ሰላት አል-ኢስቲኻራ (የምርጫ ሰላት)
ሰላት አል-ኢስቲኻራ ምንድን ነው?
ሰላት አል-ኢስቲኻራ ማለት በአንድ ጉዳይ ላይ ምርጥ የሆነን ውሳኔ ለመወሰን የአላህን ሂዳያ የምንለምንበት ሰላት ነው።
ነቢዩ ሙሐመድ () እንዲህ ብለዋል:
“ከእናንተ አንዳችሁ ውሳኔ ለመወሰን ከፈለገ ሁለት ፈርድ ያልሆኑ ረከዓት ይሰገድ“
(አል ቡኻሪ 1166)
ሰላት አል-ኢስቲኻራ መቼ ይሰገዳል?
ሰላት አል-ኢስቲኻራ የተወሰነለት ጊዜ የሌለው ሲሆን ብዙ ኡለማዎች ለሊት ላይ መስገድ ተወዳጅ መሆኑን ያስቀምጣሉ። ኢብን ሃጃር እና ኢማም ናዋዊ የመሰሉ ኡለማዎች ሰላት አል-ኢስቲኻራ ሚሰገደው ፍላጎቱ ሲኖረን እንደሆነ ገልፀዋል።
ሰላት አል-ኢስቲኻራ መስገድ የማንችልባቸው ወቅቶች:
1. ከፈጅር በኋላ ፀሀይ ሙሉ በሙሉ እስክትወጣ ድረስ።
2. ፀሀይ ከወጣች እስከምትገባበት ድረስ ካለው ርዝመት መካከል (እኩለ ቀን፣ ዙህር ከመግባቱ ጥቂት ደቂቃ በፊት)
3. ከአስር በኋላ ፀሀይ ሙሉ በሙሉ እስክትጠልቅ ድረስ።
ሰላት አል-ኢስቲኻራ እንዴት ይሰገዳል?
1. የምርጫ ሰላት ለመስገድ በልብ ኒያ ማድረግ
2. ሁለት ረከዓት መስገድ
3. የኢስቲኻራ ዱዓ ማድረግ
4. በአላህ መመካት
የኢስቲኻራ ዱዓ :
فَضْلِكَ الْعَظِيمِ اللَّهُمَّ إِنِّي كُنتَ تَعْلَمُ أَنْ وَلَا أَعْلَمُ، وَأَنْتَ عَلَامُ الْغُيُوبِ اللَّهُمَّ إِنْ أَقْدِرُ، وَتَعْلَمُ فَإِنَّكَ تَقْدِرُ وَلَا لِي وَيَسْرُهُ لِي، ثُمَّ وَعَاقِبَةِ أَمْرِي، فَأَقْدُرْهُ هَذَا الأَمْرَ خَيْرٌ لِي وَمَعَاشِي وَعَاقِبَةِ هَذَا الْأَمْرَ شَرْ لِي : فيه، وإن كنت تعلم أن هذا بارك لي . أرضني الخَيْرَ حَيْثُ كَانَ، ثُمَّ أمري، فَاصْرِفْهُ عَنِّي وَاصْرِفْنِي عَنْهُ، وَاقْدُرْ لِيَ
“አላህ ሆይ ሂዳያህን በእውቀትህ እሻለሁ በኃይልህም መቻልን እሻለሁ ከችሮታህም ታላቅ ነገር እጠይቅሃለሁ አንተ ኃይል አለህ እኔም ምንም _የለኝም። አንተ ታውቃለህ እኔም አላውቅም። አንተ የተደበቁ ነገሮችን ዐዋቂ ነህ። አላህ ሆይ ይሄ ነገር (ጉዳዩን ተናገርናነ ለሃይማኖቴ፣ ለኑሮዬ፣ ለጉዳዬ ውጤት ለኔ ጥሩ መሆኑን ካወቅክ ስጠኝ ቀላልም አድርግልኝ በረካም አድርግልኝ ፤ ይሄ ነገር ለሃይማኖቴ፣ ለኑሮዬ፣ ለጉዳዬ ውጤት መጥፎ መሆኑንም ካወቅክ እሱንም ከእኔ አርቀው፣ እኔንም ከእሱ አርቀኝ፡፡ ከርሱም መልካምን ነገር ሁሉ ለእኔ ሾምልኝ በእርሱም አስደሰትኝ።“
* ዱዓውን በአማርኛ ማለት ይቻላል። ነገርግን በአረብኛ ማለቱ በጣም የተወደደ ነው።
@yasin_nuru @yasin_nuru
ሰላት አል-ኢስቲኻራ ምንድን ነው?
ሰላት አል-ኢስቲኻራ ማለት በአንድ ጉዳይ ላይ ምርጥ የሆነን ውሳኔ ለመወሰን የአላህን ሂዳያ የምንለምንበት ሰላት ነው።
ነቢዩ ሙሐመድ () እንዲህ ብለዋል:
“ከእናንተ አንዳችሁ ውሳኔ ለመወሰን ከፈለገ ሁለት ፈርድ ያልሆኑ ረከዓት ይሰገድ“
(አል ቡኻሪ 1166)
ሰላት አል-ኢስቲኻራ መቼ ይሰገዳል?
ሰላት አል-ኢስቲኻራ የተወሰነለት ጊዜ የሌለው ሲሆን ብዙ ኡለማዎች ለሊት ላይ መስገድ ተወዳጅ መሆኑን ያስቀምጣሉ። ኢብን ሃጃር እና ኢማም ናዋዊ የመሰሉ ኡለማዎች ሰላት አል-ኢስቲኻራ ሚሰገደው ፍላጎቱ ሲኖረን እንደሆነ ገልፀዋል።
ሰላት አል-ኢስቲኻራ መስገድ የማንችልባቸው ወቅቶች:
1. ከፈጅር በኋላ ፀሀይ ሙሉ በሙሉ እስክትወጣ ድረስ።
2. ፀሀይ ከወጣች እስከምትገባበት ድረስ ካለው ርዝመት መካከል (እኩለ ቀን፣ ዙህር ከመግባቱ ጥቂት ደቂቃ በፊት)
3. ከአስር በኋላ ፀሀይ ሙሉ በሙሉ እስክትጠልቅ ድረስ።
ሰላት አል-ኢስቲኻራ እንዴት ይሰገዳል?
1. የምርጫ ሰላት ለመስገድ በልብ ኒያ ማድረግ
2. ሁለት ረከዓት መስገድ
3. የኢስቲኻራ ዱዓ ማድረግ
4. በአላህ መመካት
የኢስቲኻራ ዱዓ :
فَضْلِكَ الْعَظِيمِ اللَّهُمَّ إِنِّي كُنتَ تَعْلَمُ أَنْ وَلَا أَعْلَمُ، وَأَنْتَ عَلَامُ الْغُيُوبِ اللَّهُمَّ إِنْ أَقْدِرُ، وَتَعْلَمُ فَإِنَّكَ تَقْدِرُ وَلَا لِي وَيَسْرُهُ لِي، ثُمَّ وَعَاقِبَةِ أَمْرِي، فَأَقْدُرْهُ هَذَا الأَمْرَ خَيْرٌ لِي وَمَعَاشِي وَعَاقِبَةِ هَذَا الْأَمْرَ شَرْ لِي : فيه، وإن كنت تعلم أن هذا بارك لي . أرضني الخَيْرَ حَيْثُ كَانَ، ثُمَّ أمري، فَاصْرِفْهُ عَنِّي وَاصْرِفْنِي عَنْهُ، وَاقْدُرْ لِيَ
“አላህ ሆይ ሂዳያህን በእውቀትህ እሻለሁ በኃይልህም መቻልን እሻለሁ ከችሮታህም ታላቅ ነገር እጠይቅሃለሁ አንተ ኃይል አለህ እኔም ምንም _የለኝም። አንተ ታውቃለህ እኔም አላውቅም። አንተ የተደበቁ ነገሮችን ዐዋቂ ነህ። አላህ ሆይ ይሄ ነገር (ጉዳዩን ተናገርናነ ለሃይማኖቴ፣ ለኑሮዬ፣ ለጉዳዬ ውጤት ለኔ ጥሩ መሆኑን ካወቅክ ስጠኝ ቀላልም አድርግልኝ በረካም አድርግልኝ ፤ ይሄ ነገር ለሃይማኖቴ፣ ለኑሮዬ፣ ለጉዳዬ ውጤት መጥፎ መሆኑንም ካወቅክ እሱንም ከእኔ አርቀው፣ እኔንም ከእሱ አርቀኝ፡፡ ከርሱም መልካምን ነገር ሁሉ ለእኔ ሾምልኝ በእርሱም አስደሰትኝ።“
* ዱዓውን በአማርኛ ማለት ይቻላል። ነገርግን በአረብኛ ማለቱ በጣም የተወደደ ነው።
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍102❤25❤🔥2
#ረመዷን❤️❤️
#RAMADAN🥰🥰
#60 ቀናት ቀሩት አላህ በሰላም ደርሰው
ተጠቅመውበት ከሚቀየሩበት አላህ ያርገን
#ተናፋቂው_ወር_መጣላችሁ_ዝግጁ_ናችሁ🥹🥰🥰
@yasin_nuru
@yasin_nuru
#RAMADAN🥰🥰
#60 ቀናት ቀሩት አላህ በሰላም ደርሰው
ተጠቅመውበት ከሚቀየሩበት አላህ ያርገን
#ተናፋቂው_ወር_መጣላችሁ_ዝግጁ_ናችሁ🥹🥰🥰
@yasin_nuru
@yasin_nuru
👍229🥰66❤38🤗8
1 Aisha (አይሻ)Lively, wife of the Prophet (PBUH)
2 Maryam (መርየም)Mother of Prophet Isa (AS)
3 Sara (ሳራ)Pure, excellent
4 Aaliyah (አሊያህ) High, exalted
5 Zara (ዛህራ)Radiance, blooming flower
6 Khadija (ኸዲጃ) Wife of the Prophet (PBUH)
7 Iqra (ኢቅራ)To recite, to read
8 Zainab (ዘይነብ)Name of the daughter and granddaughter of the Prophet (PBUH)
9 Fatima (ፋጢማ) Daughter of the prophet (pbuh)
10 Asma (አስማ)Prestige, exalted
11 Farah (ፋራህ) Happiness, gladness
12 Uzma (ኡዝማ) Grand
13 Nadia (ናዲያ) Caller
14 Hafsa (ሃፍሳ) Cub, young lioness
15 Aleena (አሊና) Soft, delicate
16 Madiha (ማዲሃ)A woman worthy of praise
17 Rida (ሪዳ) Contentment, favoured by God
18 Inaya(ኢናያ) Help, care, protection
19 Maira (ማይራ) Swift, light
20 Wajiha(ዋጂሃ) Eminent, distinguished
21 Faiza (ፋዒዛ) One who attains success
22 Naila(ናይላ) Attainer, achiever
23 Kiran (ኪራን) A beam of light
24 Hiba(ሂባ) Gift
25 Jawaria(ጃዋሪያ) Bringer of happiness
26 Asma አስማ
27 Fareeha ፈሪሃ
28 Fauzia ፎዚያ
29 Haniya ሃኒፋ
30 Sidra ሲድራ
31Shazia ሻዚያ
32 Sadia ሳዲያ
33 Rabia ራቢያ
34 Nazia ናዚያ
36 Haniya ሃኒያ
የትኛው ተመቻችሁ ወንዶችን አላልኩም😂😂
@yasin_nuru @yasin_nuru
2 Maryam (መርየም)Mother of Prophet Isa (AS)
3 Sara (ሳራ)Pure, excellent
4 Aaliyah (አሊያህ) High, exalted
5 Zara (ዛህራ)Radiance, blooming flower
6 Khadija (ኸዲጃ) Wife of the Prophet (PBUH)
7 Iqra (ኢቅራ)To recite, to read
8 Zainab (ዘይነብ)Name of the daughter and granddaughter of the Prophet (PBUH)
9 Fatima (ፋጢማ) Daughter of the prophet (pbuh)
10 Asma (አስማ)Prestige, exalted
11 Farah (ፋራህ) Happiness, gladness
12 Uzma (ኡዝማ) Grand
13 Nadia (ናዲያ) Caller
14 Hafsa (ሃፍሳ) Cub, young lioness
15 Aleena (አሊና) Soft, delicate
16 Madiha (ማዲሃ)A woman worthy of praise
17 Rida (ሪዳ) Contentment, favoured by God
18 Inaya(ኢናያ) Help, care, protection
19 Maira (ማይራ) Swift, light
20 Wajiha(ዋጂሃ) Eminent, distinguished
21 Faiza (ፋዒዛ) One who attains success
22 Naila(ናይላ) Attainer, achiever
23 Kiran (ኪራን) A beam of light
24 Hiba(ሂባ) Gift
25 Jawaria(ጃዋሪያ) Bringer of happiness
26 Asma አስማ
27 Fareeha ፈሪሃ
28 Fauzia ፎዚያ
29 Haniya ሃኒፋ
30 Sidra ሲድራ
31Shazia ሻዚያ
32 Sadia ሳዲያ
33 Rabia ራቢያ
34 Nazia ናዚያ
36 Haniya ሃኒያ
የትኛው ተመቻችሁ ወንዶችን አላልኩም😂😂
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍108😁21❤19🥰7🤔3😘2
መስጂደል አል-አቅሷ
.
‹አል-አቅሷ› የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ከሰሞኑም ሆነ በተደጋጋሚ ጊዜ አል-ቁድስ (ኢየሩሳሊም) ስለሚገኘው ‹አል- አቅሷ› መስጂድ ሲወሳና በየጊዜውም ስለርሱ ተጨባጭ ሁኔታ በዓለማቀፍ ሚዲያዎች እንሰማለን፡፡
ለመሆኑ አል-አቅሷና ሙስሊሞችን ምን አገናኛቸው? ለምንስ ስለሱ ይቆረቆራሉ? የሚል ጠያቂም ይኖራል ብለን እናስባለን፡፡
እነሆ ስለ አልአቅሷ ጥቂት ልንላችሁ ወደድን፡፡
1. መስጂድ አል-አቅሷና የቦታና የመስጂድ ሥም ብቻ ሳይሆን ከእስልምና ሃይማኖት ጋር የሚያገናኙት በርካታ ቁምነገሮች አሉ፡፡ አላህ (ሱ.ወ.) መስጂድ አል-አቅሷና ዙሪያውን የተባረከና የተቀደሰ አካበቢ ብሎታል፡፡ (አል- ኢስራእ ፡1)
2. ሌላው አል-አቅሷን ከሙስሊሞች የሚያስተሳስረው የኢስራእና ሚዕራጅ ምድር መሆኑ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ወደ ሰማዩ ዓለም ጉዞ ባደረጉ ጊዜ ከመካው መስጂድ ወደ መስጂድ አልአቅሷ ከዚያም በመነሳት ነበር ወደ ሰማዩ ዓለም የተጓዙት፡፡ ነቢዩ ከመካ ወደ በይት አልመቅዲስ መጓዛቸው የቦታውን ታላቅነትና ቅድስና ያመለክታል፡፡
3. በአል-አቅሷ መስጂድ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ነቢያትና ኢማም ሆነው አሰግደዋል፡፡
4. የነቢያት አባት ነቢዩ ኢብራሂምን (ዐ.ሰ.) ጨምሮ አል- አቅሷና አካባቢው ብዙ የአላህ ነቢያት የተላኩበት ምድር ነው፡፡
5. እንደ አብዛኞቹ ዑለማኦች ስምምነት አል-አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገነቡት አባታችን አደም (ዐ.ሰ.) ሲሆኑ ኋላ ላይ ግን ነቢዩ ሱለይማን ኢብኑ ነቢዩ ዳዉድ (ዐ.ሰ.) ግንባታውን በማደስ አጠናከሩት፡፡
6. በምድር ላይ አላህን ለማምለክ ታስቦ የተገነባው የመጀመሪያው መስጂድ መስጂድ አልሐራም (ከዕባ) መሆኑ ይታወቃል፡፡ አል-አቅሷ በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው መስጂድ ሲሆን በሱ እና በከዕባ መካከል የአርባ አመት ዕድሜ ብቻ ነው ያለው፡፡
7. አል-አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ነው፡፡ ሙስሊሞች ቂብላ/የሶላት መቀጣጫ/ ወደ ከዕባ/መካ/ እንዲሆነ ከመደረጉ በፊት ለአሥራ ስድስት ወይም ለአሥራ ሰባት ወራት ወደዚያ ዞረው ሰግደዋል፡፡
8. ጓዝ ተጭኖና ስንቅ ተቋጥሮ ለጉብኝትም ሆነ ለሶላት ከሚኬድባቸው ሶስት መስጊዶች ውስጥ አንዱ አል-አቅሷ ነው፡፡
9. በአልአቅሷ ውስጥ የሚሰገድ ሶላት በሌላው መስጂድ ውስጥ ከሚሰገደው በደረጃ በአምስት መቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡
10. በአል-አቅሷ መስጂድ ውስጥ የሚሰገደውን ሶላት ሊበልጥ የሚችለው በመካ (መስጂድ አልሐራም)ና በመዲና የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) መስጂድ ውስጥ የሚሰገደው ሶላት ብቻ ነው፡፡
11. አላህ ሐቅ ላይ ሆነው ለሚዘልቁ በበይት አልመቅዲስ ጉያ ለሚገኙ ሙስሊሞች ድልን ድል እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቷል፡፡
12. በርካታ ሶሓቦችና ትላልቅ ደጋግ ሰዎች የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ.) ስለ አል-አቅሷ ደረጃና ቅድስና ያስተማሩትን በመከተል ወደዚያ ሄደዋል፡፡ ጎብኝተውታል፡፡ ሰግደውበታል፡፡
13. አል-አቅሷ በታሪክ በተለያዩ ገዥዎች ሥር በቅብብሎሽ ከቆየ በኋላ ሙስሊሞች የከፈቱት በኸሊፋ ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ.ዐ.) ዘመን ነበር፡፡
14. ከዚያ በኋላ በርካታ ሶሓቦች በበይት አልመቅዲስ በመገኘት ተምረዋል፣ አስተምረዋል፡፡ እዚያው ቆይተው ከሞቱት ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑባዳ ኢብኑ አስሷሚት እና ሸዳድ ኢብኑ አውስ (ረ.ዐ.) ይገኙበታል፡፡ የተቀበሩትም ከመስጂዱ ቅጥር ግቢ ውጭ በሚገኘው ባብ አር-ረሕመህ በሚሰኘው ቦታ ላይ ነው፡፡
15. አልአቅሷን ከጎበኙ ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ፣ አቡ ዑበይዳ፣ የምእመናን እናት ሶፍያ ፣ ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር፣ ኻሊድ ኢብኑ አልወሊድ፣ አቡ ዘር፣ አቡ ደርዳ ሰልማን አልፋሪሲይ፣ ዐምር ኢብኑ አልዓስ፣ ሰዒድ ኢብኑ ዘይድ፣ አቢ ሁረይራ፣ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
16. በርካታ ትላልቅ የሙስሊሙ ዓለም ሊቃውንትም ለትምህርትና ለኑሮ ወደዚያው ተጉዘዋል፡፡ ታዋቂው ሙፈሲር ሙቃቲል ቢን ሱለይማን፣ ኢማም አልአውዛዒ፣ ኢማም ሱፍያን አስሠውሪይ፣ ኢማም ለይሥ ኢብኑ ሰዕድ፣ ሻፊዒይና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
17. አል-አቅሷና ምሥራቅ የአል-ቁድስ ከተማን አይሁዶች የተቆጠጣሩት የግማሽ ምዕተ አመት ዕድሜ አንኳን አልሞላውም፡፡ ይህና የመሳሰለው ጉዳይ ሙስሊሙን ኡማ ከአልቅሷ ጋር ያገናኘዋል ፣ ያስተሳስረዋል፡፡ የፍልስጤም ምድርም ሆነ በአጠቃለይ ሻም የሚባለው ሀገር የበርካታ የአላህ ነቢያት መፍለቂያ ነው፡፡ አል-አቅሷ ደግሞ ሻም የሚባለው ምድር ልብ ነው፡፡
መስጂደል አቅሳን ነፃ ከሚያወጡት ትውልዶች መካከል አላህ ያድርገን!!
ሳንሞትም በመስጂደል አቅሷ ለመስገድ ያብቃን!! አሚን!!
ፀሀፊ →Abu dawd osman
@yasin_nuru @yasin_nuru
.
‹አል-አቅሷ› የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ከሰሞኑም ሆነ በተደጋጋሚ ጊዜ አል-ቁድስ (ኢየሩሳሊም) ስለሚገኘው ‹አል- አቅሷ› መስጂድ ሲወሳና በየጊዜውም ስለርሱ ተጨባጭ ሁኔታ በዓለማቀፍ ሚዲያዎች እንሰማለን፡፡
ለመሆኑ አል-አቅሷና ሙስሊሞችን ምን አገናኛቸው? ለምንስ ስለሱ ይቆረቆራሉ? የሚል ጠያቂም ይኖራል ብለን እናስባለን፡፡
እነሆ ስለ አልአቅሷ ጥቂት ልንላችሁ ወደድን፡፡
1. መስጂድ አል-አቅሷና የቦታና የመስጂድ ሥም ብቻ ሳይሆን ከእስልምና ሃይማኖት ጋር የሚያገናኙት በርካታ ቁምነገሮች አሉ፡፡ አላህ (ሱ.ወ.) መስጂድ አል-አቅሷና ዙሪያውን የተባረከና የተቀደሰ አካበቢ ብሎታል፡፡ (አል- ኢስራእ ፡1)
2. ሌላው አል-አቅሷን ከሙስሊሞች የሚያስተሳስረው የኢስራእና ሚዕራጅ ምድር መሆኑ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ወደ ሰማዩ ዓለም ጉዞ ባደረጉ ጊዜ ከመካው መስጂድ ወደ መስጂድ አልአቅሷ ከዚያም በመነሳት ነበር ወደ ሰማዩ ዓለም የተጓዙት፡፡ ነቢዩ ከመካ ወደ በይት አልመቅዲስ መጓዛቸው የቦታውን ታላቅነትና ቅድስና ያመለክታል፡፡
3. በአል-አቅሷ መስጂድ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ነቢያትና ኢማም ሆነው አሰግደዋል፡፡
4. የነቢያት አባት ነቢዩ ኢብራሂምን (ዐ.ሰ.) ጨምሮ አል- አቅሷና አካባቢው ብዙ የአላህ ነቢያት የተላኩበት ምድር ነው፡፡
5. እንደ አብዛኞቹ ዑለማኦች ስምምነት አል-አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገነቡት አባታችን አደም (ዐ.ሰ.) ሲሆኑ ኋላ ላይ ግን ነቢዩ ሱለይማን ኢብኑ ነቢዩ ዳዉድ (ዐ.ሰ.) ግንባታውን በማደስ አጠናከሩት፡፡
6. በምድር ላይ አላህን ለማምለክ ታስቦ የተገነባው የመጀመሪያው መስጂድ መስጂድ አልሐራም (ከዕባ) መሆኑ ይታወቃል፡፡ አል-አቅሷ በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው መስጂድ ሲሆን በሱ እና በከዕባ መካከል የአርባ አመት ዕድሜ ብቻ ነው ያለው፡፡
7. አል-አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ነው፡፡ ሙስሊሞች ቂብላ/የሶላት መቀጣጫ/ ወደ ከዕባ/መካ/ እንዲሆነ ከመደረጉ በፊት ለአሥራ ስድስት ወይም ለአሥራ ሰባት ወራት ወደዚያ ዞረው ሰግደዋል፡፡
8. ጓዝ ተጭኖና ስንቅ ተቋጥሮ ለጉብኝትም ሆነ ለሶላት ከሚኬድባቸው ሶስት መስጊዶች ውስጥ አንዱ አል-አቅሷ ነው፡፡
9. በአልአቅሷ ውስጥ የሚሰገድ ሶላት በሌላው መስጂድ ውስጥ ከሚሰገደው በደረጃ በአምስት መቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡
10. በአል-አቅሷ መስጂድ ውስጥ የሚሰገደውን ሶላት ሊበልጥ የሚችለው በመካ (መስጂድ አልሐራም)ና በመዲና የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) መስጂድ ውስጥ የሚሰገደው ሶላት ብቻ ነው፡፡
11. አላህ ሐቅ ላይ ሆነው ለሚዘልቁ በበይት አልመቅዲስ ጉያ ለሚገኙ ሙስሊሞች ድልን ድል እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቷል፡፡
12. በርካታ ሶሓቦችና ትላልቅ ደጋግ ሰዎች የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ.) ስለ አል-አቅሷ ደረጃና ቅድስና ያስተማሩትን በመከተል ወደዚያ ሄደዋል፡፡ ጎብኝተውታል፡፡ ሰግደውበታል፡፡
13. አል-አቅሷ በታሪክ በተለያዩ ገዥዎች ሥር በቅብብሎሽ ከቆየ በኋላ ሙስሊሞች የከፈቱት በኸሊፋ ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ.ዐ.) ዘመን ነበር፡፡
14. ከዚያ በኋላ በርካታ ሶሓቦች በበይት አልመቅዲስ በመገኘት ተምረዋል፣ አስተምረዋል፡፡ እዚያው ቆይተው ከሞቱት ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑባዳ ኢብኑ አስሷሚት እና ሸዳድ ኢብኑ አውስ (ረ.ዐ.) ይገኙበታል፡፡ የተቀበሩትም ከመስጂዱ ቅጥር ግቢ ውጭ በሚገኘው ባብ አር-ረሕመህ በሚሰኘው ቦታ ላይ ነው፡፡
15. አልአቅሷን ከጎበኙ ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ፣ አቡ ዑበይዳ፣ የምእመናን እናት ሶፍያ ፣ ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር፣ ኻሊድ ኢብኑ አልወሊድ፣ አቡ ዘር፣ አቡ ደርዳ ሰልማን አልፋሪሲይ፣ ዐምር ኢብኑ አልዓስ፣ ሰዒድ ኢብኑ ዘይድ፣ አቢ ሁረይራ፣ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
16. በርካታ ትላልቅ የሙስሊሙ ዓለም ሊቃውንትም ለትምህርትና ለኑሮ ወደዚያው ተጉዘዋል፡፡ ታዋቂው ሙፈሲር ሙቃቲል ቢን ሱለይማን፣ ኢማም አልአውዛዒ፣ ኢማም ሱፍያን አስሠውሪይ፣ ኢማም ለይሥ ኢብኑ ሰዕድ፣ ሻፊዒይና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
17. አል-አቅሷና ምሥራቅ የአል-ቁድስ ከተማን አይሁዶች የተቆጠጣሩት የግማሽ ምዕተ አመት ዕድሜ አንኳን አልሞላውም፡፡ ይህና የመሳሰለው ጉዳይ ሙስሊሙን ኡማ ከአልቅሷ ጋር ያገናኘዋል ፣ ያስተሳስረዋል፡፡ የፍልስጤም ምድርም ሆነ በአጠቃለይ ሻም የሚባለው ሀገር የበርካታ የአላህ ነቢያት መፍለቂያ ነው፡፡ አል-አቅሷ ደግሞ ሻም የሚባለው ምድር ልብ ነው፡፡
መስጂደል አቅሳን ነፃ ከሚያወጡት ትውልዶች መካከል አላህ ያድርገን!!
ሳንሞትም በመስጂደል አቅሷ ለመስገድ ያብቃን!! አሚን!!
ፀሀፊ →Abu dawd osman
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤64👍59🥰7💯6😍5
ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU
ከሞት ከተረፍክ እኔ እንደምወድህ ሁል ግዜም አስታውስ😔” ።👇👇👇
እናትነት😘😘
በጃፓን የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ቀዝቀዝ ካለ በኋላ የነብስ አድን ሰራተኞች በአንድ ፍርስራሽ ቤት ሲገቡ የአንዲት ሴትን እሬሳ ተመለከቱ።
ሴትየዋ በጉልበቷ ተንበርክካለች፤ ሰውነቷ ወደ ፊት ዘንበል ብሎ ነበር፣ ሁለቱ እጆቿ በአንድ ነገር ተደግፎ ነበረ። የፈራረሰው ቤት ጀርባዋ እና ጭንቅላቷ ላይ ወድቋል።
የነፍስ አድን ቡድን መሪው እጁን ወደ ሴቲቱ አካል ለመድረስ በግድግዳው ላይ ባለው ጠባብ ክፍተት ውስጥ እጁን ሴትየዋ ላይ አደረገው።
ሴትየዋ አሁንም በሕይወት ልትኖር እንደምትችል ተስፋ አድርጎ ነበር። ይሁን እንጂ ቀዝቃዛው እና ግትር ሰውነቷ በእርግጠኝነት እንደሞተች ነገረው።
እሱና የተቀሩት የቡድኑ አባላት ከሴትየዋ ቤት ወጥተው ቀጣዩን የፈራረሰውን ሕንፃ ለመፈተሽ ሄዱ።
የቡድን መሪው ግን የሆነ ነገር ተጠራጠረና ወደ ሟቾ ሴት ፍርስራሽ ቤት እንደገና ተመለሰ።
አሁንም ተንበርክኮ ከሬሳው በታች ያለውን ትንሽ ቦታ በእጁ ሲፈትሽ የሆነ ነገር አገኘ።
የነብስ አድን የቡድን መሪው በድንገት እየጮኸ ፣ “ሕፃን! ልጅ አለ! "
አንድ የ3 ወር ሕፃን ልጅ በእናቱ ሬሳ ሥር በአበባማ ብርድ ልብስ ተጠቅልሎ ነበር።
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ሴትየዋ ልጇን ለማዳን የመጨረሻውን መሥዋዕትነት ከፍላ ነበረ።.
ቤቷ በሚፈርስበት ጊዜ ልጇን ለመጠበቅ ስትል ሰውነቷን ሙሉ ለሙሉ ህፃኑ ልጇ ላይ አድርጋው ነበረ።
የቡድኑ መሪው ህፃኑን ልጅ አንስቶ ሲያየው ህፃኑ በሰላም ተኝቷል።
የሕክምና ቡድን ህፃኑን ልጅ ለመመርመር በፍጥነት ደርሶ ብርድ ልብሱን ሲከፍቱት ብርድ ልብሱ ውስጥ የሞባይል ስልክ ተመለከቱ።
በሞባይል ስክሪኑ ላይ እንዲህ የሚል የጽሑፍ መልእክት አነበቡ።
“ከሞት ከተረፍክ እኔ እንደምወድህ ሁል ግዜም አስታውስ”😔 ይላል።
እንዲህ ነው እናት ለልጇ ያላት ፍቅር !!
@yasin_nuru @yasin_nuru
በጃፓን የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ቀዝቀዝ ካለ በኋላ የነብስ አድን ሰራተኞች በአንድ ፍርስራሽ ቤት ሲገቡ የአንዲት ሴትን እሬሳ ተመለከቱ።
ሴትየዋ በጉልበቷ ተንበርክካለች፤ ሰውነቷ ወደ ፊት ዘንበል ብሎ ነበር፣ ሁለቱ እጆቿ በአንድ ነገር ተደግፎ ነበረ። የፈራረሰው ቤት ጀርባዋ እና ጭንቅላቷ ላይ ወድቋል።
የነፍስ አድን ቡድን መሪው እጁን ወደ ሴቲቱ አካል ለመድረስ በግድግዳው ላይ ባለው ጠባብ ክፍተት ውስጥ እጁን ሴትየዋ ላይ አደረገው።
ሴትየዋ አሁንም በሕይወት ልትኖር እንደምትችል ተስፋ አድርጎ ነበር። ይሁን እንጂ ቀዝቃዛው እና ግትር ሰውነቷ በእርግጠኝነት እንደሞተች ነገረው።
እሱና የተቀሩት የቡድኑ አባላት ከሴትየዋ ቤት ወጥተው ቀጣዩን የፈራረሰውን ሕንፃ ለመፈተሽ ሄዱ።
የቡድን መሪው ግን የሆነ ነገር ተጠራጠረና ወደ ሟቾ ሴት ፍርስራሽ ቤት እንደገና ተመለሰ።
አሁንም ተንበርክኮ ከሬሳው በታች ያለውን ትንሽ ቦታ በእጁ ሲፈትሽ የሆነ ነገር አገኘ።
የነብስ አድን የቡድን መሪው በድንገት እየጮኸ ፣ “ሕፃን! ልጅ አለ! "
አንድ የ3 ወር ሕፃን ልጅ በእናቱ ሬሳ ሥር በአበባማ ብርድ ልብስ ተጠቅልሎ ነበር።
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ሴትየዋ ልጇን ለማዳን የመጨረሻውን መሥዋዕትነት ከፍላ ነበረ።.
ቤቷ በሚፈርስበት ጊዜ ልጇን ለመጠበቅ ስትል ሰውነቷን ሙሉ ለሙሉ ህፃኑ ልጇ ላይ አድርጋው ነበረ።
የቡድኑ መሪው ህፃኑን ልጅ አንስቶ ሲያየው ህፃኑ በሰላም ተኝቷል።
የሕክምና ቡድን ህፃኑን ልጅ ለመመርመር በፍጥነት ደርሶ ብርድ ልብሱን ሲከፍቱት ብርድ ልብሱ ውስጥ የሞባይል ስልክ ተመለከቱ።
በሞባይል ስክሪኑ ላይ እንዲህ የሚል የጽሑፍ መልእክት አነበቡ።
“ከሞት ከተረፍክ እኔ እንደምወድህ ሁል ግዜም አስታውስ”😔 ይላል።
እንዲህ ነው እናት ለልጇ ያላት ፍቅር !!
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤268👍91😢64💯14🔥11❤🔥7🥰3
በኢትዮጵያ እና አጎራባች ሀገሮች ከ 6.0 እስከ 7.0 ሬክተር ስኬል የሚለካ አደገኛ ርዕደ መሬት ሊኖር እንደሚችል በዘርፉ ላይ ትኩረቱን ያደረገ አንድ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ አስታውቋል።
ጥንቃቄ አድርጉ
ወደ አላህ እንመለስ
@yasin_nuru @yasin_nuru
ጥንቃቄ አድርጉ
ወደ አላህ እንመለስ
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤91👍37😭21💔10
ዛሬ እኮ ጁመዓ ነው ሰሉ አለ ነብይ 🥰🥰
ፏ ያለ ጁመዓ ይሁንላቹ🌺
اللهم صل على محمد وآل محمد كما صليت على ابراهيم وعلى ال ابراهيم انك حميد مجيد
ፏ ያለ ጁመዓ ይሁንላቹ🌺
اللهم صل على محمد وآل محمد كما صليت على ابراهيم وعلى ال ابراهيم انك حميد مجيد
❤221👍50💯22🥰20
አዲስ ትዳር ልትመሰርት ለምትሄደው ልጇ እናት የሰጠቻት ድንቅ ምክር
⚜❤️⚜
ካነበብኩት ለዛሬ ጀባ ብያለው👉አዲስ ትዳር ልትመሰርት ለምትሄደው ልጇ እናት የሰጠቻት ድንቅ ምክር
👉ልጄ ሆይ ከለመድሽውና ካደግሺበት ቤት ወጥተሽ ወደ ማታቂው ፍራሽና ወዳለመድሺው የትዳር ጒደኛ ልትሄጂ ነው?
ስለዚህ ልጄ ይሄንን ምክሬን ልብ ብለሽ ስሚ
👉አንቺ ለሱ መሬት ሁኚለት እሱ ደሞ ሰማይ ይሆንልሻል👌
👉አንቺ ፍራሽ ሁኚለት እሱ ደሞ ምሰሶ ይሆንልሻል👌
👉አንቺ የሴት ባሪያ ሁኚለት እሱ ደሞ የወንድ ባሪያ ይሆንልሻል👌
👉አንድ ነገር ፈልገሽ ችክ አትበይ ይጠላሻል👌
👉ሁሌም ከሱ አትራቂ ይረሳሻል ክፍተት ያመጣል👌
👉ወዳቺ ሲቀርብ አንቺም ወደሱ ቅረቢ👌
👉እሱ በአንቺ ከተቆጣ ለጊዜው ራቅ በይ ቁጣው እስኪበርድ ከዛም ለስለስ ባል ቃል አናግሪው👌
👉አፊጫውን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩን እንጂ መጥፎን አያሽት👌
👉መስሚያውን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩውን እንጂ መጥፎውን እንዳይሰማ👌
👉አይኑን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩውን እንዲያይ👌
@yasin_nuru @yasin_nuru
⚜❤️⚜
ካነበብኩት ለዛሬ ጀባ ብያለው👉አዲስ ትዳር ልትመሰርት ለምትሄደው ልጇ እናት የሰጠቻት ድንቅ ምክር
👉ልጄ ሆይ ከለመድሽውና ካደግሺበት ቤት ወጥተሽ ወደ ማታቂው ፍራሽና ወዳለመድሺው የትዳር ጒደኛ ልትሄጂ ነው?
ስለዚህ ልጄ ይሄንን ምክሬን ልብ ብለሽ ስሚ
👉አንቺ ለሱ መሬት ሁኚለት እሱ ደሞ ሰማይ ይሆንልሻል👌
👉አንቺ ፍራሽ ሁኚለት እሱ ደሞ ምሰሶ ይሆንልሻል👌
👉አንቺ የሴት ባሪያ ሁኚለት እሱ ደሞ የወንድ ባሪያ ይሆንልሻል👌
👉አንድ ነገር ፈልገሽ ችክ አትበይ ይጠላሻል👌
👉ሁሌም ከሱ አትራቂ ይረሳሻል ክፍተት ያመጣል👌
👉ወዳቺ ሲቀርብ አንቺም ወደሱ ቅረቢ👌
👉እሱ በአንቺ ከተቆጣ ለጊዜው ራቅ በይ ቁጣው እስኪበርድ ከዛም ለስለስ ባል ቃል አናግሪው👌
👉አፊጫውን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩን እንጂ መጥፎን አያሽት👌
👉መስሚያውን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩውን እንጂ መጥፎውን እንዳይሰማ👌
👉አይኑን ጠቢቂለት ካንቺ ጥሩውን እንዲያይ👌
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍208❤47💯24🥰16😁14👏9🤝6🤗2
💠 ሳያነቡ እንዳያልፋት 💠
.
ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) በሰማይ ጉዟቸው ወቅት የተመለከቱትን የሴቶች በጀሀነም መብዛት እና የጀሀነም ውስጥ አሰቃቂ ቅጣታቸውን እንዲህ በማለት ገለፁት
.
.
1ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ በምላስዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በምላስዋ የተንጠለጠለችው ባሏን አዛ የምታደርግ ናት አሉ።
.
.
2ተኛ፡- በጀሀነም ውስጥ በጡትዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በጡትዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣው ባልዋን በፍራሽ (በግኑኝነት እንቢተኛ)የሆነች ናት።
.
.
3ተኛ ፤- በጀሀነም ውስጥ በእግሯ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በእግሯዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣው የለ ባልዋ ፍቃድ ከቤት የምትወጣ የሆነች ናት።
.
.
4ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ እጅና እግሯ የፍጥኝ ታስሮ እባብ እና ጊንጥ የሚበላት ሴት ተመለከቱ።እጅና እግሯ የታሰረች እባብ እና ጊንጥ የሚነክሳት ዑዶእ የማታስተካክል፣ ንፅህናዋን የማትጠብቅ ፣ጅናባዋን የማታጥብ ፣በሶላትዋ ዝንጉ የሆነች ናት።
.
.
5ኛ ፡- በጀሀነም ውስጥ አይነ ስውር፣ደንቆሮ፣ዱዳ፣ሁና በእሳት ሣጥን ተይዛ ከአናትዋ አንጎሏ በአፍንጫዋ የሚፈስ ሴት ተመለከቱ።አይነ ስውር፣ደንቆሮ፣ዱዳ፣ሁና የምትቀጣው ሴት ከዚና(በሃራም) የወለደችውን ልጅ ለባልዋ ያንተ ልጅ ነው ብላ የምትሰጥ
.
.
6ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ ከአናትዋ እስከ እግሯ በእሳት መጋዝ የምትሰነጠቅ ሴት ተመለከቱ።በእሳት መጋዝ ከእራስዋ እስከ እግሯ የምትሰነጠቅ ሴት ዝሙተኛ በሀራም ወንድ አባራሪ ሴት ናት።
.
.
7ኛ. በጀሀነም ውስጥ አካላትዋ ያአህያ እራስዋ የአሳማ ሁና የጀሀነም እሳት በተለያዪ ቀለማት የሚነድባት ሴት ተመለከቱ።አከላትዋ ያአህያ እራስዋ የአሳማ የተመሰለችው ውሸታም እና ወሬ አመላላሽ ( ነሚማ) ናት።
.
.
8ኛ ፡- በጀሀነም ውስጥ በውሻ አምሳል ተመስላ በፊንጢጣዋ እሳት እየገባ በአፍዋ የሚወጣ ሴት ተመለከቱ ።በፊንጢጣዋ እሳት እየገባ በአፍዋ የሚወጣው ሴት ደግሞ ዘፋኝ፣አስለቃሽ፣ምቀኛ ተነበረች ናት አሉ።
...
አላህ ከዚህ ሁሉ ወንጀል ከቅጣቱም ይጠብቀን አሚን። (አሊ ኢብኒ አቢጣሊብ)
@yasin_nuru @yasin_nuru
.
ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) በሰማይ ጉዟቸው ወቅት የተመለከቱትን የሴቶች በጀሀነም መብዛት እና የጀሀነም ውስጥ አሰቃቂ ቅጣታቸውን እንዲህ በማለት ገለፁት
.
.
1ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ በምላስዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በምላስዋ የተንጠለጠለችው ባሏን አዛ የምታደርግ ናት አሉ።
.
.
2ተኛ፡- በጀሀነም ውስጥ በጡትዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በጡትዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣው ባልዋን በፍራሽ (በግኑኝነት እንቢተኛ)የሆነች ናት።
.
.
3ተኛ ፤- በጀሀነም ውስጥ በእግሯ ተንጠልጥላ የምትቀጣ ሴት ተመለከቱ በእግሯዋ ተንጠልጥላ የምትቀጣው የለ ባልዋ ፍቃድ ከቤት የምትወጣ የሆነች ናት።
.
.
4ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ እጅና እግሯ የፍጥኝ ታስሮ እባብ እና ጊንጥ የሚበላት ሴት ተመለከቱ።እጅና እግሯ የታሰረች እባብ እና ጊንጥ የሚነክሳት ዑዶእ የማታስተካክል፣ ንፅህናዋን የማትጠብቅ ፣ጅናባዋን የማታጥብ ፣በሶላትዋ ዝንጉ የሆነች ናት።
.
.
5ኛ ፡- በጀሀነም ውስጥ አይነ ስውር፣ደንቆሮ፣ዱዳ፣ሁና በእሳት ሣጥን ተይዛ ከአናትዋ አንጎሏ በአፍንጫዋ የሚፈስ ሴት ተመለከቱ።አይነ ስውር፣ደንቆሮ፣ዱዳ፣ሁና የምትቀጣው ሴት ከዚና(በሃራም) የወለደችውን ልጅ ለባልዋ ያንተ ልጅ ነው ብላ የምትሰጥ
.
.
6ኛ፡- በጀሀነም ውስጥ ከአናትዋ እስከ እግሯ በእሳት መጋዝ የምትሰነጠቅ ሴት ተመለከቱ።በእሳት መጋዝ ከእራስዋ እስከ እግሯ የምትሰነጠቅ ሴት ዝሙተኛ በሀራም ወንድ አባራሪ ሴት ናት።
.
.
7ኛ. በጀሀነም ውስጥ አካላትዋ ያአህያ እራስዋ የአሳማ ሁና የጀሀነም እሳት በተለያዪ ቀለማት የሚነድባት ሴት ተመለከቱ።አከላትዋ ያአህያ እራስዋ የአሳማ የተመሰለችው ውሸታም እና ወሬ አመላላሽ ( ነሚማ) ናት።
.
.
8ኛ ፡- በጀሀነም ውስጥ በውሻ አምሳል ተመስላ በፊንጢጣዋ እሳት እየገባ በአፍዋ የሚወጣ ሴት ተመለከቱ ።በፊንጢጣዋ እሳት እየገባ በአፍዋ የሚወጣው ሴት ደግሞ ዘፋኝ፣አስለቃሽ፣ምቀኛ ተነበረች ናት አሉ።
...
አላህ ከዚህ ሁሉ ወንጀል ከቅጣቱም ይጠብቀን አሚን። (አሊ ኢብኒ አቢጣሊብ)
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍198💔40😭30😱22😢18❤14🙏3
ዶክተር ሙሀመድ ኡረይፊ በቀጥታ በሚተላለፍ የፈትዋ ጥያቄ ፕሮግራም ላይ በእጅጉ ያሳቀዉ ጥያቄ
እግረ መንገዳቸሁን ሴቶች ምን ያህል ቀናተኞች እንደሆኑ ተመልከቱ
እሷ • አሎ አሠላሙ አለይኩም ወራህመቱሏህ
ሸይኽ • ወአለይኩሙሠላም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱህ
እሷ •ከፈቀዱልኝ አንድ ጥያቄ ነበረኝ
ሸይኽ • ተፈደሊ
እሷ • ባልተቤቴን በጣም ወደዋለሁ አሏህ ከሡ ጋር በጀነት እንዲሠበስበን እማጸነዋለሁ
ሸይኽ • ባረከሏሁ ፊኪ አሏህ በጀነት ከባልተቤትሽ ጋር ይሠብስብሽ
እሷ •አሚን ያሸይኽ ጥያቄዬ እኔ ባለቤቴ ጀነት ዉስጥ ሁረላይን እንዲኖረዉ አልፈልግም የኔ ብቻ ባልተቤት መሆን ይችላልን ??
ሸይኽ • ሀሀሀሀሀ በሳቅቅቅቅቅ በጣም ከሳቁ በኃላ ጀነትም ሂደሽ በባልሽ ልትቀኝ ነዉ አብሽሪ ሙዕሚን የጀነት ሴት ከሁረል አይን 70 እጥፍ በላይ ታምራለች አያሳስብሽ
...
አሏህ ከባለቤትሽ ጋር በጀነት ይሠብስባችሁ
በሳቅቅቅቅቅቅቅ ሳቅቅቅቅቅቅቅ ሳቅቅቅቅቅቅቅ 😁😁😁
@yasin_nuru @yasin_nuru
እግረ መንገዳቸሁን ሴቶች ምን ያህል ቀናተኞች እንደሆኑ ተመልከቱ
እሷ • አሎ አሠላሙ አለይኩም ወራህመቱሏህ
ሸይኽ • ወአለይኩሙሠላም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱህ
እሷ •ከፈቀዱልኝ አንድ ጥያቄ ነበረኝ
ሸይኽ • ተፈደሊ
እሷ • ባልተቤቴን በጣም ወደዋለሁ አሏህ ከሡ ጋር በጀነት እንዲሠበስበን እማጸነዋለሁ
ሸይኽ • ባረከሏሁ ፊኪ አሏህ በጀነት ከባልተቤትሽ ጋር ይሠብስብሽ
እሷ •አሚን ያሸይኽ ጥያቄዬ እኔ ባለቤቴ ጀነት ዉስጥ ሁረላይን እንዲኖረዉ አልፈልግም የኔ ብቻ ባልተቤት መሆን ይችላልን ??
ሸይኽ • ሀሀሀሀሀ በሳቅቅቅቅቅ በጣም ከሳቁ በኃላ ጀነትም ሂደሽ በባልሽ ልትቀኝ ነዉ አብሽሪ ሙዕሚን የጀነት ሴት ከሁረል አይን 70 እጥፍ በላይ ታምራለች አያሳስብሽ
...
አሏህ ከባለቤትሽ ጋር በጀነት ይሠብስባችሁ
በሳቅቅቅቅቅቅቅ ሳቅቅቅቅቅቅቅ ሳቅቅቅቅቅቅቅ 😁😁😁
@yasin_nuru @yasin_nuru
😁156👍72🤣34❤26💯10👏7🤔6
አባት ከአምስት ሴት ልጆቹ ጋር ይኖራል
ለትዳርም ስለደረሱ አባት ከታላቋ ጀምሮ በቅደም ተከተላቸው እንዲያገቡለት ይፈልጋል
ታላቋ ግን አባቷን መንከባከብ በመፈለግ ማግባት አልፈቀደችም ታላቋ ብቻ ስትቀር አራቱ ልጆቹ አገቡ።
.
እሷም አባቷ አጀሉ ደርሶ እስኪሞት ድረስ ተንከባከበችው ። አባት ከሞተ በኃላ ግን ይቺ ሴት ብቻዋን ቀረች ።
የአባታቸውንም ኑዛዜ አገኙ እሱም " አደራ ራሷን መስዋዕት ያደረገችው እህታችሁ ሳታገባ ቤቱን እንዳትካፈሉ " የሚል ነበር.../
ነገርግን አራቱ እህቶች የትልቅ እህታቸውን ጉዳይ ቦታ ሳይሰጡ ተሽጦ መከፋፈልን ፈለጉ።
ትልቋ እህታቸው ቤቱን እንደሚሸጡት ስትረዳ ለመግዛት ለተስማማው ሰው በመደወል ከምትኖርበት ቤት ውጭ ሌላ እንደሌላትና ያለውን ሁኔታ አስረድታ ነገሮችን እስክታስተካክል ድረስ ጊዜ እንዲሰጣት አስፈቀደች ። ቤቱን የሚገዛውም ሰውም ፍቃደኝነቱን ገለፀላት።
ቤቱ ተሽጦ ለአምስቱ እህቶች ተከፋፈለ። ከተከፋፈለ በኃላ አራቱ ወደ ትዳራቸው ተመለሱ ታላቋ እህታቸው ከቤት ቀረች። ይቺ ሴት ወላጇን በመንከባከብ ባሳለፈችው ጊዜ አላህ ልፋቷን በዱንያም ከንቱ እንደማያስቀርባት ተማምና በአላህ ተስፋ አድርጋለች።
ወራት አለፉ ቤቱን ከገዛው ሰው ስልክ ተደወለላት ቤቱን እንድትለቅ መልክት እንደሚያስተላልፍ በመገመት በፍራቻ 'ይቅርታ እስካሁን ቤት አላገኘውም' አለችው።
እሱም ችግር የለም! የደወልኩም ለሱ ሳይሆን ቤቱን 'መህር' አድርጌ እንድታገቢኝ ልጠይቅሽ ነው ፍቃድሽ ከሆነ ባልሽ እሆናለው ፍቃደኛ ካልሆንሽም ችግር የለም! ቤቱ ግን ያንቺ ነው አላት ።
ይቺ ሴት አለቀስች! ተስማማችም አላህም የመልካም ሰሪዎችን ምንዳ ከንቱ አያስቀርምና በመልካም ተካሰች ።
አባቷን በተንከባከበችበት ቤት ትዳር ይዛ ባሏን መንከባከብ ጀመርች። 💍💍
ጌታችን ሆይ ! በየቤቱ ያንተን ተስፋ ብቻ የሚጠባበቁ እህቶች አሉና መልካምን ትዳር ወፍቃቸው/💍
@yasin_nuru @yasin_nuru
ለትዳርም ስለደረሱ አባት ከታላቋ ጀምሮ በቅደም ተከተላቸው እንዲያገቡለት ይፈልጋል
ታላቋ ግን አባቷን መንከባከብ በመፈለግ ማግባት አልፈቀደችም ታላቋ ብቻ ስትቀር አራቱ ልጆቹ አገቡ።
.
እሷም አባቷ አጀሉ ደርሶ እስኪሞት ድረስ ተንከባከበችው ። አባት ከሞተ በኃላ ግን ይቺ ሴት ብቻዋን ቀረች ።
የአባታቸውንም ኑዛዜ አገኙ እሱም " አደራ ራሷን መስዋዕት ያደረገችው እህታችሁ ሳታገባ ቤቱን እንዳትካፈሉ " የሚል ነበር.../
ነገርግን አራቱ እህቶች የትልቅ እህታቸውን ጉዳይ ቦታ ሳይሰጡ ተሽጦ መከፋፈልን ፈለጉ።
ትልቋ እህታቸው ቤቱን እንደሚሸጡት ስትረዳ ለመግዛት ለተስማማው ሰው በመደወል ከምትኖርበት ቤት ውጭ ሌላ እንደሌላትና ያለውን ሁኔታ አስረድታ ነገሮችን እስክታስተካክል ድረስ ጊዜ እንዲሰጣት አስፈቀደች ። ቤቱን የሚገዛውም ሰውም ፍቃደኝነቱን ገለፀላት።
ቤቱ ተሽጦ ለአምስቱ እህቶች ተከፋፈለ። ከተከፋፈለ በኃላ አራቱ ወደ ትዳራቸው ተመለሱ ታላቋ እህታቸው ከቤት ቀረች። ይቺ ሴት ወላጇን በመንከባከብ ባሳለፈችው ጊዜ አላህ ልፋቷን በዱንያም ከንቱ እንደማያስቀርባት ተማምና በአላህ ተስፋ አድርጋለች።
ወራት አለፉ ቤቱን ከገዛው ሰው ስልክ ተደወለላት ቤቱን እንድትለቅ መልክት እንደሚያስተላልፍ በመገመት በፍራቻ 'ይቅርታ እስካሁን ቤት አላገኘውም' አለችው።
እሱም ችግር የለም! የደወልኩም ለሱ ሳይሆን ቤቱን 'መህር' አድርጌ እንድታገቢኝ ልጠይቅሽ ነው ፍቃድሽ ከሆነ ባልሽ እሆናለው ፍቃደኛ ካልሆንሽም ችግር የለም! ቤቱ ግን ያንቺ ነው አላት ።
ይቺ ሴት አለቀስች! ተስማማችም አላህም የመልካም ሰሪዎችን ምንዳ ከንቱ አያስቀርምና በመልካም ተካሰች ።
አባቷን በተንከባከበችበት ቤት ትዳር ይዛ ባሏን መንከባከብ ጀመርች። 💍💍
ጌታችን ሆይ ! በየቤቱ ያንተን ተስፋ ብቻ የሚጠባበቁ እህቶች አሉና መልካምን ትዳር ወፍቃቸው/💍
@yasin_nuru @yasin_nuru
🥰232👍119❤59🙏22👏9🔥8🤔3🎉1
" ጥያቄያችን ግልፅ ነው ፤ አሁንም ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች !! " - የትግራይ የእሰልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፥ በአክሱም ከተማ ከሙስሊም ተማሪዎች የሂጃብ መልበስ ክልከላ ጋር ተያይዞ ወቅታዊ ማብራርያ ዛሬ ምሽት ሰጥቷል።
ምክር ቤቱ በማብራርያው ፥ የአክሱም ከተማ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃባቸው ለብሰው እንዳይማሩ የተደረገው ክልከላ ሃይማኖታዊ እና ዓለማዊ የሰው ልጆችን መብት የሚጋፋ ከመሆኑ አኳያ ችግሩን ለመፍታት በብዙ አማራጮች ተሞኩረዋል ብሏል።
ከሙከራዎቹ አንዱ በክልሉ ትምህርቲ ቢሮ የተደረገው እንደሆነ ጠቁሟል።
ህግ የጣሰው ክልከላ እንዲነሳ " ትምህርት ቢሮ ያልተሳካ ሽምግልና እና መተግበር የማይችል ደብዳቤ ከመፃፍ የዘለለ ያመጣው ተጨባጭ ለውጥ የለም " ሲል ገልጿል።
የትምህርት ቤቱ አንዳንድ አመራሮች ከራሳቸው የሃይማኖት ፍላጎት ፤ የትምህርት መብት አተያይ በመነሳት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳይገቡ ተደርገዋል ብሏል ም/ቤቱ።
" የተማሪዎች የትምህርት ገበታ ክልከላ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መሆናቸውንና በሂጃብ ክልከላ ምክንያት ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያዘልቃቸው ዕድል እንዲዘጋ መደረጉ ነው " ሲል ገልጿል።
ምክር ቤቱ " ከቀናት በፊት በአቋም መግለጫችን እንደጠቀስነው ክልከው በአፈጣኝ ካልተፈታ በህግ ክስ እንጠይቃለን ባልነው መሰረት ጉዳዩ ወደ ህግ ወስደነዋል " ብሏል።
በዚህም በቀጣይ " እወስደዋለሁ " ያለውን እርምጃ መተግበር መጀመሩ አስታውቋል።
" ጉዳዩ ከሙስሊም ሴት ተማሪዎች ጋር ብቻ ሳይሆን ከሴቶች መብትና የሰው ልጆች የመማር መብት ጥሰት አኳያ መታየት አለበት " ያለው ምክር ቤቱ " ጉዳዩ ሁሉም ትግራዋይ እንዲያወግዘው " ሲል ጥሪ አቅርቧል።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ማጠቃለያ " ጥያቄያችን ግልፅ ነው ፤ አሁንም ሂጃብዋ ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " ብሏል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@yasin_nuru @yasin_nuru
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፥ በአክሱም ከተማ ከሙስሊም ተማሪዎች የሂጃብ መልበስ ክልከላ ጋር ተያይዞ ወቅታዊ ማብራርያ ዛሬ ምሽት ሰጥቷል።
ምክር ቤቱ በማብራርያው ፥ የአክሱም ከተማ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃባቸው ለብሰው እንዳይማሩ የተደረገው ክልከላ ሃይማኖታዊ እና ዓለማዊ የሰው ልጆችን መብት የሚጋፋ ከመሆኑ አኳያ ችግሩን ለመፍታት በብዙ አማራጮች ተሞኩረዋል ብሏል።
ከሙከራዎቹ አንዱ በክልሉ ትምህርቲ ቢሮ የተደረገው እንደሆነ ጠቁሟል።
ህግ የጣሰው ክልከላ እንዲነሳ " ትምህርት ቢሮ ያልተሳካ ሽምግልና እና መተግበር የማይችል ደብዳቤ ከመፃፍ የዘለለ ያመጣው ተጨባጭ ለውጥ የለም " ሲል ገልጿል።
የትምህርት ቤቱ አንዳንድ አመራሮች ከራሳቸው የሃይማኖት ፍላጎት ፤ የትምህርት መብት አተያይ በመነሳት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳይገቡ ተደርገዋል ብሏል ም/ቤቱ።
" የተማሪዎች የትምህርት ገበታ ክልከላ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መሆናቸውንና በሂጃብ ክልከላ ምክንያት ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያዘልቃቸው ዕድል እንዲዘጋ መደረጉ ነው " ሲል ገልጿል።
ምክር ቤቱ " ከቀናት በፊት በአቋም መግለጫችን እንደጠቀስነው ክልከው በአፈጣኝ ካልተፈታ በህግ ክስ እንጠይቃለን ባልነው መሰረት ጉዳዩ ወደ ህግ ወስደነዋል " ብሏል።
በዚህም በቀጣይ " እወስደዋለሁ " ያለውን እርምጃ መተግበር መጀመሩ አስታውቋል።
" ጉዳዩ ከሙስሊም ሴት ተማሪዎች ጋር ብቻ ሳይሆን ከሴቶች መብትና የሰው ልጆች የመማር መብት ጥሰት አኳያ መታየት አለበት " ያለው ምክር ቤቱ " ጉዳዩ ሁሉም ትግራዋይ እንዲያወግዘው " ሲል ጥሪ አቅርቧል።
ምክር ቤቱ በመግለጫው ማጠቃለያ " ጥያቄያችን ግልፅ ነው ፤ አሁንም ሂጃብዋ ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " ብሏል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍83❤80🥰5💯5🫡4👏2🤔2😁1
የሶስቱ አሕካሞች ማብራሪያ_1.0.apk
8.5 MB
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」
╭┄┈┈⟢
│❏ የሶስቱ አሕካሞች ማብራሪያ
│
│ በኢብኑ ሀሽም(امير هاشم) የቴሌግራም ቻናል የተዘጋጀ
╰─────────────────╯
╭🖇 ሙሉ ማብራሪያ የተሰጠባቸዉ ፀሁፎች በአንድ ላይ ሰብስቦ የያዘ!
│
│
├⎙ አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ!
╰───────────
ከምታገኙት እውቀት ባሻገር እያወረዳችሁ አበረቷቷቸው
@yasin_nuru @yasin_nuru
╭┄┈┈⟢
│❏ የሶስቱ አሕካሞች ማብራሪያ
│
│ በኢብኑ ሀሽም(امير هاشم) የቴሌግራም ቻናል የተዘጋጀ
╰─────────────────╯
╭🖇 ሙሉ ማብራሪያ የተሰጠባቸዉ ፀሁፎች በአንድ ላይ ሰብስቦ የያዘ!
│
│
├⎙ አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ!
╰───────────
ከምታገኙት እውቀት ባሻገር እያወረዳችሁ አበረቷቷቸው
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍69❤24🤔4😁1
﴿إِنَّ اللهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾.
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ».
@yasin_nuru @yasin_nuru
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ».
@yasin_nuru @yasin_nuru
💯64❤26👍21
እሳት ነው እሳት ሲሉህም ከባድ ነው። ነዲድነቱ ይለያል። ንፋስ አብሮት ተልኳል። እንዳይጠፋ ያራግበዋል። እንዳይቀዘቅዝ ያንቦለቡለዋል። ቁጣን የቀላቀለ የአላህ ቅጣት! አቅም አለኝ ያለውን አቅም ያሳጣ ትዕቢተኛውን የሰበረ የአር-ረህማን ማስጠንቀቂያ።
"وما يعلم جنود ربك إلا هو…"
"የጌታህንም ሠራዊት ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም" [አል-ሙደሲር 31]
ትንሿ የአላህ ወታደር በዓለም ላይ ካሉት እጅግ ኃያላን የተባለችውን ሀገር አርበደበደች። በአይን ጥቅሻ ብቻ ከሺህ በላይ ህንፃዎቿን አወደመች። ከከተማነት መዝገብ ሰረዘች። ስለ ኃያልነቱ ክብሩ ለአላህ ይሁን።
➖➖➖➖➖➖
Mahi Mahisho
➖➖➖➖➖➖
@yasin_nuru @yasin_nuru
"وما يعلم جنود ربك إلا هو…"
"የጌታህንም ሠራዊት ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም" [አል-ሙደሲር 31]
ትንሿ የአላህ ወታደር በዓለም ላይ ካሉት እጅግ ኃያላን የተባለችውን ሀገር አርበደበደች። በአይን ጥቅሻ ብቻ ከሺህ በላይ ህንፃዎቿን አወደመች። ከከተማነት መዝገብ ሰረዘች። ስለ ኃያልነቱ ክብሩ ለአላህ ይሁን።
➖➖➖➖➖➖
Mahi Mahisho
➖➖➖➖➖➖
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍287❤59🙏26🔥11💯10🤔9
🗣🗣🗣በጣም ጠቃሚ ስለሆነ ረጋ ብላቹ አንብቡት 🗣🗣🗣
#በቀን የምትበላው ምግብ ፍሪጅ🥙 ውስጥ ካለህ ሰውነትህን በአግባቡ ሚሸፍንልህ ልብስ ካለህ ዝናብ የማያስገባ ጣራና የምትተኛበት ቦታ ካለህ ከ75% በላይ ከሚሆኑት የአለም ህዝብ በሀብት እንደምትበልጥ ታውቃለህ/ ሽ ?
#የፈለክበት ሊያንቀሳቅስህ የሚያስችልና አንዳንድ ነገሮችን ልትገዛ የሚያስችልህ የተወሰነ ገንዘብ💵 ኪስህ ውስጥ ካለ ከአለማችን ላይ ካሉት 18% ታላላቅ ሀብታሞች ተርታ እንደምትመደብስ ታውቃለህ/ሽ ?
#ዛሬን በጤንነት ከዋልክ በሚሊዮን ከሚቆጠሩ ዛሬን ሳያድሩ ከሚሞቱ ሰዎች እንደምትበልጥስ
ታውቃለህ/ሽ ?
#ይህንን ጵሁፍ አንብበህ ከተረዳህ 3 ቢሊዮን ከሚሆኑ 👁 ማየትና ማንበብ ከማይችሉ የአለም ህዝብ እንደምትሻልስ ታውቃለህ/ሽ ?
አሁን ስለጭንቀታችን ወይም ስላጣነው ነገር ለፈጣሪያችን ተቃርኖ ምናሰማበት ጊዜ አይደለም ይልቁንስ ሌላ ከሺህ የሚበልጡ አላህን ምናመሰግንበት ምክንያቶች አሉን፡፡
ታዲያ ማነው “አልሃምዱሊላህ” የሚል ?
“አልሃምዱሊላህ” 💖
@yasin_nuru @yasin_nuru
#በቀን የምትበላው ምግብ ፍሪጅ🥙 ውስጥ ካለህ ሰውነትህን በአግባቡ ሚሸፍንልህ ልብስ ካለህ ዝናብ የማያስገባ ጣራና የምትተኛበት ቦታ ካለህ ከ75% በላይ ከሚሆኑት የአለም ህዝብ በሀብት እንደምትበልጥ ታውቃለህ/ ሽ ?
#የፈለክበት ሊያንቀሳቅስህ የሚያስችልና አንዳንድ ነገሮችን ልትገዛ የሚያስችልህ የተወሰነ ገንዘብ💵 ኪስህ ውስጥ ካለ ከአለማችን ላይ ካሉት 18% ታላላቅ ሀብታሞች ተርታ እንደምትመደብስ ታውቃለህ/ሽ ?
#ዛሬን በጤንነት ከዋልክ በሚሊዮን ከሚቆጠሩ ዛሬን ሳያድሩ ከሚሞቱ ሰዎች እንደምትበልጥስ
ታውቃለህ/ሽ ?
#ይህንን ጵሁፍ አንብበህ ከተረዳህ 3 ቢሊዮን ከሚሆኑ 👁 ማየትና ማንበብ ከማይችሉ የአለም ህዝብ እንደምትሻልስ ታውቃለህ/ሽ ?
አሁን ስለጭንቀታችን ወይም ስላጣነው ነገር ለፈጣሪያችን ተቃርኖ ምናሰማበት ጊዜ አይደለም ይልቁንስ ሌላ ከሺህ የሚበልጡ አላህን ምናመሰግንበት ምክንያቶች አሉን፡፡
ታዲያ ማነው “አልሃምዱሊላህ” የሚል ?
“አልሃምዱሊላህ” 💖
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤243👍113🙏13🥰11🤗6🤔5🔥2
Forwarded from 𝄽𓆪حسين خضر𝄽𓆪
🔰ነቢዩ ﷺ ነቢይ ሆነው ከመላካቸው በፊት ትክክለኛው መንገድ ላይ ነበሩ።?🔰
➸ነቢዩ ﷺ ነቢይ ሆነው ከመላካቸው በፊት በአላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ ጥበቃ አንድም ቀን ለጣዖትም አምልኮ ሰጥተው፣አስካሪ መጠጥ ጠጥተው፣ዝሙት ሰርተው አያውቁም።በወጣትነት ዘመናቸውም ማንኛውም ወጣት
ከሚወድቅባቸው ልዩ ልዩ ፀያፍና ክህደት ነገሮች ጥበቃ አድርጎላቸዋል። አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ እንደዚህ አይነት ፀያፍ ወንጀሎች ነቢዩ ሰላሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ዘንድ የተጠሉ ነገሮች እንዲሆኑ አደረገላቸው። በህዝቦቻቸው ሃይማኖት ላይም አልነበሩም።
📚 መጅሙዑል ፈታዋ ቅጽ 13 ገፅ 501
📚 ተፍሲሩል ቁርጡቢይ 18 ገፅ 513
📚 ሶሂህ ኢብኑ ሒባን 49
ነቢዩ ﷺ በነቢዩላሂ ኢብራሂም ዓለይሂ ሰላም መንገድ ላይ ነበሩ።
(ነቢዩላሂ አብራሂም ደግሞ👇
ما كَانَ إِبْرَاهِيمُ يَهُودِيًّا وَلَا نَصْرَانِيًّا وَلَـٰكِن كَانَ حَنِيفًا مُّسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
📚 (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 67)
ኢብራሂም
ነቢዩ ﷺ ከሸይጣን ጉትጎታና ትንኮሳ ፍፁም የተጠበቁ በማድረግ እና
የውስጣቸውንም ጤንነት በመጠበቅ በጂብሪል አማካኝነት
ሁለት ግዜ ከልባቸው የረጋ ደም አይነት ነገር በማውጣት ይሄ የሸይጣን ድርሻ ነው በማለት ልባቸውን አጥቦላቸዋል። በንዲህ አይነት ጥበቃዎች በእነዚህ መልኩ ለነቢይነት ዝግጁ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
ነቢዩ ﷺ ዕድሜያቸው ወደ አርባ ዓመት በተጠጋ ጊዜ ሕዝባቸው የሚገኙበት ተጨባጭ ሁኔታና ዕምነት መረጋጋት ነስቷቸው ብቸኝነትን
እየወደዱ መጡ። የበሶ እና የውኃ ስንቅ በመያዝ ከመካ ሁለት ማይል ያህል ርቀት በመጓዝ ወደ ሒራ ዋሻ
ይጓዙ ጀመር።
ወደሳቸው የወረደላቸው መመሪያ ህግጋት ባይኖራቸውም በዚያም በነቢዩላሂ ኢብራሂም መንገድ ላይ ሆነው አምላካቸውን አላህን በብቸኝነት
በመገዛት ያሳልፉ ነበር፤
📚 ፈትሁል ባሪ ሸርህ ሶሂህ አልቡኻሪይ ቅጽ 1 ገፅ 54
ይህ የነቢዩ ﷺ ብቸኝነት መምረጥ ለሚጠብቃቸው ታላቅ
ጉዳይና ከባድ አደራ የመቀበል ከአላህ ዘንድ የተቸራቸው ቅድመ ዝግጅት
አንድ አካል ነበር።
ነቢዩ ﷺ ዕድሜያቸው አርባ ዓመት በሞላ ጊዜ አላህ ለዓለማት
አብሳሪና አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ላካቸው፤ ጂብሪልም (ዐ.ሰ) ከዓለማት
ጌታ መልዕክት ይዞ.እሳቸው ዘንድ ወደ ሒራ ዋሻ በመምጣት
“አንብብ”
አላቸው፤ እሳቸውም ﷺ ማንበብ አልችልም” አሉት። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦ “ያዘኝና እስከሚጨንቀኝ ድረስ ጨመቀኝ፤ ከዚያም
ለቀቀኝና “አንብብ” አለኝ፤ እኔም “ማንበብ አልችልም” አልኩት፤
በሦስተኛውም እንዲህ አለኝ፦ “አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ
ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)። አንብብ፤ ጌታህ በጣም
ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
”አል ቀለም (1-5)፣
📚ሀዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ተስማምተውበታል።
ከዚያ በኃላ ወህይ(ራዕይ) በጂብሪል አማካኝነት ወደ ነቢዩ ﷺ ለ 23 አመታት ወረደ።
ስለዚህ ነቢዩ ﷺ በነቢዩላሂ ኢብራሂም ዓለይሂ ሰላም መንገድ ላይ ሆነው አላህን በብቸኝነት ያመልኩ ነበር እንጂ ጣዖታትን አምልከው በፍፁም አያውቁም።
➸ እንደውም በጥቅሉ ሁሉም ነቢያት ነቢይ ሆነው ከመላካቸው በፊት አማኞች ነበሩ።
📚 ተፍሲር አያት አሽከለት ሊብኑ ተይሚያህ ገፅ 181
ስለዚህ ካፊሮች ነቢዩ ﷺ ሙሽሪክ ነበሩ ብለው የሚያወሩት ቅጥፈት ነው።
አላህ እንዲህ ይላል
*¶በልም «እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»*
{📗 Qur'an17:81}
ከላይ የጠቀሰኳቸውን ማስረጃዎች ከኪታብ በማስረጃ ከፈለጉ ይህንን ይጫኑ👇👇
https://www.tg-me.com/iwnetlehullu1/413
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
አላሁመ ሶሊ ዓላ ነቢዪና ሙሐመድ
➤➤አልሃምዱሊላህ ረቢል ዐለሚን➤➤
➸ነቢዩ ﷺ ነቢይ ሆነው ከመላካቸው በፊት በአላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ ጥበቃ አንድም ቀን ለጣዖትም አምልኮ ሰጥተው፣አስካሪ መጠጥ ጠጥተው፣ዝሙት ሰርተው አያውቁም።በወጣትነት ዘመናቸውም ማንኛውም ወጣት
ከሚወድቅባቸው ልዩ ልዩ ፀያፍና ክህደት ነገሮች ጥበቃ አድርጎላቸዋል። አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ እንደዚህ አይነት ፀያፍ ወንጀሎች ነቢዩ ሰላሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ዘንድ የተጠሉ ነገሮች እንዲሆኑ አደረገላቸው። በህዝቦቻቸው ሃይማኖት ላይም አልነበሩም።
📚 መጅሙዑል ፈታዋ ቅጽ 13 ገፅ 501
📚 ተፍሲሩል ቁርጡቢይ 18 ገፅ 513
📚 ሶሂህ ኢብኑ ሒባን 49
ነቢዩ ﷺ በነቢዩላሂ ኢብራሂም ዓለይሂ ሰላም መንገድ ላይ ነበሩ።
(ነቢዩላሂ አብራሂም ደግሞ👇
ما كَانَ إِبْرَاهِيمُ يَهُودِيًّا وَلَا نَصْرَانِيًّا وَلَـٰكِن كَانَ حَنِيفًا مُّسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
📚 (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 67)
ኢብራሂም
ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም፡
፡
ግን ወደ ቀጥተኛው ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፡፡ ከአጋሪዎችም አልነበረም፡፡ነቢዩ ﷺ ከሸይጣን ጉትጎታና ትንኮሳ ፍፁም የተጠበቁ በማድረግ እና
የውስጣቸውንም ጤንነት በመጠበቅ በጂብሪል አማካኝነት
ሁለት ግዜ ከልባቸው የረጋ ደም አይነት ነገር በማውጣት ይሄ የሸይጣን ድርሻ ነው በማለት ልባቸውን አጥቦላቸዋል። በንዲህ አይነት ጥበቃዎች በእነዚህ መልኩ ለነቢይነት ዝግጁ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
ነቢዩ ﷺ ዕድሜያቸው ወደ አርባ ዓመት በተጠጋ ጊዜ ሕዝባቸው የሚገኙበት ተጨባጭ ሁኔታና ዕምነት መረጋጋት ነስቷቸው ብቸኝነትን
እየወደዱ መጡ። የበሶ እና የውኃ ስንቅ በመያዝ ከመካ ሁለት ማይል ያህል ርቀት በመጓዝ ወደ ሒራ ዋሻ
ይጓዙ ጀመር።
ወደሳቸው የወረደላቸው መመሪያ ህግጋት ባይኖራቸውም በዚያም በነቢዩላሂ ኢብራሂም መንገድ ላይ ሆነው አምላካቸውን አላህን በብቸኝነት
በመገዛት ያሳልፉ ነበር፤
📚 ፈትሁል ባሪ ሸርህ ሶሂህ አልቡኻሪይ ቅጽ 1 ገፅ 54
ይህ የነቢዩ ﷺ ብቸኝነት መምረጥ ለሚጠብቃቸው ታላቅ
ጉዳይና ከባድ አደራ የመቀበል ከአላህ ዘንድ የተቸራቸው ቅድመ ዝግጅት
አንድ አካል ነበር።
ነቢዩ ﷺ ዕድሜያቸው አርባ ዓመት በሞላ ጊዜ አላህ ለዓለማት
አብሳሪና አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ላካቸው፤ ጂብሪልም (ዐ.ሰ) ከዓለማት
ጌታ መልዕክት ይዞ.እሳቸው ዘንድ ወደ ሒራ ዋሻ በመምጣት
“አንብብ”
አላቸው፤ እሳቸውም ﷺ ማንበብ አልችልም” አሉት። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦ “ያዘኝና እስከሚጨንቀኝ ድረስ ጨመቀኝ፤ ከዚያም
ለቀቀኝና “አንብብ” አለኝ፤ እኔም “ማንበብ አልችልም” አልኩት፤
በሦስተኛውም እንዲህ አለኝ፦ “አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ
ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)። አንብብ፤ ጌታህ በጣም
ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
”አል ቀለም (1-5)፣
📚ሀዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ተስማምተውበታል።
ከዚያ በኃላ ወህይ(ራዕይ) በጂብሪል አማካኝነት ወደ ነቢዩ ﷺ ለ 23 አመታት ወረደ።
ስለዚህ ነቢዩ ﷺ በነቢዩላሂ ኢብራሂም ዓለይሂ ሰላም መንገድ ላይ ሆነው አላህን በብቸኝነት ያመልኩ ነበር እንጂ ጣዖታትን አምልከው በፍፁም አያውቁም።
➸ እንደውም በጥቅሉ ሁሉም ነቢያት ነቢይ ሆነው ከመላካቸው በፊት አማኞች ነበሩ።
📚 ተፍሲር አያት አሽከለት ሊብኑ ተይሚያህ ገፅ 181
ስለዚህ ካፊሮች ነቢዩ ﷺ ሙሽሪክ ነበሩ ብለው የሚያወሩት ቅጥፈት ነው።
አላህ እንዲህ ይላል
*¶በልም «እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»*
{📗 Qur'an17:81}
ከላይ የጠቀሰኳቸውን ማስረጃዎች ከኪታብ በማስረጃ ከፈለጉ ይህንን ይጫኑ👇👇
https://www.tg-me.com/iwnetlehullu1/413
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
አላሁመ ሶሊ ዓላ ነቢዪና ሙሐመድ
➤➤አልሃምዱሊላህ ረቢል ዐለሚን➤➤
👍84❤19👏5❤🔥4💯4🔥2
😄 ሰኞን በፈገግታ 😄
ባል እና ሚስት ተጣልተው ለፍቺ ፍርድ ቤት ይቆማሉ
ዳኛው፦ 3 ልጆች አሏችሁ እንዴት ነው የምትካፈሉት? አላቸው
ባል እና ሚስት ለብዙ ግዜ ከተማከሩ በዃላ፤
'የተከበረው ፍርድ ቤት ፤ አንድ ልጅ ጨምረን ቀጣይ አመት ለመመለስ ተስማምተናል።'
*
*
*
*
*
*
የሚገርመው ከ 9ወር በዃላ መንታ ተገላግላ አረፈችው።😆😆
መቼ ይፋቱ ይሆን።፨፨፨፨
@yasin_nuru @yasin_nuru
ባል እና ሚስት ተጣልተው ለፍቺ ፍርድ ቤት ይቆማሉ
ዳኛው፦ 3 ልጆች አሏችሁ እንዴት ነው የምትካፈሉት? አላቸው
ባል እና ሚስት ለብዙ ግዜ ከተማከሩ በዃላ፤
'የተከበረው ፍርድ ቤት ፤ አንድ ልጅ ጨምረን ቀጣይ አመት ለመመለስ ተስማምተናል።'
*
*
*
*
*
*
የሚገርመው ከ 9ወር በዃላ መንታ ተገላግላ አረፈችው።😆😆
መቼ ይፋቱ ይሆን።፨፨፨፨
@yasin_nuru @yasin_nuru
😁220👍80🤣29❤7🤗6🕊4
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ፍሬ አፍርቶ የወራሪዋ እስራኤል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሚለቀቁ ታጋቾችን ለመቀበል እንዲዘጋጁ መታዘዛቸውን የወራሪዋ እስራኤል ብሮድካስት ዘግቧል።
ከደቂቃዎች በፊት የአልቀሳም ሙጃሂዶች ድርድሩን አስመልክቶ በቀረበላቸው ሐሳብ ላይ ስምምነታቸውን መግለፃቸውንና ወራሪዋ እስራኤልም መስማማቷን አልጀዚራ ዘግቧል።
ጌታዬ ሆይ ጋዛዎችን አሳርፋቸው።
➖➖➖➖➖➖
Mahi Mahisho
@yasin_nuru @yasin_nuru
ከደቂቃዎች በፊት የአልቀሳም ሙጃሂዶች ድርድሩን አስመልክቶ በቀረበላቸው ሐሳብ ላይ ስምምነታቸውን መግለፃቸውንና ወራሪዋ እስራኤልም መስማማቷን አልጀዚራ ዘግቧል።
ጌታዬ ሆይ ጋዛዎችን አሳርፋቸው።
➖➖➖➖➖➖
Mahi Mahisho
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤158👍35🙏15🔥4🤔3