🍇 “ሐይድ” መስጂድ መግባት
አይከለክልም!
📌 ጥያቄ:- "ሐይድ" ላይ ለሆኑ ሴቶች መስጂድ መግባት ይቻልላቸዋልን?
✅ መልስ:- አዎ ! ይህን ማድረጋቸው ለነሱ ይቻላል። ምክንያቱም ፦
ሴት ልጅ መስጂድም ውስጥም ቢሆን ዕውቀት የሚሰጥበት ከሆነ ስፍራ ከመገኘት የሚከለክላት ነገር የለም !!!
👉 ምክንያቱም ያ ሴት ልጅን መስጂድ መግባቷን የሚከለክላት የሆነው ወቅት መረጃ አይገኝለትም !!!
✅ እዚህ ጋር ከዚህ በተቃራኒው የሚፈቀድ በመሆኑ ላይ የሚያመላክት ነገር (መረጃ) አለ።
ከነዚህም መረጃዎች ውስጥ
ሁለቱ "የሰይደቱ ዐይሻ"
(ረዲየላሁ ዐንሃ) ሐዲሶች (ተጠቃሽ ናቸው።)
1ኛው. ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጋር ሐጅ ያደረገች ጊዜ ከመካ ቅርብ እርቀት በሚገኘው "ሰሪፍ" የሚባል ቦታ ላይ ባረፈችበት የወር አበባ ደሟ በድንገት መጣባት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምም) በርሷ ላይ
ገቡ። እርሷም የምታለቅስ ሆና አገኟት።
እርሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
"ምን ሆንሽ ?" "ሐይድ" ሆነሽ ነውን ?"
እርሷም እንዲህ አለች ፦
" አዎ ! አንቱ የአላህ መልዕክተኛ (ኦኜአለው !)
እርሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
" ይህ አሸናፊና የላቀው አላህ በአደም ሴት ልጆች ላይ የደነገገው ውሳኔ ነው።"
(በከዓባ ዙሪያ ጠዋፍ ከማድረግ ውጪና ሶላት ከመስገድ ውጪ ሐጅ ላይ የሚሰራውን ስራ ሁሉ ስሪ ! "
✅ ከዚህ ሐዲስ የሚያመሳክርልን (መረጃ የሚሆንልን) ነገር ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከመስጂዶች ሁላ ታላቅ የሆነውን መስጂድ እንድትገባ አልከለከሏትም !!! ይህም ቦታ "መስጂደ አል-ሐረም" ነው። የከለከሏት ደሞ ጠዋፍ እንዳታረግና ሶላት እንዳትሰግድ ነው !!!
👉 ይህ መሆኑ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለዐይሻ ወደ "መስጂደ አል-ሐረም" እንድትገባ የፈቀዱላት ለመሆኑ መረጃ ነው። ነገር ግን ጠዋፍ ከማድረግና ሶላት ከመስገድ ከለከሏት !!!
👉 እንግዲህ ይህ የመጀመሪያው ሐዲስ የሚያመላክተው ነገር አንዲት "ሐይድ" ላይ ያለች ሴት መስጂድ መግባት የሚቻልላት መሆኑን ነው።
✅ የትኛውም መስጂድ ቢሆን (መግባት) ይቻላል።
በእርግጥም ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለ"ሰይደቱ ዐይሻ" (ረዲየላሁ ዐንሃ) "ሐይድ" ላይ ሆና ወደ "መስጂደ አል-ሐረም" እንድትገባ ፈቅደውላታል።
ሶላት መስገድና ጠዋፍ ማድረግን እንጂ አልከለከሏትም !!!
👉 መስጂድ የመግባቱ (የመቻሉ) "ሑክም" ድንጋጌ ከ"መስጂደ አል-ሐረም" ውጪ ባሉ መስጂዶች ላይ የበለጠ ይሆናል።
2ኛው. ሐዲስ በድጋሚ ሰይደቱ ዐይሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ያወራችው ሲሆን... የመጀመሪያው ሐዲስ ሰሒሕ "ቡኻሪ" ውስጥ የተዘገበ ሲሆን ይህ ሁለተኛው ሐዲስ ደግሞ "ሙስሊም" ውስጥ ተዘግቧል።
እርሷም እንዲህ አለች ፦
ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ቀን እንዲህ አሏት። « መስገጃ (ጨርቅ ነገር) ከመስጂድ አቀቢኝ (ስጪኝ) » አሏት።
እርሷም እንዲህ አለች ፦
" አንቱ የአላህ መልዕክተኛ እኔ ሐይድ ሆኜአለሁ። "
እሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
« ታዲያ እኮ ሐይድሽ በእጅሽ ላይ አይደለም ! »
👉 (በዚህ አባባላቸው) የተፈለገበት የወረ አበባ ደም ነው። የሐይድ ደም ደግሞ ያለጥርጥር "ነጃሳ" ነው !!!
👉 ይህ ሲባል ግን እራሷ (አካሏ) የተነጀሰ ነው ማለት አይደለም !!!
❌ ከአንድ ግለሰብ ላይ "ነጃሳ" ከሰውነቱ ውስጥ መውጣቱ ሙሉ አካሉ ተነጅሷል የሚለውን ነገር አያሲዝም !!!
✅ ይህ የሆነ ጊዜ ከሴቶች ውስጥ "ሐይድ" የሆኑ ዕንስቶች ሸሪዓዊ ዕውቀት የሚሰጥበት ቦታ መገኘት ይቻልላቸዋል። ቦታው ከፍ ካለውና የተቀደሰ ከሆነው አላህ ቤቶች ውስጥ ወደሆነ ቤት (መስጂድ) ውስጥም ቢሆን (መግባት ይቻላል።)
👉 (ሐይድ ላይ የሆነችው ዕንስት መስጂድ የመግባቷ) ሸሪዓዊ ፍርድ ከነዚህ ሁለት ትክክለኛ ሐዲሶች በመነሳት ድንጋጌው የፀና ይሆናል።
📚 ሲልሲለቱ አል-ሁዳ ወል-ኑር (623)
🖍️ ታላቁ ኢማም መሐመድ ነስረዲን አልባኒ
✍️ ትርጉም በኢስማኤል ወርቁ
@yasin_nuru @yasin_nuru
አይከለክልም!
📌 ጥያቄ:- "ሐይድ" ላይ ለሆኑ ሴቶች መስጂድ መግባት ይቻልላቸዋልን?
✅ መልስ:- አዎ ! ይህን ማድረጋቸው ለነሱ ይቻላል። ምክንያቱም ፦
ሴት ልጅ መስጂድም ውስጥም ቢሆን ዕውቀት የሚሰጥበት ከሆነ ስፍራ ከመገኘት የሚከለክላት ነገር የለም !!!
👉 ምክንያቱም ያ ሴት ልጅን መስጂድ መግባቷን የሚከለክላት የሆነው ወቅት መረጃ አይገኝለትም !!!
✅ እዚህ ጋር ከዚህ በተቃራኒው የሚፈቀድ በመሆኑ ላይ የሚያመላክት ነገር (መረጃ) አለ።
ከነዚህም መረጃዎች ውስጥ
ሁለቱ "የሰይደቱ ዐይሻ"
(ረዲየላሁ ዐንሃ) ሐዲሶች (ተጠቃሽ ናቸው።)
1ኛው. ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጋር ሐጅ ያደረገች ጊዜ ከመካ ቅርብ እርቀት በሚገኘው "ሰሪፍ" የሚባል ቦታ ላይ ባረፈችበት የወር አበባ ደሟ በድንገት መጣባት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምም) በርሷ ላይ
ገቡ። እርሷም የምታለቅስ ሆና አገኟት።
እርሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
"ምን ሆንሽ ?" "ሐይድ" ሆነሽ ነውን ?"
እርሷም እንዲህ አለች ፦
" አዎ ! አንቱ የአላህ መልዕክተኛ (ኦኜአለው !)
እርሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
" ይህ አሸናፊና የላቀው አላህ በአደም ሴት ልጆች ላይ የደነገገው ውሳኔ ነው።"
(በከዓባ ዙሪያ ጠዋፍ ከማድረግ ውጪና ሶላት ከመስገድ ውጪ ሐጅ ላይ የሚሰራውን ስራ ሁሉ ስሪ ! "
✅ ከዚህ ሐዲስ የሚያመሳክርልን (መረጃ የሚሆንልን) ነገር ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከመስጂዶች ሁላ ታላቅ የሆነውን መስጂድ እንድትገባ አልከለከሏትም !!! ይህም ቦታ "መስጂደ አል-ሐረም" ነው። የከለከሏት ደሞ ጠዋፍ እንዳታረግና ሶላት እንዳትሰግድ ነው !!!
👉 ይህ መሆኑ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለዐይሻ ወደ "መስጂደ አል-ሐረም" እንድትገባ የፈቀዱላት ለመሆኑ መረጃ ነው። ነገር ግን ጠዋፍ ከማድረግና ሶላት ከመስገድ ከለከሏት !!!
👉 እንግዲህ ይህ የመጀመሪያው ሐዲስ የሚያመላክተው ነገር አንዲት "ሐይድ" ላይ ያለች ሴት መስጂድ መግባት የሚቻልላት መሆኑን ነው።
✅ የትኛውም መስጂድ ቢሆን (መግባት) ይቻላል።
በእርግጥም ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለ"ሰይደቱ ዐይሻ" (ረዲየላሁ ዐንሃ) "ሐይድ" ላይ ሆና ወደ "መስጂደ አል-ሐረም" እንድትገባ ፈቅደውላታል።
ሶላት መስገድና ጠዋፍ ማድረግን እንጂ አልከለከሏትም !!!
👉 መስጂድ የመግባቱ (የመቻሉ) "ሑክም" ድንጋጌ ከ"መስጂደ አል-ሐረም" ውጪ ባሉ መስጂዶች ላይ የበለጠ ይሆናል።
2ኛው. ሐዲስ በድጋሚ ሰይደቱ ዐይሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ያወራችው ሲሆን... የመጀመሪያው ሐዲስ ሰሒሕ "ቡኻሪ" ውስጥ የተዘገበ ሲሆን ይህ ሁለተኛው ሐዲስ ደግሞ "ሙስሊም" ውስጥ ተዘግቧል።
እርሷም እንዲህ አለች ፦
ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ቀን እንዲህ አሏት። « መስገጃ (ጨርቅ ነገር) ከመስጂድ አቀቢኝ (ስጪኝ) » አሏት።
እርሷም እንዲህ አለች ፦
" አንቱ የአላህ መልዕክተኛ እኔ ሐይድ ሆኜአለሁ። "
እሳቸውም እንዲህ አሏት ፦
« ታዲያ እኮ ሐይድሽ በእጅሽ ላይ አይደለም ! »
👉 (በዚህ አባባላቸው) የተፈለገበት የወረ አበባ ደም ነው። የሐይድ ደም ደግሞ ያለጥርጥር "ነጃሳ" ነው !!!
👉 ይህ ሲባል ግን እራሷ (አካሏ) የተነጀሰ ነው ማለት አይደለም !!!
❌ ከአንድ ግለሰብ ላይ "ነጃሳ" ከሰውነቱ ውስጥ መውጣቱ ሙሉ አካሉ ተነጅሷል የሚለውን ነገር አያሲዝም !!!
✅ ይህ የሆነ ጊዜ ከሴቶች ውስጥ "ሐይድ" የሆኑ ዕንስቶች ሸሪዓዊ ዕውቀት የሚሰጥበት ቦታ መገኘት ይቻልላቸዋል። ቦታው ከፍ ካለውና የተቀደሰ ከሆነው አላህ ቤቶች ውስጥ ወደሆነ ቤት (መስጂድ) ውስጥም ቢሆን (መግባት ይቻላል።)
👉 (ሐይድ ላይ የሆነችው ዕንስት መስጂድ የመግባቷ) ሸሪዓዊ ፍርድ ከነዚህ ሁለት ትክክለኛ ሐዲሶች በመነሳት ድንጋጌው የፀና ይሆናል።
📚 ሲልሲለቱ አል-ሁዳ ወል-ኑር (623)
🖍️ ታላቁ ኢማም መሐመድ ነስረዲን አልባኒ
✍️ ትርጉም በኢስማኤል ወርቁ
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍111❤34
ዘካተል ፊጥርን የሚመለከቱ ነጥቦች
~
1- ምንነቱ፦ ሙስሊሞች ከዒደል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጡት የእህል / የምግብ ሶደቃ ነው።
2- ሑክሙ፦ በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡ 1503] [ሙስሊም፡ 984]
3- በማን ላይ ነው ግዴታው?
3.1. በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ በሁሉም ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር የሚወጣ ሶደቃ ነው።
3.2. ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።
3.3. አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።
4- ምን ያህል አቅም ባለው ላይ ነው ግዴታ የሚሆነው? ለራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን የሚበቃ ቀለብ ባለው ላይ ግዴታ ነው።
5- ለማን ነው የሚሰጠው? የእለት ጉርስ ለሌለው ድሃ።
5.1. ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚስሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ አካላት መስጠት ይቻላል።
5.2. ሑክሙን ባለማወቅ ወይም የሚግገባው አካል ስለማያገኙ ለሰራተኞቻቸው ዘካተል ፊጥር የሚሰጡ ሰዎች አሉ። ሰራተኞቻቸው የማይገባቸው ከሆኑ የተሰጣቸውን ለሚግገባቸው አሳልፈው መስጠት ይኖርባቸዋል።
6- የሚሰጡ የእህል / የምግብ አይነቶች፦ ተምር፣ ዘቢብ፣ አይቤ እንዲሁም በሃገር በአካባቢው ለቀለብነት የሚውሉ፣ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይበላሹ መቆየት የሚችሉ እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ወዘተ. ያሉ የእህል / የምግብ አይነቶች ሁሉ ይገባሉ። ምክንያቱም "ከምግብ አንድ ቁና" የሚል ሐዲሥ አለና። [አልቡኻሪይ፡ 1508] [ሙስሊም፡ 985] በዒዱ እለት መመገብ የሚችሉት አይነት ቢሆን ተመራጭ ነው።
7- መጠኑ፦ አንድ ቁና (ሷዕ) ነው። በአራቱ ኸሊፋዎች ዘመን በዚህ መልኩ ነው ሲፈፀም የኖረው።
7.1. በራስ ፈቃደኝነት ጨምሮ መስጠት ይቻላል።
7.2. የሚስሰጠው መጠን በኪሎ ግራም:- በሐዲሥ የመጣው በስፍር ስለሆነ የክብደት መለኪያ ስንጠቀም እንደ እህሉ አይነት መጠኑ ይለያያል። ወደ ኪሎ ሲቀየር ዱቄት ላይ 2.5 ኪሎ አቅራቢያ ይመጣል። ይሄ የአንድ ሰው መጠን ነው። 10 ቤተሰብ ያለው ሰው 25 ኪሎ ማለት ነው።
8- ጊዜው፦ ግዴታ የሚሆነው የረመዷን ወር የመጨረሻ እለት ተጠናቆ የዒዱ ሌሊት ሲገባ ነው። ልብ በሉ! በኢስላማዊው አቆጣጠር የአንድ እለት ቀዳሚው ክፍል ቀኑ ሳይሆን ሌሊቱ ነው።
8.1. ከዒድ ሶላት ማሳለፍ አይፈቀድም። ረስቶ በጊዜው ያላወጣ ሰው ሲያስታውስ ቢሰጥ ወንጀል አይኖርበትም። አውቆ ወይም ችላ ብሎ ወቅት ካሳለፈ ግን ወንጀል ላይ ወድቋል። ቢሆንም ግን የድሃ ሐቅ ስለሆነ ወቅቱ ቢያልፍም ሊያወጣ ይገባል።
8.2. ተቀባዩ በመራቁ የተነሳ በእለቱ ለማድረስ የሚቸገር ሰው "የት ላድርግልህ?" ብሎ ይጠይቅና ከወከለበት ቦታ ያደርግለታል። በዚህን ጊዜ በእለቱ ባይወስድም ችግር የለውም።
8.3. አስቀድሞ መስጠት ይቻላል? ለሚሰበስቡ አካላት አንድ ቀን ሁለት ቀን ቀድሞ መስጠት ይቻላል። ከዚህ ውጭ በጊዜው መስጠት እየተቻለ ቀደም ብሎ መስጠት አይገባም። ነገር ግን በእለቱ ለመስጠት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ትንሽ ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል። እንዲሁም በውጭ ሃገራት ያሉ ሰዎች ለሚሰጥላቸው አካል ቀደም ብለው ገንዘቡን በመላክ እህሉን ማስገዛት ይችላሉ። ወኪሉ ግን በተቻለ መጠን ወቅቱን መጠበቅ አለበት።
9. ከቤተሰብ ርቃችሁ ለምትገኙ ተማሪዎች ወላጆቻችሁ ዘካተል ፊጥር የማያወጡላችሁ ከሆነና የማውጣት አቅሙ ካላችሁ ዘካተል ፊጥር ማውጣት እንዳትረሱ።
10. አስገዳጅ ወይም አንገብጋቢ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር በገንዘብ ማውጣት አይቻልም።
@yasin_nuru @yasin_nuru
~
1- ምንነቱ፦ ሙስሊሞች ከዒደል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጡት የእህል / የምግብ ሶደቃ ነው።
2- ሑክሙ፦ በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡ 1503] [ሙስሊም፡ 984]
3- በማን ላይ ነው ግዴታው?
3.1. በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ በሁሉም ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር የሚወጣ ሶደቃ ነው።
3.2. ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።
3.3. አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።
4- ምን ያህል አቅም ባለው ላይ ነው ግዴታ የሚሆነው? ለራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን የሚበቃ ቀለብ ባለው ላይ ግዴታ ነው።
5- ለማን ነው የሚሰጠው? የእለት ጉርስ ለሌለው ድሃ።
5.1. ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚስሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ አካላት መስጠት ይቻላል።
5.2. ሑክሙን ባለማወቅ ወይም የሚግገባው አካል ስለማያገኙ ለሰራተኞቻቸው ዘካተል ፊጥር የሚሰጡ ሰዎች አሉ። ሰራተኞቻቸው የማይገባቸው ከሆኑ የተሰጣቸውን ለሚግገባቸው አሳልፈው መስጠት ይኖርባቸዋል።
6- የሚሰጡ የእህል / የምግብ አይነቶች፦ ተምር፣ ዘቢብ፣ አይቤ እንዲሁም በሃገር በአካባቢው ለቀለብነት የሚውሉ፣ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይበላሹ መቆየት የሚችሉ እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ወዘተ. ያሉ የእህል / የምግብ አይነቶች ሁሉ ይገባሉ። ምክንያቱም "ከምግብ አንድ ቁና" የሚል ሐዲሥ አለና። [አልቡኻሪይ፡ 1508] [ሙስሊም፡ 985] በዒዱ እለት መመገብ የሚችሉት አይነት ቢሆን ተመራጭ ነው።
7- መጠኑ፦ አንድ ቁና (ሷዕ) ነው። በአራቱ ኸሊፋዎች ዘመን በዚህ መልኩ ነው ሲፈፀም የኖረው።
7.1. በራስ ፈቃደኝነት ጨምሮ መስጠት ይቻላል።
7.2. የሚስሰጠው መጠን በኪሎ ግራም:- በሐዲሥ የመጣው በስፍር ስለሆነ የክብደት መለኪያ ስንጠቀም እንደ እህሉ አይነት መጠኑ ይለያያል። ወደ ኪሎ ሲቀየር ዱቄት ላይ 2.5 ኪሎ አቅራቢያ ይመጣል። ይሄ የአንድ ሰው መጠን ነው። 10 ቤተሰብ ያለው ሰው 25 ኪሎ ማለት ነው።
8- ጊዜው፦ ግዴታ የሚሆነው የረመዷን ወር የመጨረሻ እለት ተጠናቆ የዒዱ ሌሊት ሲገባ ነው። ልብ በሉ! በኢስላማዊው አቆጣጠር የአንድ እለት ቀዳሚው ክፍል ቀኑ ሳይሆን ሌሊቱ ነው።
8.1. ከዒድ ሶላት ማሳለፍ አይፈቀድም። ረስቶ በጊዜው ያላወጣ ሰው ሲያስታውስ ቢሰጥ ወንጀል አይኖርበትም። አውቆ ወይም ችላ ብሎ ወቅት ካሳለፈ ግን ወንጀል ላይ ወድቋል። ቢሆንም ግን የድሃ ሐቅ ስለሆነ ወቅቱ ቢያልፍም ሊያወጣ ይገባል።
8.2. ተቀባዩ በመራቁ የተነሳ በእለቱ ለማድረስ የሚቸገር ሰው "የት ላድርግልህ?" ብሎ ይጠይቅና ከወከለበት ቦታ ያደርግለታል። በዚህን ጊዜ በእለቱ ባይወስድም ችግር የለውም።
8.3. አስቀድሞ መስጠት ይቻላል? ለሚሰበስቡ አካላት አንድ ቀን ሁለት ቀን ቀድሞ መስጠት ይቻላል። ከዚህ ውጭ በጊዜው መስጠት እየተቻለ ቀደም ብሎ መስጠት አይገባም። ነገር ግን በእለቱ ለመስጠት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ትንሽ ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል። እንዲሁም በውጭ ሃገራት ያሉ ሰዎች ለሚሰጥላቸው አካል ቀደም ብለው ገንዘቡን በመላክ እህሉን ማስገዛት ይችላሉ። ወኪሉ ግን በተቻለ መጠን ወቅቱን መጠበቅ አለበት።
9. ከቤተሰብ ርቃችሁ ለምትገኙ ተማሪዎች ወላጆቻችሁ ዘካተል ፊጥር የማያወጡላችሁ ከሆነና የማውጣት አቅሙ ካላችሁ ዘካተል ፊጥር ማውጣት እንዳትረሱ።
10. አስገዳጅ ወይም አንገብጋቢ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር በገንዘብ ማውጣት አይቻልም።
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍73❤17🥰13
#በዚህ_በተከበረ_ወር_ካልተስተካከልን_መቼ_ነው...
🔷🔷 #መቼ_ነዉ ❓❓❓
🔺መቼ ነው ☞ እውነተኛ ሙስሊሞች የምንሆነው?
🔻መቼ ነው ☞ አላህ በፈጠራቸው ነግሮች የምንማረከው?
🔺መቼ ነው ☞ አሏህ ለምን እንደፈጠርን የምንረዳው?
🔻መቼ ነው☞ አሏህ እንደሚፈልገው መኖር የምንጀምረው?
🔺መቼ ነው☞ ስለ ሀይማኖታችን በሙሉ ልብ እምንናገረው?
🔻መቼ ነው☞ እማይጠቅም ንግግር ከመናገር የምንቆጠበው?
🔺መቼ ነው☞ ሀዲስና ቁርአን ስንሰማ የምንደነግጠው?
🔻መቼ ነው☞ ለመልካም ስራ ሰበብ የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ በሰላታችን የምንጠቀመው?
🔻መቼ ነው☞ ዱአችን ተሰሚነት የሚያገኝው?
🔺መቼ ነው☞ ዲናችንን የምንረዳው?
🔻መቼ ነው☞ ውሎና አዳራችን በሱና የሚሆነው?
🔺መቼ ነው☞ ሙሉ በሙሉ በአሏህ ላይ የምንመካው?
🔻መቼ ነው☞ የዱንያን ትልቅነት ከልባችን የምናወጣው?
🔺መቼ ነው☞ ቤታችን ውስጥ ያለው የተበላሸ ሂዎት የሚስተካከለው?
🔻መቼ ነው☞ ቤታችን ውስጥ ቁርአንና ሀዲስ የሚቀራው የሚወራው?
🔺መቼ ነው☞ ውሽት እምናቆመው?
🔻መቼ ነው☞ የአሏህን ውሳኔ መቃውም እምናቆመው?
🔺መቼ ነው☞ እኔ እኔ ማለት ትተን ውንደሜ እህቴ ማለት እምንጀምረው?
🔻መቼ ነው☞ ለሰዎች ከአላህ ውጪ ጌታ እንደሌለ እምንናገረው?
🔺መቼ ነው☞ በኛ ዘመን በዲናችን የበላይነት ምናገኝው?
🔻መቼ ነው☞ የኢስላም ዘቦች የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ ኢስላምን የምናስተዋውቀው?
🔻መቼ ነው☞ ለድሃ እምናዝነው?.
🔺መቼ ነው☞ ትዳራችን ስላም ሚያገኝው?
🔻መቼ ነው☞ የጋብቻን ጥቅም ተገንዝበት ለትዳር የምንቻኮለው?
🔺መቼ ነው☞ ዱአቶቻችን ለገጠሩ የሚጨነቁት?
🔻መቼ ነው☞ ከሀሜት : ሰውን ከመበድል: ክማስቀየምና ከማማት እምንላቀቀው?
🔺መቼ ነው☞ ወላጆቻችንን እምናስደስተውና እምንታዝዝው?
🔻መቼ ነው☞ ያልተጣራ ውሬ ካማውራት እምንቆጠበው?
🔺መቼ ነው☞ ለአሏህ ብለን እምንዋደደው?
🔻መቼ ነው☞ አሏህ በወሰነልን ነገር ደስተኞች የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ የሌሊት ሰላትንና ዚክርን የምንላመደው?
🔻መቼ ነው☞ የበድለንን ይቅር የመንለው?
🔺መቼ ነው☞ ከራስ ወዳድነት እምንላቀቀው?
🔻መቼ ነዉ ☞ ከሞት ቡኃላ ላለው ሂወት ስንቅ እምናዘጋጀው?
🔺መቼ ነው☞ ኡለማዎቻችንን እምናከብረው?
🔻መቼ ነው☞ ለእውቅት ጊዜ የምንሰጠው?
🔺መቼ ነው☞ ባወቅነው የምንሰራው?
🔻መቼ ነው☞ የምንሞትበትን ቀንም ይሁን ስፍራ እንደማናውቅ ተገንዝበን በተጠንቀቅ የምንቆመው?
🔺መቼ እረ መቼ ነው☞ ኢስላምን የምንኖረው?
🔻መቼ ነው ☞ ለእነዚህ ተግባራዊ መልስ የምንመልሰው?
🤲አሏህ ያግራልን🤲
ለጓደኞቻችሁ ላኩላቸው
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራ ሰውን አጅር ያህል ያገኛል" ረሱል (ﷺ)
@yasin_nuru <> @yasin_nuru
🔷🔷 #መቼ_ነዉ ❓❓❓
🔺መቼ ነው ☞ እውነተኛ ሙስሊሞች የምንሆነው?
🔻መቼ ነው ☞ አላህ በፈጠራቸው ነግሮች የምንማረከው?
🔺መቼ ነው ☞ አሏህ ለምን እንደፈጠርን የምንረዳው?
🔻መቼ ነው☞ አሏህ እንደሚፈልገው መኖር የምንጀምረው?
🔺መቼ ነው☞ ስለ ሀይማኖታችን በሙሉ ልብ እምንናገረው?
🔻መቼ ነው☞ እማይጠቅም ንግግር ከመናገር የምንቆጠበው?
🔺መቼ ነው☞ ሀዲስና ቁርአን ስንሰማ የምንደነግጠው?
🔻መቼ ነው☞ ለመልካም ስራ ሰበብ የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ በሰላታችን የምንጠቀመው?
🔻መቼ ነው☞ ዱአችን ተሰሚነት የሚያገኝው?
🔺መቼ ነው☞ ዲናችንን የምንረዳው?
🔻መቼ ነው☞ ውሎና አዳራችን በሱና የሚሆነው?
🔺መቼ ነው☞ ሙሉ በሙሉ በአሏህ ላይ የምንመካው?
🔻መቼ ነው☞ የዱንያን ትልቅነት ከልባችን የምናወጣው?
🔺መቼ ነው☞ ቤታችን ውስጥ ያለው የተበላሸ ሂዎት የሚስተካከለው?
🔻መቼ ነው☞ ቤታችን ውስጥ ቁርአንና ሀዲስ የሚቀራው የሚወራው?
🔺መቼ ነው☞ ውሽት እምናቆመው?
🔻መቼ ነው☞ የአሏህን ውሳኔ መቃውም እምናቆመው?
🔺መቼ ነው☞ እኔ እኔ ማለት ትተን ውንደሜ እህቴ ማለት እምንጀምረው?
🔻መቼ ነው☞ ለሰዎች ከአላህ ውጪ ጌታ እንደሌለ እምንናገረው?
🔺መቼ ነው☞ በኛ ዘመን በዲናችን የበላይነት ምናገኝው?
🔻መቼ ነው☞ የኢስላም ዘቦች የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ ኢስላምን የምናስተዋውቀው?
🔻መቼ ነው☞ ለድሃ እምናዝነው?.
🔺መቼ ነው☞ ትዳራችን ስላም ሚያገኝው?
🔻መቼ ነው☞ የጋብቻን ጥቅም ተገንዝበት ለትዳር የምንቻኮለው?
🔺መቼ ነው☞ ዱአቶቻችን ለገጠሩ የሚጨነቁት?
🔻መቼ ነው☞ ከሀሜት : ሰውን ከመበድል: ክማስቀየምና ከማማት እምንላቀቀው?
🔺መቼ ነው☞ ወላጆቻችንን እምናስደስተውና እምንታዝዝው?
🔻መቼ ነው☞ ያልተጣራ ውሬ ካማውራት እምንቆጠበው?
🔺መቼ ነው☞ ለአሏህ ብለን እምንዋደደው?
🔻መቼ ነው☞ አሏህ በወሰነልን ነገር ደስተኞች የምንሆነው?
🔺መቼ ነው☞ የሌሊት ሰላትንና ዚክርን የምንላመደው?
🔻መቼ ነው☞ የበድለንን ይቅር የመንለው?
🔺መቼ ነው☞ ከራስ ወዳድነት እምንላቀቀው?
🔻መቼ ነዉ ☞ ከሞት ቡኃላ ላለው ሂወት ስንቅ እምናዘጋጀው?
🔺መቼ ነው☞ ኡለማዎቻችንን እምናከብረው?
🔻መቼ ነው☞ ለእውቅት ጊዜ የምንሰጠው?
🔺መቼ ነው☞ ባወቅነው የምንሰራው?
🔻መቼ ነው☞ የምንሞትበትን ቀንም ይሁን ስፍራ እንደማናውቅ ተገንዝበን በተጠንቀቅ የምንቆመው?
🔺መቼ እረ መቼ ነው☞ ኢስላምን የምንኖረው?
🔻መቼ ነው ☞ ለእነዚህ ተግባራዊ መልስ የምንመልሰው?
🤲አሏህ ያግራልን🤲
ለጓደኞቻችሁ ላኩላቸው
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራ ሰውን አጅር ያህል ያገኛል" ረሱል (ﷺ)
@yasin_nuru <> @yasin_nuru
👍110❤27😭26
#ዛሬ_ማታ_እኮ_ረመዳን_27_ነው_መተኛት_የለም_ኢንሻአላህ!
~
🌟🌟 ስለ ለይለተል ቀድር የትኛውም ቁጥር ቢገመት የ27ኛዋ ግን ይለያል🔥🔥 ከየትኛውም ሌሊት በተለየ ከፍ ያለ ግምት ይሰጣታል።💥💥
💫💫 ይቺን ሌሊት ፈፅሞ ዘንግቶና ቸልተኛ ሆኖ ማሳለፍ አይገባም።
✨✨ ስለዚህ ለክብደቷ የሚመጥን ትጋት ይኖረን ዘንድ እንዘጋጅ። ሶላት፣ ቁርኣን መቅራት፣ አዝካር፣ ድምፅን ዝቅ፣ ቀልብን ስብር አድርጎ ደግሞ ደጋግሞ በዱዓእ የሙጥኝ ማለት ያስፈልጋል።🌙🌙
*""(በለይለተል ቀድር)""የሚደረግ ዱዓ_*
አዒሻ (ረዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ መሰረት #የአላህ_መልእክተኛ_ሆይ🥰! ለይለቱል ቀድር ቢገጥመኝ ምን ብዬ ዱዓእ ላድርግ? ስላቸው፣
_*اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني*_
_አላሁመ ኢንነከ ዐፉውን ቱሒቡል_ዐፍወ ፈአዕፉ አኒ በይ" አሉኝ። (ቲርሚዚይ ዘግበውታል )🤲🥺
#ትርጉሙ....
*""‘አላህ ሆይ አንተ ይቅር ባይ ነህ። ይቅርታንም ትወዳለህ። ይቅር በለኝ!፤""* ማለት ነው🤲🤲
@yasin_nuru @yasin_nuru
~
🌟🌟 ስለ ለይለተል ቀድር የትኛውም ቁጥር ቢገመት የ27ኛዋ ግን ይለያል🔥🔥 ከየትኛውም ሌሊት በተለየ ከፍ ያለ ግምት ይሰጣታል።💥💥
💫💫 ይቺን ሌሊት ፈፅሞ ዘንግቶና ቸልተኛ ሆኖ ማሳለፍ አይገባም።
✨✨ ስለዚህ ለክብደቷ የሚመጥን ትጋት ይኖረን ዘንድ እንዘጋጅ። ሶላት፣ ቁርኣን መቅራት፣ አዝካር፣ ድምፅን ዝቅ፣ ቀልብን ስብር አድርጎ ደግሞ ደጋግሞ በዱዓእ የሙጥኝ ማለት ያስፈልጋል።🌙🌙
*""(በለይለተል ቀድር)""የሚደረግ ዱዓ_*
አዒሻ (ረዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ መሰረት #የአላህ_መልእክተኛ_ሆይ🥰! ለይለቱል ቀድር ቢገጥመኝ ምን ብዬ ዱዓእ ላድርግ? ስላቸው፣
_*اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني*_
_አላሁመ ኢንነከ ዐፉውን ቱሒቡል_ዐፍወ ፈአዕፉ አኒ በይ" አሉኝ። (ቲርሚዚይ ዘግበውታል )🤲🥺
#ትርጉሙ....
*""‘አላህ ሆይ አንተ ይቅር ባይ ነህ። ይቅርታንም ትወዳለህ። ይቅር በለኝ!፤""* ማለት ነው🤲🤲
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍154❤44🙏14😢11👏5🔥4🕊2
ረመዳን አላለቀም። በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ በኸይር ስራ መሽቀዳደም ይገባል።
ለዋጂቡ ቅድሚያ ይስጡ። የገንዘብዎን ዘካ ችላ አይበሉ። የሶላት ጉዳይ አደራ። ዘካተል ፊጥር ባግባቡ ያውጡ።
የኛን እጅ የሚጠብቁ ቤተሰቦቻችንን ሐቅ አላህ ባገራልን እናሟላ። ችላ ያሉት እዳ ካለ በጊዜ ያወራርዱ።
ከዚያ ባሻገር የወሩ ትሩፋት እንዳያልፈዎት በሌሎችም ኸይር ስራዎች ይቻኮሉ።
የታመመን ማሳከም፣ የተራበን ማብላት፣ የታረዘን ማልበስ፣ ፆመኛን ማስፈጠር፣ የመስጂድ ግንባታ ላይ መረባረብ፣ ወዘተ.
ከወትሮው በተለየ ረመዳን ላይ የእርዳታ ውትወታው የሚበረታው የአማኞች ልብ ይረጥባል ተብሎ ስለሚጠበቅ ነው።
ስለዚህ የታማኝነት ጥርጣሬ እስከሌለ ድረስ ለተማፅኖዎች ቦታ በመስጠት የራስን አስተዋፅኦ ማበርከት ለቻለ ሰው ትልቅ መታደል ነው።
#ችግረኛን_እንደመርዳት_ግን_ምን_የሚያስደስት_ነገር_አለ?
አላህ ሃብት ሰጥቶን ኸይር የተባለ ነገር ላይ የምንሳተፍ ያድርገን🤲🤲 ያረብ🥰🥰 #አሚንንን
@yasin_nuru @yasin_nuru
ለዋጂቡ ቅድሚያ ይስጡ። የገንዘብዎን ዘካ ችላ አይበሉ። የሶላት ጉዳይ አደራ። ዘካተል ፊጥር ባግባቡ ያውጡ።
የኛን እጅ የሚጠብቁ ቤተሰቦቻችንን ሐቅ አላህ ባገራልን እናሟላ። ችላ ያሉት እዳ ካለ በጊዜ ያወራርዱ።
ከዚያ ባሻገር የወሩ ትሩፋት እንዳያልፈዎት በሌሎችም ኸይር ስራዎች ይቻኮሉ።
የታመመን ማሳከም፣ የተራበን ማብላት፣ የታረዘን ማልበስ፣ ፆመኛን ማስፈጠር፣ የመስጂድ ግንባታ ላይ መረባረብ፣ ወዘተ.
ከወትሮው በተለየ ረመዳን ላይ የእርዳታ ውትወታው የሚበረታው የአማኞች ልብ ይረጥባል ተብሎ ስለሚጠበቅ ነው።
ስለዚህ የታማኝነት ጥርጣሬ እስከሌለ ድረስ ለተማፅኖዎች ቦታ በመስጠት የራስን አስተዋፅኦ ማበርከት ለቻለ ሰው ትልቅ መታደል ነው።
#ችግረኛን_እንደመርዳት_ግን_ምን_የሚያስደስት_ነገር_አለ?
አላህ ሃብት ሰጥቶን ኸይር የተባለ ነገር ላይ የምንሳተፍ ያድርገን🤲🤲 ያረብ🥰🥰 #አሚንንን
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍123🥰18❤17💯10🤗5🤩4
የነብዩ (ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ታሪክ ✍
❶) ጥያቄ፦የነብያችን (ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ስም ማን ይባላል ?
መልስ፦ ሙሃመድ ኢብኑ ዐብደላህ ኢብኑ ዐብደል ሙጠሊብ ኢብኑ ሀሺም ፡ሀሺም (ከቁረይሽ ጎሳ ሲሆኑ)፡ ቁረይሾች ደግሞ ከአረብ ናቸዉ አረቦች ደግሞ ከነብዩላህ ኢስማዒል(አለይሂ ሰላም) ዝርያ ናቸዉ።
❷), ጥያቄ፦ነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) መቼ ቀን ነዉ የተወለዱት ?
መልስ፦ ሰኞ ቀን ተወለዱ።
➌), ጥያቄ፦ ነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱት የት ሀገር ነዉ ?
መልስ፦የተወለዱት ሀገር(መካ) ነዉ።
➍),ጥያቄ፦ የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) አባት የሞተዉ መቼ ነበር ?
መልስ፦ አባታቸዉ የሞተዉ በእናታቸዉ መህፀን ዉስጥ ሳሉ ነዉ።
➎), ጥያቄ፦ የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀልብ (ልብ)የተቀደደዉ መቼ ነበር ?
መልስ፥ ልባቸዉ የተቀደደዉ የአራት አመት ህፀን ሳሉ ነበር።
❻), ጥያቄ፦የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) እናት የሞተችዉ መቼ ነበር ?
መልስ፦እናታቸዉ የሞተችዉ(የስድስት)አመት ህፀን ሳሉ ነበር)።
❼),ጥያቄ፦የነብያችኝ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እናት ከሞተች ቡሃላ አሳዳጊያቸዉ ማን ነበረ ?
መልስ፦አያታቸዉ(ዐብደል ሙጠሊብ)ከዚያ ኡሱ ከሞተ ቡሃላ አጎታቸዉ (አቡ ጧሊብ)።
➑),ጥያቄ፦ነብያችንን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) አላህ ነብይ አድርጎ የላካቸዉ መቼ ነበር ?
መልስ፥ በአርባ አመታቸዉ።
❾) ጥያቄ፦የነብያች(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ልጆች ስንት ናቸዉ ? ስማቸዉስ ?
መልስ፦ ሰባት ናቸዉ። ስማቸዉም፦
❶.ቃሲም
❷.አብደላህ
➌.እብራሂም
➍.ዘይነብ
❺.ሩቂያ
❻.ፋጢማ
❼.ኡሙ ኩልሱም...ይባላሉ
@yasin_nuru @yasin_nuru
❶) ጥያቄ፦የነብያችን (ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ስም ማን ይባላል ?
መልስ፦ ሙሃመድ ኢብኑ ዐብደላህ ኢብኑ ዐብደል ሙጠሊብ ኢብኑ ሀሺም ፡ሀሺም (ከቁረይሽ ጎሳ ሲሆኑ)፡ ቁረይሾች ደግሞ ከአረብ ናቸዉ አረቦች ደግሞ ከነብዩላህ ኢስማዒል(አለይሂ ሰላም) ዝርያ ናቸዉ።
❷), ጥያቄ፦ነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) መቼ ቀን ነዉ የተወለዱት ?
መልስ፦ ሰኞ ቀን ተወለዱ።
➌), ጥያቄ፦ ነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱት የት ሀገር ነዉ ?
መልስ፦የተወለዱት ሀገር(መካ) ነዉ።
➍),ጥያቄ፦ የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) አባት የሞተዉ መቼ ነበር ?
መልስ፦ አባታቸዉ የሞተዉ በእናታቸዉ መህፀን ዉስጥ ሳሉ ነዉ።
➎), ጥያቄ፦ የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀልብ (ልብ)የተቀደደዉ መቼ ነበር ?
መልስ፥ ልባቸዉ የተቀደደዉ የአራት አመት ህፀን ሳሉ ነበር።
❻), ጥያቄ፦የነብያችን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) እናት የሞተችዉ መቼ ነበር ?
መልስ፦እናታቸዉ የሞተችዉ(የስድስት)አመት ህፀን ሳሉ ነበር)።
❼),ጥያቄ፦የነብያችኝ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እናት ከሞተች ቡሃላ አሳዳጊያቸዉ ማን ነበረ ?
መልስ፦አያታቸዉ(ዐብደል ሙጠሊብ)ከዚያ ኡሱ ከሞተ ቡሃላ አጎታቸዉ (አቡ ጧሊብ)።
➑),ጥያቄ፦ነብያችንን(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) አላህ ነብይ አድርጎ የላካቸዉ መቼ ነበር ?
መልስ፥ በአርባ አመታቸዉ።
❾) ጥያቄ፦የነብያች(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ልጆች ስንት ናቸዉ ? ስማቸዉስ ?
መልስ፦ ሰባት ናቸዉ። ስማቸዉም፦
❶.ቃሲም
❷.አብደላህ
➌.እብራሂም
➍.ዘይነብ
❺.ሩቂያ
❻.ፋጢማ
❼.ኡሙ ኩልሱም...ይባላሉ
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍124❤52😍5🤗5🥰2🕊2😱1
29
#ለይለቱል_ቀድር
#የመጨረሻዋ_የረመዳን_ወር_ጎዶሎ_ቁጥር_ዛሬ_ምሽት።
ከዛሬ ምሽት ቡኋላ መቼም ላናገኛት እንችላለን ወጥረን በኢባዳ እናሳልፍ!
አዒሻ (ረዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ መሰረት #የአላህ_መልእክተኛ_ሆይ🥰! ለይለቱል ቀድር ቢገጥመኝ ምን ብዬ ዱዓእ ላድርግ? ስላቸው፣
_*اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني*_
_አላሁመ ኢንነከ ዐፉውን ቱሒቡል_ዐፍወ ፈአዕፉ አኒ በይ" አሉኝ። (ቲርሚዚይ ዘግበውታል )🤲🥺
#ትርጉሙ....
*""‘አላህ ሆይ አንተ ይቅር ባይ ነህ። ይቅርታንም ትወዳለህ። ይቅር በለኝ!፤""* ማለት ነው🤲🤲
@yasin_nuru @yasin_nuru
#ለይለቱል_ቀድር
#የመጨረሻዋ_የረመዳን_ወር_ጎዶሎ_ቁጥር_ዛሬ_ምሽት።
ከዛሬ ምሽት ቡኋላ መቼም ላናገኛት እንችላለን ወጥረን በኢባዳ እናሳልፍ!
አዒሻ (ረዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ መሰረት #የአላህ_መልእክተኛ_ሆይ🥰! ለይለቱል ቀድር ቢገጥመኝ ምን ብዬ ዱዓእ ላድርግ? ስላቸው፣
_*اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني*_
_አላሁመ ኢንነከ ዐፉውን ቱሒቡል_ዐፍወ ፈአዕፉ አኒ በይ" አሉኝ። (ቲርሚዚይ ዘግበውታል )🤲🥺
#ትርጉሙ....
*""‘አላህ ሆይ አንተ ይቅር ባይ ነህ። ይቅርታንም ትወዳለህ። ይቅር በለኝ!፤""* ማለት ነው🤲🤲
@yasin_nuru @yasin_nuru
❤160👍47👏12😍5🏆5
ዛሬ ኢማሙ የመሳሳት እድሉ አናሳ ስለሆነ አላመቸም እንጂ ቢሳሳት ኖሮ ለማረም የተዘጋጀ ብዙ ሰው ነበር ኣ¿😁😁
😁188👍44🥰19❤14
🌙ማሌዥያ 🇲🇾🇲🇾🇲🇾
🌙 የዒድ አልፊጥር በዓል የምታከብረው ሰኞ መጋቢት 22/2017 እንደሚሆን ይፋ አድርጋለች።
🌙አውስትራሊያ🇦🇺🇦🇺🇦🇺
የሸዋል ወር የመጀመሪያ ቀን ሰኞ መጋቢት 22/2017 ነው ብላለች
🌙ኢንዶኔዥያ🇮🇩🇮🇩🇮🇩
ሰኞ መጋቢት 22 ብላለች
@yasin_nuru @yasin_nuru
🌙 የዒድ አልፊጥር በዓል የምታከብረው ሰኞ መጋቢት 22/2017 እንደሚሆን ይፋ አድርጋለች።
🌙አውስትራሊያ🇦🇺🇦🇺🇦🇺
የሸዋል ወር የመጀመሪያ ቀን ሰኞ መጋቢት 22/2017 ነው ብላለች
🌙ኢንዶኔዥያ🇮🇩🇮🇩🇮🇩
ሰኞ መጋቢት 22 ብላለች
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍127❤20🥰9🔥7😁4🕊3
የኢድ-አል ፊጥር በዓል ነገ ይከበራል !!
1446ኛው ሸዋል ጨረቃ በሳውዲ አረቢያ መታየቷን ተከትሎ የኢድ አል-ፊጥር በዓል በነገው እለት እሁድ መጋቢት 21 / 2017 ዓመተ ልደት የሚከበር ይሆናል።
@yasin_nuru
1446ኛው ሸዋል ጨረቃ በሳውዲ አረቢያ መታየቷን ተከትሎ የኢድ አል-ፊጥር በዓል በነገው እለት እሁድ መጋቢት 21 / 2017 ዓመተ ልደት የሚከበር ይሆናል።
@yasin_nuru
❤154👍49😢35😭26💯15😱10🔥4
🌻 ዒድ ሙባረክ
💐 እንኳን ለ1446 ዒድ አል-ፈጥር በዓል በሠላም አደረሰን።
🌸 تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
人 ★* 。 • ˚* ˚ 🌙
. (_ _) * ዒድ * ★
. ┃口┃ * mubark *
. ┃口┃★ * ***. . *˛•
. ┃口┃★ * •★ 。•˛˚˛*
. ┃口┃ •˛˚˛* 人 •˛˚ *
. ┃口┃ .-:'''"''''"''.-.
. ┃口┃ (_(_(_()_)_)_)
┃口┃_┃∩∩∩∩∩∩┃
. ┃. ┃_┃∩∩∩∩∩∩┃
.三 _三三三三三
🌷አላህ መልካም ሥራችንን ሁሉ ይቀበለን! ጥፋታችንንም ይቅር ይበለን። የደስታ የሰላም እና የተባረከ ዒድ ይሁንልን!!
🌼 ዒድኩም ሙባረክ እንኳን አደረሳቹ🥰
@yasin_nuru @yasin_nuru
💐 እንኳን ለ1446 ዒድ አል-ፈጥር በዓል በሠላም አደረሰን።
🌸 تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
人 ★* 。 • ˚* ˚ 🌙
. (_ _) * ዒድ * ★
. ┃口┃ * mubark *
. ┃口┃★ * ***. . *˛•
. ┃口┃★ * •★ 。•˛˚˛*
. ┃口┃ •˛˚˛* 人 •˛˚ *
. ┃口┃ .-:'''"''''"''.-.
. ┃口┃ (_(_(_()_)_)_)
┃口┃_┃∩∩∩∩∩∩┃
. ┃. ┃_┃∩∩∩∩∩∩┃
.
🌷አላህ መልካም ሥራችንን ሁሉ ይቀበለን! ጥፋታችንንም ይቅር ይበለን። የደስታ የሰላም እና የተባረከ ዒድ ይሁንልን!!
🌼 ዒድኩም ሙባረክ እንኳን አደረሳቹ🥰
@yasin_nuru @yasin_nuru
👍141🥰28💔11❤8😁2😢2
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት፤ በስታዲየም የዒድ ሰላት የሚሰገደው ጧት 2:30 እንደሚሆን በትናንትናው እለት በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
👍98❤18