✍ #የሚገርም እና የሚጠቅም ታሪክ!
ከ1068 አመት በፊት የተደረገ ቃለ ምልልስ
-በእርጋታ ያንብቡት የካሀዲዎችን መሀይምነት የአሊሞችን የእውቀት ምጥቀት ያስተውሉበታል!
_
💫💫አቡበክር አል—ባቂላኒ (ረሂመሁላሁ ተአላ) በዘመናቸው ታላቅ አሊም ነበሩ
- የኢራቁ (የሙስሊሙች) ንጉስ በ371ሂ ቂስጦንጦኒያ ወደተባለች የሮም ግዛት ከነሷራዎች (ክሪስቲያኖች) ጋር እንዲወያዩ መርጡ ልኳቸዋል።
- የሮሙ ንጉስ አቡበክር አል—ባቂላኒ መምጣታቸውን ሲሰማ አቡበክር ከበሩ እጥረት የተነሳ ልክ ሩኩእ እንደሚያደርግ ሰው ከንጉሱ እና ከአጃቢዎቹ ፊት እንዲያጎነብሱ (ወደንጉሱ የሚያስገባውን) በር እንዲያሳጥሩት አዘዘ!
🌙አቡበክርም (በሩ ዝቅ ተደርጎ ሲያዩት የታሰበውን ተንኮል) ተረዱ እና ፊታቸውን አዙረው ጎንበስ በማለት ወደኋላ እየተራመዱ ገቦ በማለት ፊት ለፊት ሳይሆን ጀርባቸውን ለንጉሱ ስጥተው ወደኋላ እየተራመዱ በሩን
አለፉት)
- የዝህኔ የሮሙ ንጉስ ነገሮችን ፈጥኖ የሚረዳ ሰው ፊት እንዳለ ተረዳ!
- አቡበክርም ገቡ ሰላም አሏቸው በኢስላማዊው ሰላምታ ግን አይደለም ያሏቸው። ምክኒያቱም ነብዩ ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም የመፅሀፍ ሰዎችን በሰላምታ መጀመርን ከልክለዋል።
- ከዚያም አቡበክር ወደ ትልቁ መነኩሴ ዘወር በማለት "እንዴት ነዎት ሚስትና ልጆቾዎስ እንዴት ናቸው።" አሉት
- እሄን ሲሰማ የሮሙ ንጉስ ተቆጣ "የኛ መነኩሴዎች እንደማያገቡ እና ልጅም እደማይወልዱ አታውቅምን?"አላቸው
🌙አቡበክርም አሏሁ አክበር!!! "እናንተ መነኩሲያችሁን ከትዳር እና ልጅ ከመውለድ ታጠራላችሁ ከዚያም ጌታችሁን መርየምን አግብቶ ኢሳን ወለደ በማለት ትጠራጠራላችሁ?!" አሉት
- ከዚያም ንጉሱ "አዒሻ በሰራችው ስራ ምን ትላለህ?" አላቸው።
- አቡበክርም አዒሻ (በሙናፊቆችና ራፊዷዎች) በዝሙት ብትጠረጠር መርየምም (አይሁዶች በዝሙት) ጠርጥረዋታል።
- ሁለቶቹም ቢሆኑ ከዝሙት የፀዱ ናቸው።
ነገርግን አዒሻ አግብታለች አልወለደችም መርየም ደግሞ ያለ ባል ወልዳለች!
- ታዲያ ማንኛይቷ ነች ውድቅ ለሆነው ጥርጣሬ ተገቢቷ?
- እኔ ግን ሁለቱንም (ንፁሀን ናቸው ብየ እመሰክራለሁ)" አሉት
❌ ንጉሱም በንዴት አበደ "ነብያችሁ ጦር ይሄድ ነበር?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉሱ "ከጦር ፊት ተሰልፎ ከጠላት ጋር ይገዳደል ነበርን?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉስ "ያሸንፍስ ነበር?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉስ "ይሸነፍስ ነበር"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉሱ "ይገርማል ነብይ ይሸነፋልን?" በማለት ተደነቀ🤔
✅አቡበክር አል—ባቂላኒም
" #ጌታ #ይሰቀላልን??" በማለት አፉን አስያዙት🤫
*ያም (በጌታው) የካደው ሰው ዋለለ (መልስ አጣ)!!*🤷♂
@yasin_nuru @yasin_nuru
ከ1068 አመት በፊት የተደረገ ቃለ ምልልስ
-በእርጋታ ያንብቡት የካሀዲዎችን መሀይምነት የአሊሞችን የእውቀት ምጥቀት ያስተውሉበታል!
_
💫💫አቡበክር አል—ባቂላኒ (ረሂመሁላሁ ተአላ) በዘመናቸው ታላቅ አሊም ነበሩ
- የኢራቁ (የሙስሊሙች) ንጉስ በ371ሂ ቂስጦንጦኒያ ወደተባለች የሮም ግዛት ከነሷራዎች (ክሪስቲያኖች) ጋር እንዲወያዩ መርጡ ልኳቸዋል።
- የሮሙ ንጉስ አቡበክር አል—ባቂላኒ መምጣታቸውን ሲሰማ አቡበክር ከበሩ እጥረት የተነሳ ልክ ሩኩእ እንደሚያደርግ ሰው ከንጉሱ እና ከአጃቢዎቹ ፊት እንዲያጎነብሱ (ወደንጉሱ የሚያስገባውን) በር እንዲያሳጥሩት አዘዘ!
🌙አቡበክርም (በሩ ዝቅ ተደርጎ ሲያዩት የታሰበውን ተንኮል) ተረዱ እና ፊታቸውን አዙረው ጎንበስ በማለት ወደኋላ እየተራመዱ ገቦ በማለት ፊት ለፊት ሳይሆን ጀርባቸውን ለንጉሱ ስጥተው ወደኋላ እየተራመዱ በሩን
አለፉት)
- የዝህኔ የሮሙ ንጉስ ነገሮችን ፈጥኖ የሚረዳ ሰው ፊት እንዳለ ተረዳ!
- አቡበክርም ገቡ ሰላም አሏቸው በኢስላማዊው ሰላምታ ግን አይደለም ያሏቸው። ምክኒያቱም ነብዩ ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም የመፅሀፍ ሰዎችን በሰላምታ መጀመርን ከልክለዋል።
- ከዚያም አቡበክር ወደ ትልቁ መነኩሴ ዘወር በማለት "እንዴት ነዎት ሚስትና ልጆቾዎስ እንዴት ናቸው።" አሉት
- እሄን ሲሰማ የሮሙ ንጉስ ተቆጣ "የኛ መነኩሴዎች እንደማያገቡ እና ልጅም እደማይወልዱ አታውቅምን?"አላቸው
🌙አቡበክርም አሏሁ አክበር!!! "እናንተ መነኩሲያችሁን ከትዳር እና ልጅ ከመውለድ ታጠራላችሁ ከዚያም ጌታችሁን መርየምን አግብቶ ኢሳን ወለደ በማለት ትጠራጠራላችሁ?!" አሉት
- ከዚያም ንጉሱ "አዒሻ በሰራችው ስራ ምን ትላለህ?" አላቸው።
- አቡበክርም አዒሻ (በሙናፊቆችና ራፊዷዎች) በዝሙት ብትጠረጠር መርየምም (አይሁዶች በዝሙት) ጠርጥረዋታል።
- ሁለቶቹም ቢሆኑ ከዝሙት የፀዱ ናቸው።
ነገርግን አዒሻ አግብታለች አልወለደችም መርየም ደግሞ ያለ ባል ወልዳለች!
- ታዲያ ማንኛይቷ ነች ውድቅ ለሆነው ጥርጣሬ ተገቢቷ?
- እኔ ግን ሁለቱንም (ንፁሀን ናቸው ብየ እመሰክራለሁ)" አሉት
❌ ንጉሱም በንዴት አበደ "ነብያችሁ ጦር ይሄድ ነበር?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉሱ "ከጦር ፊት ተሰልፎ ከጠላት ጋር ይገዳደል ነበርን?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉስ "ያሸንፍስ ነበር?"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉስ "ይሸነፍስ ነበር"
✅አቡበክር "አዎ"
❌ንጉሱ "ይገርማል ነብይ ይሸነፋልን?" በማለት ተደነቀ🤔
✅አቡበክር አል—ባቂላኒም
" #ጌታ #ይሰቀላልን??" በማለት አፉን አስያዙት🤫
*ያም (በጌታው) የካደው ሰው ዋለለ (መልስ አጣ)!!*🤷♂
@yasin_nuru @yasin_nuru
💐💐የኒካሕ መስፈርቶች /ሸርጦች/
1⃣. የተጋቢዎቹን ስም ለይቶ መግለፅ፡- ከአንድ በላይ ልጆች ባሉበት ሁኔታ “ልጄን አጋብቼሃለሁ” ወይም ለልጅህ አጋብቼያለሁ” ቢል በቂ አይሆንም፡፡ ስለዚህ ስም ተጠቅሶ ለምሳሌ “ልጄን ፋጢማን ለዐብደላህ አጋብቼያለሁ” ሊል ነው፡፡
2⃣. የሁለቱ ተጋቢዎች ስምምነት፡- የግዴታ ጋብቻ ተቀባይነት የለውም፡፡
[ቡኻሪ፡ 5136፣ ሙስሊም፡ 1419]
3⃣. ለሴቷ ወልይ መኖር፡፡ ነብዩ ﷺ “ያለ ወልይ ኒካሕ የለም” ብለዋልና፡፡
[ሶሒሕ ኢብን ማጃህ፡ 1537]
4⃣ ኒካሑ ሲታሰር ሁለት ብቁ ምስክሮች መኖራቸው፡፡ [ሶሒሕ ኢብን ሒባን፡ 4075]
5⃣. ተጋቢዎቹን እንዳይጋቡ የሚከለክል ነገር (ቅርብ ዝምድና፣ አማችቻ፣ ጥቢ፣ የእምነት ልዩነት፣ …) አለመኖር፡፡
የኒካሕ ማእዘናት፡-
☞. ጋብቻን ከሚከለክሉ ነገሮች ነፃ የሆኑ ተጋቢዎች
☞. ከሴቷ ወልይ በኩል “አጋብቻለሁ” ወይም መሰል የይሁንታ ቃል
☞. የአግቢው ወይም ወኪሉ “ተቀብያለሁ” ወይም መሰል የመስማማት ቃል
(ከአልፊቅሁል ሙየስሰር ኪታብ የተወሰደ ገፅ፡404-406)
በወንድም ኢብኑ ሙነወር
@yasin_nuru @yasin_nuru
1⃣. የተጋቢዎቹን ስም ለይቶ መግለፅ፡- ከአንድ በላይ ልጆች ባሉበት ሁኔታ “ልጄን አጋብቼሃለሁ” ወይም ለልጅህ አጋብቼያለሁ” ቢል በቂ አይሆንም፡፡ ስለዚህ ስም ተጠቅሶ ለምሳሌ “ልጄን ፋጢማን ለዐብደላህ አጋብቼያለሁ” ሊል ነው፡፡
2⃣. የሁለቱ ተጋቢዎች ስምምነት፡- የግዴታ ጋብቻ ተቀባይነት የለውም፡፡
[ቡኻሪ፡ 5136፣ ሙስሊም፡ 1419]
3⃣. ለሴቷ ወልይ መኖር፡፡ ነብዩ ﷺ “ያለ ወልይ ኒካሕ የለም” ብለዋልና፡፡
[ሶሒሕ ኢብን ማጃህ፡ 1537]
4⃣ ኒካሑ ሲታሰር ሁለት ብቁ ምስክሮች መኖራቸው፡፡ [ሶሒሕ ኢብን ሒባን፡ 4075]
5⃣. ተጋቢዎቹን እንዳይጋቡ የሚከለክል ነገር (ቅርብ ዝምድና፣ አማችቻ፣ ጥቢ፣ የእምነት ልዩነት፣ …) አለመኖር፡፡
የኒካሕ ማእዘናት፡-
☞. ጋብቻን ከሚከለክሉ ነገሮች ነፃ የሆኑ ተጋቢዎች
☞. ከሴቷ ወልይ በኩል “አጋብቻለሁ” ወይም መሰል የይሁንታ ቃል
☞. የአግቢው ወይም ወኪሉ “ተቀብያለሁ” ወይም መሰል የመስማማት ቃል
(ከአልፊቅሁል ሙየስሰር ኪታብ የተወሰደ ገፅ፡404-406)
በወንድም ኢብኑ ሙነወር
@yasin_nuru @yasin_nuru
✍ #አንድ #ሀብታም ሰው ዘመናዊ መኪናውን አቁሞ ለጉዳዩ ገባ ይላል ጉዳዩን ጨርሶ ወደመኪናው ሲመለስ የአንዱ ጎማው 4 ብሎኖች ተፈተው ተወስዶበት ያያል ይህኔ ይበሳጭ😡😡 እና አከባቢው ላይ ዞር ዞር ብሎ ብሎን ፈልጎ ያጣል::
ያኔ መኪናውን ተደግፎ በጭንቀት ቆዝሞ ሰለ አከባቢው ላይ ያለ አንድ "# አእምሮ ህመምተኛ" ነገሩን ተከታትሎ ኖራል ምን ሆነህ ነው ይለዋል ሰውየውም በንቀት አይን አየት እያደረገ
✍" የጎማዬ ብሎኖች ተፈተው ተወስዶብኝ ነው እንዳልገዛ አከባቢው ላይ የለም " ይለዋል በብስጭት ስሜት🥺
ይህኔ " #የአእምሮ ህመምተኛው ነው እንዴ ታዲያ ለምን ከ3 ጎማዎች #አንድ አንድ ብሎን ፈተህ አራተኛውን ጎማ አታስርም "አለው::
👍ሰውየውም በመገረም ሀሳቡ በጣም አስደሰተው አንዳለውም አደረገ።
ግን " #የአይምሮ ህመምተኛው " ዘዴውን ነገሮት ሊሄድ ሲል
ሰውየው " ቆይ አንተ "እብድ "አይደለህ እንዴ አንዴት ይህ ሀሳብ ሊመጣልህ ቸለ ይለዋል "
" #አእምሮ ህመምተኛው" ቀበል አድርጎ
"ታዲያ እኔ " እብድ ነኝ እንጂ ደደብ አይደለሁም" ብሎ ይመልስለታል ፡፡
☞ዝቅ በል ዝቅ ስትል ከፍ ትላለህ ተናነስ ራስህን አትቆልል
☞ሁሌም እኔ አዋቂነኝ አትበል፡፡
☞ሰውን በአለባበሱ አንገምት።,
Islam & science
@yasin_nuru @yasin_nuru
ያኔ መኪናውን ተደግፎ በጭንቀት ቆዝሞ ሰለ አከባቢው ላይ ያለ አንድ "# አእምሮ ህመምተኛ" ነገሩን ተከታትሎ ኖራል ምን ሆነህ ነው ይለዋል ሰውየውም በንቀት አይን አየት እያደረገ
✍" የጎማዬ ብሎኖች ተፈተው ተወስዶብኝ ነው እንዳልገዛ አከባቢው ላይ የለም " ይለዋል በብስጭት ስሜት🥺
ይህኔ " #የአእምሮ ህመምተኛው ነው እንዴ ታዲያ ለምን ከ3 ጎማዎች #አንድ አንድ ብሎን ፈተህ አራተኛውን ጎማ አታስርም "አለው::
👍ሰውየውም በመገረም ሀሳቡ በጣም አስደሰተው አንዳለውም አደረገ።
ግን " #የአይምሮ ህመምተኛው " ዘዴውን ነገሮት ሊሄድ ሲል
ሰውየው " ቆይ አንተ "እብድ "አይደለህ እንዴ አንዴት ይህ ሀሳብ ሊመጣልህ ቸለ ይለዋል "
" #አእምሮ ህመምተኛው" ቀበል አድርጎ
"ታዲያ እኔ " እብድ ነኝ እንጂ ደደብ አይደለሁም" ብሎ ይመልስለታል ፡፡
☞ዝቅ በል ዝቅ ስትል ከፍ ትላለህ ተናነስ ራስህን አትቆልል
☞ሁሌም እኔ አዋቂነኝ አትበል፡፡
☞ሰውን በአለባበሱ አንገምት።,
Islam & science
@yasin_nuru @yasin_nuru