بالحق الذي سمعه من الله هذا لم يعمله ابراهيم ።
የሐዋርያት ሥራ 3:26 ለእናንተ አስቀድሞ *አላህ ባሪያውን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው* إِلَيْكُمْ أَوَّلاً إِذْ أَقَامَ اللهُ فَتَاهُ يَسُوعَ أَرْسَلَهُ يُبَارِكُكُمْ بِرَدِّ كُلِّ وَاحِدٍ مِنْكُمْ عَنْ شُرُورِهِ». ።
የዐረቢኛው ባይብል ከላይ ኢየሱስን የላከው አላህ እንደሆነ ያስቀምጠዋል፦
John 8 :: Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php…
አምላካችን አላህ ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
https://fb.me/tiriyachen
https://www.tg-me.com/tiriyachen
https://tiriyachen.org
https://bit.ly/3eVixKv
https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 እ*ግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ለምን ይሆን ግን ተርጓሚዎች ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * ብለው ያስቀመጡት? የሚቀጥለው ነጥብ ይህንን ሙግት ያብራራል፦
ነጥብ ሁለት
“አዶናይ”
“አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ደግሞ “የአዶኒ” ብዙ ቁጥር ሲሆን ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ አዶናይ የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16:2 ያህዌህን አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 35:23 አምላኬ “ጌታዬም” אֲדֹנָ֥י ፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ።
መዝሙር 110:5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ስለዚህ ዳዊት አንዱን አምላክ “አዶናይ” ሲል መሲሁን ግን “አዶኒ” ብሎታል፤ ተርጓሚዎች ይህንን ስለተረዱ ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * አስቀምጠውታል፤ አንድ ሰው ተነስቶ፦ “የእኔ ጌታ አምላክ አለው” ቢል ጌታው ማእረግ እንጂ እውን ለጌታ የፈጠረው አምላክ አለውን? አስተግፊሩላህ! ጳውሎስ ጌታችን አምላክ አለው ይለናል፤ “””የጌታችን አምላክ”””፦
Ephesians 1:17 That *the God of our Lord* Jesus Christ,
“”ጌታችን” የተባለው ኢየሱስ ሲሆን ጌትነቱ አምላክ አለው፤ ለእነ ጳውሎስ ጌታቸው አምላክ አለው፤ የጌታቸው አምላክ አብ ነው። ስለዚህ “”ጌታችን”” መባል ማዕረግን ብቻ ያሳያል። ሰዎች “”ጌታችን”” ተብለዋል፦
@ዮሴፍ
ዘፍጥረት 44፥9 ከባሪያዎችህ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ይሙት፤ እኛም ደግሞ “ለጌታችን ባሪያዎች እንሁን”።
@ሙሴ
ዘኁልቅ 36፥2 አሉም፦ ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን “”ጌታችንን”” አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ።
@ዳዊት፦
1ኛ ነገሥት 1፥43 ዮናታንም ለአዶንያስ እንዲህ ብሎ መለሰ፦ በእውነት “”ጌታችን”” ንጉሥ ዳዊት ሰሎሞንን አነገሠው።
መደምደሚያ
ኢየሱስ የዓለማቱ ጌታ አይደለም። ኢየሱስ ከአላህ ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሰው እና የአላህ ባሪያ ነው፦
ዮሐንስ 8:40 ነገር ግን አሁን *ከአላህ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም و لكنكم الان تطلبون ان تقتلوني و انا انسان قد كلمكم بالحق الذي سمعه من الله هذا لم يعمله ابراهيم ።
የሐዋርያት ሥራ 3:26 ለእናንተ አስቀድሞ *አላህ ባሪያውን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው* إِلَيْكُمْ أَوَّلاً إِذْ أَقَامَ اللهُ فَتَاهُ يَسُوعَ أَرْسَلَهُ يُبَارِكُكُمْ بِرَدِّ كُلِّ وَاحِدٍ مِنْكُمْ عَنْ شُرُورِهِ». ።
የዐረቢኛው ባይብል ከላይ ኢየሱስን የላከው አላህ እንደሆነ ያስቀምጠዋል፦
John 8 :: Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php…
አምላካችን አላህ ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
ወሰላሙ አለይኩም
www.copticchurch.net
الإنجيل العربي | Arabic Bible (SVD)
- CopticChurch.net
- CopticChurch.net
Read the Arabic Bible in Smith Van Dyke (SVD) and in English New King James (NKJV) versions and in Bohairic and Sahidic Coptic.
اقرأ الكتاب المقدس باللغة العربية في ترجمة سميث فان دايك (SVD) و New King James (NKJV) وبالقبطى البحيرى والصعيدى.
اقرأ الكتاب المقدس باللغة العربية في ترجمة سميث فان دايك (SVD) و New King James (NKJV) وبالقبطى البحيرى والصعيدى.
ዕሩቅ ብእሲ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥47 ፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አሏህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
በግዕዝ "ዕሩቅ" ማለት "ብቻ" ማለት ነው፥ "ብእሲ" ማለት "ተባዕት ሰው" "ወንድ" "ጎልማሳ" ማለት ሲሆን "ብእሲት" ማለት ደግሞ "አንስታይ ሰው" "ሴት" "ጎልማሲት" ማለት ነው። በጥቅሉ "ዕሩቅ ብእሲ" ማለት "ሰው ብቻ" ማለት ሲሆን በዐበይት ክርስትና ኢየሱስ የመለኮት ማንነት እና ምንነት ከመዋሐዱ በፊት የነበረው የሰው ማንነት እና ምንነት "ዕሩቅ ብእሲ" ይባላል፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም ትፀንሻለሽ "ወንድ ልጅም" ትወልጃለሽ፥ ስሙንም "ኢየሱስ" ትዪዋለሽ።
"ወንድ" የሥጋ መደብ እና የአንስታይ አንቀጽ ሲሆን የሚገረዝ ወንድ ነው፥ "ትፀንሻለሽ" የሚለው በራሱ ፅንስ ፍጡር መሆኑን አመላካች ነው። ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ኢየሱስ "ፍጡር" እንደሚባል ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 19
“ከሴት በሥጋ ስለተወለደ "ፍጡር" እንላለን”።
ዐማርኛ ላይ "ሰው" ብለው ቢያስቀምጥም ግዕዙ “ንብሎ "ፍጡረ" እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲት” በማለት አስቀምጦታል፥ "ፍጡረ" ማለት "ፍጡር" ማለት ነው። በአንድ ወቅት "ኢየሱስ ፍጡር ነው" ብዬ ይህንን ጥቅስ ስጠቅስ "ፍጡር አይልም፥ ወሒድ ዋሽቷል" በማለት የኦርቶዶክስ መምህራን ሲወርፉኝ ከርመው በኃላ ላይ ሃማኖተ አበውን በግዕዝ ሲመረምሩ ብዙ ቦታ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑን ሲረዱ "ፍጡር ነው" የሚሉ የኦርቶዶክስ መምህራን "ፍጡር አይባልም" ከሚሉ የኦርቶዶክስ መምህራን እስከ ዛሬ እየተወዛገቡ ነው። አል ሐምዱ ሊላህ የሙሥሊም ዐቃቢያን የኦርቶዶክስ መምህራንን ዓይናቸውን ገለጡላቸው፥ ይህ ውዝግብ ለብዙዎች መሥለም ምክንያት እየሆነ ነው። ኤጲፋኒዮስ ዘቆጵሮስ ኢየሱስ የተፈጠረ ሰው መሆኑን ፍንትው አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 56 ቁጥር 20
"ተፈጠረ" መባሉ ሰው በመሆኑ ምሥጢር ይፈጸማል"።
ኤጲፋኒዮስ ዘቆጵሮስ በተጨማሪም ኢየሱስ የተፈጠረ ሰው እንደሆነ ቁልጭ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 56 ቁጥር 21
"ሰው ስለሆነ "ፍጡር" ቢባል ወዲህ በር ተባለ"።
ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ በተመሳሳይ “ሥጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል” ብሏል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 35 ቁጥር 6
“ሥጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል”።
ግዕዙ “ወዓዲመ ይትበሀል ፍጡረ በእንተ ዘኮነ ሥጋ” በማለት አስቀምጦታል። ኢየሱስ በትንቢት መነጽር "ከማኅፀን ጀምሮ "የሠራኝ" በማለት እግዚአብሔር እርሱን እንደፈጠረው ይናገራል፦
ኢሳይያስ 49፥5 ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ "የሠራኝ" እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡—
ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ኢሳይያስ 49፥5 ያለውን ጥቅስ ይዞ የኢየሱስ ፍጡርነት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 76 ቁጥር 19
“ዳግመኛም መድኅን ክርስቶስ ከድንግል ስለመወለዱ በኢሳይያስ አፍ “ብዙ ሥራ እሠራ ዘንድ የያዕቆብንም ወገን አጸና ዘንድ አስራኤልንም አንድ አደርግ ዘንድ "በድንግል ማኅፀን ተፈጠርኩ" አለ”።
ዐማርኛው ላይ "ተፀነስኩ" ቢሉትም ግዕዙ ግን "ተፈጥረ" ይለዋል፥ "ተፈጥረ" ማለት "ተፈጠርኩኝ" ማለት ነው። ነገሩ ፅንስ ፍጡር ነውና ቄርሎስ ዘእስክንድርያ በመቀጠል ኢየሱስ "በማሕጸን "የፈጠረኝ" እግዚአብሔር" ማለቱን አጽንዖት ሰጥቶ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ዘቄርሎስ ምዕራፍ 76 ቁጥር 21
“ዳግመኛም የያዕቆብን ወገን አንድ ለማድረግ፤ እስራኤልን ለማዳን አገልጋይ እሆነው ዘንድ "በማሕጸን "የፈጠረኝ" እግዚአብሔር" እርሱ ይወደኛልና”።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 25
"በእውነት ሰው እንደመሆኑ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ይላል"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 26
"ሰው ፍጡር ነውና ስለዚህ እርሱ ሰው ስለሆነ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ይላል"።
እንግዲህ ኢየሱስ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ካለ ማኅፀን ውስጥ የተሠራ ነገር አምላክ ካልሆነ የተሠራውን ሰው ማምለክ ባዕድ አምልኮ ነው፦
ኢሳይያስ 43፥10 ከእኔ በፊት "አምላክ አልተሠራም" ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ፈጣሪ "አምላክ አልተሠራም" እያለ "ፈጣሪ ፍጡር ሆነ" "ፈጣሪ ተፈጠረ" "ማኅፀን ውስጥ ከተፈጠረው ዕሩቅ ብእሲ ጋር ፈጣሪ አንድ ሆነ" የሚል ትምህርት ምንኛ ክፉ ትምህርት ነው? ሳውርዮስ ዘአንጾኪያ "ፍጡር ከፈጣሪ ጋር አንድ ሆነ" የሚል ተስተምህሮት አለው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 112 ቁጥር 32
"ፍጡር ከፈጣሪው ጋር አንድ ሆነ"።
"ፈጣሪ እና ፍጡር አንድ ሆነ" የሚል ትምህርት "ወሕደቱል ዉጁድ" وَحْدَة الوُجُود ሲባል በኢሥላም ኢንካር የተደረገ ነው። ከዚያ ይልቅ ዒሣ መሢሑ መርየም ማኅፀን ውስጥ የተፈጠረ ፍጡር እና በምንነቱ ሰው ብቻ ነው፦
3፥47 ፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አሏህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
ይህንን ዕሩቅ ብእሲ የምታመልኩ በንስሓ ወደ አሏህ እንድትመጡ በታላቅ ትህትና እንጠይቃለን። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥47 ፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አሏህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
በግዕዝ "ዕሩቅ" ማለት "ብቻ" ማለት ነው፥ "ብእሲ" ማለት "ተባዕት ሰው" "ወንድ" "ጎልማሳ" ማለት ሲሆን "ብእሲት" ማለት ደግሞ "አንስታይ ሰው" "ሴት" "ጎልማሲት" ማለት ነው። በጥቅሉ "ዕሩቅ ብእሲ" ማለት "ሰው ብቻ" ማለት ሲሆን በዐበይት ክርስትና ኢየሱስ የመለኮት ማንነት እና ምንነት ከመዋሐዱ በፊት የነበረው የሰው ማንነት እና ምንነት "ዕሩቅ ብእሲ" ይባላል፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም ትፀንሻለሽ "ወንድ ልጅም" ትወልጃለሽ፥ ስሙንም "ኢየሱስ" ትዪዋለሽ።
"ወንድ" የሥጋ መደብ እና የአንስታይ አንቀጽ ሲሆን የሚገረዝ ወንድ ነው፥ "ትፀንሻለሽ" የሚለው በራሱ ፅንስ ፍጡር መሆኑን አመላካች ነው። ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ኢየሱስ "ፍጡር" እንደሚባል ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 19
“ከሴት በሥጋ ስለተወለደ "ፍጡር" እንላለን”።
ዐማርኛ ላይ "ሰው" ብለው ቢያስቀምጥም ግዕዙ “ንብሎ "ፍጡረ" እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲት” በማለት አስቀምጦታል፥ "ፍጡረ" ማለት "ፍጡር" ማለት ነው። በአንድ ወቅት "ኢየሱስ ፍጡር ነው" ብዬ ይህንን ጥቅስ ስጠቅስ "ፍጡር አይልም፥ ወሒድ ዋሽቷል" በማለት የኦርቶዶክስ መምህራን ሲወርፉኝ ከርመው በኃላ ላይ ሃማኖተ አበውን በግዕዝ ሲመረምሩ ብዙ ቦታ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑን ሲረዱ "ፍጡር ነው" የሚሉ የኦርቶዶክስ መምህራን "ፍጡር አይባልም" ከሚሉ የኦርቶዶክስ መምህራን እስከ ዛሬ እየተወዛገቡ ነው። አል ሐምዱ ሊላህ የሙሥሊም ዐቃቢያን የኦርቶዶክስ መምህራንን ዓይናቸውን ገለጡላቸው፥ ይህ ውዝግብ ለብዙዎች መሥለም ምክንያት እየሆነ ነው። ኤጲፋኒዮስ ዘቆጵሮስ ኢየሱስ የተፈጠረ ሰው መሆኑን ፍንትው አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 56 ቁጥር 20
"ተፈጠረ" መባሉ ሰው በመሆኑ ምሥጢር ይፈጸማል"።
ኤጲፋኒዮስ ዘቆጵሮስ በተጨማሪም ኢየሱስ የተፈጠረ ሰው እንደሆነ ቁልጭ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 56 ቁጥር 21
"ሰው ስለሆነ "ፍጡር" ቢባል ወዲህ በር ተባለ"።
ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ በተመሳሳይ “ሥጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል” ብሏል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 35 ቁጥር 6
“ሥጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል”።
ግዕዙ “ወዓዲመ ይትበሀል ፍጡረ በእንተ ዘኮነ ሥጋ” በማለት አስቀምጦታል። ኢየሱስ በትንቢት መነጽር "ከማኅፀን ጀምሮ "የሠራኝ" በማለት እግዚአብሔር እርሱን እንደፈጠረው ይናገራል፦
ኢሳይያስ 49፥5 ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ "የሠራኝ" እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡—
ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ኢሳይያስ 49፥5 ያለውን ጥቅስ ይዞ የኢየሱስ ፍጡርነት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 76 ቁጥር 19
“ዳግመኛም መድኅን ክርስቶስ ከድንግል ስለመወለዱ በኢሳይያስ አፍ “ብዙ ሥራ እሠራ ዘንድ የያዕቆብንም ወገን አጸና ዘንድ አስራኤልንም አንድ አደርግ ዘንድ "በድንግል ማኅፀን ተፈጠርኩ" አለ”።
ዐማርኛው ላይ "ተፀነስኩ" ቢሉትም ግዕዙ ግን "ተፈጥረ" ይለዋል፥ "ተፈጥረ" ማለት "ተፈጠርኩኝ" ማለት ነው። ነገሩ ፅንስ ፍጡር ነውና ቄርሎስ ዘእስክንድርያ በመቀጠል ኢየሱስ "በማሕጸን "የፈጠረኝ" እግዚአብሔር" ማለቱን አጽንዖት ሰጥቶ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ዘቄርሎስ ምዕራፍ 76 ቁጥር 21
“ዳግመኛም የያዕቆብን ወገን አንድ ለማድረግ፤ እስራኤልን ለማዳን አገልጋይ እሆነው ዘንድ "በማሕጸን "የፈጠረኝ" እግዚአብሔር" እርሱ ይወደኛልና”።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 25
"በእውነት ሰው እንደመሆኑ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ይላል"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 124 ቁጥር 26
"ሰው ፍጡር ነውና ስለዚህ እርሱ ሰው ስለሆነ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ይላል"።
እንግዲህ ኢየሱስ "እግዚአብሔር ፈጠረኝ" ካለ ማኅፀን ውስጥ የተሠራ ነገር አምላክ ካልሆነ የተሠራውን ሰው ማምለክ ባዕድ አምልኮ ነው፦
ኢሳይያስ 43፥10 ከእኔ በፊት "አምላክ አልተሠራም" ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ፈጣሪ "አምላክ አልተሠራም" እያለ "ፈጣሪ ፍጡር ሆነ" "ፈጣሪ ተፈጠረ" "ማኅፀን ውስጥ ከተፈጠረው ዕሩቅ ብእሲ ጋር ፈጣሪ አንድ ሆነ" የሚል ትምህርት ምንኛ ክፉ ትምህርት ነው? ሳውርዮስ ዘአንጾኪያ "ፍጡር ከፈጣሪ ጋር አንድ ሆነ" የሚል ተስተምህሮት አለው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 112 ቁጥር 32
"ፍጡር ከፈጣሪው ጋር አንድ ሆነ"።
"ፈጣሪ እና ፍጡር አንድ ሆነ" የሚል ትምህርት "ወሕደቱል ዉጁድ" وَحْدَة الوُجُود ሲባል በኢሥላም ኢንካር የተደረገ ነው። ከዚያ ይልቅ ዒሣ መሢሑ መርየም ማኅፀን ውስጥ የተፈጠረ ፍጡር እና በምንነቱ ሰው ብቻ ነው፦
3፥47 ፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አሏህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
ይህንን ዕሩቅ ብእሲ የምታመልኩ በንስሓ ወደ አሏህ እንድትመጡ በታላቅ ትህትና እንጠይቃለን። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፀሐይና ጨረቃ በኢስላም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ኢስላምን ለማጠልሸት የሚዳክሩ ዳካሪዎች በእነርሱ ያለውን አምልኮ ሆነ የሚያመልኩት ጉዳይ ጥያቄ ሲጭርባቸው ከጥያቄው መልስ ይልቅ ያንን ድክመት ለመሸፈን በእጅ አዙር ፦እናንተ እኮ የምታመልኩት የጨረቃ አምላክ ነው፣ መሆኑ የሚታወቀው ፀሐይና ጨረቃ በመስኪድ ማማ ላይ መሆኑ ነው ይላሉ፣ ፀሐይና ጨረቃ ማማ ላይ መሆኑ መስኪዱን ከሌላ ነገር ለመለየት ካልሆነ በቀር ምንም ከአምልኮአችን ጋር አይያያዝም። ኢስላም ስለ ፀሐይና ጨረቃ ምን ይላል?
ነጥብ አንድ
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረው አላህ ነው፦
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ ለሌላ አትስገዱ፣
ነጥብ ሁለት
አላህ ፀሐይና ጨረቃ ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፦
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መዝሙረ ዳዊት 104.19 ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቆደሽ ሲሆን ትርጉሙ ለጋ ጨረቃ ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ በወርም መባቻ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። ዘኍልቍ 28፥11 በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
ዘኍልቍ 28፥14 የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
ዘኍልቍ 29፥6 በወሩ መባቻ ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ እንደ ሕጋቸው ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርቡ ናቸው።
ነጥብ ሶስት
አላህና የጨረቃ አምላክ፦
የጨረቃ አምላክ ማለት በጥንት ጊዜ ሰዎች የተለያየ አምላክ ያመልኩ ነበር ወንዙን የሚገዛ የወንዝ አምላክ፣ ዝናብን የሚገዛ የዝናብ አምላክ፣ ጸሃይን የሚገዛ የጸሃይ አምላክ፣ መሬትን የሚገዛ የመሬት፣ ጨረቃን የሚገዛ የጨረቃ አምላክ ወዘተ እያሉ በግብጽ፣ በአሶር፣ በባቢሎን፣ በፋርስ ወንዝን፣ ዝናብን፣ ጸሃይን፣ መሬትን፣ ጨረቃን ያመልኩ ነበር፣ ይህንን ነው የጨረቃ አምላክ የሚሉት።
ሙስተሽሪቆች ማለትም የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተነገር የሚያጠኑ orientalists ሆነ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አንድም ጊዜ በዘብተኛ ጽሁፋቸው ላይ አላህ የጨረቃ አምላክ ነው ብለው አያቁም። ከዚህ ይልቅ የጨረቃ አምላክ ተብሎ የሚታመነው በአረቢያን ስነ-ተረት ጥናት mythology ታላብ*Ta’lab* ሲሆን በሞሶፖታሚያን ስነ-ተረት ጥናት ደግሞ ሲን*sin* ነው። አላህ የጨረቃ አምላክ ብለው የሚያብጠለጥሉት ወሊድ ሹባትና ሮበርት ሙሬ ናቸው፣ ወሊድ ሹባት ሆነ ሮበርት ሙሬ የክርስትና ሚሲኦናዊ*ሙበሲር* እንጂ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አይደሉም።
የስነ-ቅርስ ጥናት ዋቢ መጻሕፍት፦
1.Dexter, Miriam Robbins. Proto-Indo-European Sun Maidens and Gods of the Moon. pp. 137–144.
2.Walker, Barbara G., The Woman’s Encyclopedia of Myths and Secrets, San Francisco: Harper, 1983, p. 669
ነጥብ አራት
አረቦች ቁርአን ከመውረዱ በፊት አላህን ማን ነበር የሚሉት፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
ለሙሴ ተውራት ከመውረዱ በፊት ኤል ሆነ ያህዌህ ከነ አናውያን ጣኦታውያን ታላቁ አምላክ ብለው ያመልኩት ነበር ያ ማለት *ኤል* የጣኦታውያን ጣኦት ነውን?
መደምደሚያ
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፦
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
1.የኑሕ አምላክ ነው፦
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
2.የሁድ አምላክ ነው፦
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
3.የሷሊህ አምላክ ነው፦
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
4.የኢብራሒም አምላክ ነው፦
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
5.የሹዐይብ አምላክ ነው፦
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ (ላክን)፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
6.የሙሳ አምላክ ነው፦
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
7.የኢሳ አምላክ ነው፦
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ኢስላምን ለማጠልሸት የሚዳክሩ ዳካሪዎች በእነርሱ ያለውን አምልኮ ሆነ የሚያመልኩት ጉዳይ ጥያቄ ሲጭርባቸው ከጥያቄው መልስ ይልቅ ያንን ድክመት ለመሸፈን በእጅ አዙር ፦እናንተ እኮ የምታመልኩት የጨረቃ አምላክ ነው፣ መሆኑ የሚታወቀው ፀሐይና ጨረቃ በመስኪድ ማማ ላይ መሆኑ ነው ይላሉ፣ ፀሐይና ጨረቃ ማማ ላይ መሆኑ መስኪዱን ከሌላ ነገር ለመለየት ካልሆነ በቀር ምንም ከአምልኮአችን ጋር አይያያዝም። ኢስላም ስለ ፀሐይና ጨረቃ ምን ይላል?
ነጥብ አንድ
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረው አላህ ነው፦
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ ለሌላ አትስገዱ፣
ነጥብ ሁለት
አላህ ፀሐይና ጨረቃ ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፦
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መዝሙረ ዳዊት 104.19 ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቆደሽ ሲሆን ትርጉሙ ለጋ ጨረቃ ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ በወርም መባቻ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። ዘኍልቍ 28፥11 በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
ዘኍልቍ 28፥14 የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
ዘኍልቍ 29፥6 በወሩ መባቻ ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ እንደ ሕጋቸው ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርቡ ናቸው።
ነጥብ ሶስት
አላህና የጨረቃ አምላክ፦
የጨረቃ አምላክ ማለት በጥንት ጊዜ ሰዎች የተለያየ አምላክ ያመልኩ ነበር ወንዙን የሚገዛ የወንዝ አምላክ፣ ዝናብን የሚገዛ የዝናብ አምላክ፣ ጸሃይን የሚገዛ የጸሃይ አምላክ፣ መሬትን የሚገዛ የመሬት፣ ጨረቃን የሚገዛ የጨረቃ አምላክ ወዘተ እያሉ በግብጽ፣ በአሶር፣ በባቢሎን፣ በፋርስ ወንዝን፣ ዝናብን፣ ጸሃይን፣ መሬትን፣ ጨረቃን ያመልኩ ነበር፣ ይህንን ነው የጨረቃ አምላክ የሚሉት።
ሙስተሽሪቆች ማለትም የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተነገር የሚያጠኑ orientalists ሆነ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አንድም ጊዜ በዘብተኛ ጽሁፋቸው ላይ አላህ የጨረቃ አምላክ ነው ብለው አያቁም። ከዚህ ይልቅ የጨረቃ አምላክ ተብሎ የሚታመነው በአረቢያን ስነ-ተረት ጥናት mythology ታላብ*Ta’lab* ሲሆን በሞሶፖታሚያን ስነ-ተረት ጥናት ደግሞ ሲን*sin* ነው። አላህ የጨረቃ አምላክ ብለው የሚያብጠለጥሉት ወሊድ ሹባትና ሮበርት ሙሬ ናቸው፣ ወሊድ ሹባት ሆነ ሮበርት ሙሬ የክርስትና ሚሲኦናዊ*ሙበሲር* እንጂ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አይደሉም።
የስነ-ቅርስ ጥናት ዋቢ መጻሕፍት፦
1.Dexter, Miriam Robbins. Proto-Indo-European Sun Maidens and Gods of the Moon. pp. 137–144.
2.Walker, Barbara G., The Woman’s Encyclopedia of Myths and Secrets, San Francisco: Harper, 1983, p. 669
ነጥብ አራት
አረቦች ቁርአን ከመውረዱ በፊት አላህን ማን ነበር የሚሉት፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
ለሙሴ ተውራት ከመውረዱ በፊት ኤል ሆነ ያህዌህ ከነ አናውያን ጣኦታውያን ታላቁ አምላክ ብለው ያመልኩት ነበር ያ ማለት *ኤል* የጣኦታውያን ጣኦት ነውን?
መደምደሚያ
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፦
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
1.የኑሕ አምላክ ነው፦
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
2.የሁድ አምላክ ነው፦
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
3.የሷሊህ አምላክ ነው፦
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
4.የኢብራሒም አምላክ ነው፦
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
5.የሹዐይብ አምላክ ነው፦
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ (ላክን)፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
6.የሙሳ አምላክ ነው፦
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
7.የኢሳ አምላክ ነው፦
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.