አውሬው 666
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነርሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ጽዮናዊነትን የሚያራምደው ወሊድ ሹዒባት፦ "ራእይ ላይ ከባሕር የሚወጣው አውሬ መህዲ ሲሆን ከምድር የሚወጣው አውሬ ደግሞ ዒሣ ነው" የሚል የራሱን ዝንባሌ በመከተል የሚተረጉምበት አተረጓጎም አለው። ይህ ትርጓሜ ለቤተክርስቲያንም ሆነ ለታሪክ እንግዳ ትርጓሜ ነው። የክርስትና ዐቃቢያነ-እምነት ሳም ሻሙስ እና ጀምስ ኃይት ይህንን አተረጓጎ ክፉኛ የተሳሳተ እንደሆነ ይሞግታሉ። ራእይ ላይ ስለ አውሬው የሚናገረው ነገር ትንቢት ነው፥ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፦
2 ጴጥሮስ 1፥20 ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ *"በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም"*።
ይህንን ከተረዳን በጥንቃቄ ስለ አውሬው ለማየት እንሞክር። "አውሬ" ማለት "ጨካኝ" "ተናካሽ" "አረመኔ" "ስግብግብ" ማለት ነው። ባይብል ክፉዎችን የምድር መንግሥታትን "አውሬ" ይላቸዋል። ዳንኤል አንበሳ፣ ድብ፣ ነብር እና የምታስፈራ አራት ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አይቷል፥ እነዚህ አራዊት በምድር ላይ ኃያላን መንግሥታት የነበሩ ባቢሎን፣ ፋርስ፣ ግሪክ እና ሮም ናቸው፦
ዳንኤል 7፥3 *"አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ወጡ፥ እያንዳንዲቱም ልዩ ልዩ ነበረች"*።
ዳንኤል 7፥17 *"እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው"*።
ይህ ስለ አውሬ እሳቤው እንዲኖራችሁ ማሟሻ ነው። ይህንን እሳቤ ይዘን ራእይ ላይ ያሉትን አራዊት መረዳት እንችላለን፦
ራእይ 13፥1 *"አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፥ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ"*።
ይህ አውሬ በኦርቶዶክስ የትርጓሜ መጽሐፍ ላይ ሐሳዌ መሢሕ ነው፦
ራእይ 13፥1 አንድምታ፦ *"አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ" አለ። ሐሳዌ መሢሕ ነው፥ መንግሥቱም ገና አልተደላደለችምና "እም ባሕር" አለ። ታሪክ የሐሳዌ መሢሕን ትውልድ ከዚህ ይናገሩለታል፦ እናቱ ከዳን ነገድ፥ አባቱ ከኤሳው ነገድ ናቸው"*።
*"አሐቲ ዐይኑ ዘፍስሐት" ይላል፤ -አንድ ዐይኑ የሞተች ናት፥ "ወአሐዱ ዐይኑ ዘስሩር በደም" ይላል። አንድ ዐይኑ ደም የሰረበው ፈጣጣ ነው"*።
አንድ ሰው ኦርቶዶስ ሆኖ "ይህ አውሬ መህዲ ነው" ማለት የጤና ነውን? መህዲ ከነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ ከዐሊይ እና ከፋጢማ የሚመጣ እንጂ ከአይሁድ ሥርወ-ግንድ የሚመጣ በፍጹም አይደለም። ይህ አንድ ዐይኑ የሞተች ባለ አንድ ዐይን ሐሳዌ መሢሕ ስም አለው፥ ስሙ ቁጥር አለው፦
ራእይ 13፥17-18 *"የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል"*። ጥበብ በዚህ አለ። አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ *"ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው"*።
ራእይ 15፥2 *"በአውሬው እና በምስሉም በስሙም ቍጥር"* ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።
ስሙ መርምያዋዖስ ሲሆን የስሙ ቁጥር 666 ነው፦
ራእይ 13፥17-18 አንድምታ፦ "ስሙም በዕብራይስጥ "መርምያዋዖስ" በግዕዝ ደግሞ "ፀራዊ" ማለትም "ተቃዋሚ" ወይም "ሐሳዊ" ማለትም "ሐሰተኛ" የሚል ነው። "መርምያዋዖስ" የሚለው ቁጥሩ፦
1. ሜም 40
2. ሬስ 200
3. ሜም 40
4. ዮድ 10
5. ዋው 6
6. ዔ 70
7. ሳን 300
ድምር 666 ይሆናል።
ማሳሰቢያ፦ በፓፒረስ 115 እና ኮዴክድ ኤፍሬማይ 616 ἑξακόσιοι δέκα ἕξ እንጂ 666 ἑξακόσιοι ἑξήκοντα ἕξ አይልም። ኦርጅናሉም 616 ነው የሚል ሙግት አለ፥ ይህ ሌላ ርእስ ነው።
በኦርቶዶክስ ዘንድ አንድም ቀን ይህ አውሬ "በኢሥላም የሚጠበቀው መህዲ ነው" ብሎ ያስተማረ አንድም ሊቅ የለም።
ከባሕር ከወጣው አውሬ ቀጥሎ ደግሞ ከምድር የወጣው ሌላውን አውሬ ሐሰተኛው ነቢይ ይለዋል፦
ራእይ 13፥11 *"ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር"*።
ራእይ 13፥14 *"በአውሬውም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል"*።
ራእይ 19፥20 አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ"*።
ይህ ሐሰተኛው ነቢይ በኦርቶዶክስ አንድምታ "ኤልያስ ነኝ" ብሎ የሚመጣ "ሐሰተኛው ኤልያስ" ነው። እንደ አንድምታው ከሆነ ኤልያስ እንዴት አርጎ ነው ዒሣ የሚሆነው? በኢሥላም ተስተምህሮት ውስጥ ኤልያስ ይመጣል የሚል ትምህርት የለም። በኦርቶዶክስ ዘንድ አንድም ቀን ይህ ሐሰተኛው ኤልያስ "በኢሥላም የሚጠበቀው ዒሣ ነው" ብሎ ያስተማረ አንድም ሊቅ የለም። ይህ ከላይ ያየነው የኦርቶዶክስ አተረጓጎም ነው።
የፕሮቴስታት ትርጓሜ ደግሞ ላይ አውሬው "አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት" በሚል ይነሱና ዳንኤል ላይ ያለውን "አራተኛው አውሬ ነው" ይላሉ፦
ዳንኤል 7፥7 *"ታላላቅም የብረት ጥርሶች የነበሩአት አራተኛ አውሬ ነበረች"*፥ ትበላና ታደቅቅ ነበር፥ የቀረውንም በእግርዋ ትረግጥ ነበር፤ ከእርስዋም በፊት ከነበሩት አራዊት ሁሉ የተለየች ነበረች *"አሥር ቀንዶችም ነበሩአት"*።
ዳንኤል 7፥23-24 እንዲህም አለ፦ *"አራተኛይቱ አውሬ በምድር ላይ አራተኛ መንግሥት ትሆናለች"*፥ እርሱም ከመንግሥታት ሁሉ የተለየ ይሆናል፥ ምድሪቱንም ሁሉ ይበላል፥ ይረግጣታል ያደቅቃትማል። *"አሥሩም ቀንዶች ከዚያ መንግሥት የሚነሡ አሥር ነገሥታት ናቸው"*።
አራተኛይቱ መንግሥት ከባቢሎን፣ ከፋርስ፣ ከግሪክ በኃላ የተነሳችው የሮም መንግሥት ናት። የሮም መንግሥት አስቀድሞ ነበረ፥ በራእይ ወደ ፊት ሲመለከት የለም። ከዚያ ከጥልቁ ባሕር ከሕዝብ ተመልሶ ይነሳል፦
ራእይ 17፥8 *ያየኸው አውሬ አስቀድሞ ነበረ፥ አሁንም የለም፥ ከጥልቁም ይወጣ ዘንድ አለው፥ ወደ ጥፋትም ይሄዳል፤ ስሞቻቸውም ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ በሕይወት መጽሐፍ ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ አውሬው አስቀድሞ እንደነበረ አሁንም እንደሌለ፥ ነገር ግን እንዳለ ሲያዩ ያደንቃሉ*"።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነርሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ጽዮናዊነትን የሚያራምደው ወሊድ ሹዒባት፦ "ራእይ ላይ ከባሕር የሚወጣው አውሬ መህዲ ሲሆን ከምድር የሚወጣው አውሬ ደግሞ ዒሣ ነው" የሚል የራሱን ዝንባሌ በመከተል የሚተረጉምበት አተረጓጎም አለው። ይህ ትርጓሜ ለቤተክርስቲያንም ሆነ ለታሪክ እንግዳ ትርጓሜ ነው። የክርስትና ዐቃቢያነ-እምነት ሳም ሻሙስ እና ጀምስ ኃይት ይህንን አተረጓጎ ክፉኛ የተሳሳተ እንደሆነ ይሞግታሉ። ራእይ ላይ ስለ አውሬው የሚናገረው ነገር ትንቢት ነው፥ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፦
2 ጴጥሮስ 1፥20 ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ *"በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም"*።
ይህንን ከተረዳን በጥንቃቄ ስለ አውሬው ለማየት እንሞክር። "አውሬ" ማለት "ጨካኝ" "ተናካሽ" "አረመኔ" "ስግብግብ" ማለት ነው። ባይብል ክፉዎችን የምድር መንግሥታትን "አውሬ" ይላቸዋል። ዳንኤል አንበሳ፣ ድብ፣ ነብር እና የምታስፈራ አራት ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አይቷል፥ እነዚህ አራዊት በምድር ላይ ኃያላን መንግሥታት የነበሩ ባቢሎን፣ ፋርስ፣ ግሪክ እና ሮም ናቸው፦
ዳንኤል 7፥3 *"አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ወጡ፥ እያንዳንዲቱም ልዩ ልዩ ነበረች"*።
ዳንኤል 7፥17 *"እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው"*።
ይህ ስለ አውሬ እሳቤው እንዲኖራችሁ ማሟሻ ነው። ይህንን እሳቤ ይዘን ራእይ ላይ ያሉትን አራዊት መረዳት እንችላለን፦
ራእይ 13፥1 *"አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፥ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ"*።
ይህ አውሬ በኦርቶዶክስ የትርጓሜ መጽሐፍ ላይ ሐሳዌ መሢሕ ነው፦
ራእይ 13፥1 አንድምታ፦ *"አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ" አለ። ሐሳዌ መሢሕ ነው፥ መንግሥቱም ገና አልተደላደለችምና "እም ባሕር" አለ። ታሪክ የሐሳዌ መሢሕን ትውልድ ከዚህ ይናገሩለታል፦ እናቱ ከዳን ነገድ፥ አባቱ ከኤሳው ነገድ ናቸው"*።
*"አሐቲ ዐይኑ ዘፍስሐት" ይላል፤ -አንድ ዐይኑ የሞተች ናት፥ "ወአሐዱ ዐይኑ ዘስሩር በደም" ይላል። አንድ ዐይኑ ደም የሰረበው ፈጣጣ ነው"*።
አንድ ሰው ኦርቶዶስ ሆኖ "ይህ አውሬ መህዲ ነው" ማለት የጤና ነውን? መህዲ ከነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ ከዐሊይ እና ከፋጢማ የሚመጣ እንጂ ከአይሁድ ሥርወ-ግንድ የሚመጣ በፍጹም አይደለም። ይህ አንድ ዐይኑ የሞተች ባለ አንድ ዐይን ሐሳዌ መሢሕ ስም አለው፥ ስሙ ቁጥር አለው፦
ራእይ 13፥17-18 *"የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል"*። ጥበብ በዚህ አለ። አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ *"ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው"*።
ራእይ 15፥2 *"በአውሬው እና በምስሉም በስሙም ቍጥር"* ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።
ስሙ መርምያዋዖስ ሲሆን የስሙ ቁጥር 666 ነው፦
ራእይ 13፥17-18 አንድምታ፦ "ስሙም በዕብራይስጥ "መርምያዋዖስ" በግዕዝ ደግሞ "ፀራዊ" ማለትም "ተቃዋሚ" ወይም "ሐሳዊ" ማለትም "ሐሰተኛ" የሚል ነው። "መርምያዋዖስ" የሚለው ቁጥሩ፦
1. ሜም 40
2. ሬስ 200
3. ሜም 40
4. ዮድ 10
5. ዋው 6
6. ዔ 70
7. ሳን 300
ድምር 666 ይሆናል።
ማሳሰቢያ፦ በፓፒረስ 115 እና ኮዴክድ ኤፍሬማይ 616 ἑξακόσιοι δέκα ἕξ እንጂ 666 ἑξακόσιοι ἑξήκοντα ἕξ አይልም። ኦርጅናሉም 616 ነው የሚል ሙግት አለ፥ ይህ ሌላ ርእስ ነው።
በኦርቶዶክስ ዘንድ አንድም ቀን ይህ አውሬ "በኢሥላም የሚጠበቀው መህዲ ነው" ብሎ ያስተማረ አንድም ሊቅ የለም።
ከባሕር ከወጣው አውሬ ቀጥሎ ደግሞ ከምድር የወጣው ሌላውን አውሬ ሐሰተኛው ነቢይ ይለዋል፦
ራእይ 13፥11 *"ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር"*።
ራእይ 13፥14 *"በአውሬውም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል"*።
ራእይ 19፥20 አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ"*።
ይህ ሐሰተኛው ነቢይ በኦርቶዶክስ አንድምታ "ኤልያስ ነኝ" ብሎ የሚመጣ "ሐሰተኛው ኤልያስ" ነው። እንደ አንድምታው ከሆነ ኤልያስ እንዴት አርጎ ነው ዒሣ የሚሆነው? በኢሥላም ተስተምህሮት ውስጥ ኤልያስ ይመጣል የሚል ትምህርት የለም። በኦርቶዶክስ ዘንድ አንድም ቀን ይህ ሐሰተኛው ኤልያስ "በኢሥላም የሚጠበቀው ዒሣ ነው" ብሎ ያስተማረ አንድም ሊቅ የለም። ይህ ከላይ ያየነው የኦርቶዶክስ አተረጓጎም ነው።
የፕሮቴስታት ትርጓሜ ደግሞ ላይ አውሬው "አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት" በሚል ይነሱና ዳንኤል ላይ ያለውን "አራተኛው አውሬ ነው" ይላሉ፦
ዳንኤል 7፥7 *"ታላላቅም የብረት ጥርሶች የነበሩአት አራተኛ አውሬ ነበረች"*፥ ትበላና ታደቅቅ ነበር፥ የቀረውንም በእግርዋ ትረግጥ ነበር፤ ከእርስዋም በፊት ከነበሩት አራዊት ሁሉ የተለየች ነበረች *"አሥር ቀንዶችም ነበሩአት"*።
ዳንኤል 7፥23-24 እንዲህም አለ፦ *"አራተኛይቱ አውሬ በምድር ላይ አራተኛ መንግሥት ትሆናለች"*፥ እርሱም ከመንግሥታት ሁሉ የተለየ ይሆናል፥ ምድሪቱንም ሁሉ ይበላል፥ ይረግጣታል ያደቅቃትማል። *"አሥሩም ቀንዶች ከዚያ መንግሥት የሚነሡ አሥር ነገሥታት ናቸው"*።
አራተኛይቱ መንግሥት ከባቢሎን፣ ከፋርስ፣ ከግሪክ በኃላ የተነሳችው የሮም መንግሥት ናት። የሮም መንግሥት አስቀድሞ ነበረ፥ በራእይ ወደ ፊት ሲመለከት የለም። ከዚያ ከጥልቁ ባሕር ከሕዝብ ተመልሶ ይነሳል፦
ራእይ 17፥8 *ያየኸው አውሬ አስቀድሞ ነበረ፥ አሁንም የለም፥ ከጥልቁም ይወጣ ዘንድ አለው፥ ወደ ጥፋትም ይሄዳል፤ ስሞቻቸውም ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ በሕይወት መጽሐፍ ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ አውሬው አስቀድሞ እንደነበረ አሁንም እንደሌለ፥ ነገር ግን እንዳለ ሲያዩ ያደንቃሉ*"።
❤4
ይህ የሮም መንግሥት 666 "ኖሮ ቄሳር" ነው" ተብሎ ይታመናል። "ኔሮውን ቅስር" נרון קסר በዕብራይስ ቁጥር፦
1. ኖን 50
2. ሬስ 200
3. ዋው 6
4. ኖን 50
5. ቆፍ 100
6. ሳምኬት 60
7. ሬስ 200
ድምር 666 ይሆናል።
ይህ አውሬ አሁን የለም። ተመልሶ የኔሮ ቄሳር የሮሙ መንግሥት ሆኖ ከባሕር ማለትም ከሕዝብ ይነሳል። ይህ የፕሮቴስታንት ትርጓሜ ነው። ስመ ጥርና ዝነኛ ከሆኑትን የፕሮቴስታንት ምሁራን አንዳቸውም ይህ አውሬ "በኢሥላም የሚጠበቀው መህዲ ነው" ብለው አላስተማሩም።
ከባሕር ከወጣው አውሬን ቀጥሎ ደግሞ ከምድር የወጣው ሌላውን አውሬ ሐሰተኛው ነቢይን ደግሞ ዳንኤል ላይ ካለው ጋር ያዛምዱታል፦
ዳንኤል 7፥8 *"ቀንዶችንም ተመለከትሁ፤ እነሆም፥ በመካከላቸው ሌላ ትንሽ ቀንድ ወጣ፥ በፊቱም ከቀደሙት ቀንዶች ሦስት ተነቃቀሉ፤ እነሆም፥ በዚያ ቀንድ እንደ ሰው ዓይኖች የነበሩ ዓይኖች በትዕቢትም የሚናገር አፍ ነበሩበት"*።
ዳንኤል 7፥24-25 *"ከእነርሱም በኋላ ሌላ ይነሣል፥ እርሱም ከፊተኞች የተለየ ይሆናል፥ ሦስቱንም ነገሥታት ያዋርዳል። በልዑሉም ላይ ቃልን ይናገራል፥ የልዑልንም ቅዱሳን ይሰባብራል፥ ዘመናትንና ሕግን ይለውጥ ዘንድ ያስባል፤ እስከ ዘመንና እስከ ዘመናት እስከ እኵሌታ ዘመንም በእጁ ይሰጣሉ"*።
ሐሰተኛ ነቢይ ከእውነተኛው ነቢይ ከኢየሱስ በተቃራኒው የሚያሳስት ሐሳዌ መሢሕ ነው ብለው ያብራራሉ። ይህ ሐሳዌ መሢሕ "በኢሥላም የሚጠበቀው ዒሣ ነው" ብለው አላስተማሩም።
እንግዲህ ሁለቱም ማለት የኦርቶዶክስ እና የፕሮቴስታንት አተረጓጎም ቢለያይም፥ ቅሉ ግን ጽዮናዊነትን የሚያራምደው የወሊድ ሹዒባት ቅጥፈት ድባቅ ያስገባዋል። እርሱ ይህንን አተረጓጎም ያመጣው ለኢሥላም ካለው ጥላቻ የመነጨ እንጂ የሥነ-አፈታትን ጥናት ያማከለ አይደለም። መጽሐፉን በምላስ አጣሞ ትርጉሙ ከፈጣሪ ዘንድ ነው ማለት ዋሾዎች ጋር የተለመደ ነው፡፡ እነደነዚህ ያሉ ቀልማዳዎች ዕያወቁ በፈጣሪ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፦
3፥78 *ከእነርሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
በራእይ ላይ የተተነበየው ሐሳዌ መሢሕ በኢሥላም መሢሑ አድ-ደጃል ነው። “አል-መሢሑ አድ-ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፥ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው። “አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሐ” مَسَحَ ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው። ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ እና በአላህ የተሾመ(የተቀባ) ነቢይ ስለሆነ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከእርሱ በሆነዉ ቃል ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል። إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦ ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን፣ የመርየም ልጅ መሆኑን፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን እና ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
“አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም "ሐሳዌ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለትም “ሐሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دَجَّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው። እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ
1. ኖን 50
2. ሬስ 200
3. ዋው 6
4. ኖን 50
5. ቆፍ 100
6. ሳምኬት 60
7. ሬስ 200
ድምር 666 ይሆናል።
ይህ አውሬ አሁን የለም። ተመልሶ የኔሮ ቄሳር የሮሙ መንግሥት ሆኖ ከባሕር ማለትም ከሕዝብ ይነሳል። ይህ የፕሮቴስታንት ትርጓሜ ነው። ስመ ጥርና ዝነኛ ከሆኑትን የፕሮቴስታንት ምሁራን አንዳቸውም ይህ አውሬ "በኢሥላም የሚጠበቀው መህዲ ነው" ብለው አላስተማሩም።
ከባሕር ከወጣው አውሬን ቀጥሎ ደግሞ ከምድር የወጣው ሌላውን አውሬ ሐሰተኛው ነቢይን ደግሞ ዳንኤል ላይ ካለው ጋር ያዛምዱታል፦
ዳንኤል 7፥8 *"ቀንዶችንም ተመለከትሁ፤ እነሆም፥ በመካከላቸው ሌላ ትንሽ ቀንድ ወጣ፥ በፊቱም ከቀደሙት ቀንዶች ሦስት ተነቃቀሉ፤ እነሆም፥ በዚያ ቀንድ እንደ ሰው ዓይኖች የነበሩ ዓይኖች በትዕቢትም የሚናገር አፍ ነበሩበት"*።
ዳንኤል 7፥24-25 *"ከእነርሱም በኋላ ሌላ ይነሣል፥ እርሱም ከፊተኞች የተለየ ይሆናል፥ ሦስቱንም ነገሥታት ያዋርዳል። በልዑሉም ላይ ቃልን ይናገራል፥ የልዑልንም ቅዱሳን ይሰባብራል፥ ዘመናትንና ሕግን ይለውጥ ዘንድ ያስባል፤ እስከ ዘመንና እስከ ዘመናት እስከ እኵሌታ ዘመንም በእጁ ይሰጣሉ"*።
ሐሰተኛ ነቢይ ከእውነተኛው ነቢይ ከኢየሱስ በተቃራኒው የሚያሳስት ሐሳዌ መሢሕ ነው ብለው ያብራራሉ። ይህ ሐሳዌ መሢሕ "በኢሥላም የሚጠበቀው ዒሣ ነው" ብለው አላስተማሩም።
እንግዲህ ሁለቱም ማለት የኦርቶዶክስ እና የፕሮቴስታንት አተረጓጎም ቢለያይም፥ ቅሉ ግን ጽዮናዊነትን የሚያራምደው የወሊድ ሹዒባት ቅጥፈት ድባቅ ያስገባዋል። እርሱ ይህንን አተረጓጎም ያመጣው ለኢሥላም ካለው ጥላቻ የመነጨ እንጂ የሥነ-አፈታትን ጥናት ያማከለ አይደለም። መጽሐፉን በምላስ አጣሞ ትርጉሙ ከፈጣሪ ዘንድ ነው ማለት ዋሾዎች ጋር የተለመደ ነው፡፡ እነደነዚህ ያሉ ቀልማዳዎች ዕያወቁ በፈጣሪ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፦
3፥78 *ከእነርሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
በራእይ ላይ የተተነበየው ሐሳዌ መሢሕ በኢሥላም መሢሑ አድ-ደጃል ነው። “አል-መሢሑ አድ-ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፥ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው። “አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሐ” مَسَحَ ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው። ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ እና በአላህ የተሾመ(የተቀባ) ነቢይ ስለሆነ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከእርሱ በሆነዉ ቃል ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል። إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦ ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን፣ የመርየም ልጅ መሆኑን፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን እና ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
“አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም "ሐሳዌ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለትም “ሐሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دَجَّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው። እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ
❤3
أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሐሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለት “-ዓይኑ የታበሰ” ወይም “ሐሳዌ መሢሕ” ማለት ነው። ነገር ግን ወሊድ ሹዒባት እና ቡችሎቹ የሚያጣምሙት ለኢሥላም ካለው ጥላቻ የመነጨ ነው። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሐሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለት “-ዓይኑ የታበሰ” ወይም “ሐሳዌ መሢሕ” ማለት ነው። ነገር ግን ወሊድ ሹዒባት እና ቡችሎቹ የሚያጣምሙት ለኢሥላም ካለው ጥላቻ የመነጨ ነው። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሠላሙ ዐለይኩም
❤10
መላእክት እንዴት ዐወቁ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
“አል-ገይብ” ٱلْغَيْب ማለት “የሩቅ ሚስጥር” ማለት ሲሆን ከሩቅ ሚስጥራት መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “መጻእያት የሩቅ ሚስጥር” ነው፦
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
ሰው ከመፈጠሩ በፊት ምን እንደሚያደርግ አላህ ቀድሞውኑ ያውቀዋል። ሰው ከሚያደርጋቸው መካከል በምድር ውስጥ ማጥፋት እና ደም ማፍሰስ ነው፦
26፥152 *«የእነዚያን በምድር ውስጥ የሚያጠፉትን እና የማያበጁትን፡፡»* الَّذِينَ يُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ وَلَا يُصْلِحُونَ
2፥84 *"ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ከፊላችሁን ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ لَا تَسْفِكُونَ دِمَاءَكُمْ وَلَا تُخْرِجُونَ أَنفُسَكُم مِّن دِيَارِكُمْ
ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት መላእክት ያውቁ ነበር፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። እነርሱም «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ፥ ለአንተም የምንቀድስ ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
አላህ ለመላእክት፡- "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" ሲል፥ እነርሱም፦ "በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን? አሉት። ይህንን እንዴት ዐወቁ? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አላህ ዐሳውቋቸው ነው፦
2፥32 *«ጥራት ይገባህ፤ ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም፡፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» አሉ*፡፡ قَالُوا سُبْحَانَكَ لَا عِلْمَ لَنَا إِلَّا مَا عَلَّمْتَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَلِيمُ الْحَكِيمُ
"ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም" ካሉ አላህ ካሳወቃቸው ውጪ በራሳቸው ዕውቀት ከሌላቸው ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት አላህ ዐሳውቋቸዋል። እንዲገባችሁ ከባይብል ሁለት ጥቅሶችን እንመልከት፦
ዘፍጥረት 16፥11-12 *"የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፥ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል*።
መልአኩ እስማኤል ከመፀነሱ በፊት መልአኩ አጋር እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ፤ ስሙንም እስማኤል ብላ እንደምትጠራው። እስማኤል የበዳ አህያን የሚመስል ሰው እንደሚሆን፥ እጁ በሁሉ ላይ እንደሚሆን፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ እንደሚሆን፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት እንደሚኖር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል፦
መሣፍንት 13፥5 *እነሆ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል*።
መልአኩ ሳምሶን ከመፀነሱ በፊት መልአኩ የማኑሄ ሚስት እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ። ሳምሶን ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ እንደሚሆን፥ በራሱ ላይ ምላጭ እንደማይደርስበት። ሳምሶን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን እንደሚጀምር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ሒሳብ መረዳት ይቻላል። ተግባባን አይደል? አዎ! ግን ለመላእክትን ቀድሞ መናገሩ ለምን አስፈለገ? ይህ የአላህ ምርጫ ነው። እሩቅ ሳንሄድ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም፦
አሞጽ 3፥7 *"በእውነት ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም"*።
እግዚአብሔር ምንም ነገር ከማድረጉ በፊት ለነቢያቱ መናገሩ ችግር ከሌለው አላህ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ሰውን እንደሚፈጥር ለመላእክት መናገሩ ችግር የለውም። ምነው እግዚአብሔር ሰውን ከመፈጠሩ በፊት ለመላእክት "እንፍጠር" ብሏቸው የለ እንዴ? የባሰ ጉድ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ፈጣሪያችን" ለእኛ "እንፍጠርለት" አለን እያለ ለሙሴ የሚተርክለት አንድ መልአክ ነው፦
ኩፋሌ 2፥4 *የፊቱ መልአክ በእግዚአብሔር ቃል ታዞ ሙሴን እንዲህ አለው*፦
በማለት እግዚአብሔር ለመላእክት እንፍጠርለት እንዳለ ይህ የኩፋሌ መጽሐፍ ይናገራል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ። ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
“አል-ገይብ” ٱلْغَيْب ማለት “የሩቅ ሚስጥር” ማለት ሲሆን ከሩቅ ሚስጥራት መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “መጻእያት የሩቅ ሚስጥር” ነው፦
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
ሰው ከመፈጠሩ በፊት ምን እንደሚያደርግ አላህ ቀድሞውኑ ያውቀዋል። ሰው ከሚያደርጋቸው መካከል በምድር ውስጥ ማጥፋት እና ደም ማፍሰስ ነው፦
26፥152 *«የእነዚያን በምድር ውስጥ የሚያጠፉትን እና የማያበጁትን፡፡»* الَّذِينَ يُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ وَلَا يُصْلِحُونَ
2፥84 *"ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ከፊላችሁን ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ لَا تَسْفِكُونَ دِمَاءَكُمْ وَلَا تُخْرِجُونَ أَنفُسَكُم مِّن دِيَارِكُمْ
ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት መላእክት ያውቁ ነበር፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። እነርሱም «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ፥ ለአንተም የምንቀድስ ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
አላህ ለመላእክት፡- "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" ሲል፥ እነርሱም፦ "በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን? አሉት። ይህንን እንዴት ዐወቁ? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አላህ ዐሳውቋቸው ነው፦
2፥32 *«ጥራት ይገባህ፤ ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም፡፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» አሉ*፡፡ قَالُوا سُبْحَانَكَ لَا عِلْمَ لَنَا إِلَّا مَا عَلَّمْتَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَلِيمُ الْحَكِيمُ
"ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም" ካሉ አላህ ካሳወቃቸው ውጪ በራሳቸው ዕውቀት ከሌላቸው ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት አላህ ዐሳውቋቸዋል። እንዲገባችሁ ከባይብል ሁለት ጥቅሶችን እንመልከት፦
ዘፍጥረት 16፥11-12 *"የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፥ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል*።
መልአኩ እስማኤል ከመፀነሱ በፊት መልአኩ አጋር እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ፤ ስሙንም እስማኤል ብላ እንደምትጠራው። እስማኤል የበዳ አህያን የሚመስል ሰው እንደሚሆን፥ እጁ በሁሉ ላይ እንደሚሆን፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ እንደሚሆን፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት እንደሚኖር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል፦
መሣፍንት 13፥5 *እነሆ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል*።
መልአኩ ሳምሶን ከመፀነሱ በፊት መልአኩ የማኑሄ ሚስት እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ። ሳምሶን ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ እንደሚሆን፥ በራሱ ላይ ምላጭ እንደማይደርስበት። ሳምሶን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን እንደሚጀምር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ሒሳብ መረዳት ይቻላል። ተግባባን አይደል? አዎ! ግን ለመላእክትን ቀድሞ መናገሩ ለምን አስፈለገ? ይህ የአላህ ምርጫ ነው። እሩቅ ሳንሄድ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም፦
አሞጽ 3፥7 *"በእውነት ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም"*።
እግዚአብሔር ምንም ነገር ከማድረጉ በፊት ለነቢያቱ መናገሩ ችግር ከሌለው አላህ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ሰውን እንደሚፈጥር ለመላእክት መናገሩ ችግር የለውም። ምነው እግዚአብሔር ሰውን ከመፈጠሩ በፊት ለመላእክት "እንፍጠር" ብሏቸው የለ እንዴ? የባሰ ጉድ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ፈጣሪያችን" ለእኛ "እንፍጠርለት" አለን እያለ ለሙሴ የሚተርክለት አንድ መልአክ ነው፦
ኩፋሌ 2፥4 *የፊቱ መልአክ በእግዚአብሔር ቃል ታዞ ሙሴን እንዲህ አለው*፦
በማለት እግዚአብሔር ለመላእክት እንፍጠርለት እንዳለ ይህ የኩፋሌ መጽሐፍ ይናገራል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ። ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
❤4
ተውባህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
"ንስሐ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በጸጸት መመለስ" ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም "ጸጸትን ተቀባይ" ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው"*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *"ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው"*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ ላይ፦ "የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 50, ሐዲስ 13
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዚያ ነፍሴ በእጁ በኾነው በአላህ እምላለው! እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ፥ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَوْ لَمْ تُذْنِبُوا لَذَهَبَ اللَّهُ بِكُمْ وَلَجَاءَ بِقَوْمٍ يُذْنِبُونَ فَيَسْتَغْفِرُونَ اللَّهَ فَيَغْفِرُ لَهُمْ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ለው" لَوْ ተለዋዋጭ ቃሉ "ኢን" إِن ነው፥ "ለው" ወይም "ኢን" በሰዋሰው አቀማመጥ "አርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለትም ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው። "ኖሮ" የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ ከገባን "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት ኃጢአትን ታደርጋላችሁ፥ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው። ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው ማለት ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሰዋስው ከቁርኣን እንመልከት፦
7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ*፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም እንጂ ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም እንጂ ብትችሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት ነው። " በእርግጥ ታየኛለህ" የሚለው ተራራው መርጋት እንደማይችል ግነት ሆኖ እንደመጣ ሁሉ "አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" የሚለውም "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" የሚለውን ለማሳየት የመጣ ግነታዊ ቃል ነው። ሌላ ናሙና፦
21፥22 *በሁለቱ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከአላህ ሌላ አማልክት በነበሩ "ኖሮ" በተበላሹ ነበር"*፡፡ የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡ لَوْ كَانَ فِيهِمَا آلِهَةٌ إِلَّا اللَّهُ لَفَسَدَتَا ۚ فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ለው" لَوْ የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ "ኖሮ" የሚለው ለማመልከት የገባ ነው። "አማልክት በነበሩ ኖሮ" ማለት "አማልክት የሉም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። ከፊሉ በከፊሉ ላይ በመላቅ ሊበላሹ የሚችሉት ከመነሻው አማልክት ቢኖሩ ኖሮ ነበር እንጂ ይበላሻሉ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። የመጨረሻ ናሙና፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
"ንስሐ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በጸጸት መመለስ" ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም "ጸጸትን ተቀባይ" ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው"*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *"ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው"*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ ላይ፦ "የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 50, ሐዲስ 13
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዚያ ነፍሴ በእጁ በኾነው በአላህ እምላለው! እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ፥ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَوْ لَمْ تُذْنِبُوا لَذَهَبَ اللَّهُ بِكُمْ وَلَجَاءَ بِقَوْمٍ يُذْنِبُونَ فَيَسْتَغْفِرُونَ اللَّهَ فَيَغْفِرُ لَهُمْ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ለው" لَوْ ተለዋዋጭ ቃሉ "ኢን" إِن ነው፥ "ለው" ወይም "ኢን" በሰዋሰው አቀማመጥ "አርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለትም ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው። "ኖሮ" የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ ከገባን "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት ኃጢአትን ታደርጋላችሁ፥ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው። ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው ማለት ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሰዋስው ከቁርኣን እንመልከት፦
7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ*፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም እንጂ ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም እንጂ ብትችሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት ነው። " በእርግጥ ታየኛለህ" የሚለው ተራራው መርጋት እንደማይችል ግነት ሆኖ እንደመጣ ሁሉ "አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" የሚለውም "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" የሚለውን ለማሳየት የመጣ ግነታዊ ቃል ነው። ሌላ ናሙና፦
21፥22 *በሁለቱ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከአላህ ሌላ አማልክት በነበሩ "ኖሮ" በተበላሹ ነበር"*፡፡ የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡ لَوْ كَانَ فِيهِمَا آلِهَةٌ إِلَّا اللَّهُ لَفَسَدَتَا ۚ فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ለው" لَوْ የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ "ኖሮ" የሚለው ለማመልከት የገባ ነው። "አማልክት በነበሩ ኖሮ" ማለት "አማልክት የሉም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። ከፊሉ በከፊሉ ላይ በመላቅ ሊበላሹ የሚችሉት ከመነሻው አማልክት ቢኖሩ ኖሮ ነበር እንጂ ይበላሻሉ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። የመጨረሻ ናሙና፦
43፥81 *«ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው*፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
❤1👍1
የፀሐይ መጥለቂያ
የፀሐይ መጥለቂያ
(ክፍል አንድ)
https://tiriyachen.org/የፀሐይ-መጥለቂያ/
የፀሐይ መጥለቂያ
(ክፍል ሁለት )
https://tiriyachen.org/የፀሐይ-መጥለቂያ-2/
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ
Follow us on
Facebook ፦ ጥሪያችን
Telegram :- ጥሪያችን
Website ፦ ጥሪያችን
TikTok ፦ ጥሪያችን
YouTube ፦ ጥሪያችን
የፀሐይ መጥለቂያ
(ክፍል አንድ)
https://tiriyachen.org/የፀሐይ-መጥለቂያ/
የፀሐይ መጥለቂያ
(ክፍል ሁለት )
https://tiriyachen.org/የፀሐይ-መጥለቂያ-2/
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ
Follow us on
Facebook ፦ ጥሪያችን
Telegram :- ጥሪያችን
Website ፦ ጥሪያችን
TikTok ፦ ጥሪያችን
YouTube ፦ ጥሪያችን
Tiriyachen
የፀሐይ መጥለቂያ - Tiriyachen
ገቢር አንድ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ “ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ አገኛት”፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ ቁርኣን 18፥86 ቀኝና ግራ፣ ታችና ላይ፣ ፊትና ኃላ፣ ውስጥና ውጪ፣ እዚህና እዚያ አንጻራዊ እውነት እንጂ ፍጹማዊ…
ፊታቸው ይቀየራልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ሚሽነሪዎች፦ በሐዲስ ላይ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቁትን አላህ ፊታቸውን ይቀይረዋል ይላል፥ ያልጠበቁ ፊታቸው የተቀየሩ አሁን የት አሉ? ብለው ይጠይቃሉ። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም የኢሥላም ዐቃቢያነ-እምነት እንደመሆናችን መጠን ከሥሩ ስለ "ፊት" በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት መልስ እንሰጣለን።
"ወጀህ" وَجْه ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን በተለያየ ትርጉም ሊመጣ ይችላል። ወጀህ "ቀልብ" قَلْب ማለትም "ልብ" በሚል መጥቷል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል። ኢብራሂም ወደ አላህ በሠሊም ልብ የመጣው ልቡን ለአላህ በመስጠት ነው፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
ኢብራሂም "ፊቴን" አዞርኩኝ ሲል ከአንገት በላይ ያለውን ቅል ማለት ሳይሆን ልቤን ማለቱ ነው፦
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም* ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው" ማለት እና "ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው" የሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል። "የሰጠ" ለሚለው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ መሆኑ በራሱ "ሠሊም" سَلِيم ከሚለው ጋር ምን ያህል ዝምድና እንዳለው አንባቢ ያጤነዋልም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ሐዲሱ ላይ ያለው ጥያቄ ኢንሻአላህ ይመለሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 112
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በፊቶቻችሁ መሃል ይቀይራል"*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَتُسَوُّنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ وُجُوهِكُمْ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 272
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሰዎች በላይ በፊታቸው እንዲህ ሦስት ጊዜ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ አድርጉ! አሉ። "ወላሂ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል" አሉ*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ أَقْبَلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَلَى النَّاسِ بِوَجْهِهِ فَقَالَ " أَقِيمُوا صُفُوفَكُمْ " . ثَلاَثًا " وَاللَّهِ لَتُقِيمُنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ
"ሶፍ" صَفّ የሚለው ቃል "ሶፈ" صَفَّ ማለትም "ተሰለፈ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰልፍ" ወይም "ረድፍ" ማለት ነው፥ የሶፍ ብዙ ቁጥር እነዚህ ሐዲሳት ላይ የተቀመጠው "ሱፉፍ" صُفُوف ነው። እዚህ ላይ ዋናው ነጥቡ የሚያሳየው ሶፍን እኩል አድርጎ ሶላት ዉስጥ መቆም ግዴታ መሆኑን ነው። ያለው ምርጫ ሁለት ነው፥ አንዱ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም ሌላው አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል። እንግዲህ ፊት የሚለው ልብ በሚለው እንደተፈሠረ ከላይ ዘንዳ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቀውን ልቡን ይቀይረዋል ማለት እንጂ ከአንገት በላይ ያለው ቅል ይቀይረዋል ማለት አይደለም።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ሚሽነሪዎች፦ በሐዲስ ላይ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቁትን አላህ ፊታቸውን ይቀይረዋል ይላል፥ ያልጠበቁ ፊታቸው የተቀየሩ አሁን የት አሉ? ብለው ይጠይቃሉ። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም የኢሥላም ዐቃቢያነ-እምነት እንደመሆናችን መጠን ከሥሩ ስለ "ፊት" በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት መልስ እንሰጣለን።
"ወጀህ" وَجْه ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን በተለያየ ትርጉም ሊመጣ ይችላል። ወጀህ "ቀልብ" قَلْب ማለትም "ልብ" በሚል መጥቷል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል። ኢብራሂም ወደ አላህ በሠሊም ልብ የመጣው ልቡን ለአላህ በመስጠት ነው፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
ኢብራሂም "ፊቴን" አዞርኩኝ ሲል ከአንገት በላይ ያለውን ቅል ማለት ሳይሆን ልቤን ማለቱ ነው፦
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም* ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው" ማለት እና "ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው" የሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል። "የሰጠ" ለሚለው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ መሆኑ በራሱ "ሠሊም" سَلِيم ከሚለው ጋር ምን ያህል ዝምድና እንዳለው አንባቢ ያጤነዋልም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ሐዲሱ ላይ ያለው ጥያቄ ኢንሻአላህ ይመለሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 112
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በፊቶቻችሁ መሃል ይቀይራል"*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَتُسَوُّنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ وُجُوهِكُمْ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 272
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሰዎች በላይ በፊታቸው እንዲህ ሦስት ጊዜ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ አድርጉ! አሉ። "ወላሂ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል" አሉ*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ أَقْبَلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَلَى النَّاسِ بِوَجْهِهِ فَقَالَ " أَقِيمُوا صُفُوفَكُمْ " . ثَلاَثًا " وَاللَّهِ لَتُقِيمُنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ
"ሶፍ" صَفّ የሚለው ቃል "ሶፈ" صَفَّ ማለትም "ተሰለፈ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰልፍ" ወይም "ረድፍ" ማለት ነው፥ የሶፍ ብዙ ቁጥር እነዚህ ሐዲሳት ላይ የተቀመጠው "ሱፉፍ" صُفُوف ነው። እዚህ ላይ ዋናው ነጥቡ የሚያሳየው ሶፍን እኩል አድርጎ ሶላት ዉስጥ መቆም ግዴታ መሆኑን ነው። ያለው ምርጫ ሁለት ነው፥ አንዱ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም ሌላው አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል። እንግዲህ ፊት የሚለው ልብ በሚለው እንደተፈሠረ ከላይ ዘንዳ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቀውን ልቡን ይቀይረዋል ማለት እንጂ ከአንገት በላይ ያለው ቅል ይቀይረዋል ማለት አይደለም።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
👍9
ታላቁ ጦርነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ አድርጎ ልኳል፥ ነቢያችን"ﷺ" የሩቅ ነገርን ሁሉ ከልብ ወለድ አይናገሩም። ስለ ሩቅ ነገር የሚናገሩት ንግግር የሚወርድ ወሕይ እንጂ ሌላ አይደለም፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
በግሪክ ኮይኔ "አፓካሊፕስ" ἀποκάλυψις ማለት "የተደበቀን ነገር መግለጥ" ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ ለነቢያችንን"ﷺ" ካወረደው ጉዳይ አንዱ “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ነው፥ ከነገሩን አል-ገይቡል ሙሥተቅበል መካከል ስለ መጨረሻው ቀን ምልክቶች ነው። ከንዑሳን የመጨረሻ ቀን ምልክቶች አንዱ "አል-መልሐመቱል ኩብራ" ነው፥ "አል-መልሐመቱል ኩብራ" الْمَلْحَمَة الكُبْرَى ማለት "ታላቁ ጦርነት" ወይም "አርማጌዶን" ማለት ነው። ሰዓቲቱ ሲቃረብ ዒልም በዓሊም ሞት ምክንያት ይወሰዳል፥ በጃሂል ጀህል ይስፋፋል። ብዙ አል-ሀርጅ ይሆናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 8
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው ኢብኑል ዓሲ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በእርግጥ አሏህ ከሰዎች ዒልምን አይነጥቅም ግን ዓሊም ሳይኖር ሰዎች ጁሃልን እስኪጠይቁ እና ጁሃልም ያለ ዒልም እስኪስቱና እስኪያያሳስቱ ድረስ ዑለማእን በመውሰድ ዒልምን ቢነጥቅ እንጂ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَقْبِضُ الْعِلْمَ انْتِزَاعًا يَنْتَزِعُهُ مِنَ النَّاسِ وَلَكِنْ يَقْبِضُ الْعِلْمَ بِقَبْضِ الْعُلَمَاءِ حَتَّى إِذَا لَمْ يَتْرُكْ عَالِمًا اتَّخَذَ النَّاسُ رُءُوسًا جُهَّالاً فَسُئِلُوا فَأَفْتَوْا بِغَيْرِ عِلْمٍ فَضَلُّوا وَأَضَلُّوا "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 92, ሐዲስ 14
አቢ ሙሣ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰዓቲቱ ሲቃረብ ጀህል ይስፋፋል፥ ዒልም ይወሰዳል። ብዙ አል-ሀርጅ ይሆናል፥ አል-ሀርጅ ማለት / #ግ/#ድ/#ያ ነው"*። عَنْ أَبِي مُوسَى قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ بَيْنَ يَدَىِ السَّاعَةِ لأَيَّامًا يَنْزِلُ فِيهَا الْجَهْلُ، وَيُرْفَعُ فِيهَا الْعِلْمُ، وَيَكْثُرُ فِيهَا الْهَرْجُ، وَالْهَرْجُ الْقَتْلُ ".
"ዒልም" عِلْم ማለት "ዕውቀት" ማለት ሲሆን "ዓሊም" عَالِم ማለት ደግሞ "ዐዋቂ" ማለት ነው፥ የዐሊም ብዙ ቁጥር "ዑለማእ" عُلَمَاء ወይም "ዓሊሙን" عَالِمُون ነው። "ጀህል" جَهْل ማለት "መሃይምነት" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው፥ የጃሂል ብዙ ቁጥር "ጁሃል" جُهَّال ወይም "ጃሂሉን" جَاهِلُون ነው። ዛሬ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ መጠነ ሰፊ የዑለማዎች ሞት የምናየው ይህንን ትንቢት አመላካች ይሆን? መሃይማኖች ሲስቱ እና ሲያስቱ የእርስ በእርስ እልቂት ይመጣል፥ "አል-ሀርጅ" الْهَرْج ማለት "የእርስ በእርስ እልቂት ወይም መገዳደል" ማለት ነው። ከዚያ ዓለም ዐቀፍ ይዘት ያለው ታላቁ ጦርነት ይመጣል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 4
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በይቱል መቅዲሥ ሲለመልም የስሪብ ፍርስራሽ ትሆናለች፣ የስሪብ ፍርስራሽ በሆነች ጊዜ ታላቁ ጦርነት ይመጣል፣ ታላቁ ጦርነት ሲመጣ ቁሥጦንጢኒያህ ድል ታረጋለች፣ ቁሥጦንጢኒያህ ድል ባደረገች ጊዜ አል-ደጃል ይመጣል"*። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " عُمْرَانُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ خَرَابُ يَثْرِبَ وَخَرَابُ يَثْرِبَ خُرُوجُ الْمَلْحَمَةِ وَخُرُوجُ الْمَلْحَمَةِ فَتْحُ قُسْطَنْطِينِيَّةَ وَفَتْحُ الْقُسْطَنْطِينِيَّةِ خُرُوجُ الدَّجَّالِ "
"የስሪብ" يَثْرِب የመዲና ጥንታዊ ስም ነው፥ የስሪብ ፍርስራሽ በሆነች ጊዜ ታላቁ ጦርነት ይመጣል። "ቁሥጦንጢኒያህ" قُسْطَنْطِينِيَّة ማለት "ቆስጠንጢኒያ"Constantinople" ማለት ነው፥ ቆስጠንጢኒያ ከ 306 – 337 ድኅረ-ልደት ሲገዛ በነበረው በሮሙ ቄሳር በቆስጠንጢኖስ ስም የተሰየመችው የአሁኗ ቱርክ ናት። በታላቁ ጦርነት የሙሥሊሙ መሰብሰቢያ ቦታ ከሻም ከተሞች አንዷ በሆነችው ዲመሽቅ ተብላ በምትጠራ ከተማ አቅራቢያ በጉጧህ ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 4298
አቢ አድ-ደርዳእ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በታላቁ ጦርነት የሙሥሊሙ መሰብሰቢያ ቦታ ከሻም ከተሞች አንዷ በሆነችው ዲመሽቅ ተብላ በምትጠራ ከተማ አቅራቢያ በጉጧህ ነው"*። عَنْ أَبِي الدَّرْدَاءِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ فُسْطَاطَ الْمُسْلِمِينَ يَوْمَ الْمَلْحَمَةِ بِالْغُوطَةِ إِلَى جَانِبِ مَدِينَةٍ يُقَالُ لَهَا دِمَشْقُ مِنْ خَيْرِ مَدَائِنِ الشَّامِ "
"ዲመሽቅ" دِمَشْق ማለት "ደማስቆ" ማለት ነው፥ "ጉጧህ" غُوطَة የሻም ደቡብ ምዕራብ ክፍል ነው። አሏህ ነቢያችን"ﷺ" የተናገሩትን የሩቅ ነገር የምናስተውል እና የምናስተነትን ያድርገን! አሚን።
✍️ከኡሥታዝ ወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
https://www.facebook.com/tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ አድርጎ ልኳል፥ ነቢያችን"ﷺ" የሩቅ ነገርን ሁሉ ከልብ ወለድ አይናገሩም። ስለ ሩቅ ነገር የሚናገሩት ንግግር የሚወርድ ወሕይ እንጂ ሌላ አይደለም፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
በግሪክ ኮይኔ "አፓካሊፕስ" ἀποκάλυψις ማለት "የተደበቀን ነገር መግለጥ" ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ ለነቢያችንን"ﷺ" ካወረደው ጉዳይ አንዱ “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ነው፥ ከነገሩን አል-ገይቡል ሙሥተቅበል መካከል ስለ መጨረሻው ቀን ምልክቶች ነው። ከንዑሳን የመጨረሻ ቀን ምልክቶች አንዱ "አል-መልሐመቱል ኩብራ" ነው፥ "አል-መልሐመቱል ኩብራ" الْمَلْحَمَة الكُبْرَى ማለት "ታላቁ ጦርነት" ወይም "አርማጌዶን" ማለት ነው። ሰዓቲቱ ሲቃረብ ዒልም በዓሊም ሞት ምክንያት ይወሰዳል፥ በጃሂል ጀህል ይስፋፋል። ብዙ አል-ሀርጅ ይሆናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 8
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው ኢብኑል ዓሲ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በእርግጥ አሏህ ከሰዎች ዒልምን አይነጥቅም ግን ዓሊም ሳይኖር ሰዎች ጁሃልን እስኪጠይቁ እና ጁሃልም ያለ ዒልም እስኪስቱና እስኪያያሳስቱ ድረስ ዑለማእን በመውሰድ ዒልምን ቢነጥቅ እንጂ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَقْبِضُ الْعِلْمَ انْتِزَاعًا يَنْتَزِعُهُ مِنَ النَّاسِ وَلَكِنْ يَقْبِضُ الْعِلْمَ بِقَبْضِ الْعُلَمَاءِ حَتَّى إِذَا لَمْ يَتْرُكْ عَالِمًا اتَّخَذَ النَّاسُ رُءُوسًا جُهَّالاً فَسُئِلُوا فَأَفْتَوْا بِغَيْرِ عِلْمٍ فَضَلُّوا وَأَضَلُّوا "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 92, ሐዲስ 14
አቢ ሙሣ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰዓቲቱ ሲቃረብ ጀህል ይስፋፋል፥ ዒልም ይወሰዳል። ብዙ አል-ሀርጅ ይሆናል፥ አል-ሀርጅ ማለት / #ግ/#ድ/#ያ ነው"*። عَنْ أَبِي مُوسَى قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ بَيْنَ يَدَىِ السَّاعَةِ لأَيَّامًا يَنْزِلُ فِيهَا الْجَهْلُ، وَيُرْفَعُ فِيهَا الْعِلْمُ، وَيَكْثُرُ فِيهَا الْهَرْجُ، وَالْهَرْجُ الْقَتْلُ ".
"ዒልም" عِلْم ማለት "ዕውቀት" ማለት ሲሆን "ዓሊም" عَالِم ማለት ደግሞ "ዐዋቂ" ማለት ነው፥ የዐሊም ብዙ ቁጥር "ዑለማእ" عُلَمَاء ወይም "ዓሊሙን" عَالِمُون ነው። "ጀህል" جَهْل ማለት "መሃይምነት" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው፥ የጃሂል ብዙ ቁጥር "ጁሃል" جُهَّال ወይም "ጃሂሉን" جَاهِلُون ነው። ዛሬ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ መጠነ ሰፊ የዑለማዎች ሞት የምናየው ይህንን ትንቢት አመላካች ይሆን? መሃይማኖች ሲስቱ እና ሲያስቱ የእርስ በእርስ እልቂት ይመጣል፥ "አል-ሀርጅ" الْهَرْج ማለት "የእርስ በእርስ እልቂት ወይም መገዳደል" ማለት ነው። ከዚያ ዓለም ዐቀፍ ይዘት ያለው ታላቁ ጦርነት ይመጣል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 4
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በይቱል መቅዲሥ ሲለመልም የስሪብ ፍርስራሽ ትሆናለች፣ የስሪብ ፍርስራሽ በሆነች ጊዜ ታላቁ ጦርነት ይመጣል፣ ታላቁ ጦርነት ሲመጣ ቁሥጦንጢኒያህ ድል ታረጋለች፣ ቁሥጦንጢኒያህ ድል ባደረገች ጊዜ አል-ደጃል ይመጣል"*። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " عُمْرَانُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ خَرَابُ يَثْرِبَ وَخَرَابُ يَثْرِبَ خُرُوجُ الْمَلْحَمَةِ وَخُرُوجُ الْمَلْحَمَةِ فَتْحُ قُسْطَنْطِينِيَّةَ وَفَتْحُ الْقُسْطَنْطِينِيَّةِ خُرُوجُ الدَّجَّالِ "
"የስሪብ" يَثْرِب የመዲና ጥንታዊ ስም ነው፥ የስሪብ ፍርስራሽ በሆነች ጊዜ ታላቁ ጦርነት ይመጣል። "ቁሥጦንጢኒያህ" قُسْطَنْطِينِيَّة ማለት "ቆስጠንጢኒያ"Constantinople" ማለት ነው፥ ቆስጠንጢኒያ ከ 306 – 337 ድኅረ-ልደት ሲገዛ በነበረው በሮሙ ቄሳር በቆስጠንጢኖስ ስም የተሰየመችው የአሁኗ ቱርክ ናት። በታላቁ ጦርነት የሙሥሊሙ መሰብሰቢያ ቦታ ከሻም ከተሞች አንዷ በሆነችው ዲመሽቅ ተብላ በምትጠራ ከተማ አቅራቢያ በጉጧህ ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 4298
አቢ አድ-ደርዳእ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በታላቁ ጦርነት የሙሥሊሙ መሰብሰቢያ ቦታ ከሻም ከተሞች አንዷ በሆነችው ዲመሽቅ ተብላ በምትጠራ ከተማ አቅራቢያ በጉጧህ ነው"*። عَنْ أَبِي الدَّرْدَاءِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ فُسْطَاطَ الْمُسْلِمِينَ يَوْمَ الْمَلْحَمَةِ بِالْغُوطَةِ إِلَى جَانِبِ مَدِينَةٍ يُقَالُ لَهَا دِمَشْقُ مِنْ خَيْرِ مَدَائِنِ الشَّامِ "
"ዲመሽቅ" دِمَشْق ማለት "ደማስቆ" ማለት ነው፥ "ጉጧህ" غُوطَة የሻም ደቡብ ምዕራብ ክፍል ነው። አሏህ ነቢያችን"ﷺ" የተናገሩትን የሩቅ ነገር የምናስተውል እና የምናስተነትን ያድርገን! አሚን።
✍️ከኡሥታዝ ወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
https://www.facebook.com/tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍10❤1
የኢስራኢል ልጆች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
አምላካችን አላህ ኢብራሂም ጣዖታውያንን እና የሚያመልኩትን በራቀ ጊዜ እርሱን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ወደ ሻም ምድር ወሰደው፤ በዚያ ቦታ ለእርሱም ኢስሐቅን ልጅ ያዕቆብንም የልጅ ልጅ አድርጎ ሰጠው፤ ሁሉንም መልካሞች እና ነቢይ አደረጋቸው፦
21፥71 እርሱን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ *በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
21፥72 *ለእርሱም ኢስሐቅን ያዕቆብንም ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
19፥49 *እነርሱንና ከአላህ ሌላ የሚያመልኩትን በራቀ ጊዜ *ለእርሱ ኢስሐቅንና ያዕቆብን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም ነቢይ አደረግንም*፡፡ فَلَمَّا ٱعْتَزَلَهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَهَبْنَا لَهُۥٓ إِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ ۖ وَكُلًّۭا جَعَلْنَا نَبِيًّۭا
"የዕቁብ" يَعْقُوبُ የሚለው ስም 16 ጊዜ በቁርኣን የተወሳ ሲሆን ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
የየዕቁብ ሌላው ስሙ "ኢስራኢል" ነው፤ ይህንን አምላካችን አላህ፦ "እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው" በማለት ይነግረናል፦
3፥93 ተውራት ከመወረድዋ በፊት *እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው ነገር በስተቀር ምግብ ሁሉ ለእስራኤል ልጆች የተፈቀደ ነበር*፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ተውራትን አምጡ አንብቡዋትም በላቸው፡፡ كُلُّ الطَّعَامِ كَانَ حِلًّا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ إِلَّا مَا حَرَّمَ إِسْرَائِيلُ عَلَىٰ نَفْسِهِ مِن قَبْلِ أَن تُنَزَّلَ التَّوْرَاةُ ۗ قُلْ فَأْتُوا بِالتَّوْرَاةِ فَاتْلُوهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
"ኢሥራኢል" إِسْرَائِيل ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ ሁለቱ ቃላት "ኢሥራ" إِسْرَا እና "ኢል" ئِيل ናቸው፤ "ኢሥራ" إِسْرَا የሚለው ቃል "ሣረ" سَارَ ማለትም "ተጓዘ" እና "አሥራ" أَسْرَىٰ ማለትም "አስጓዘ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ሠያራህ" سَيَّارَة ማለትም "ተጓዥ" ማለት ነው፤ "ሠይር" سَيْر ማለት "ጉዞ" ማለት መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ኢል" ئِيل ማለት ደግሞ "ኢላህ" إِلَٰه ማለትም "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢሥራኢል" ማለት "በአምላክ ምሪት ተጓዥ" ማለት ነው፤ ይህ ስም 43 ጊዜ ተወስቷል፤ የዕቁብ ከሻም ምድር ወደ ምስር ማለትን ወደ ግብጽ ምድር በልጁ በዩሱፍ ምክያት ተጉዟል፦
12፥93 «ይህንን ቀሚሴን ይዛችሁ ሊዱ፡፡ *በአባቴ ፊትም ጣሉት የሚያይ ሆኖ ይመጣልና፡፡ ቤተሰቦቻችሁንም ሰብስባችሁ አምጡልኝ*» አላቸው፡፡ اذْهَبُوا بِقَمِيصِي هَـٰذَا فَأَلْقُوهُ عَلَىٰ وَجْهِ أَبِي يَأْتِ بَصِيرًا وَأْتُونِي بِأَهْلِكُمْ أَجْمَعِينَ
12፥99 በዩሱፍ ላይም በገቡ ጊዜ ወላጆቹን ወደ እርሱ አስጠጋቸው፡፡ «በአላህም ፈቃድ ጥብቆች ስትኾኑ *ምስርን ግቡ*» አላቸው፡፡ فَلَمَّا دَخَلُوا عَلَىٰ يُوسُفَ آوَىٰ إِلَيْهِ أَبَوَيْهِ وَقَالَ ادْخُلُوا مِصْرَ إِن شَاءَ اللَّهُ آمِنِينَ
በመቀጠል አላህ ሙሳን መጽሐፉን ሰጠው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረገው፤ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" አላቸው፦
17፥2 *ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው*፡፡ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" አልናቸውም፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
አላህ ከእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘ፤ ከእነርሱም በየዕቁብ ልጆች ልክ ዐስራ ሁለትን አለቆች አስነሳ፤ ይህም የከበደ ኪዳን፦ "አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ አድርጉ፤ በዝምድና ባለቤቶችም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም በጎ ዋሉ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፤ ዘካንም ስጡ" የሚል ነበር፦
5፥12 *አላህም የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘባቸው፡፡ ከእነርሱም ዐስራ ሁለትን አለቆች አስነሳን*፡፡ وَلَقَدْ أَخَذَ اللَّهُ مِيثَاقَ بَنِي إِسْرَائِيلَ وَبَعَثْنَا مِنْهُمُ اثْنَيْ عَشَرَ نَقِيبًا
2፥83 *የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ አድርጉ፤ በዝምድና ባለቤቶችም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም በጎ ዋሉ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፤ ዘካንም ስጡ በማለት በያዝንባቸው ጊዜ አስታውሱ*፡፡ ከዚያም ከእናንተ ጥቂቶች ሲቀሩ ሸሻችሁ እናንተም ኪዳንን የምትተዉ ናችሁ፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَ بَنِي إِسْرَائِيلَ لَا تَعْبُدُونَ إِلَّا اللَّهَ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَقُولُوا لِلنَّاسِ حُسْنًا وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ ثُمَّ تَوَلَّيْتُمْ إِلَّا قَلِيلًا مِّنكُمْ وَأَنتُم مُّعْرِضُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
አምላካችን አላህ ኢብራሂም ጣዖታውያንን እና የሚያመልኩትን በራቀ ጊዜ እርሱን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ወደ ሻም ምድር ወሰደው፤ በዚያ ቦታ ለእርሱም ኢስሐቅን ልጅ ያዕቆብንም የልጅ ልጅ አድርጎ ሰጠው፤ ሁሉንም መልካሞች እና ነቢይ አደረጋቸው፦
21፥71 እርሱን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ *በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
21፥72 *ለእርሱም ኢስሐቅን ያዕቆብንም ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
19፥49 *እነርሱንና ከአላህ ሌላ የሚያመልኩትን በራቀ ጊዜ *ለእርሱ ኢስሐቅንና ያዕቆብን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም ነቢይ አደረግንም*፡፡ فَلَمَّا ٱعْتَزَلَهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَهَبْنَا لَهُۥٓ إِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ ۖ وَكُلًّۭا جَعَلْنَا نَبِيًّۭا
"የዕቁብ" يَعْقُوبُ የሚለው ስም 16 ጊዜ በቁርኣን የተወሳ ሲሆን ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
የየዕቁብ ሌላው ስሙ "ኢስራኢል" ነው፤ ይህንን አምላካችን አላህ፦ "እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው" በማለት ይነግረናል፦
3፥93 ተውራት ከመወረድዋ በፊት *እስራኤል በራሱ ላይ እርም ካደረገው ነገር በስተቀር ምግብ ሁሉ ለእስራኤል ልጆች የተፈቀደ ነበር*፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ተውራትን አምጡ አንብቡዋትም በላቸው፡፡ كُلُّ الطَّعَامِ كَانَ حِلًّا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ إِلَّا مَا حَرَّمَ إِسْرَائِيلُ عَلَىٰ نَفْسِهِ مِن قَبْلِ أَن تُنَزَّلَ التَّوْرَاةُ ۗ قُلْ فَأْتُوا بِالتَّوْرَاةِ فَاتْلُوهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
"ኢሥራኢል" إِسْرَائِيل ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ ሁለቱ ቃላት "ኢሥራ" إِسْرَا እና "ኢል" ئِيل ናቸው፤ "ኢሥራ" إِسْرَا የሚለው ቃል "ሣረ" سَارَ ማለትም "ተጓዘ" እና "አሥራ" أَسْرَىٰ ማለትም "አስጓዘ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ሠያራህ" سَيَّارَة ማለትም "ተጓዥ" ማለት ነው፤ "ሠይር" سَيْر ማለት "ጉዞ" ማለት መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ኢል" ئِيل ማለት ደግሞ "ኢላህ" إِلَٰه ማለትም "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢሥራኢል" ማለት "በአምላክ ምሪት ተጓዥ" ማለት ነው፤ ይህ ስም 43 ጊዜ ተወስቷል፤ የዕቁብ ከሻም ምድር ወደ ምስር ማለትን ወደ ግብጽ ምድር በልጁ በዩሱፍ ምክያት ተጉዟል፦
12፥93 «ይህንን ቀሚሴን ይዛችሁ ሊዱ፡፡ *በአባቴ ፊትም ጣሉት የሚያይ ሆኖ ይመጣልና፡፡ ቤተሰቦቻችሁንም ሰብስባችሁ አምጡልኝ*» አላቸው፡፡ اذْهَبُوا بِقَمِيصِي هَـٰذَا فَأَلْقُوهُ عَلَىٰ وَجْهِ أَبِي يَأْتِ بَصِيرًا وَأْتُونِي بِأَهْلِكُمْ أَجْمَعِينَ
12፥99 በዩሱፍ ላይም በገቡ ጊዜ ወላጆቹን ወደ እርሱ አስጠጋቸው፡፡ «በአላህም ፈቃድ ጥብቆች ስትኾኑ *ምስርን ግቡ*» አላቸው፡፡ فَلَمَّا دَخَلُوا عَلَىٰ يُوسُفَ آوَىٰ إِلَيْهِ أَبَوَيْهِ وَقَالَ ادْخُلُوا مِصْرَ إِن شَاءَ اللَّهُ آمِنِينَ
በመቀጠል አላህ ሙሳን መጽሐፉን ሰጠው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረገው፤ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" አላቸው፦
17፥2 *ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው*፡፡ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" አልናቸውም፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
አላህ ከእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘ፤ ከእነርሱም በየዕቁብ ልጆች ልክ ዐስራ ሁለትን አለቆች አስነሳ፤ ይህም የከበደ ኪዳን፦ "አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ አድርጉ፤ በዝምድና ባለቤቶችም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም በጎ ዋሉ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፤ ዘካንም ስጡ" የሚል ነበር፦
5፥12 *አላህም የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘባቸው፡፡ ከእነርሱም ዐስራ ሁለትን አለቆች አስነሳን*፡፡ وَلَقَدْ أَخَذَ اللَّهُ مِيثَاقَ بَنِي إِسْرَائِيلَ وَبَعَثْنَا مِنْهُمُ اثْنَيْ عَشَرَ نَقِيبًا
2፥83 *የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ አድርጉ፤ በዝምድና ባለቤቶችም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም በጎ ዋሉ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፤ ዘካንም ስጡ በማለት በያዝንባቸው ጊዜ አስታውሱ*፡፡ ከዚያም ከእናንተ ጥቂቶች ሲቀሩ ሸሻችሁ እናንተም ኪዳንን የምትተዉ ናችሁ፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَ بَنِي إِسْرَائِيلَ لَا تَعْبُدُونَ إِلَّا اللَّهَ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَقُولُوا لِلنَّاسِ حُسْنًا وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ ثُمَّ تَوَلَّيْتُمْ إِلَّا قَلِيلًا مِّنكُمْ وَأَنتُم مُّعْرِضُونَ
❤2
በመቀጠል አላህ የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገራቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም፦
7፥138 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም*፡፡ «ሙሳ ሆይ፡- *ለእነርሱ አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልን*» አሉት፡፡ «እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَىٰ قَوْمٍ يَعْكُفُونَ عَلَىٰ أَصْنَامٍ لَّهُمْ ۚ قَالُوا يَا مُوسَى اجْعَل لَّنَا إِلَـٰهًا كَمَا لَهُمْ آلِهَةٌ ۚ قَالَ إِنَّكُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
በሻም ምድር የሚኖሩትን ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦችና በውስጧ በረከት ያደረገባትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች*፡፡ ፈርዖንና ሰዎቹም ይሠሩት የነበረውን ሕንጻ ዳስ ያደርጉትም የነበረውን አፈረስን፡፡وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ وَدَمَّرْنَا مَا كَانَ يَصْنَعُ فِرْعَوْنُ وَقَوْمُهُ وَمَا كَانُوا يَعْرِشُونَ
የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች፤ አላህ ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና ሕግን፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጣቸው፡፡ ከመልካም ሲሳዮችም ለገሳቸው፤ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች እና ደካሞች በነበሩትን በሻም ሕዝቦች ላይ አበለጣቸው፦
46፥15 *ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና ሕግን፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ ከመልካም ሲሳዮችም ለገስንላቸው፡፡ በዓለማት ላይም አበለጥናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا بَنِي إِسْرَائِيلَ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ وَرَزَقْنَاهُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ وَفَضَّلْنَاهُمْ عَلَى الْعَالَمِينَ
ቁርኣን በሚወርድበት ጊዜ አንዱን አምላክ ብቻ የሚያመልኩ የእስራኤል ልጆች ነበሩ፤ “ዋሒድ” وَٰحِد ማለት “አንድ” ማለት ሲሆን “ተውሒድ” توحيد ማለት ደግሞ “አንድነት” ማለት ነው፤ በአላህ አንድነት የሚያምን ሰው “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል፤ የተውሒድ እሳቤ በእኛ እና በመጽሐፉ ባለቤቶች መካከል ትክክል የኾነች የጋራ ቃል ናት፤ ከበመጽሐፉ ባለቤቶች በእነርሱ ላይ ቁርአን በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፤ እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን» ይላሉ፦
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
ልብ አድርግ “እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን” ማለታቸው ምክንያታዊ ነው፤ ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው።
✍🏻ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
7፥138 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም*፡፡ «ሙሳ ሆይ፡- *ለእነርሱ አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልን*» አሉት፡፡ «እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَىٰ قَوْمٍ يَعْكُفُونَ عَلَىٰ أَصْنَامٍ لَّهُمْ ۚ قَالُوا يَا مُوسَى اجْعَل لَّنَا إِلَـٰهًا كَمَا لَهُمْ آلِهَةٌ ۚ قَالَ إِنَّكُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
በሻም ምድር የሚኖሩትን ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦችና በውስጧ በረከት ያደረገባትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች*፡፡ ፈርዖንና ሰዎቹም ይሠሩት የነበረውን ሕንጻ ዳስ ያደርጉትም የነበረውን አፈረስን፡፡وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ وَدَمَّرْنَا مَا كَانَ يَصْنَعُ فِرْعَوْنُ وَقَوْمُهُ وَمَا كَانُوا يَعْرِشُونَ
የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች፤ አላህ ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና ሕግን፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጣቸው፡፡ ከመልካም ሲሳዮችም ለገሳቸው፤ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች እና ደካሞች በነበሩትን በሻም ሕዝቦች ላይ አበለጣቸው፦
46፥15 *ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና ሕግን፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ ከመልካም ሲሳዮችም ለገስንላቸው፡፡ በዓለማት ላይም አበለጥናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا بَنِي إِسْرَائِيلَ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ وَرَزَقْنَاهُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ وَفَضَّلْنَاهُمْ عَلَى الْعَالَمِينَ
ቁርኣን በሚወርድበት ጊዜ አንዱን አምላክ ብቻ የሚያመልኩ የእስራኤል ልጆች ነበሩ፤ “ዋሒድ” وَٰحِد ማለት “አንድ” ማለት ሲሆን “ተውሒድ” توحيد ማለት ደግሞ “አንድነት” ማለት ነው፤ በአላህ አንድነት የሚያምን ሰው “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል፤ የተውሒድ እሳቤ በእኛ እና በመጽሐፉ ባለቤቶች መካከል ትክክል የኾነች የጋራ ቃል ናት፤ ከበመጽሐፉ ባለቤቶች በእነርሱ ላይ ቁርአን በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፤ እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን» ይላሉ፦
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
ልብ አድርግ “እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን” ማለታቸው ምክንያታዊ ነው፤ ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው።
✍🏻ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን Tiriyachen
ወሰላሙ አለይኩም
❤1
የአይሁዳውያን ፈሣድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥64 *"ለጦር እሳትን ባጫሩ ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም"*፡፡ كُلَّمَا أَوْقَدُوا نَارًا لِّلْحَرْبِ أَطْفَأَهَا اللَّهُ ۚ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا ۚ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
"ፈሣድ" فَسَاد የሚለው ቃል "ፈሠደ" فَسَدَ ማለትም "አበላሸ" "አጠፋ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብልሽት" ወይም "ጥፋት" ማለት ነው፥ በፈሣድ የተሰማሩ ሰዎች በነጠላ "ሙፍሢድ" مُفْسِد በብዜት "ሙፍሢዲን" مُفْسِدِين ይባላሉ። አይሁዳውያን ለጦር እሳትን ማጫር እና በምድርም ውስጥ ለማበላሸት መሮጣቸውን አምላካችን አሏህ ይነግረናል፦
5፥64 *"ለጦር እሳትን ባጫሩ ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም"*፡፡ كُلَّمَا أَوْقَدُوا نَارًا لِّلْحَرْبِ أَطْفَأَهَا اللَّهُ ۚ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا ۚ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አበላሺዎች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙፍሢዲን" مُفْسِدِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። አይሁዳውያን በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ያበላሻሉ፦
17፥4 *"ወደ እስራኤል ልጆች በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አወረድን፦ "በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ፥ ትልቅንም ኩራት ትኮራላችሁ"* وَقَضَيْنَآ إِلَىٰ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ فِى ٱلْكِتَٰبِ لَتُفْسِدُنَّ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَّتَيْنِ وَلَتَعْلُنَّ عُلُوًّۭا كَبِيرًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታጠፋላችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "ለቱፍሢዱነ" لَتُفْسِدُنَّ ሲሆን "ታበላሻላችሁ" ማለት ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ባመጡት ፈሣድ ቅጣቱ ለአሏህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ተነስተው ሡለይማን የገነባውን በይቱል መቅዲሥ አጥፍተውታል፥ በመቀጠል እንደ ግሪጎርያን አቆጣጠር በ 70 ድህረ-ልደት”AD” የሮም ጦር መሪ የሆነው ጀነራል ቲቶ እና ሰራዊቱ ከበው አጥፍተዋል። ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፦
17፥5 *“ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለእኛ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን በእናንተ ላይ እንልካለን፡፡ በቤቶችም መካከል ይበረብሩታል፡፡ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር"*፡፡ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ أُولَاهُمَا بَعَثْنَا عَلَيْكُمْ عِبَادًا لَّنَا أُولِي بَأْسٍ شَدِيدٍ فَجَاسُوا خِلَالَ الدِّيَارِ ۚ وَكَانَ وَعْدًا مَّفْعُولًا
ከዚያ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 ”ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው”፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያስኼደው” ለሚለው የገባው የግስ መደብ “አሥሯ” أَسْرَىٰ ሲሆን “ኢሥሯ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጉዞ” ማለት ነው። “ለይለቱል ኢሥሯ” لَيْلَة الإِسْرَا ማለት “የሌሊት ጉዞ” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው “አል-ቡራቅ” በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ – وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ – قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
“አል-ቡራቅ” الْبُرَاق የሚለው ቃል “በረቀ” بَرَقَ ማለትም “በረቀ” “በለጨ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ብርቅታ” “ብልጭታ” ማለት ነው፥ “መብረቅ” እራሱ “በርቅ” بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። ይህ የተቀደሠ ሥፍራ በዚያ ጊዜ በሮሙ ባዛንታይን ሥር ነበር፥ ከዚያ እንደ ጎርጎሮሳውያን በ 640 ድኅረ-ልደት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." ጀምሮ እስከ እስከ 1917 ድኅረ-ልደት በሙሥሊም የተለያዩ መንግሥት፣ ግዛት እና ሥርወ-መንግሥት ሥር ነበር። ከዚያ በእንግሊዝ አማካኝነት አይሁዳውያን ከተበተነቡት ወዚህ ቅዱስ ሥፍራ ተሰበሰቡ፥ አምላካችን አሏህ፦ "የኋለኛይቱም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን" ባለው መሠረት መጡ፦
17፥104 *"ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች «ምድሪቱን ተቀመጡባት የኋለኛይቱም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን» አልናቸው"*፡፡ وَقُلْنَا مِن بَعْدِهِ لِبَنِي إِسْرَائِيلَ اسْكُنُوا الْأَرْضَ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ الْآخِرَةِ جِئْنَا بِكُمْ لَفِيفًا
ከዚያም በኋላ አሏህ ለእነርሱ ድልን መለስንላቸው፣ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመረላቸው፣ በወገንም እንዲበዙ አረጋቸው፦
17፥6 *"ከዚያም በኋላ ለእናንተ በእነርሱ ላይ ድልን መለስንላችሁ፡፡ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመርንላችሁ፡፡ በወገንም የበዛችሁ አደረግናችሁ"*፡፡ ثُمَّ رَدَدْنَا لَكُمُ الْكَرَّةَ عَلَيْهِمْ وَأَمْدَدْنَاكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَجَعَلْنَاكُمْ أَكْثَرَ نَفِيرًا
አሁን ያለነው በኃለኛ ቀጠሮ ውስጥ ነው፥ አምላካችን አሏህ አይሁዳውያን ያጠፉትን ጥፋት እንዲያጠፉ ሙሥሊሞችን ይልካል፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥64 *"ለጦር እሳትን ባጫሩ ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም"*፡፡ كُلَّمَا أَوْقَدُوا نَارًا لِّلْحَرْبِ أَطْفَأَهَا اللَّهُ ۚ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا ۚ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
"ፈሣድ" فَسَاد የሚለው ቃል "ፈሠደ" فَسَدَ ማለትም "አበላሸ" "አጠፋ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብልሽት" ወይም "ጥፋት" ማለት ነው፥ በፈሣድ የተሰማሩ ሰዎች በነጠላ "ሙፍሢድ" مُفْسِد በብዜት "ሙፍሢዲን" مُفْسِدِين ይባላሉ። አይሁዳውያን ለጦር እሳትን ማጫር እና በምድርም ውስጥ ለማበላሸት መሮጣቸውን አምላካችን አሏህ ይነግረናል፦
5፥64 *"ለጦር እሳትን ባጫሩ ቁጥር አላህ ያጠፋታል፡፡ በምድርም ውስጥ ለማበላሸት ይሮጣሉ፡፡ አላህም አበላሺዎችን አይወድም"*፡፡ كُلَّمَا أَوْقَدُوا نَارًا لِّلْحَرْبِ أَطْفَأَهَا اللَّهُ ۚ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا ۚ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አበላሺዎች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙፍሢዲን" مُفْسِدِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። አይሁዳውያን በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ያበላሻሉ፦
17፥4 *"ወደ እስራኤል ልጆች በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አወረድን፦ "በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ፥ ትልቅንም ኩራት ትኮራላችሁ"* وَقَضَيْنَآ إِلَىٰ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ فِى ٱلْكِتَٰبِ لَتُفْسِدُنَّ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَّتَيْنِ وَلَتَعْلُنَّ عُلُوًّۭا كَبِيرًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታጠፋላችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "ለቱፍሢዱነ" لَتُفْسِدُنَّ ሲሆን "ታበላሻላችሁ" ማለት ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ባመጡት ፈሣድ ቅጣቱ ለአሏህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ተነስተው ሡለይማን የገነባውን በይቱል መቅዲሥ አጥፍተውታል፥ በመቀጠል እንደ ግሪጎርያን አቆጣጠር በ 70 ድህረ-ልደት”AD” የሮም ጦር መሪ የሆነው ጀነራል ቲቶ እና ሰራዊቱ ከበው አጥፍተዋል። ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፦
17፥5 *“ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለእኛ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን በእናንተ ላይ እንልካለን፡፡ በቤቶችም መካከል ይበረብሩታል፡፡ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር"*፡፡ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ أُولَاهُمَا بَعَثْنَا عَلَيْكُمْ عِبَادًا لَّنَا أُولِي بَأْسٍ شَدِيدٍ فَجَاسُوا خِلَالَ الدِّيَارِ ۚ وَكَانَ وَعْدًا مَّفْعُولًا
ከዚያ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 ”ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው”፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያስኼደው” ለሚለው የገባው የግስ መደብ “አሥሯ” أَسْرَىٰ ሲሆን “ኢሥሯ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጉዞ” ማለት ነው። “ለይለቱል ኢሥሯ” لَيْلَة الإِسْرَا ማለት “የሌሊት ጉዞ” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው “አል-ቡራቅ” በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ – وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ – قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
“አል-ቡራቅ” الْبُرَاق የሚለው ቃል “በረቀ” بَرَقَ ማለትም “በረቀ” “በለጨ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ብርቅታ” “ብልጭታ” ማለት ነው፥ “መብረቅ” እራሱ “በርቅ” بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። ይህ የተቀደሠ ሥፍራ በዚያ ጊዜ በሮሙ ባዛንታይን ሥር ነበር፥ ከዚያ እንደ ጎርጎሮሳውያን በ 640 ድኅረ-ልደት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." ጀምሮ እስከ እስከ 1917 ድኅረ-ልደት በሙሥሊም የተለያዩ መንግሥት፣ ግዛት እና ሥርወ-መንግሥት ሥር ነበር። ከዚያ በእንግሊዝ አማካኝነት አይሁዳውያን ከተበተነቡት ወዚህ ቅዱስ ሥፍራ ተሰበሰቡ፥ አምላካችን አሏህ፦ "የኋለኛይቱም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን" ባለው መሠረት መጡ፦
17፥104 *"ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች «ምድሪቱን ተቀመጡባት የኋለኛይቱም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን» አልናቸው"*፡፡ وَقُلْنَا مِن بَعْدِهِ لِبَنِي إِسْرَائِيلَ اسْكُنُوا الْأَرْضَ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ الْآخِرَةِ جِئْنَا بِكُمْ لَفِيفًا
ከዚያም በኋላ አሏህ ለእነርሱ ድልን መለስንላቸው፣ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመረላቸው፣ በወገንም እንዲበዙ አረጋቸው፦
17፥6 *"ከዚያም በኋላ ለእናንተ በእነርሱ ላይ ድልን መለስንላችሁ፡፡ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመርንላችሁ፡፡ በወገንም የበዛችሁ አደረግናችሁ"*፡፡ ثُمَّ رَدَدْنَا لَكُمُ الْكَرَّةَ عَلَيْهِمْ وَأَمْدَدْنَاكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَجَعَلْنَاكُمْ أَكْثَرَ نَفِيرًا
አሁን ያለነው በኃለኛ ቀጠሮ ውስጥ ነው፥ አምላካችን አሏህ አይሁዳውያን ያጠፉትን ጥፋት እንዲያጠፉ ሙሥሊሞችን ይልካል፦
👏1
17፥7 ”የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ፊቶቻችሁን ሊያስከፉ፣ መስጁዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ እና ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ እንልካቸዋልን”*፡፡ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ لِيَسُۥٓـُٔوا۟ وُجُوهَكُمْ وَلِيَدْخُلُوا۟ ٱلْمَسْجِدَ كَمَا دَخَلُوهُ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَلِيُتَبِّرُوا۟ مَا عَلَوْا۟ تَتْبِيرًا
"መስጁዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት" የሚለው ይሰመርበት! መሥጂዱል አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገቡት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." ጊዜ ሙሥሊሞች ናቸው፥ ልክ እንደ እነርሱ ወደዚያ ቅዱስ ሥፍራ እንዲገቡ አሏህ ሙሥሊሞችን ይልካል። "ያሸነፉት" የተባሉት አይሁዳውያን ሲሆኑ የእነርሱ ሁለተኛው ፈሣድን ዛሬ ዓለምን አጥለቅቋል። "በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ" የሚለው ይሰመርበት! ዛሬ ጽዮናውያን አይሁድ በባንክ ወለድ፣ በአስካሪ መጠጥ ምርት፣ በዝሙት ፊልም ኢንዱስትሪ ዓለምን እያበላሹ ይገኛሉ። ይህንን የአይሁድ ፈሣድ እንዲያጠፉ ቅጣተ ፈጣን የሆነው አሏህ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በእነርሱ ላይ ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸው ሙሥሊሞች ይልካል፦
17፥167 *"ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን በእነርሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ አስታውሳቸው፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَبْعَثَنَّ عَلَيْهِمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ مَن يَسُومُهُمْ سُوءَ الْعَذَابِ ۗ إِنَّ رَبَّكَ لَسَرِيعُ الْعِقَابِ ۖ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 103
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች ከአይሁድ ጋር /*ሳ/*ይ/*ዋ/*ጉ/* በፊት ሰዓቲቱ አትቆምም፥ አይሁዳዊ ከድንጋይ ወይም ከዛፍ ሥር ይደበቃሉ። ድንጋዩ እና ዛፉ፦ "ሙሥሊም ሆይ! የአሏህ ባሪያ ሆይ! ከእኔ ሥር አይሁድ ተደብቋልና ግ/*ደ/*ሉ/*ት" እስኪሏቸው ድረስ ሙሥሊሞች አይሁድን ይ/*ገ/*ሏ/*ቸ/*ዋ/*ል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُ/*قَ/-ا/*تِ/*لَ الْمُسْلِمُونَ الْيَهُودَ فَ/*يَ/*قْ/*تُ/*لُ/-هُ/*مُ الْمُسْلِمُونَ حَتَّى يَخْتَبِئَ الْيَهُودِيُّ مِنْ وَرَاءِ الْحَجَرِ وَالشَّجَرِ فَيَقُولُ الْحَجَرُ أَوِ الشَّجَرُ يَا مُسْلِمُ يَا عَبْدَ اللَّهِ هَذَا يَهُودِيٌّ خَلْفِي فَتَعَالَ فَ/*اقْ/*تُ/*لْ/*هُ . إِلاَّ الْغَرْقَدَ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرِ الْيَهُودِ " .
"አይሁዳውያን ተሰብስበው መሢሕ መጥቶ የአይሁድ ንጉሥ ይሆናል" ብለው የሚያምኑ የዘመናችን ጽዮናውያን ክርስቲያን ከጽዮናውያን አይሁድ ጋር ማበራቸው አጂብ የሚያሰኝ ነው፥ ጽዮናውያን አይሁድ መሢሕ አርገው የሚቀበሉት እና የሚከተሉት ሐሣዌ መሢሑን ነው። አሏህ በጽዮናውያን አይሁድ ላይ የሚልካቸው ሙሥሊሞች ከነቢያችን"ﷺ" ኡማህ የመጨረሻዎቹ ከመሢሑ አድ-ደጃል ጋር እስኪ/*ጋ/*ደ/*ሉ ድረስ በሐቅ ላይ ሆነው በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ይቀናጃሉ፥ እውነተኛው መሢሕ የመርየም ልጅ ዒሣ ሲመጣ በሻም ሉድ በር ላይ ሐሣዌ መሢሑን ያገኘው እና ይገለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 8
ዒምራን ኢብኑ ሑሶይን እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ከእኔ ኡማህ የመጨረሻዎቹ ከመሢሑ አድ-ደጃል ጋር እ/*ስ/*ኪ/*ጋ/*ደ/*ሉ ድረስ በሐቅ ላይ ሆነው በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ይቀናጃሉ"*። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَزَالُ طَائِفَةٌ مِنْ أُمَّتِي يُ/*قَ/*اتِ/*لُ/*و/*نَ عَلَى الْحَقِّ ظَاهِرِينَ عَلَى مَنْ نَاوَأَهُمْ حَتَّى يُ/*قَ/*ا/*تِ/*لَ آخِرُهُمُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ " .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 87 ኢብኑ ጃሪያህ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለለው፦ *"ዒሣ ኢብኑ መርየም በሉድ በር ላይ ደጃልን ይ/*ገ/*ለ/*ዋ/*ል"*። عَنْ بْنَ جَارِيَةَ الأَنْصَارِيَّ يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " يَ/*قْ/*تُ/*لُ ابْنُ مَرْيَمَ الدَّجَّالَ بِبَابِ لُدٍّ
አምላካችን አሏህ ከጽዮናውያን አይሁድ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍🏻ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
"መስጁዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት" የሚለው ይሰመርበት! መሥጂዱል አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገቡት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." ጊዜ ሙሥሊሞች ናቸው፥ ልክ እንደ እነርሱ ወደዚያ ቅዱስ ሥፍራ እንዲገቡ አሏህ ሙሥሊሞችን ይልካል። "ያሸነፉት" የተባሉት አይሁዳውያን ሲሆኑ የእነርሱ ሁለተኛው ፈሣድን ዛሬ ዓለምን አጥለቅቋል። "በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ" የሚለው ይሰመርበት! ዛሬ ጽዮናውያን አይሁድ በባንክ ወለድ፣ በአስካሪ መጠጥ ምርት፣ በዝሙት ፊልም ኢንዱስትሪ ዓለምን እያበላሹ ይገኛሉ። ይህንን የአይሁድ ፈሣድ እንዲያጠፉ ቅጣተ ፈጣን የሆነው አሏህ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በእነርሱ ላይ ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸው ሙሥሊሞች ይልካል፦
17፥167 *"ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን በእነርሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ አስታውሳቸው፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَبْعَثَنَّ عَلَيْهِمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ مَن يَسُومُهُمْ سُوءَ الْعَذَابِ ۗ إِنَّ رَبَّكَ لَسَرِيعُ الْعِقَابِ ۖ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 103
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች ከአይሁድ ጋር /*ሳ/*ይ/*ዋ/*ጉ/* በፊት ሰዓቲቱ አትቆምም፥ አይሁዳዊ ከድንጋይ ወይም ከዛፍ ሥር ይደበቃሉ። ድንጋዩ እና ዛፉ፦ "ሙሥሊም ሆይ! የአሏህ ባሪያ ሆይ! ከእኔ ሥር አይሁድ ተደብቋልና ግ/*ደ/*ሉ/*ት" እስኪሏቸው ድረስ ሙሥሊሞች አይሁድን ይ/*ገ/*ሏ/*ቸ/*ዋ/*ል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُ/*قَ/-ا/*تِ/*لَ الْمُسْلِمُونَ الْيَهُودَ فَ/*يَ/*قْ/*تُ/*لُ/-هُ/*مُ الْمُسْلِمُونَ حَتَّى يَخْتَبِئَ الْيَهُودِيُّ مِنْ وَرَاءِ الْحَجَرِ وَالشَّجَرِ فَيَقُولُ الْحَجَرُ أَوِ الشَّجَرُ يَا مُسْلِمُ يَا عَبْدَ اللَّهِ هَذَا يَهُودِيٌّ خَلْفِي فَتَعَالَ فَ/*اقْ/*تُ/*لْ/*هُ . إِلاَّ الْغَرْقَدَ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرِ الْيَهُودِ " .
"አይሁዳውያን ተሰብስበው መሢሕ መጥቶ የአይሁድ ንጉሥ ይሆናል" ብለው የሚያምኑ የዘመናችን ጽዮናውያን ክርስቲያን ከጽዮናውያን አይሁድ ጋር ማበራቸው አጂብ የሚያሰኝ ነው፥ ጽዮናውያን አይሁድ መሢሕ አርገው የሚቀበሉት እና የሚከተሉት ሐሣዌ መሢሑን ነው። አሏህ በጽዮናውያን አይሁድ ላይ የሚልካቸው ሙሥሊሞች ከነቢያችን"ﷺ" ኡማህ የመጨረሻዎቹ ከመሢሑ አድ-ደጃል ጋር እስኪ/*ጋ/*ደ/*ሉ ድረስ በሐቅ ላይ ሆነው በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ይቀናጃሉ፥ እውነተኛው መሢሕ የመርየም ልጅ ዒሣ ሲመጣ በሻም ሉድ በር ላይ ሐሣዌ መሢሑን ያገኘው እና ይገለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 8
ዒምራን ኢብኑ ሑሶይን እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ከእኔ ኡማህ የመጨረሻዎቹ ከመሢሑ አድ-ደጃል ጋር እ/*ስ/*ኪ/*ጋ/*ደ/*ሉ ድረስ በሐቅ ላይ ሆነው በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ይቀናጃሉ"*። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَزَالُ طَائِفَةٌ مِنْ أُمَّتِي يُ/*قَ/*اتِ/*لُ/*و/*نَ عَلَى الْحَقِّ ظَاهِرِينَ عَلَى مَنْ نَاوَأَهُمْ حَتَّى يُ/*قَ/*ا/*تِ/*لَ آخِرُهُمُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ " .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 87 ኢብኑ ጃሪያህ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለለው፦ *"ዒሣ ኢብኑ መርየም በሉድ በር ላይ ደጃልን ይ/*ገ/*ለ/*ዋ/*ል"*። عَنْ بْنَ جَارِيَةَ الأَنْصَارِيَّ يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " يَ/*قْ/*تُ/*لُ ابْنُ مَرْيَمَ الدَّجَّالَ بِبَابِ لُدٍّ
አምላካችን አሏህ ከጽዮናውያን አይሁድ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍🏻ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://www.tg-me.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
❤2👏2