Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌የካቢኔት በር ለማሰር እና ለመብሳት የሚያገለግል
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSDrfdNRY/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSDrfdNRY/
❤6
.
.
**ኧረ ወገን ላይክ ሼር አርጉ😳
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 33..🥀
.
.
ከ እለታት በአንዱ ቀን ሰው በመግደል የሚታወቅ እና የሚደሰት አንድ ሰው ነበረ። ታዲያ ይህ ሰው ያለበት ሁኔታ ሚስቱ ያሳስባትና የኔ ባል ደስታህ ደስታዬ ነው ህመምህም ህመሜ ስለዚህ እንደማይህ ሰው በጣም መግደል ያስደስትካል ስለዚህ እኔም ልክ እንዳንተ ገዳይ ልሁን። 10 ሰው ልትገል ካሰብክ እኔ 5ቱን ልግደልልክ ፅድቅ ከሆነ አብሪክ ልፅደቅ ኩነኔ ከሆነ አብሪክ ልኮነን አለችው። ሰውየውም በንግግሯ ተረብሿ እና ተናዶ ሚስቱን ጥልዋት ይሄዳል። ከዛም ሚስቱ ተከትላው ትሄዳች። ሰውየውም ሊገላቸው የተዘጋጀለትን ሰዎች ሊገል ሲል ሳያስበው ሚስቱ ሽጉጡን ቀምታ አንደኛው ሰው ላይ ደቀነችበት። ይህ ሰው የሚስቱን መኮነን እና ሀጢያት አይፈልጉውምና ተይ ተይ እባክሽ ሲላት። ሚስትየውም እንዲ አለች። ፅድቅ እና ኩነኒ ቢኖረም ባይኖረም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀረም አለችው። ሰውየው ሚስቱ በብልሀቷ ተጠቅማ የዛሬ ሀጢያቱን አትርፋለት የተገዳዮችንም ነብስ አተረፈችላቸው ይባላል።
ስለዚህ ከችግሩ ማውጣት የምትፈልጊውን ሰው ማንነት ይዘሽ ሳይሆን የያዝሽ መስለሽ ነው ከችግሩ ማውጣት የምትችይው" አለቻት። ፅናትም "ጥሩ ታሪክ ነው እህቴ... " ብላ ተናግራ ሳትጨረሽ። የውጩ በራቸው በሀይለኛው ተንኳኳ ፅናት ቶሎ ተነስታ ከፈተችው የያቤፅ እናት ሶስና ነበረች። ፅናት ደንግጣ " ምነው አለቻት" ሶስናም "ልጄ ያቤፅን አጣሁት ልጄ ሞተ እረዳዋለው ብላቹ አልነበረ " ብላ መጫህ ጀመረች። ፅናት ደንግጣ መናገረ አቃታት።
የእብዱ ያቤፅ እናት ባለሱቋ ሶስና እያለቀሰች ነው። ፅናትም እንደዛው። በፀሎትም የሶስናን ድምፅ ስትሰማ ተደናግጣ እየደባበሰች ወደ እነ ፅናት ተጠጋች እና "ምንድነው ለምድነው ቆይ እንዲ እየጮውሽ ያለሽው" አለቻት። ሶስናም ተንበርክካ ማልቀስዋን ቀጠለች። በፀሎትም "ቆይ ለምን የሆንሽውን አትነግሪኝም ፅናቴ እህቴ ምን እየተፈጠረ ነው" አለች። ፅናትም "እህቴ ያቤፅ ሞተ ነው ምትለው" አለች። በፀሎትም "ምን ምን እያልሽ ነው መጀመሪያ ተረጋጊ ያቤፅ እኮ ቅርብ ሰአት አብሮን ነበረ" አለቻት። ፅናትም በለቅሶዋ ላይ ፈገግ እያለች "አዎ አሁን ቅርብ ሰአት አብሮ ነበር" አለች። ሶስናም "ሁሉም ሰው አይቶታል ልጅሽ ሞቷል አስክሬኑን ወስደውታል ብለውኛል ደሞ እዚህ በር ላይ ነው ያሉኝ" አለች። ፅናትም "ተመቶ በራችን ላይ የሞተው እኮ ያቤፅ ሳይሆን የያቤፅ አባት ናቸው"አለቻት።
ሶስናም እንባዋን እየጠራረገች "እውነት ነው? ልጄ በህይወት አለ፤ያቤፅዬ ልጄ በህይወት አለ?" አለች ይህኔ ነበር ከየት መጣ ሳይባል እብዱ ያቤፅ እራቅ ብሎ ቆሞ "አዎ ልጅሽ ያቤፅ በህይወት አለ፤ አዎ ያንቺ ልጅ ያቤፅ፤ እብዱ ያቤፅ፤ ያበደው ልጅሽ ያቤፅ፤ እናቱን ያልተረዳው ያቤፅ ፤ አሁንም በህይወት አለ። እናቴ እኔ በህይወት አለው ፤ አሁንም እኔ በህይወት አለው አባባ ግን የለም ፤አባባ ግን ሞቷል
፤ የማይረዳኝ እና እብድ እንደሆንኩኝ እራሱን ያሳመነው አባባ ግን ሞቷል፤ በምኖርበት አከባቢ የተሰማኝን በመናገሬ እብዱ ያቤፅ ብለው ስም አውጥተው እብዱ ያቤፅ መጠሪያ ሰሜ ሲሆን ዝም ብሎ ለአመታት አብዷል ብሎ የእብድ መዳኒት ሲወጋኝ እና ይበልጥ ባለማወቅ የሰው ወሬ ሰምቷ መርፌ እየወጋ ይበልጥ ሲያሳብደኝ የነበረው አባባ ግን ሞቷል።"
አለ እብዱ ያቤፅ ድምፁን ከፍ አድረጎ እያለቀሰ።
ሶስናም ወደ ልጇ ተጠጋች እብዱ ያቤፅ ግን እናቱ አንድ እረምጃ በተጠጋችው ቁጥር እሱም እየራቃት እሷ በተጠጋችው ቁጥር አሁንም በድጋሜ እየራቃት መጣ። የእናት ልብዋ አልችል አላት ሶስና አሁንም ተጠጋችው ልጇ ግን አሁንም እራቃት "እማማ እንዳትጠጊኝ እማማ ወደእኔ መምጣትሽን አቁሚ፤ ተይ እናቴ ፤ ተይ ማሚዬ ፤ አትጠጊኝ ለ5አመታት ሱቅሽ ፊት ለፊት እየመጣው ስተኛ ወደ እኔ መጥተሽ አታውቂም ያ አብድዋል ብሎ ያሰበው አባቴ የማይገባኝን መዳህኒት በመርፌ ሲሰጠኝ አንድ ቀን መተሽ አቁም ብለሽ ታስቆሚዋለሽ ብዬ አስቤ ነበር። ግን እማማ ፤ ግን ማሚዬ ፤ ግን እናቴ ፤ አንቺ አላዳንሽኝም። የኔ እናት እኔ ያንን መርፌ አባባ ሲወጋኝ ማስቆም አቅቶኝ አልነበረም። እማማ አንቺ መተሽ እንድታስቆሚው ሰለምፈልግ እንጂ። እኔ አላበድኩም ይህንን ደሞ አንቺ በደንብ ታውቂያለሽ እናቴ። ታዲያ ለምን አባባን አላስቆምሽውም ለምን ዝም ብለሽ ሰዎች ይበልጥ አብድዋል ብለው እንዲያስቡ ፈቀድሽላቸው ታውቃያለሽ እማማ እየውልሽ ስሚኝ ሰዎች ሲሸሹ፤ ሰዎች ሰው ይገላል ብለው ባልገደልኩት እና ባልሰራውት ሀጢያት ሲፈርዱኝ እና ሲርቁኝ" አለና እናቱን አልፎ ፅናት ጋር ሄደና ወደ ፅናት እየጠቆመ "ይህቺ ሴት ናት የቀረበችኝ እና ልክ አንቺ እግር ስር ሆኜ ድሮ የማሳልፈውን ሲከፌኝ የምነግርሽን ቀናቶች እንዳሳልፍ እና እግሯ ስር ቁጭ እንድል የፈቀደችልኝ ልክ አንቺ ድሮ ሳለቅስ ምክንያቴን ሳታውቂ ስላለቀስኩኝ ብቻ እንዳለቀሽው እስዋም ያውም ያለ ምክንያት ያለቀሰችው። እና የሚያዳምጠኝ ሰው እንዳለ እንዲሰማኝ ያረገችው እሷ ናት እማማ ልክ ሳያት ነበረ እምትረዳኝ ሴት እንደሆነች የታወቀኝ እሷን ውስጤ ካስገባዋት አመት አልፎኛል በቃ እማማ አሁን ወደመጣሽበት ሂጂ" አለ። ሶስናም ምንም ሳትናገረ በሩጫ ነበር እያለቀሰች የሄደችው።
ፅናት አለቀሰች በፀሎትም እንደዛው እብዱ ያቤፅም ወደ ፅናት ይበልጥ በመጠጋት "የፅናትን እጆች ይዞ በጣም ይቅርታ ያለ ፍቃድሽ ፊት ለፊትሽ ስላማውሽ" አላት። ፅናትም ሳቀችና "ምንም አደል" አለችው። አሁን በፀሎት እና ፅናት ስለ እብዱ ያቤፅ ይበልጥ ማወቅ ፈልገዋል። ፅናትም "በልና ግባ አለችው። እና ሲገባ የውጪን በር ቆልፈው እህቷን አቅፏት ያቤፅን ደሞ በእጅዋ ይዛው ወደ ቤት ገቡ።
ቤት ከገቡ በኋላ ፅናት በቅጡ ያልዳነውን እና የደማውን ጭንቅላቱን አየችው። "እንዴ ጭንቅላትክ እኮ ደምቷል ያቤፆ" አለችው።ፅናት እህቷን ሶፋው ላይ እያስቀመጠቻት። እብዱ ያቤፅም "ማን ብለሽ ነው የጠራሽኝ" አላት። ፅናትም "ያቤፆ" አለችው። እብዱ ያቤፅም "አሁንም ደግመሽ ጥሪኝ እባክሽን ሲላት።ፅናት ፈገግ ብላ "ያቤፆ" አለች።
በፀሎትም "በሉ አሁን ተኙ እሺ መሽቷል በቃ ነይ ፅናቴ" ብላ መኝታ ቤት ገባች። ፅናትም "እሺ እህቴ ቆይ ፋሻውን ልቀይርለት እና እመጣለው" አለች። ከዛም ከ ጠረጴዛ ስር ፋሻ እና የቁስል መጥረጊያ እንዲሁም አልኮል አመጣችና "በል በጀርባህ ተኛ እሱ ላይ" አለችው። ተኝታበት የነረውን ትልቁን ሶፋ እየጠቆመች። ያቤፅም "እሺ" ብሎ ተኛ።
ፅናት በጥንቃቄ ከፋሻው ጋር ባመጣችው ጥጥ እና አልኮን ተጠቅማ ካፀዳችለት በኋላ እንዲቀመጥ አርጋው ጭንቅላቱን ጠመጠመችለት። "አመሰግናለሁ"አላት። ፅናትም "ይቅርታ እኔ ነኝ እንዲ ያረኩክ ግን ምንም አላልከኝም"አለችው። ያቤፅም "አውቀሽ እኮ አደለም" አላት ድምፁን ለስለሰ አድረጎ። ፅናትም "እሺ ስለተረዳከኝ ደስ ብሎኛን ደና እደር" አለችው። እሱም እሺ
"ደና እደሪልኝ" አላት። ፅናት ወደ መኝታ ቤት ሄዳ እህቷ ያሞቀችው አልጋ ውስጥ በእህትዋ እቅፍ ገባች።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል...
❤81👍34
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 90° ዲግሪ መቁረጫ
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSDavVomd/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSDavVomd/
❤3
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 34..🥀
.
.
.
ለሊቱን ያቤፅም ፅናትን ፅናትም ያቤፅን በማሰብ እና ፈገግ በማለት ከዛ ደሞ በመተኛት አልፎ ጠዋት ብርሀን በፀሀይ ፈክታ ፀሀይም በብርሀን ፈክታ ለስለስ ያለች ፀሀይ ወጥታለች። የእነ ፅናት በር ተንኳኳ ፅናት ለሊቱን የተጓዘችው የፍቅር መንገድ እንቅልፏን ስለተሻማባት በጭራሽ አልሰማችም በፀሎትም ከእንቅልፏ ለመነሳት ሁነኛ ቀስቃሽ ያስፈልጋታል አልያም እንቅልፏን መጨረሰ ያስፈልጋታል። ሰአቱ 1:15 ሆኑዋል። ያቤፅ ተነስቶ በሩን ከፈተው። ሊባኖስ ነበረች። "እንዴ ጎረምሳው እንዴት መጣክ" አለችው። ያቤፅም "በምክንያት"
ብሏት ገባ። ሊባኖስም እንደመደናገር ብላ
"በምክንያት?"አለች ቃሉን እረገጥ አድርጋ። ያቤፅም ወደ ቤት ገብቶ ጥቅልል ብሎ ተኛ። ሊባኖስ ወደ ቤት ገብታ ወደ እነ ፅናት መኝታ ቤት ገባች። ፅናት እና በፀሎት ተቃቅፈው ተኝተዋል። ሊባኖስም ወደ እነሱ ተጠግታ በፍዘት ውስጥ ማየትዋን ተያያዘችው በድንገት ፅናት ከ እንቅልፍዋ ነቅታ "ደና አደረሽ ሊቦዬ ምንድነው ነገሩ በጣም ተመስጠሻል " አለቻት። ሊባኖስም "ውበታቹ እኮ ገርሞኝ ነው የኔ ልእልት በጣም ቁንጅናቹ ቱቱቱ ከአይን ያውጣቹ"
አለች። በፀሎትም እየተንጠራራች "ምንድነው ነገሩ ዛሬ ደሞ በጠዋቱ ነው የቀሰቀሳችሁኝ እንዴት አደራቹ? " አለቻቸው። ሊባኖስ እና ፅናትም "ደና አንቺ እንዴት አደረሽ አሉዋት። በፀሎትም "ደና አድሪያለው ኧረ ለነገሩ በጠዋት መነሳቴ ጥሩ ነው"ስትል ሊባኖስ ክትክት ብላ ሳቀች። በፀሎት ግራ ተጋብታ "ምነው ምንድን ነው የሚያስቅሽ ሊቦቲዬ" አለቻት። ሊባኖስም "እንዴት አልሳቅ 1:30 ተነስተሽ በለሊት እንደተነሳ ሰው ስትሆኚ" አለቻት። ፅናትም ተደረባ ሳቀች እና "እኔም ዛሬ ማመልከቻዬ እንደተሳካ እና እንዳልተሳካ አያለው እዚሁ በሆነች ብላቹ ፀልዩ እባካቹ አለች።
........... ከ ወራቶች በኋላ..........
ዛሬ ፅናት የ 12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድል አጠናቃ ልክ እንደምኞቱዋ ያለችበት ክልል ላይ ተመድባለች። እናም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በፀሎት እና ፅናት አዲስ ህይወትን ለመልመድ ያህል ፊታቸው ላይ የሚጠመጥሙትን ሻርፕ ከፊታቸው ላይ አውልቀውታል ፅናትም ወደ ዩንቨርስቲ በፀሎትም ወደ ጨርቃጨረቅ ማሰልጠኛው ሊሄዱ ነው። አዲሱን አመት በአዲስ መንፈስ ጀምረውታል። ያቤፅ ሁለት ወር ሙሉ ሻርፓቸውን አስወልቆ መልካቸውን ማየት እስኪቀረው ድረስ ፊታቸውን እንዲያሳዩት ሲለማመጣቸው ቆይቷል። እሱም ለመጀመሪያ ጊዜ የፅናትን እና የበፀሎትን የፊት ገፅ ማየት ጓጉቶ ሳሎን ላይ እየተንጎራደደ ነው። ሊባኖስም ትልቁ ሶፋ ላይ ተቀምጣ ያቤፅን እየታዘበችው ነው። ያቤፅ አቁነጥንጦታል። ለነገሩ በእሱ የማሳመን ብቃት ነው ዛሬ ላይ ፊታቸውን ለማየት የመጓጓቱ ቀን የመጣው።
ሊባኖስ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ "እናንተ ልጆች በሉ ፈጠን በሉ"አለቻቸው። ያቤፅም ወደ ሊባኖስ ጠጋ ብሎ አጠገብዋ ተቀምጦ "ስሚኝ እማ ሊባኖስ እስቲ በደንብ ንገሪኝ እስኪወጡ ድረስ ትናትና ፀጉሯቸውን ስታስተኩሻቸው አምሮባቸው ነበር እሺ ፅኑ እንዴት ነበረች? ፅኑ አምሮባት ነበር? የፅኑ ፊት ምን አይነት ነው?ቀይ እንደሆነች አውቃለው ግን ምን አይነት ፊት ነው ያላት? እሺ በፂስ እሱዋስ አምሮባት ነበር?" አላት። ሊባኖስ ሳቅ እየተናነቃት የያቤፅን ወሬ ከሰማች ሳቀች። ያቤፅም "እባክሽ ንገሪኝ እሺ ምን አይነት ልብስ ነው የገዛሽላቸው?" አላት።
ሊባኖስ ሳቁዋን ማቆም አቅቷታል። የመኝታ ቤቱ በር ተከፈተ ያቤፅም በፍጥነት መኝታ ቤቱ በር ላይ ሄዶ ቆመ። ሊባኖስ የያቤፅን ሁኔታ እያየች መሳቁዋን ማቋረጥ አቃታት። ያቤፅ አይኑን ማመን ተሳነው ፊት ለፊቱ የሚያያት ፀይም ፀጉሯን በአጭሩ የተቆረጠችው እና የለበሰችው ነጭ ሼፒ ቀሚስ የሰውነት ቅርፅዋን በደንብ አሳምሮ ያወጣላትን ልቅም ያለች ቆንጆ ሴት አየ። በፀሎትን አይቷት ፈዘዘ "በፂ በፂዬ ወይኔ ጉዴ የፈጣሪ ያለ እንዴት ነው የምታምሪው" አለ አፉን ይዞ "አሁን እሺ እንዴት ነው ካንቺ አይኔን እምነቅለው የፈጣሪ ያለ እኔ ልጮህ ነው። ቆይ ምንድነው አይኔ የሚያየው ይህንን ውበት ማመን አልቻለኩም በጭራሽ አላምንም ወይኔ አምላኬ ቆንጆ ሴት በምናብህ ሳል ብባል እራሱ እንደ አንቺ ውብ አርጌ ልስላት አልችልም።" ብሎ ያለ ትንፋሽ ካወራ በኋላ መንጎራደድ ጀመረ። መንጎራደዱን ገታ አድርጎ በፀሎትን አየት ያረጋታል በፀሎትን አይቶ ፅናትን እርስት አርጓታል።
በፀሎት በዳበሳ ወደ ሶፍው ሄዳ ቁጭ ብላ "እንዴ ምንድነው ነገሩ ሊቦዬ ያቤፅ ምን ነክቶት ነው ያቤፅ በሰላም ነው?" ስትል ሊባኖስ ይበልጥ እየሳቀች "ውበትሽ ነዋ እንዲ የሚያስለፈልፈው" አለቻት። ያቤፅ ከአጠገብዋ ተቀመጠና "ወይኔ ወይኔ ወይኔ በጣም ውብ ነሽ ቆይ ለምንድን ነው ይህንን የመሰለ ውበትሽን እስከዛሬ አሳይኝ ስልሽ እንቢ ያልሽው ወይ አምላኬ ወይ ፈጣሪ" አለ። በፀሎትም "እኔን አይተክ እንዲ ከሆንክ ፅናቴን ብታያት እራስክን ልትስት ነው እንዴ በእረግጥ ፅናቴን ለመጨረሻ ጊዜ ካየዋት አመታት ቢያልፉም በልጅነቷ እራሱ የነበራት ውበት በቃላት የሚገለፅ አደለም"አለችው በፀሎት ፈገግ ብላ።
ያቤፅም "ውይኔ አምላኬ ስትስቂ እራሱ እንዴት ነው ምታምሪው"አላት። በፀሎትም "አመሰግናለሁ ያቤፅዬ" አለች። ያቤፅ ዝም ብሎ ያያት ጀመረ። በድንገት ፅናት "እሺ ያቤፆ እኔስ ባክህ" አለች። ያቤፅ ፈጠን ብሎ ልቡን ያዘ አይኑ ለጉድ ፈጠጠ ቀይ ከበፀሎት ረዘም ብላ ቀጠን ያለች የሚስብ የሰውነት ቅርፅ ያላት ፀጉሯ እጅግ በጣም ረዥም ከወገብዋ ያለፈ።ፈገግ አለች ልክ እንደታላቅ እህቷ በፀሎት ጉንጭዋ ስርጉድ አለ። ድድዋ የተነቀሰ ይመስላል የጥርስዋ ንጣት ለጉድ ነው ብቻ ያቤፅ በበፀሎት ከፈዘዘው በላይ ፈዞ ድርቅ ብሎ ሀውልትን ተክቷል በበፀሎት ውበት የለፈለፈው ምላሱ አሁን በፅናት ውበት ልሳኑ ተዘግቷል ቃል ማውጣትም አቃተው ይህኔ ነበር በፀሎት፣ሊባኖስ እና ፅናት በያቤፅ ከት ብለው ሲስቁበት የባነነው እና "የፈጣሪ ያለ፤ የአምላክ ያለ፤ ይህቺኛዋን ደሞ እዩልኝ ወይ አምላኬ ኧረ የልቤን ነገር አደራክን ዛሬ የልብ ድካም ሊይዘኝ ነው" አለ። ፅናትም ወደ ያቤፅ ተጠግታ "ኣ እኔ ለእራሱ በድንጋጤክ ባሳየከው ፊት ልብ ድካም ሊይዘኝ ነው እኮ" አለችና "እስቲ" ብላ ወደ ደረቱ ተጠግታ የልብ ምቱን አዳመጠችው እና ከት ብላ እየሳቀች "ኣኣኣኣ የ ያቤፆ ልብ በጣም እየመታ ነው እእእ የምርም በጣም ደንግጧል" አለች። ያቤፅም የፅናትን እጅ ይዞ እያያት ድምፁን ለስለለስ አርጎ በጣም ውብ ነሽ" አላት።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 34..🥀
.
.
.
ለሊቱን ያቤፅም ፅናትን ፅናትም ያቤፅን በማሰብ እና ፈገግ በማለት ከዛ ደሞ በመተኛት አልፎ ጠዋት ብርሀን በፀሀይ ፈክታ ፀሀይም በብርሀን ፈክታ ለስለስ ያለች ፀሀይ ወጥታለች። የእነ ፅናት በር ተንኳኳ ፅናት ለሊቱን የተጓዘችው የፍቅር መንገድ እንቅልፏን ስለተሻማባት በጭራሽ አልሰማችም በፀሎትም ከእንቅልፏ ለመነሳት ሁነኛ ቀስቃሽ ያስፈልጋታል አልያም እንቅልፏን መጨረሰ ያስፈልጋታል። ሰአቱ 1:15 ሆኑዋል። ያቤፅ ተነስቶ በሩን ከፈተው። ሊባኖስ ነበረች። "እንዴ ጎረምሳው እንዴት መጣክ" አለችው። ያቤፅም "በምክንያት"
ብሏት ገባ። ሊባኖስም እንደመደናገር ብላ
"በምክንያት?"አለች ቃሉን እረገጥ አድርጋ። ያቤፅም ወደ ቤት ገብቶ ጥቅልል ብሎ ተኛ። ሊባኖስ ወደ ቤት ገብታ ወደ እነ ፅናት መኝታ ቤት ገባች። ፅናት እና በፀሎት ተቃቅፈው ተኝተዋል። ሊባኖስም ወደ እነሱ ተጠግታ በፍዘት ውስጥ ማየትዋን ተያያዘችው በድንገት ፅናት ከ እንቅልፍዋ ነቅታ "ደና አደረሽ ሊቦዬ ምንድነው ነገሩ በጣም ተመስጠሻል " አለቻት። ሊባኖስም "ውበታቹ እኮ ገርሞኝ ነው የኔ ልእልት በጣም ቁንጅናቹ ቱቱቱ ከአይን ያውጣቹ"
አለች። በፀሎትም እየተንጠራራች "ምንድነው ነገሩ ዛሬ ደሞ በጠዋቱ ነው የቀሰቀሳችሁኝ እንዴት አደራቹ? " አለቻቸው። ሊባኖስ እና ፅናትም "ደና አንቺ እንዴት አደረሽ አሉዋት። በፀሎትም "ደና አድሪያለው ኧረ ለነገሩ በጠዋት መነሳቴ ጥሩ ነው"ስትል ሊባኖስ ክትክት ብላ ሳቀች። በፀሎት ግራ ተጋብታ "ምነው ምንድን ነው የሚያስቅሽ ሊቦቲዬ" አለቻት። ሊባኖስም "እንዴት አልሳቅ 1:30 ተነስተሽ በለሊት እንደተነሳ ሰው ስትሆኚ" አለቻት። ፅናትም ተደረባ ሳቀች እና "እኔም ዛሬ ማመልከቻዬ እንደተሳካ እና እንዳልተሳካ አያለው እዚሁ በሆነች ብላቹ ፀልዩ እባካቹ አለች።
........... ከ ወራቶች በኋላ..........
ዛሬ ፅናት የ 12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድል አጠናቃ ልክ እንደምኞቱዋ ያለችበት ክልል ላይ ተመድባለች። እናም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በፀሎት እና ፅናት አዲስ ህይወትን ለመልመድ ያህል ፊታቸው ላይ የሚጠመጥሙትን ሻርፕ ከፊታቸው ላይ አውልቀውታል ፅናትም ወደ ዩንቨርስቲ በፀሎትም ወደ ጨርቃጨረቅ ማሰልጠኛው ሊሄዱ ነው። አዲሱን አመት በአዲስ መንፈስ ጀምረውታል። ያቤፅ ሁለት ወር ሙሉ ሻርፓቸውን አስወልቆ መልካቸውን ማየት እስኪቀረው ድረስ ፊታቸውን እንዲያሳዩት ሲለማመጣቸው ቆይቷል። እሱም ለመጀመሪያ ጊዜ የፅናትን እና የበፀሎትን የፊት ገፅ ማየት ጓጉቶ ሳሎን ላይ እየተንጎራደደ ነው። ሊባኖስም ትልቁ ሶፋ ላይ ተቀምጣ ያቤፅን እየታዘበችው ነው። ያቤፅ አቁነጥንጦታል። ለነገሩ በእሱ የማሳመን ብቃት ነው ዛሬ ላይ ፊታቸውን ለማየት የመጓጓቱ ቀን የመጣው።
ሊባኖስ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ "እናንተ ልጆች በሉ ፈጠን በሉ"አለቻቸው። ያቤፅም ወደ ሊባኖስ ጠጋ ብሎ አጠገብዋ ተቀምጦ "ስሚኝ እማ ሊባኖስ እስቲ በደንብ ንገሪኝ እስኪወጡ ድረስ ትናትና ፀጉሯቸውን ስታስተኩሻቸው አምሮባቸው ነበር እሺ ፅኑ እንዴት ነበረች? ፅኑ አምሮባት ነበር? የፅኑ ፊት ምን አይነት ነው?ቀይ እንደሆነች አውቃለው ግን ምን አይነት ፊት ነው ያላት? እሺ በፂስ እሱዋስ አምሮባት ነበር?" አላት። ሊባኖስ ሳቅ እየተናነቃት የያቤፅን ወሬ ከሰማች ሳቀች። ያቤፅም "እባክሽ ንገሪኝ እሺ ምን አይነት ልብስ ነው የገዛሽላቸው?" አላት።
ሊባኖስ ሳቁዋን ማቆም አቅቷታል። የመኝታ ቤቱ በር ተከፈተ ያቤፅም በፍጥነት መኝታ ቤቱ በር ላይ ሄዶ ቆመ። ሊባኖስ የያቤፅን ሁኔታ እያየች መሳቁዋን ማቋረጥ አቃታት። ያቤፅ አይኑን ማመን ተሳነው ፊት ለፊቱ የሚያያት ፀይም ፀጉሯን በአጭሩ የተቆረጠችው እና የለበሰችው ነጭ ሼፒ ቀሚስ የሰውነት ቅርፅዋን በደንብ አሳምሮ ያወጣላትን ልቅም ያለች ቆንጆ ሴት አየ። በፀሎትን አይቷት ፈዘዘ "በፂ በፂዬ ወይኔ ጉዴ የፈጣሪ ያለ እንዴት ነው የምታምሪው" አለ አፉን ይዞ "አሁን እሺ እንዴት ነው ካንቺ አይኔን እምነቅለው የፈጣሪ ያለ እኔ ልጮህ ነው። ቆይ ምንድነው አይኔ የሚያየው ይህንን ውበት ማመን አልቻለኩም በጭራሽ አላምንም ወይኔ አምላኬ ቆንጆ ሴት በምናብህ ሳል ብባል እራሱ እንደ አንቺ ውብ አርጌ ልስላት አልችልም።" ብሎ ያለ ትንፋሽ ካወራ በኋላ መንጎራደድ ጀመረ። መንጎራደዱን ገታ አድርጎ በፀሎትን አየት ያረጋታል በፀሎትን አይቶ ፅናትን እርስት አርጓታል።
በፀሎት በዳበሳ ወደ ሶፍው ሄዳ ቁጭ ብላ "እንዴ ምንድነው ነገሩ ሊቦዬ ያቤፅ ምን ነክቶት ነው ያቤፅ በሰላም ነው?" ስትል ሊባኖስ ይበልጥ እየሳቀች "ውበትሽ ነዋ እንዲ የሚያስለፈልፈው" አለቻት። ያቤፅ ከአጠገብዋ ተቀመጠና "ወይኔ ወይኔ ወይኔ በጣም ውብ ነሽ ቆይ ለምንድን ነው ይህንን የመሰለ ውበትሽን እስከዛሬ አሳይኝ ስልሽ እንቢ ያልሽው ወይ አምላኬ ወይ ፈጣሪ" አለ። በፀሎትም "እኔን አይተክ እንዲ ከሆንክ ፅናቴን ብታያት እራስክን ልትስት ነው እንዴ በእረግጥ ፅናቴን ለመጨረሻ ጊዜ ካየዋት አመታት ቢያልፉም በልጅነቷ እራሱ የነበራት ውበት በቃላት የሚገለፅ አደለም"አለችው በፀሎት ፈገግ ብላ።
ያቤፅም "ውይኔ አምላኬ ስትስቂ እራሱ እንዴት ነው ምታምሪው"አላት። በፀሎትም "አመሰግናለሁ ያቤፅዬ" አለች። ያቤፅ ዝም ብሎ ያያት ጀመረ። በድንገት ፅናት "እሺ ያቤፆ እኔስ ባክህ" አለች። ያቤፅ ፈጠን ብሎ ልቡን ያዘ አይኑ ለጉድ ፈጠጠ ቀይ ከበፀሎት ረዘም ብላ ቀጠን ያለች የሚስብ የሰውነት ቅርፅ ያላት ፀጉሯ እጅግ በጣም ረዥም ከወገብዋ ያለፈ።ፈገግ አለች ልክ እንደታላቅ እህቷ በፀሎት ጉንጭዋ ስርጉድ አለ። ድድዋ የተነቀሰ ይመስላል የጥርስዋ ንጣት ለጉድ ነው ብቻ ያቤፅ በበፀሎት ከፈዘዘው በላይ ፈዞ ድርቅ ብሎ ሀውልትን ተክቷል በበፀሎት ውበት የለፈለፈው ምላሱ አሁን በፅናት ውበት ልሳኑ ተዘግቷል ቃል ማውጣትም አቃተው ይህኔ ነበር በፀሎት፣ሊባኖስ እና ፅናት በያቤፅ ከት ብለው ሲስቁበት የባነነው እና "የፈጣሪ ያለ፤ የአምላክ ያለ፤ ይህቺኛዋን ደሞ እዩልኝ ወይ አምላኬ ኧረ የልቤን ነገር አደራክን ዛሬ የልብ ድካም ሊይዘኝ ነው" አለ። ፅናትም ወደ ያቤፅ ተጠግታ "ኣ እኔ ለእራሱ በድንጋጤክ ባሳየከው ፊት ልብ ድካም ሊይዘኝ ነው እኮ" አለችና "እስቲ" ብላ ወደ ደረቱ ተጠግታ የልብ ምቱን አዳመጠችው እና ከት ብላ እየሳቀች "ኣኣኣኣ የ ያቤፆ ልብ በጣም እየመታ ነው እእእ የምርም በጣም ደንግጧል" አለች። ያቤፅም የፅናትን እጅ ይዞ እያያት ድምፁን ለስለለስ አርጎ በጣም ውብ ነሽ" አላት።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል...
❤107👍21😱4🙏1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 35..🥀
.
.
.
.
ከዛም ወደ በፀሎት ሄዶ ቁጭ አለ ና ፅናትንም ስቦ አስቀምጦ ሁለቱንም አቅፎአቸው "በጣም ውብ ከውቦችም ውብ ናቹህ እኔ በህይወቴ እንደ እናንተ አይነት ቀርቶ ከ እናንተ በጥቂት የሚያንሱ ቆንጆዎች እራሱ አይቼ አላውቅም ደሞ እኮ ከ ፀጉሯቹ እና ከ ማጠር እና መርዘም እንዲሁም ከፊት ከለራቹ በስተቀር ፍፁም አንድ አይነቶች ናቹህ የፈጣሪ ያለ የኔ አምላክ ልቤን ጠብቅልኝ" አለ።
ሊባኖስም ሳቀች። ፅናትም "በሉ ሰዎች ወደየ ጉዳያችን እንሂድ ዛሬ ለእኔ እና ለእህቴ አዲስ ጅማሮ ነው።በይ እህቴ ተነሺ የመኪና ክላክስ በእርግጠኝነት የእህቴ አለቃ ነው የሚሆነው በሉ እስቲ አሁን ደሞ አለቃ ተብዬው እህቴን ሲያያት ምን እንደሚሰማው እንይ" አለች። በፀሎትም "በይ ዝም በይ እህቴ ሆሆሆ እኔ እራሱ እራሴን በመስታወት ለማየት ጓጓው እኮ" አለች። ያቤፅም "እረ እንኳን አላየሽው በራስሽ ውበት ተማርከሽ ብቀሪስ ለማንኛውም ነይ እስከበር ልሸኝሽ" አለና ከ ወገብዋ አቀፍ አርጓት የውጪው በር ላይ ደረሱ።
ያቤፅ እነ እሱ ጋር መኖር ከጀመረ ጀምሮ በፀሎትን ሁሌም ይሸኛታል። ልክ በሩን ከፍተው ሲወጡ የበፀሎት አለቃ በፀሎትን ሲያያት ከመኪናው ፈዞ ወረደ።አይኑን ከበፀሎት ሳይነቅል ወደ እስዋ ተጠጋና "እእእእ በጣም ቆንጆ ነሽ የምር አንቺ በፀሎት ነሽ" አላት። ያቤፅም "አዎዎ በፂ እኮ ናት እይዋት እይዋት እንደእዚህ ውበት እንደጉድ የፈሰሰባት ልጅ አለች ሁላችሁም ዙራቹ እይዋት" እያለ መጮህ ጀመረ።
በፀሎት ተሸማቀቀች። "ያቤፅዬ እባክህን ዝም በል ልለምንህ" አለችው። ያቤፅ ግን የበፀሎት ልመና ችላ ብሎ አሁንም መጮሁን ቀጥሏል ፅናት ምን ተፈጠረ ብላ ወደ ውጪ ለመውጣት የውጪውን በር ከፈተችው ሊባኖስም ተከትላት ወጣች። ያቤፅ ወደ ውጪ በር ዞር አለ ፅናትን አያት ወደ ፅናት ሄዶ እጇን እየጎተተ ከእህትዋ አጠገብ አስቆማትና...
"ተመልከቱ እዩ ተመልከቱ የእነዚህን እህትማማች ውበት" የያቤፅ ድምፅ የት እና የት ይሰማል እየጮኸ መናገሩን ቀጥሏል። "እንዲህ አይነት ውበት ማነው አይቶ የሚያውቅ ንገሩኛ " ካለ በኋላ ወደ በፀሎት አለቃ ዞር ብሎ "አንተ አይተክ ታውቃለክ" አለው። የበፀሎት አለቃም በድንጋጤ ስሜት ውስጥ ሆኖ ኧረ በጭራሽ"አለ። ያቤፅ እብደቱ እና ጩኸቱ ባሰበት "አቤቱ አቤቱ የፈጣሪ ያለ አቤቱ ምንድነው ዛሬ ያየውት"አለና ፀጥ ብሎ ቆየ።
የሰፈሩ ሰው ከህፃናት እስከ አዋቂ ከበቧቸው። ያቤፅ አሁን መጮሁን ትቶ ወደ በፀሎት እና ፅናት በመሄድ አንድ አንድ እጃቸውን ይዞ የምር ዛሬ ባየውት ውበት ተደምሜያለው አላቸው። በፀሎትም "ቆይ አንተ ልጅ አብደሀል እንዴ" አለችው።
ያቤፅ ወዲያው ፈገግ ብሎ "በእዚህ ፀባዬ ነበር ልክ አንቺ አብደሀል እንዴ ብለሽ እንደጠየቅሽኝ ሳይጠይቁኝ አብደሀል ብለው እብዱ ያቤፅ ያሉኝ"አላት። ፅናትም እየሳቀች "እና እንዲ እየሆንክ እብዱ ያቤፅ ቢሉክ ምን ይገረማል"አለችው። ያቤፅም "እሱማ አይገርምም በቃ ነይ ፅኑዬ ልሸኝሽ" አላት። ሊባኖሰ"አዎ ሂዱ በሉ በፀሎቴ በይ አንቺም አታስጠብቂው አለቃሽን አንተ እብድ በል አድርሳትና አንተም ና ዛሬ እፈልግሀለው" አለችው። ያቤፅ "እሺ እንዳልሽ በይ ነይ ቦርሳሽን ይዘሽ ፅኑ " አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "እሺ ጌታው ያቤፅ" አለችና ቤት ገብታ የበፀሎትንም ቦርሳ አምጥታ ሰጥታት "በይ መልካም ቀን የኔ ቆንጅዬ እህት አለቻት።የበፀሎት አለቃም "እንዴ አብራችሁን ኑ እንሸኛቹ" ሲል ያቤፅ "አይ አያስፈልግም እባክህ ዛሬ ይህቺን ቆንጆ በመንገዱ ላይ ይዣት ሽርርር ልበል ልጎርር ደረቴን ነፍቼ ልሄድ አዳሜውን ላስቀናው አይመስልክም" አለው።
አሁን ፅናት ከያቤፅ ጋር አውላላ አስፓልት ላይ እየተጓዘች ነው። ፅናት ከ ያቤፅ አይኗን አልነቀለችም የሆነ ልትለው የምትፈልገው ነገር ያለ ይመስላል። ያቤፅም እጁን በለበሰው ኮታታ ሹራብ ከቶ እየተጓዘ ነው በሀሳብ ስምጥ ብሏል።የሆነ ሀሳብ ውሰጥ ገብቷል ።ፅናት በልብዋ ምን እያሰበ ይሆን? ለምንድነው እኔን ከ ሰው ጋር ብቻ ስሆን እያወራኝ ለብቻችን ስንሆን ምንም እማይለኝ?" አለች። ያቤፅ ያቀረቀረ አንገቱን ቀና አርጎ ፅናትን እልም ያለ ፍቅር በሚያሲዝ አስተያየት አይቷት ከዛ መልሶ አንገቱን ሰበረ። ፅናት ይህ ነገሩ ጭራሽ አይገባትም ለምን? እንዲ ትሆናለክ ብላ መጠየቅ ፈልጋለች ግን አንደበትዋ አላወራ አላት። ከያቤፅ ጎን ስትሆን ውስጧ በሀሴት ይሞላል ያቤፅም ከፅናት ጋር ሲሆን እንደዛው ግን ሁለቱም ስለሚሰማቸው ነገር መነጋገር አልቻሉም።
ፅናት ወሬ ለመጀመር ያህል "ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም "ወዬዬ ፅኑዬ" አላት። መንገደኛው ሁሉ እያየኝ እኮ ነው"አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑ ልክ ነሽ ባያዩሽ ይገርመኝ ነበር በጣም ውብ እንደሆንሽ ነገሬሻለው"አላት። እረጋ ባለ ድምፅ። ፅናትም "ታቃለክ እረጋ ስትል እብደትህ ስታብድ ደሞ እርጋታክ ይናፍቀኛል"አለችው። ያቤፅም
"ማለት ፅኑ አልገባኝም "አላት። ፅናትም ፈገግ ብላ "እስቲ እባክህ አንዴ ቀና ብለክ እያየከኝ አውራኝ ቆይ እህቴንም አለቃዋ መጥቶ መውስደ ከመጀመሩ በፊት አንዳንዴም ሳይመጣ ሲቀር ሰትሸኛት በእዚህ መልኩ ነው" አለችው። ያቤፅ ዝም ብሎ ቆመና የፅናትን ፊት እያየ "አደለም ፅኑ ከ በፂ ጋር ስሆን ቃል አይጠፋብኝም ካንቺ ጋር ስሆን ግን አሁን አሁን እምናገረው ነገር እየጠፋብኝ ነው ፅኑዬ አልቻልኩም እባክሽ የሆነ ነገር ብለሽ ገላግይኝ" አለ በውስጡ።
ፅናት ዝምታው አስፈራት "እሺ እሺ በቃ ተወው እዚህ ጋር ታክሲ ይዤ እሄዳለሁ ተመለስ ካላዋራከኝ እርምህን ዛሬ ብትሸኘኝ ያውም ደሞ ለመጀመሪያ ጊዜ ጊቢ በምገባበት ቀን እንደውም በቃ ዛሬ እዛው ጊቢ ነው እማድረው አልመጣም" ብላ ወደ ዩንቨርስቲ የሚወስዳትን ታክሲ አስቁማ ሄደች። ያቤፅ ከአስፓልት ወደ እግረኛ መንገድ ተጠግቶ ቁጭ አለ። ፅናትም የያዛት ታክሲ ያዟት ከነፈ።
ያቤፅ ከቆይታ በኋላ ከሊባኖስ ጋር ቁጭ ብሉዋል።ሊባኖስ ዛሬ ፅናት እና በፀሎት ሲመጡ አንድ ነገር እናረጋለን። አለችው።ያቤፅም "ወይ አንቺ ፅኑ እኮ አልመጣም ብላለች"ሲላት።እንዴ ለምን አለችው ምክንያቱን ነገራት። ሊባኖስም "ዝም በላት ቅርብ ነው ዩኒቨርሲቲው የ አንድ ታክሲ እና የትንሽ እግር መንገድ የቦታ እርቀት አታስብ እሱዋን እኔ አመጣታለው" ስትለው ያቤፅ "እሺ ምንድነው እነግርሀለው ያለሽኝ?" ሲላት ሊባኖስ "መጀመሪያ እንቢ እንዳትለኝ ቃል ግባልኝ"አለችው እሺ በይ ንገሪኛ አላት። ሊባኖስም ለመናገር ተመቻችታ ያቤፅን አይኑን አተኩራ እያየችው ነው።
"እየውልክ የኔ ሚጢጢ እንደምታውቀው በተደጋጋሚ እራስዋን ትስታለች" አለችው። ያቤፅም "እና ምን" አላት። ሊባኖስም "ለማለት የፈለኩት የሆነ ጊዜ ላይ ጋሽ በሬሳ ጋር አንድ ታካሚ መጥታ ነበር እና እራስዋን በተደጋጋሚ ልክ እንደ የኔ ሚጢጢ ስታ ትወድቅ ነበር" አለችው። ያቤፅ መንጎራደድ ጀመረ "ቆይ አንቺ ሴት አብደሻል እንዴ የፈጣሪ ያለ ቆይ እና ምን ይሁን ነው ምትይው ምልክታቸው አንድ አይነት ሆኖ ነገር ግን የተለያየ በሽታ እንዳለ አታውቂም እሺ በይ ቀጥይ" አላት እጁን እያወናጨፈ እና ይበልጥ በፍጥነት እየተንጎራደደ። ሊባኖስም ማውራቷን ቀጠለች። "እኔ ለማለት የፈለኩት" ስትል ትግስት ያጣው ያቤፅ ሊባኖስ አጠገብ ቁጭ ብሎ እያፈጠጠባት "ሆሆሆ ሊላ ለምን እምትናገሪውን ነገር አትናገሪም" አለ።
ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 35..🥀
.
.
.
.
ከዛም ወደ በፀሎት ሄዶ ቁጭ አለ ና ፅናትንም ስቦ አስቀምጦ ሁለቱንም አቅፎአቸው "በጣም ውብ ከውቦችም ውብ ናቹህ እኔ በህይወቴ እንደ እናንተ አይነት ቀርቶ ከ እናንተ በጥቂት የሚያንሱ ቆንጆዎች እራሱ አይቼ አላውቅም ደሞ እኮ ከ ፀጉሯቹ እና ከ ማጠር እና መርዘም እንዲሁም ከፊት ከለራቹ በስተቀር ፍፁም አንድ አይነቶች ናቹህ የፈጣሪ ያለ የኔ አምላክ ልቤን ጠብቅልኝ" አለ።
ሊባኖስም ሳቀች። ፅናትም "በሉ ሰዎች ወደየ ጉዳያችን እንሂድ ዛሬ ለእኔ እና ለእህቴ አዲስ ጅማሮ ነው።በይ እህቴ ተነሺ የመኪና ክላክስ በእርግጠኝነት የእህቴ አለቃ ነው የሚሆነው በሉ እስቲ አሁን ደሞ አለቃ ተብዬው እህቴን ሲያያት ምን እንደሚሰማው እንይ" አለች። በፀሎትም "በይ ዝም በይ እህቴ ሆሆሆ እኔ እራሱ እራሴን በመስታወት ለማየት ጓጓው እኮ" አለች። ያቤፅም "እረ እንኳን አላየሽው በራስሽ ውበት ተማርከሽ ብቀሪስ ለማንኛውም ነይ እስከበር ልሸኝሽ" አለና ከ ወገብዋ አቀፍ አርጓት የውጪው በር ላይ ደረሱ።
ያቤፅ እነ እሱ ጋር መኖር ከጀመረ ጀምሮ በፀሎትን ሁሌም ይሸኛታል። ልክ በሩን ከፍተው ሲወጡ የበፀሎት አለቃ በፀሎትን ሲያያት ከመኪናው ፈዞ ወረደ።አይኑን ከበፀሎት ሳይነቅል ወደ እስዋ ተጠጋና "እእእእ በጣም ቆንጆ ነሽ የምር አንቺ በፀሎት ነሽ" አላት። ያቤፅም "አዎዎ በፂ እኮ ናት እይዋት እይዋት እንደእዚህ ውበት እንደጉድ የፈሰሰባት ልጅ አለች ሁላችሁም ዙራቹ እይዋት" እያለ መጮህ ጀመረ።
በፀሎት ተሸማቀቀች። "ያቤፅዬ እባክህን ዝም በል ልለምንህ" አለችው። ያቤፅ ግን የበፀሎት ልመና ችላ ብሎ አሁንም መጮሁን ቀጥሏል ፅናት ምን ተፈጠረ ብላ ወደ ውጪ ለመውጣት የውጪውን በር ከፈተችው ሊባኖስም ተከትላት ወጣች። ያቤፅ ወደ ውጪ በር ዞር አለ ፅናትን አያት ወደ ፅናት ሄዶ እጇን እየጎተተ ከእህትዋ አጠገብ አስቆማትና...
"ተመልከቱ እዩ ተመልከቱ የእነዚህን እህትማማች ውበት" የያቤፅ ድምፅ የት እና የት ይሰማል እየጮኸ መናገሩን ቀጥሏል። "እንዲህ አይነት ውበት ማነው አይቶ የሚያውቅ ንገሩኛ " ካለ በኋላ ወደ በፀሎት አለቃ ዞር ብሎ "አንተ አይተክ ታውቃለክ" አለው። የበፀሎት አለቃም በድንጋጤ ስሜት ውስጥ ሆኖ ኧረ በጭራሽ"አለ። ያቤፅ እብደቱ እና ጩኸቱ ባሰበት "አቤቱ አቤቱ የፈጣሪ ያለ አቤቱ ምንድነው ዛሬ ያየውት"አለና ፀጥ ብሎ ቆየ።
የሰፈሩ ሰው ከህፃናት እስከ አዋቂ ከበቧቸው። ያቤፅ አሁን መጮሁን ትቶ ወደ በፀሎት እና ፅናት በመሄድ አንድ አንድ እጃቸውን ይዞ የምር ዛሬ ባየውት ውበት ተደምሜያለው አላቸው። በፀሎትም "ቆይ አንተ ልጅ አብደሀል እንዴ" አለችው።
ያቤፅ ወዲያው ፈገግ ብሎ "በእዚህ ፀባዬ ነበር ልክ አንቺ አብደሀል እንዴ ብለሽ እንደጠየቅሽኝ ሳይጠይቁኝ አብደሀል ብለው እብዱ ያቤፅ ያሉኝ"አላት። ፅናትም እየሳቀች "እና እንዲ እየሆንክ እብዱ ያቤፅ ቢሉክ ምን ይገረማል"አለችው። ያቤፅም "እሱማ አይገርምም በቃ ነይ ፅኑዬ ልሸኝሽ" አላት። ሊባኖሰ"አዎ ሂዱ በሉ በፀሎቴ በይ አንቺም አታስጠብቂው አለቃሽን አንተ እብድ በል አድርሳትና አንተም ና ዛሬ እፈልግሀለው" አለችው። ያቤፅ "እሺ እንዳልሽ በይ ነይ ቦርሳሽን ይዘሽ ፅኑ " አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "እሺ ጌታው ያቤፅ" አለችና ቤት ገብታ የበፀሎትንም ቦርሳ አምጥታ ሰጥታት "በይ መልካም ቀን የኔ ቆንጅዬ እህት አለቻት።የበፀሎት አለቃም "እንዴ አብራችሁን ኑ እንሸኛቹ" ሲል ያቤፅ "አይ አያስፈልግም እባክህ ዛሬ ይህቺን ቆንጆ በመንገዱ ላይ ይዣት ሽርርር ልበል ልጎርር ደረቴን ነፍቼ ልሄድ አዳሜውን ላስቀናው አይመስልክም" አለው።
አሁን ፅናት ከያቤፅ ጋር አውላላ አስፓልት ላይ እየተጓዘች ነው። ፅናት ከ ያቤፅ አይኗን አልነቀለችም የሆነ ልትለው የምትፈልገው ነገር ያለ ይመስላል። ያቤፅም እጁን በለበሰው ኮታታ ሹራብ ከቶ እየተጓዘ ነው በሀሳብ ስምጥ ብሏል።የሆነ ሀሳብ ውሰጥ ገብቷል ።ፅናት በልብዋ ምን እያሰበ ይሆን? ለምንድነው እኔን ከ ሰው ጋር ብቻ ስሆን እያወራኝ ለብቻችን ስንሆን ምንም እማይለኝ?" አለች። ያቤፅ ያቀረቀረ አንገቱን ቀና አርጎ ፅናትን እልም ያለ ፍቅር በሚያሲዝ አስተያየት አይቷት ከዛ መልሶ አንገቱን ሰበረ። ፅናት ይህ ነገሩ ጭራሽ አይገባትም ለምን? እንዲ ትሆናለክ ብላ መጠየቅ ፈልጋለች ግን አንደበትዋ አላወራ አላት። ከያቤፅ ጎን ስትሆን ውስጧ በሀሴት ይሞላል ያቤፅም ከፅናት ጋር ሲሆን እንደዛው ግን ሁለቱም ስለሚሰማቸው ነገር መነጋገር አልቻሉም።
ፅናት ወሬ ለመጀመር ያህል "ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም "ወዬዬ ፅኑዬ" አላት። መንገደኛው ሁሉ እያየኝ እኮ ነው"አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑ ልክ ነሽ ባያዩሽ ይገርመኝ ነበር በጣም ውብ እንደሆንሽ ነገሬሻለው"አላት። እረጋ ባለ ድምፅ። ፅናትም "ታቃለክ እረጋ ስትል እብደትህ ስታብድ ደሞ እርጋታክ ይናፍቀኛል"አለችው። ያቤፅም
"ማለት ፅኑ አልገባኝም "አላት። ፅናትም ፈገግ ብላ "እስቲ እባክህ አንዴ ቀና ብለክ እያየከኝ አውራኝ ቆይ እህቴንም አለቃዋ መጥቶ መውስደ ከመጀመሩ በፊት አንዳንዴም ሳይመጣ ሲቀር ሰትሸኛት በእዚህ መልኩ ነው" አለችው። ያቤፅ ዝም ብሎ ቆመና የፅናትን ፊት እያየ "አደለም ፅኑ ከ በፂ ጋር ስሆን ቃል አይጠፋብኝም ካንቺ ጋር ስሆን ግን አሁን አሁን እምናገረው ነገር እየጠፋብኝ ነው ፅኑዬ አልቻልኩም እባክሽ የሆነ ነገር ብለሽ ገላግይኝ" አለ በውስጡ።
ፅናት ዝምታው አስፈራት "እሺ እሺ በቃ ተወው እዚህ ጋር ታክሲ ይዤ እሄዳለሁ ተመለስ ካላዋራከኝ እርምህን ዛሬ ብትሸኘኝ ያውም ደሞ ለመጀመሪያ ጊዜ ጊቢ በምገባበት ቀን እንደውም በቃ ዛሬ እዛው ጊቢ ነው እማድረው አልመጣም" ብላ ወደ ዩንቨርስቲ የሚወስዳትን ታክሲ አስቁማ ሄደች። ያቤፅ ከአስፓልት ወደ እግረኛ መንገድ ተጠግቶ ቁጭ አለ። ፅናትም የያዛት ታክሲ ያዟት ከነፈ።
ያቤፅ ከቆይታ በኋላ ከሊባኖስ ጋር ቁጭ ብሉዋል።ሊባኖስ ዛሬ ፅናት እና በፀሎት ሲመጡ አንድ ነገር እናረጋለን። አለችው።ያቤፅም "ወይ አንቺ ፅኑ እኮ አልመጣም ብላለች"ሲላት።እንዴ ለምን አለችው ምክንያቱን ነገራት። ሊባኖስም "ዝም በላት ቅርብ ነው ዩኒቨርሲቲው የ አንድ ታክሲ እና የትንሽ እግር መንገድ የቦታ እርቀት አታስብ እሱዋን እኔ አመጣታለው" ስትለው ያቤፅ "እሺ ምንድነው እነግርሀለው ያለሽኝ?" ሲላት ሊባኖስ "መጀመሪያ እንቢ እንዳትለኝ ቃል ግባልኝ"አለችው እሺ በይ ንገሪኛ አላት። ሊባኖስም ለመናገር ተመቻችታ ያቤፅን አይኑን አተኩራ እያየችው ነው።
"እየውልክ የኔ ሚጢጢ እንደምታውቀው በተደጋጋሚ እራስዋን ትስታለች" አለችው። ያቤፅም "እና ምን" አላት። ሊባኖስም "ለማለት የፈለኩት የሆነ ጊዜ ላይ ጋሽ በሬሳ ጋር አንድ ታካሚ መጥታ ነበር እና እራስዋን በተደጋጋሚ ልክ እንደ የኔ ሚጢጢ ስታ ትወድቅ ነበር" አለችው። ያቤፅ መንጎራደድ ጀመረ "ቆይ አንቺ ሴት አብደሻል እንዴ የፈጣሪ ያለ ቆይ እና ምን ይሁን ነው ምትይው ምልክታቸው አንድ አይነት ሆኖ ነገር ግን የተለያየ በሽታ እንዳለ አታውቂም እሺ በይ ቀጥይ" አላት እጁን እያወናጨፈ እና ይበልጥ በፍጥነት እየተንጎራደደ። ሊባኖስም ማውራቷን ቀጠለች። "እኔ ለማለት የፈለኩት" ስትል ትግስት ያጣው ያቤፅ ሊባኖስ አጠገብ ቁጭ ብሎ እያፈጠጠባት "ሆሆሆ ሊላ ለምን እምትናገሪውን ነገር አትናገሪም" አለ።
ይቀጥላል...
❤36👍1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 36..🥀
.
.
.
.
ሊባኖስም "እሺ ልነግርክ ነው ያቺ ልጅ ዛሬ ሞታለች" አለችው። ያቤፅ ግራ ተጋባ "ቆይ አንቺ ሴት ምን እያወራሽ ነው በፈጠረሽ አምላክ? አምላኬ ሆይ አሽሙር አደለም በለኝ ቆይ ፅናት ትሞታለች እያልሽ ነው" አላት።
ሊባኖስም "አይ እንደዛ ሳይሆን" አለች። ያቤፅ የሊባኖስን እጅ ይዞ እንባ እየተናነቀው "ቆይ ምንድነው ንገሪኛ በፈጣሪ" አላት። ሊባኖስም "እየውልክ ልጅትዋ የሞተችው እኮ በሽታውን መቋቋም ስላቃታት ነው። ደሞ የኔ ሚጢጢን በሽታውን እንድትቋቋም ለማረግ አሁን ብዙ የሚያስደስቷትን ነገሮችን ማረግ አለብን ተስማማን?" አለችው። ያቤፅም "አዎ አዎ እሺ ተስማምተናል" አላት። ሊባኖስ ፈገግ ብላ "እሺ ጥሩ ዛሬ ሁለቱ ቆነጃጂት እህትማማቾች ሲመጡ ጥሩ ጊዜ እናሳልፍለን" አለች። ያቤፅን አቅፋው
ያቤፅም "እሺ ጥሩ ግን ፅኑ አትመጣም"አላት። ሊባኖስም "እንዴ ለምን ለምንድነው እማትመጣው የት ልትሄድ አለችው" ያቤፅም የተፈጠረውን ነገራት። ሊባኖስ "ባክህ ዝም በላት ትመጣለች ጨክና አትቀርም በእኛ ብጨክን በእህቷ ጨክና አትቀረም አሁን በቃ እምንሰራውን ነገር ገዛዝቼ ልምጣ" ብላ ብድግ አለች።
ያቤፅ "እህ አብሬሽ ልሂድና እሸከምልሻለው" ሲላት። ሊባኖስ "አይ አያስፈልግም ይልቅ ደመቁ ብስኩት ልትሰራ ትመጣለች ስለዚህ እሷን ውሀ በማጋዝ አግዛት" ብላ መኝታ ቤት ገብታ ተዘጃጅታ የሳሎኑ በር ላይ እንደደረሰች ደመቁ መጣች። ሊባኖስም "ውይ ደምዬ መጣሽ እንዴት ነሽ ጀርባሽን ተሻለሽ " አለቻት።ደመቁም "አይይይ ዛሬ አልሰራም ልልሽ ነው አመጣጤ በጣምምም አሞኛል" ስትላት።ሊባኖስ "እሺ በቃ ሂጂ ቤትሽ እረፍት አርጊ ልጅ ያቤፅ በል ና አብረከኝ በሩን ቆልፈክ" አለችው። ያቤፅም በሩን ቆልፎ ከ ሊባኖስ እና ከደመቁ ጋር ወጡ።
ሰአቱ 12:15 ሆኖዋል የእነ ፅናት ቤት ፉዋዋዋ ብሎ ቡና ተፈልቷል የተለያዩ የምግብ አይነቶች ጠረጴዛ ላይ ተደርድረዋል።ፅናትም ልክ እሷ እና ያቤፅ ተጣልተው ታክሲ ከያዘችበት ቦታ ደርሳ ከታክሲው ወረደች። የሁሉም ሰው አይን ፅናት ላይ ነው። ፅናት ልክ ትንሽ እንደተራመደች ከፊለፊቷ አንድ ሸበላ በጣም የሚያምር የጨርቅ ሱሪ በሸሚዝ እና ፍላት ጫማ አርጎ እየመጣ ነው።ፅናት በውስጧ "እሰይይ ሰው ሁሉ እኔ ላይ ሲያፈጥ እኔም እማፈጥበት ሰው አገኘው" አለች። ልጁ ወደ እስዋ እየቀረበ መጣና ከፊት ለፊትዋ ቆመ። ፅናትም አንገቷን ቀና አርጋ አይኖቹን አየቻቸው።
እሱም ትኩር ብሎ አያትና "ፅኑ" አላት። ፅናት ማመን ተሳናት ይሄ ከፊትለፊቷ የቆመው በጣም ማራኪ ቁመና እና መልክ ያለው ልጅ ያቤፅ እንደሆነ ስታውቅ "ያቤፆ" አለችው።
"ወዬ ፅኑዬ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "የእውነት አንተ ነክ ፤ የእውነት አንተ ነክ ግን" አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ እኔ ነኝ እንዴት ነው አምሮብኛል?" አላት እጆቹን ከፍ አርጎ ፅናት ፈገግ ብላ "በጣም የኔ ሸበላ ቃል የለኝም ጨበሬ ፀጉርክ፤ችፍፍፍ ያለው ፂምህን ተስተካክለክ ያንን ኮተት ልብስ ቀይረክ እንዴት እንደምታምር ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ፊትህን በደብ ያየውት ስለተቀየርክ ደስስስ ብሎኛል"ብላ አቀፈችው። ያቤፅም ይበልጥ አጥብቆ እቅፍ አርጓት "ፅኑዬ" አላት። ፅናትም "ወዬ ያቤፆ" ስትለው "ጠዋት ላስከፋውሽ ነገር ይቅርታ እማትመጪ መስሎኝ ከፍቶኝ ነበር ነገር ግን ሊቦ ትመጣለች ብላ ተስፋ ሰጠችኝ አላት። ፅናትም ከያቤፅ እቅፍ ሳትወጣ "የምር ብቀር ታዝን ነበር?" አለችው። ያቤፅ ከእቅፉ አውጥቶ ጉንጭ እና ጉንጯን በሁለቱ መዳፉ ይዞ "በጣም በጣም ፅኑዬ እኔ ያላንቺ አልችልም" አለና ግንባሩዋን ሳማት። ይህኔ ነበር የፅናት ልብ በሀያሉ የመታው ያቤፅ ብሏት እማያውቀውን ቃላቶች ብሏት ከዛም አልፎ ደሞ ግንባርዋን ለመጀመሪያ ጊዜ በፍቅር አይን እያየ ሲስማት እንዴት ልብዋ አይመታም ይመታል እንጂ።
ፅናት ቀና ስትል ከያቤፅ አይኖች ጋር ተገጣጠሙ ያላወቀችው ሀይል መጥቶ ወደ ያቤፅ ከንፈር መራት። አይኑዋን ጨፈነች ያቤፅም አይኑን በስሱ ጨፍነው ያሉበት ቦታ ታክሲዎች በፍጥነት የሚጓዙበት እንጂ ሰው የሚያልፍበት አደለም። ልክ በከንፈሮቻቸው መካከል ትንሽ ክፍተት ሲቀር ልባቸው ለጉድ ይመታ ጀመር። በመጨረሻ ከንፈር እና ከንፈራቸው ተነካካ እና ሳመችው እሱም ሳማት።
ይህኔ ነበር ፅናት ያቤፅ እቅፍ ውስጥ ሆና ከሀሳብዋ የነቃችው ያቤፅ እቅፍ ውስጥ ሆና በሰማችው የመኪና ክላክስ ነበር። ፅናት "ወይ እውነት አልሆነ ወይ ሀሳቤ ላይ አልቆየው" አለች በውስጧ የመኪና ክላክስ ወደሰማችበት አቅጣጫ እየዞረች። ባለ ክላክሱ የበፀሎት አለቃ ነበር። ፅናት የያቤፅን እጅ እየጎተተች።ከኋላ ገቢና ላይ በፀሎት አለች። መኪና ውስጥ ከገቡ በኋላ ፅናት "እህቴ እንዴት ነሽ አንተስ እንዴት ዋልክ"አለች። የበፀሎትን አለቃ እያየችው። "ደና ነኝ አንቺስ" አላት በቀኝ እጁ እያሽከረከረ በግራ እጁ ደሞ የበፀሎትን ጣቶች ከጣቶቿ አጣምሮ ይዞ። ፅናት ይህንን ስታይ ማመን አቃታት "እህቴ" አለቻት። "ወዬ የኔ ልዩ" ስትላት። "እጅሽ" አለቻት። የበፀሎት አለቃ ደንግጦ የበፀሎትን እጅ ሊለቃት ሲል በፀሎት "ቆይ" አለችና እጁን ይበልጥ አጥብቃ ያዘችው እና "የኔ እህት ፅናትዬ አትንቀልቀይ እሺ ጥያቄሽ በኋላ ይደረሳል" አለቻት።
ፅናትም "እሺ እህቴ"አለች። ድምፅዋን ቀነስ አርጋ። ከዛም በልብዋ "ምን አለበት ያቤፅም እጄን ቢይዘኝ" ብላ ተመኘች። ያቤፅ በመስኮቱ በኩል አፍጥጧል። አሁን ቤት ደረሱ። ያቤፅ ከሁሉም ቀደም ብሎ በሩን ከፈተው ፅናት "እንዴዴዴዴዴ ኧረ ጉድድ ደስ ሲል " አለች። በፀሎት ግራ ገብቷት "እንዴ እህቴ ምነው" አለች። በእዚህ ሰአት ነበር የሊባኖስ አይን የበፀሎት እና የአለቃዋን የተጣመረ እጅ ላይ አይኑዋ ያረፈው። "ኧረ ጉድድድ ዛሬ ሰርፕራይዝ አረጋለው ብዬ እራሴው ተደረኩኝ"አለች።
ፅናት እና ያቤፅ ፈገግ አሉ። የበፀሎት አለቃ ተሸማቀቀ ምክንያቱም ሊባኖስ ከተጣመረው እጃቸው አይኑዋን መንቀል ስላልቻለች።ሊባኖስ በመጨረሻ ሀሳብዋን ሰብስባ "በሉ በሉ ቁጭ በሉ"አለች። ከዛ ቤቱ ድምቅ አለ። ሊባኖስ ቡና እያፈላች ነው ሁሉም ሊባኖስ የሰራችውን ጣፍጭ ምግብ እየተመገቡ ነው በቃ ቤቱ በጣምምም ደምቋል ልክ ምግባቸውን ተመግበው ሁለተኛ ቡና እየጠጡ በፀሎት ድምፅዋን ከፈ አረጋ "ስሙኝ ዛሬ ሁለት ደስስ የሚሉ ነገሮች እነግራችዋለው"አለች። ፅናትም "እሺ እህቴ በያ ንገሪን እባክሽ" አለቻት። በፀሎት እምትናገረው ጠፍቶባት መንተባተብ ጀመረች። የሁሉም አይናቸው፤ ልባቸው እና ጆሮአቸው በፀሎት ላይ ሆኖዋል።
በፀሎት ግን መናገር አቃታት። ሊባኖስ "በያ የኔ ቆንጆ ንገሪን አታጓጊን እንጂ" አለቻት። ፅናትም በጣም ጓጉታ "እህቴ እባክሽን ንገሪን" ስትላት። ያቤፅ "ኧረ በፂ ይደብራል ምንድነው እንዲ ማጉዋጋት"? አላት። በፀሎትም "ማጉዋጉዋት ፈልጌ እኮ አደለም እንዴት ብዬ መግለፅ እና መናገር እንዳለብኝ ከብዶኝ እንጂ ዛሬ 2 ነገሮች እነግራችዋለው " አለችና ብድግ ብላ እጅዋን ወደ አለቃዋ ሰደደችው እሱም ተነስቶ እጅዋን ያዛት።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 37 ይቀጥላል...
👇👇👇
በየቀኑ እንድንለቅላቹ አንብባቹ ስጨርሱ ሼር ላይክ አርጉ ♥️
.
.
🥀..ክፍል 36..🥀
.
.
.
.
ሊባኖስም "እሺ ልነግርክ ነው ያቺ ልጅ ዛሬ ሞታለች" አለችው። ያቤፅ ግራ ተጋባ "ቆይ አንቺ ሴት ምን እያወራሽ ነው በፈጠረሽ አምላክ? አምላኬ ሆይ አሽሙር አደለም በለኝ ቆይ ፅናት ትሞታለች እያልሽ ነው" አላት።
ሊባኖስም "አይ እንደዛ ሳይሆን" አለች። ያቤፅ የሊባኖስን እጅ ይዞ እንባ እየተናነቀው "ቆይ ምንድነው ንገሪኛ በፈጣሪ" አላት። ሊባኖስም "እየውልክ ልጅትዋ የሞተችው እኮ በሽታውን መቋቋም ስላቃታት ነው። ደሞ የኔ ሚጢጢን በሽታውን እንድትቋቋም ለማረግ አሁን ብዙ የሚያስደስቷትን ነገሮችን ማረግ አለብን ተስማማን?" አለችው። ያቤፅም "አዎ አዎ እሺ ተስማምተናል" አላት። ሊባኖስ ፈገግ ብላ "እሺ ጥሩ ዛሬ ሁለቱ ቆነጃጂት እህትማማቾች ሲመጡ ጥሩ ጊዜ እናሳልፍለን" አለች። ያቤፅን አቅፋው
ያቤፅም "እሺ ጥሩ ግን ፅኑ አትመጣም"አላት። ሊባኖስም "እንዴ ለምን ለምንድነው እማትመጣው የት ልትሄድ አለችው" ያቤፅም የተፈጠረውን ነገራት። ሊባኖስ "ባክህ ዝም በላት ትመጣለች ጨክና አትቀርም በእኛ ብጨክን በእህቷ ጨክና አትቀረም አሁን በቃ እምንሰራውን ነገር ገዛዝቼ ልምጣ" ብላ ብድግ አለች።
ያቤፅ "እህ አብሬሽ ልሂድና እሸከምልሻለው" ሲላት። ሊባኖስ "አይ አያስፈልግም ይልቅ ደመቁ ብስኩት ልትሰራ ትመጣለች ስለዚህ እሷን ውሀ በማጋዝ አግዛት" ብላ መኝታ ቤት ገብታ ተዘጃጅታ የሳሎኑ በር ላይ እንደደረሰች ደመቁ መጣች። ሊባኖስም "ውይ ደምዬ መጣሽ እንዴት ነሽ ጀርባሽን ተሻለሽ " አለቻት።ደመቁም "አይይይ ዛሬ አልሰራም ልልሽ ነው አመጣጤ በጣምምም አሞኛል" ስትላት።ሊባኖስ "እሺ በቃ ሂጂ ቤትሽ እረፍት አርጊ ልጅ ያቤፅ በል ና አብረከኝ በሩን ቆልፈክ" አለችው። ያቤፅም በሩን ቆልፎ ከ ሊባኖስ እና ከደመቁ ጋር ወጡ።
ሰአቱ 12:15 ሆኖዋል የእነ ፅናት ቤት ፉዋዋዋ ብሎ ቡና ተፈልቷል የተለያዩ የምግብ አይነቶች ጠረጴዛ ላይ ተደርድረዋል።ፅናትም ልክ እሷ እና ያቤፅ ተጣልተው ታክሲ ከያዘችበት ቦታ ደርሳ ከታክሲው ወረደች። የሁሉም ሰው አይን ፅናት ላይ ነው። ፅናት ልክ ትንሽ እንደተራመደች ከፊለፊቷ አንድ ሸበላ በጣም የሚያምር የጨርቅ ሱሪ በሸሚዝ እና ፍላት ጫማ አርጎ እየመጣ ነው።ፅናት በውስጧ "እሰይይ ሰው ሁሉ እኔ ላይ ሲያፈጥ እኔም እማፈጥበት ሰው አገኘው" አለች። ልጁ ወደ እስዋ እየቀረበ መጣና ከፊት ለፊትዋ ቆመ። ፅናትም አንገቷን ቀና አርጋ አይኖቹን አየቻቸው።
እሱም ትኩር ብሎ አያትና "ፅኑ" አላት። ፅናት ማመን ተሳናት ይሄ ከፊትለፊቷ የቆመው በጣም ማራኪ ቁመና እና መልክ ያለው ልጅ ያቤፅ እንደሆነ ስታውቅ "ያቤፆ" አለችው።
"ወዬ ፅኑዬ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "የእውነት አንተ ነክ ፤ የእውነት አንተ ነክ ግን" አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ እኔ ነኝ እንዴት ነው አምሮብኛል?" አላት እጆቹን ከፍ አርጎ ፅናት ፈገግ ብላ "በጣም የኔ ሸበላ ቃል የለኝም ጨበሬ ፀጉርክ፤ችፍፍፍ ያለው ፂምህን ተስተካክለክ ያንን ኮተት ልብስ ቀይረክ እንዴት እንደምታምር ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ፊትህን በደብ ያየውት ስለተቀየርክ ደስስስ ብሎኛል"ብላ አቀፈችው። ያቤፅም ይበልጥ አጥብቆ እቅፍ አርጓት "ፅኑዬ" አላት። ፅናትም "ወዬ ያቤፆ" ስትለው "ጠዋት ላስከፋውሽ ነገር ይቅርታ እማትመጪ መስሎኝ ከፍቶኝ ነበር ነገር ግን ሊቦ ትመጣለች ብላ ተስፋ ሰጠችኝ አላት። ፅናትም ከያቤፅ እቅፍ ሳትወጣ "የምር ብቀር ታዝን ነበር?" አለችው። ያቤፅ ከእቅፉ አውጥቶ ጉንጭ እና ጉንጯን በሁለቱ መዳፉ ይዞ "በጣም በጣም ፅኑዬ እኔ ያላንቺ አልችልም" አለና ግንባሩዋን ሳማት። ይህኔ ነበር የፅናት ልብ በሀያሉ የመታው ያቤፅ ብሏት እማያውቀውን ቃላቶች ብሏት ከዛም አልፎ ደሞ ግንባርዋን ለመጀመሪያ ጊዜ በፍቅር አይን እያየ ሲስማት እንዴት ልብዋ አይመታም ይመታል እንጂ።
ፅናት ቀና ስትል ከያቤፅ አይኖች ጋር ተገጣጠሙ ያላወቀችው ሀይል መጥቶ ወደ ያቤፅ ከንፈር መራት። አይኑዋን ጨፈነች ያቤፅም አይኑን በስሱ ጨፍነው ያሉበት ቦታ ታክሲዎች በፍጥነት የሚጓዙበት እንጂ ሰው የሚያልፍበት አደለም። ልክ በከንፈሮቻቸው መካከል ትንሽ ክፍተት ሲቀር ልባቸው ለጉድ ይመታ ጀመር። በመጨረሻ ከንፈር እና ከንፈራቸው ተነካካ እና ሳመችው እሱም ሳማት።
ይህኔ ነበር ፅናት ያቤፅ እቅፍ ውስጥ ሆና ከሀሳብዋ የነቃችው ያቤፅ እቅፍ ውስጥ ሆና በሰማችው የመኪና ክላክስ ነበር። ፅናት "ወይ እውነት አልሆነ ወይ ሀሳቤ ላይ አልቆየው" አለች በውስጧ የመኪና ክላክስ ወደሰማችበት አቅጣጫ እየዞረች። ባለ ክላክሱ የበፀሎት አለቃ ነበር። ፅናት የያቤፅን እጅ እየጎተተች።ከኋላ ገቢና ላይ በፀሎት አለች። መኪና ውስጥ ከገቡ በኋላ ፅናት "እህቴ እንዴት ነሽ አንተስ እንዴት ዋልክ"አለች። የበፀሎትን አለቃ እያየችው። "ደና ነኝ አንቺስ" አላት በቀኝ እጁ እያሽከረከረ በግራ እጁ ደሞ የበፀሎትን ጣቶች ከጣቶቿ አጣምሮ ይዞ። ፅናት ይህንን ስታይ ማመን አቃታት "እህቴ" አለቻት። "ወዬ የኔ ልዩ" ስትላት። "እጅሽ" አለቻት። የበፀሎት አለቃ ደንግጦ የበፀሎትን እጅ ሊለቃት ሲል በፀሎት "ቆይ" አለችና እጁን ይበልጥ አጥብቃ ያዘችው እና "የኔ እህት ፅናትዬ አትንቀልቀይ እሺ ጥያቄሽ በኋላ ይደረሳል" አለቻት።
ፅናትም "እሺ እህቴ"አለች። ድምፅዋን ቀነስ አርጋ። ከዛም በልብዋ "ምን አለበት ያቤፅም እጄን ቢይዘኝ" ብላ ተመኘች። ያቤፅ በመስኮቱ በኩል አፍጥጧል። አሁን ቤት ደረሱ። ያቤፅ ከሁሉም ቀደም ብሎ በሩን ከፈተው ፅናት "እንዴዴዴዴዴ ኧረ ጉድድ ደስ ሲል " አለች። በፀሎት ግራ ገብቷት "እንዴ እህቴ ምነው" አለች። በእዚህ ሰአት ነበር የሊባኖስ አይን የበፀሎት እና የአለቃዋን የተጣመረ እጅ ላይ አይኑዋ ያረፈው። "ኧረ ጉድድድ ዛሬ ሰርፕራይዝ አረጋለው ብዬ እራሴው ተደረኩኝ"አለች።
ፅናት እና ያቤፅ ፈገግ አሉ። የበፀሎት አለቃ ተሸማቀቀ ምክንያቱም ሊባኖስ ከተጣመረው እጃቸው አይኑዋን መንቀል ስላልቻለች።ሊባኖስ በመጨረሻ ሀሳብዋን ሰብስባ "በሉ በሉ ቁጭ በሉ"አለች። ከዛ ቤቱ ድምቅ አለ። ሊባኖስ ቡና እያፈላች ነው ሁሉም ሊባኖስ የሰራችውን ጣፍጭ ምግብ እየተመገቡ ነው በቃ ቤቱ በጣምምም ደምቋል ልክ ምግባቸውን ተመግበው ሁለተኛ ቡና እየጠጡ በፀሎት ድምፅዋን ከፈ አረጋ "ስሙኝ ዛሬ ሁለት ደስስ የሚሉ ነገሮች እነግራችዋለው"አለች። ፅናትም "እሺ እህቴ በያ ንገሪን እባክሽ" አለቻት። በፀሎት እምትናገረው ጠፍቶባት መንተባተብ ጀመረች። የሁሉም አይናቸው፤ ልባቸው እና ጆሮአቸው በፀሎት ላይ ሆኖዋል።
በፀሎት ግን መናገር አቃታት። ሊባኖስ "በያ የኔ ቆንጆ ንገሪን አታጓጊን እንጂ" አለቻት። ፅናትም በጣም ጓጉታ "እህቴ እባክሽን ንገሪን" ስትላት። ያቤፅ "ኧረ በፂ ይደብራል ምንድነው እንዲ ማጉዋጋት"? አላት። በፀሎትም "ማጉዋጉዋት ፈልጌ እኮ አደለም እንዴት ብዬ መግለፅ እና መናገር እንዳለብኝ ከብዶኝ እንጂ ዛሬ 2 ነገሮች እነግራችዋለው " አለችና ብድግ ብላ እጅዋን ወደ አለቃዋ ሰደደችው እሱም ተነስቶ እጅዋን ያዛት።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 37 ይቀጥላል...
👇👇👇
በየቀኑ እንድንለቅላቹ አንብባቹ ስጨርሱ ሼር ላይክ አርጉ ♥️
❤80👍27
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 37..🥀
.
.
.
ፅናት "ሆሆሆሆ ኧረ ምን ጉድ ነው? በጉጉት ልትገሉን ነው እንዴ ሀሳባቹ" አለች። አጠገብዋ የተቀመጠው ያቤፅም "እስቲ ዝም በይ ልትናገር ነው" አለና በትከሻው ጎሸም አረጋት። በፀሎትም "አዎ ልናገር ነው ዛሬ 2 አስደሳች ነገሮች እነግራችዋለው" ስትል ያቤፅ "ኧረ እባክሽ በፂ ምንድነው እሱንማ ቅድም ነገርሽን አደል" አላት።
በፀሎት ክትክት ብላ እየሳቀች "ልክ ነው
ዛሬ ደስተኛ ህይወት እንድኖር ተፈቅዶልኛል የፈቀደልኝ አምላክ ነው።
ይህ እምታይውት እማፈቅረው ሰው እሱም እንደሚያፈቅረኝ ከነገረኝ ቆየ እና ዛሬ ጥያቄውን ተቀብየዋለው" አለች። ያቤፅም "አሀሀሀሀ እና በፂዬ ፍቅር ያጃጅላል አሉ በይ መልካም መጃጃል" አላትና ሳቀ ሁሉም ተከትለውት ሳቁ በፀሎትም አሜንን አለች። ነገር ግን ፅናት የያቤፅ ንግግር ውስጧን ስለረበሻት አልሳቀችም በስሱ ብቻ ነበር ፈገግ ያለችው። ያቤፅም "እሺ ሁለተኛውስ" አላት። በፀሎትም "ሁለተኛው ሁለተኛው ደሞ እኔ..." አለችና እንባዋን እያረገፈች ስቅስቅ ብላ ማልቀስ ጀመረች። እና ሁሉም ደነገጡ ከ አለቃዋ በስተቀር።
ፅናት ፈጠን ብላ ወደ እህቷ ሄዳ አቀፈቻት። በፀሎትም እህቷን ይበልጥ እቅፍ እያረገቻት "እህቴ" አለች።
ፅናትም"ወዬ እህቴ" አለቻት። በፀሎትም ፅናትን ከእቅፉዋ አውጥታ እንባዋን ጠራረገችና "ዛሬ አይኔ በቅርብ ጊዜ ህክምና.... "አለችና መናገር አቃታት። ፅናት የእህቷን ንግግር ሰምታ ሳትጨርሽ
"እህቴ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው ማለቴ እኔ ያሰብኩትኝን ነበር በሆነ እምትናገሪው" አለቻት።
በፀሎትም ፈገግ ብላ "ይህ ከጎኔ ቆሞ የምታዩት ሰው የአይን ህክምና ወጪዬን ሙሉ ሸፍኖልኝ ሊያሳክመኝ እና ብርሀን ሊሰጠኝ ነው የአይን ብርሀኔን ሊመልስልኝ ነው"አለች።
ሊባኖስ "አአ ምንድነው ምሰማው"አለች።
ያቤፅም "ውይይይ የሰው ልጅ አሁን እስቲ ሊባ የምር በእዚህ ንግግር ውስጥ ያልገባሽ ነገር አለ? የለም እኮ በሉ አሁን ኑ ሁላችንም አቅፈን ጥሩ ምኞታችንን እንግለፅላት" አለና ወደ በፀሎት ሄዶ "እንኳን ደስ አለሽ ቆንጅዬዋ በፂ በይ እንግዲ ማየት ከቻልሽ በኋላ ሰውዬሽን መጀመሪያ እይው ያለ በለዚያ ግን መጀመሪያ እራስሽን በመስታወት ካየሽ ቀድመሽ በራስሽ ውበት እና ፍቅር ትወድቂያለሽ"አላት። በፀሎት ክትክት ብላ ስቃ "ጥሩ ምክር ነው ያቤፅዬ" አለቻው። ያቤፅም "አቦ ግን አንተ ጥሩ ሰው ነክ እንደዚህ አይነት ሰው አይገኝም ትልቅ ስራ ነው የሰራከው ብራቦ"አለና አቀፈው።
የበፀሎት አለቃ "አመሰግናለሁ አመሰግናለሁ" አለ።
ፅናትም "ይህን ደስታ እማ በጭፈራ ማክበር አለብን አለችና ወደ ጂፓሱ አመራች። በፀሎትም "ቆይ ሌላም ነገር አለ ወደ ካናዳ ሄጄ ነው እምታከመው እና ፅናትም ትምርትዋ አለ ስለዚህ ሊቦቲዬ ካላስቸገርኩሽ ካናዳ አብርሽኝ ልትሄጂ ትችያለሽ?" አለች። ፅናትም ወደ በፀሎት አለቃ እየጠቆመች "ቆይ እሱ አብሮሽ አይሄድም እህቴ"አለች። የበፀሎት አለቃም "አይ እኔ ትንሽ ስራ አለኝ ስጨርሽ ግን ወደ እነሱዋ እንሄዳለው"አላት።
ሊባኖስም "አሀሀሀ ገባኝ ገባኝ እሺ መቼ ነው ምንሄደው" አለች። በፀሎትም እሚቀጥለው ሳምንት እንሄዳለን ያው በአስታማሚነት ስለምትሄድ ፓስፖርት አያስፈልግም ግን ደሞ ቢኖር አሪፍ ነበር"ስትል።ሊባኖስ "ፓስፖርት እኮ አለኝ እንደውም ካናዳም ሄጄ አውቃለው"ስትል። ያቤፅ "እኔም ሄጄ አቃለው በጣም ጥሩ ሀገር ናት"አለ። ፅናት ሊባኖሰ እና ያቤፅን እያፈራረቀች እያየቻቸው "ቆይ ምን ልታረጉ"አለቻቸው። ያቤፅ "ለጉብኝት ነበር በ15 አመቴ የሄድኩት" አላት። ፅናት "ጥሩ እሽ ሊቦ አንቺስ "አለቻት። ሊባኖስም "በልጅነቴ አባቴ ክረምት ትምህርት ሲዘጋ ይዞኝ ይሄድ ነበር"አለች።
ፅናት ፈገግ ብላ "እህህህ ለካ ሰው ሁሉ በየ ሀገሩ ይዞራል እእእእእእ አልተቻላችሁም" አለቻቸው። ሁሉም ሳቁ ፅናትም "በሉ በሉ እንጨፍራ ብላ በጂፓሱ ዘፈን ከፈተች እና ቤቱን በጭፈራ ቀወጡት በሳቅ ሞቅ አረጉት ልክ ከ ምሽቱ 4:12 ላይ የበፀሎት አለቃ ወደ ቤቱ ሄደ። ሁሉም ነበር እስከበር የሸኙት። እሱ ከሄደ በኋላ ደሞ ሊባኖስ የተቋረጠውን ቡና አፍልታ ጠጥተው ሲጨርሱ 5:05 ሆነ እና ሁሉም በየ መኝታቸው ሄደው ተኙ።
ፅናት እና በፀሎት ልክ ሁሌም እንደሚያረጉት ሊባኖስን ከመሀል አርገው ተኙ ያቤፅም ሶፋው ላይ ተኛ ለሊቱን ሁሉ በሰላማዊ እንቅልፍ አሳለፉ።
ከለሊቱ በኋላ ያሉትን ቀናቷች ያቤፅም ፅናትን እስከ ትምህርት ቤቷ በር ይሸኛታል ሲሸኛት የሚያይዋትን ወንዶች ሁሉ እየሳቀባቸው ይዝናናል ፅናትም አብራው ትስቃለች። ልክ ትምህርቱ ሲያልቅ ወደ ካንፖስ ይሄድና ያመጣታል ሲያመጣት ደሞ የቀን ውሎዋን ቤት እስኪደርሱ እየነገረችው ቤት ይደርሳሉ። ሊባኖስም ቤት ስለምትውል የቤቱን ስራ ሰርታ ስትጨረስ ከደመቁ ጋር ደሞ ለሚሸጡት ምግብ ይሰራሉ ከዛም ልክ 12 ሰአት ሲል ምግብ መሸጥ ይጀምራሉ። በፀሎትም ከ ፍፁም ጋር ከስራ መልስ አምሽታ 2 ሰአት ሲሆን ትመጣለች። እነ ፅናት የህይወት መንገድ በእዚህ መልኩ እያስተናገዱት ነው።
ዛሬ ማታ በፀሎት እና ሊባኖስ
ወደ ካናዳ ሊበሩ ኤርፖርት ደርሰዋል። በፀሎት እና ሊባኖስ የበፀሎትን አለቃ ፍፁምን ፤ ፅናትን እና ያቤፅን እየተሰናበቷቸው ነው። ከሳምንት በኋላ መሆኑ ነው።እና በፀሎት ዛሬ ህይወቷ ላይ ሶስተኛ አስደሳች ለውጧን ልታደርግ ነው።
ያው የመጀመሪያው ሻርፕዋን ከፊቷ አውልቃ መንቀሳቀስዋ ነው ሁለተኛው የፍቅር ጓደኛ መያዝዋ እና ሶስተኛው ደሞ የአይን ብርሃንዋን ለመመለስ መንገድ ላይ መሆኑዋ።
ፅናት እያለቀሰች ነው። በፀሎትም እንደዛው መለያየታቸው ለትንሽ ቀናት ቢሆንም ከብዷቸዋል። ፅናት ሊባኖስን እና በፀሎትን አቅፋቸው በተራ ሳመቻቸው። ያቤፅም "በሉ በሉ ተላቀቁ እንጂ መለያየታችሁን ዘላለማዊ አታስመስሉት"አላቸው። በፀሎትም "እሺ
እሺ ያቤፅዬ በል እህቴን ላንተ አደራ ሰጥቼሃለሁ ተንከባክበክ አቆይልኝ" አለችው። ያቤፅም "እሺ አደራዬን እወጣለሁ ኧር በቃ ሂዱ" አላቸው።
ሊባኖስም "በሉ በሉ ደና ሁኑ እስክንመጣ ድረስ ተንከባከባት የሚያስፈልጋቹ ነገር ካለ ደሞ ለፍፁሜ ንገሩት ያው እሱም ወደ እኛ ይመጣል ቢሆንም ግን እስከዛ የምትፈልጉትን ነገር ጠይቁት በቃ ሰአቱ ደረሰ እኛ እንሂድ" አለችና ሊባኖስ በፀሎትን ይዛት ወደ በረራ ቦታ ሄዱ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 38 ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 37..🥀
.
.
.
ፅናት "ሆሆሆሆ ኧረ ምን ጉድ ነው? በጉጉት ልትገሉን ነው እንዴ ሀሳባቹ" አለች። አጠገብዋ የተቀመጠው ያቤፅም "እስቲ ዝም በይ ልትናገር ነው" አለና በትከሻው ጎሸም አረጋት። በፀሎትም "አዎ ልናገር ነው ዛሬ 2 አስደሳች ነገሮች እነግራችዋለው" ስትል ያቤፅ "ኧረ እባክሽ በፂ ምንድነው እሱንማ ቅድም ነገርሽን አደል" አላት።
በፀሎት ክትክት ብላ እየሳቀች "ልክ ነው
ዛሬ ደስተኛ ህይወት እንድኖር ተፈቅዶልኛል የፈቀደልኝ አምላክ ነው።
ይህ እምታይውት እማፈቅረው ሰው እሱም እንደሚያፈቅረኝ ከነገረኝ ቆየ እና ዛሬ ጥያቄውን ተቀብየዋለው" አለች። ያቤፅም "አሀሀሀሀ እና በፂዬ ፍቅር ያጃጅላል አሉ በይ መልካም መጃጃል" አላትና ሳቀ ሁሉም ተከትለውት ሳቁ በፀሎትም አሜንን አለች። ነገር ግን ፅናት የያቤፅ ንግግር ውስጧን ስለረበሻት አልሳቀችም በስሱ ብቻ ነበር ፈገግ ያለችው። ያቤፅም "እሺ ሁለተኛውስ" አላት። በፀሎትም "ሁለተኛው ሁለተኛው ደሞ እኔ..." አለችና እንባዋን እያረገፈች ስቅስቅ ብላ ማልቀስ ጀመረች። እና ሁሉም ደነገጡ ከ አለቃዋ በስተቀር።
ፅናት ፈጠን ብላ ወደ እህቷ ሄዳ አቀፈቻት። በፀሎትም እህቷን ይበልጥ እቅፍ እያረገቻት "እህቴ" አለች።
ፅናትም"ወዬ እህቴ" አለቻት። በፀሎትም ፅናትን ከእቅፉዋ አውጥታ እንባዋን ጠራረገችና "ዛሬ አይኔ በቅርብ ጊዜ ህክምና.... "አለችና መናገር አቃታት። ፅናት የእህቷን ንግግር ሰምታ ሳትጨርሽ
"እህቴ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው ማለቴ እኔ ያሰብኩትኝን ነበር በሆነ እምትናገሪው" አለቻት።
በፀሎትም ፈገግ ብላ "ይህ ከጎኔ ቆሞ የምታዩት ሰው የአይን ህክምና ወጪዬን ሙሉ ሸፍኖልኝ ሊያሳክመኝ እና ብርሀን ሊሰጠኝ ነው የአይን ብርሀኔን ሊመልስልኝ ነው"አለች።
ሊባኖስ "አአ ምንድነው ምሰማው"አለች።
ያቤፅም "ውይይይ የሰው ልጅ አሁን እስቲ ሊባ የምር በእዚህ ንግግር ውስጥ ያልገባሽ ነገር አለ? የለም እኮ በሉ አሁን ኑ ሁላችንም አቅፈን ጥሩ ምኞታችንን እንግለፅላት" አለና ወደ በፀሎት ሄዶ "እንኳን ደስ አለሽ ቆንጅዬዋ በፂ በይ እንግዲ ማየት ከቻልሽ በኋላ ሰውዬሽን መጀመሪያ እይው ያለ በለዚያ ግን መጀመሪያ እራስሽን በመስታወት ካየሽ ቀድመሽ በራስሽ ውበት እና ፍቅር ትወድቂያለሽ"አላት። በፀሎት ክትክት ብላ ስቃ "ጥሩ ምክር ነው ያቤፅዬ" አለቻው። ያቤፅም "አቦ ግን አንተ ጥሩ ሰው ነክ እንደዚህ አይነት ሰው አይገኝም ትልቅ ስራ ነው የሰራከው ብራቦ"አለና አቀፈው።
የበፀሎት አለቃ "አመሰግናለሁ አመሰግናለሁ" አለ።
ፅናትም "ይህን ደስታ እማ በጭፈራ ማክበር አለብን አለችና ወደ ጂፓሱ አመራች። በፀሎትም "ቆይ ሌላም ነገር አለ ወደ ካናዳ ሄጄ ነው እምታከመው እና ፅናትም ትምርትዋ አለ ስለዚህ ሊቦቲዬ ካላስቸገርኩሽ ካናዳ አብርሽኝ ልትሄጂ ትችያለሽ?" አለች። ፅናትም ወደ በፀሎት አለቃ እየጠቆመች "ቆይ እሱ አብሮሽ አይሄድም እህቴ"አለች። የበፀሎት አለቃም "አይ እኔ ትንሽ ስራ አለኝ ስጨርሽ ግን ወደ እነሱዋ እንሄዳለው"አላት።
ሊባኖስም "አሀሀሀ ገባኝ ገባኝ እሺ መቼ ነው ምንሄደው" አለች። በፀሎትም እሚቀጥለው ሳምንት እንሄዳለን ያው በአስታማሚነት ስለምትሄድ ፓስፖርት አያስፈልግም ግን ደሞ ቢኖር አሪፍ ነበር"ስትል።ሊባኖስ "ፓስፖርት እኮ አለኝ እንደውም ካናዳም ሄጄ አውቃለው"ስትል። ያቤፅ "እኔም ሄጄ አቃለው በጣም ጥሩ ሀገር ናት"አለ። ፅናት ሊባኖሰ እና ያቤፅን እያፈራረቀች እያየቻቸው "ቆይ ምን ልታረጉ"አለቻቸው። ያቤፅ "ለጉብኝት ነበር በ15 አመቴ የሄድኩት" አላት። ፅናት "ጥሩ እሽ ሊቦ አንቺስ "አለቻት። ሊባኖስም "በልጅነቴ አባቴ ክረምት ትምህርት ሲዘጋ ይዞኝ ይሄድ ነበር"አለች።
ፅናት ፈገግ ብላ "እህህህ ለካ ሰው ሁሉ በየ ሀገሩ ይዞራል እእእእእእ አልተቻላችሁም" አለቻቸው። ሁሉም ሳቁ ፅናትም "በሉ በሉ እንጨፍራ ብላ በጂፓሱ ዘፈን ከፈተች እና ቤቱን በጭፈራ ቀወጡት በሳቅ ሞቅ አረጉት ልክ ከ ምሽቱ 4:12 ላይ የበፀሎት አለቃ ወደ ቤቱ ሄደ። ሁሉም ነበር እስከበር የሸኙት። እሱ ከሄደ በኋላ ደሞ ሊባኖስ የተቋረጠውን ቡና አፍልታ ጠጥተው ሲጨርሱ 5:05 ሆነ እና ሁሉም በየ መኝታቸው ሄደው ተኙ።
ፅናት እና በፀሎት ልክ ሁሌም እንደሚያረጉት ሊባኖስን ከመሀል አርገው ተኙ ያቤፅም ሶፋው ላይ ተኛ ለሊቱን ሁሉ በሰላማዊ እንቅልፍ አሳለፉ።
ከለሊቱ በኋላ ያሉትን ቀናቷች ያቤፅም ፅናትን እስከ ትምህርት ቤቷ በር ይሸኛታል ሲሸኛት የሚያይዋትን ወንዶች ሁሉ እየሳቀባቸው ይዝናናል ፅናትም አብራው ትስቃለች። ልክ ትምህርቱ ሲያልቅ ወደ ካንፖስ ይሄድና ያመጣታል ሲያመጣት ደሞ የቀን ውሎዋን ቤት እስኪደርሱ እየነገረችው ቤት ይደርሳሉ። ሊባኖስም ቤት ስለምትውል የቤቱን ስራ ሰርታ ስትጨረስ ከደመቁ ጋር ደሞ ለሚሸጡት ምግብ ይሰራሉ ከዛም ልክ 12 ሰአት ሲል ምግብ መሸጥ ይጀምራሉ። በፀሎትም ከ ፍፁም ጋር ከስራ መልስ አምሽታ 2 ሰአት ሲሆን ትመጣለች። እነ ፅናት የህይወት መንገድ በእዚህ መልኩ እያስተናገዱት ነው።
ዛሬ ማታ በፀሎት እና ሊባኖስ
ወደ ካናዳ ሊበሩ ኤርፖርት ደርሰዋል። በፀሎት እና ሊባኖስ የበፀሎትን አለቃ ፍፁምን ፤ ፅናትን እና ያቤፅን እየተሰናበቷቸው ነው። ከሳምንት በኋላ መሆኑ ነው።እና በፀሎት ዛሬ ህይወቷ ላይ ሶስተኛ አስደሳች ለውጧን ልታደርግ ነው።
ያው የመጀመሪያው ሻርፕዋን ከፊቷ አውልቃ መንቀሳቀስዋ ነው ሁለተኛው የፍቅር ጓደኛ መያዝዋ እና ሶስተኛው ደሞ የአይን ብርሃንዋን ለመመለስ መንገድ ላይ መሆኑዋ።
ፅናት እያለቀሰች ነው። በፀሎትም እንደዛው መለያየታቸው ለትንሽ ቀናት ቢሆንም ከብዷቸዋል። ፅናት ሊባኖስን እና በፀሎትን አቅፋቸው በተራ ሳመቻቸው። ያቤፅም "በሉ በሉ ተላቀቁ እንጂ መለያየታችሁን ዘላለማዊ አታስመስሉት"አላቸው። በፀሎትም "እሺ
እሺ ያቤፅዬ በል እህቴን ላንተ አደራ ሰጥቼሃለሁ ተንከባክበክ አቆይልኝ" አለችው። ያቤፅም "እሺ አደራዬን እወጣለሁ ኧር በቃ ሂዱ" አላቸው።
ሊባኖስም "በሉ በሉ ደና ሁኑ እስክንመጣ ድረስ ተንከባከባት የሚያስፈልጋቹ ነገር ካለ ደሞ ለፍፁሜ ንገሩት ያው እሱም ወደ እኛ ይመጣል ቢሆንም ግን እስከዛ የምትፈልጉትን ነገር ጠይቁት በቃ ሰአቱ ደረሰ እኛ እንሂድ" አለችና ሊባኖስ በፀሎትን ይዛት ወደ በረራ ቦታ ሄዱ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 38 ይቀጥላል...
👍46❤25
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌የመመገቢያ ጠረጴዛ ማሽከርከሪያ
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSUhB1EHo/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSUhB1EHo/
❤4
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 38..🥀
.
.
.
.
ፅናት አለቀሰች ያቤፅ "ፅኑ በፈጠረሽ አታልቅሺ የኔ ቆንጆ እህትሽ እኮ ለለውጥ ነው ምትሄደው" አላት። እና አቅፈዋት ፍፁም መኪና ውስጥ ገቡ። ፍፁም እየነዳ ፅናት እና ያቤፅ ደሞ ከኋላ ቁጭ ብለው ቤታቸው ሲደረሱ ፍፁም "በሉ ቀስ ብላቹ ውረዱ ፅናት አይዞሽ አታልቅሺ በሉ ደና እደሩ " አላቸው። ፅናት እና ያቤፅም በእኩል ድምፅ እሺ ደና እደር"ብለውት ወደ ቤታቸው ገቡ።
ምሽቱን ሙሉ ያቤፅ እና ፅናት ቁጭ ብለው አመሹ። እኩለ ለሊት ላይ
ሁለቱም በተቀመጡበት ሶፋ ላይ እንቅልፍ ወስዶቸው ነጋ። ያቤፅ 12:45 ሰአት ሲል ነቃ እና ሊባኖስ ለአንዳንድ ነገር ብላ ከሰጠቻቸው ብር ላይ ወተት እና እንቁላል ገዝቶ መጣና። እንቁላል ጠብሶ ከዛ ደሞ ወተትም አፍልቶ ካዘጋጀ በኋላ ፅናትን ቀሰቀሳት። ፅናት ከ እንቅልፍዋ ስትነሳ ያየችውን ማመን አቃታት። "እንዴት አደረክ እንዴ ቆይ አንተ ምግብ ማዘጋጀት ትችላለህ?" አለችው።
ያቤፅም "ኣኣኣ ቆይ ታዲያ ባልችል እንዴት አዘጋጀውት ለማንኛውም ደና አድሪያለው አንቺም ደና እንዳደረሽ ተስፍ አረጋለው በይ አሁን እረፈደብሽ ቶሎ ተነሽ እና በልተን እንሂድ" አላት። ፅናትም "እሺ መጣው" ብላ። ተጣጥባ መጣች።
ከዛም ያቤፅ እና ፅናት እንቁላሉን በእንጀራ በሉ። ያቤፅም ልክ እንደ ፅናት ዳቦ አይወድም። ሲጨርሱ ፅናት ልብስዋን ቀያይራ ወደ ካንፓስ ጉዞ ጀመሩ።
ከቤታቸው ከወጡ ጀምሮ እስከ ታክሲ መያዣው ቦታ ያቤፅ እያወራ ፅናት ዝም ብላ ነው የደረሱት። ልክ ታክሲ መያዣ ቦታው ላይ ሲደርሱ እና ቆመው ታክሲ ሲጠብቁ ግን ያቤፅ ተበሳጭቶ "ቆይ ምንድነው ፅኑ ኡፍ ፅኑ ኡፍ ዛሬ ደሞ እኔን ብቻ ለማስለፍለፍ ነው እንዴ አቅደሽ ከቤት ከወጣን እዚህ እስከምንደረስ ድረስ ያልቀለድኩልሽ ቀልድ የለም አንቺ ግን ሰትሄጂ ሰው ከአጠገብሽ ያለ እራሱ አይመስልም" አላት። ፅናት ፈገግ አለች። ያቤፅ "ስለዚህ ዛሬ ሊያስቅሽ እና ሊያዝናናሽ የሚችለው የኔ ብስጭት ብቻ ነው?" አላት። ፅናትም"ባክህ ተወኝ ዛሬ ምንምምምምም መናገር ለእራሱ አልፈልግም " አለችው።
ያቤፅም "ስለዚህ ዛሬ በቃ አትሂጂ" አላት። ፅናትም "እሺ የሆነ ቦታ እንሂዳ" አለችው። "አዎ አስታወሽኝ በይ ነይ ጥሩ የድብርት ማስለቀቂያ ቦታ አለኝ" አላት። "የምርህን ነው እሺ ውሰደኛ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ በይ ነይ እዚሁ ቅርብ ነው በእግራችን እንሄዳለን" አላት። ትንሽ ከተጓዙ በኋላ ትልቅ የህፃናት መጫወችቻ ስፍራ በጣም ብዙ መጫወቻ ያለበት ቦታ ሲደረሱ። "በይ ግቢ" አላት። ፅናት "እንዴ እዚህ ነው?" አለችው። ያቤፅ ፈገግ ብሎ
አዎ ብሎ ወደ ውስጥ ትኬት ቆርጠው ገቡ።
ያቤፅ "ፅኑ ነይ ዥዋዥዌው ላይ ቁጭ በይ" አላት። ፅናትም ቁጭ አለች። ያቤፅ ቀበቶውን እንዳትወድቅ ካሰረላት ቡኋላ ከኋላዋ ሆኖ መጀመሪያ በቀስታ ከዛ ደሞ በሀይለኛው እየገፋት እያለ ፅናትም ከጭንቀቷ እና ከድብርቷ እየተላቀቀች መጣች። ከዛ ዥዋዥዊውዊውን መግፋት አቆመ ፅናት ልክ ያቤፅ መግፋት ሲያቆም በእራስዋ መንዠዋዠው ጀመረች። ከዥዋዥዌው ወርዳም እረጅም ሰአት ሸርቸቴው ላይ ከዛም ደሞ ከ ያቤፅ ጋር ሚዛን ላይ መሽሎክልኪያው ላይ ተጨወተች።
ፅናት ስለደከማት ወደ ቤት እንሂድ ብላ ወደ ቤት እየተመለሱ " ያቤፆ አመሰግናለሁ እሺ ስማኝማ የጭንቀት ማላቀቂያ አለኝ ስትለኝ ማለቴ ልውድሽ ስትለኝ ልክ ፊልም ላይ እንደምናየው ጫካ ውስጥ ወስደክ ወይም ጭር ያለ ቦታ እና ተራራ እሚታይበት ቦታ ወስደክ ጮክ ብለሽ ጩሂ ልትለኝ መስሎኝ ነበር አለችው" ያቤፅም "በቃ እንግዲ አሁን ደሞ አንቺ በተራሽ አውሪ እኔም በተራዬ ዝም ብዬ ብድሬን ልመልስ " አለና በውስጡ( በልቡ) ፈገግ አለ። ፅናት "አታወራም እንዴ" አለችው" ያቤፅ ፀጥ ፅናት "አንተ ምን ሆነካል" ያቤፅ አሁንም ፀጥ...
ፅናት የያቤፅ ዝምታ አናደዳት "ኡፍፍ እንግዲህ ጀመረክ ቆይ ምን ልሁን ብለክ ነው ልክ እኔ ከድብርቴ ስላቀቅ አንተ ዝም እምትለው" ያቤፅ ጥሎት ቀደም ብሎ መራመድ ጀመረ። ፅናት በንዴት ጨሰች። ያቤፅ እየሳቀ ነው። ፅናት "አንተ ቆይ ምን ነክቶክ ነው?" አለችው።ያቤፅ ዝም ፅናት ይበልጥ በንዴት "ያቤፅ" አለችው። ያቤፅ እርምጃውን ገታ እና ዞር አለ። ፅናት በንዴት አይን እያየችው እንባዋ እረገፈ። ያቤፅ ደነገጠ "እንዴ ፅኑ በእናትሽ በምትወጅው ሁሉ ልለምንሽ ስታለቅሽ ማየት አልችልም ፅኑ እባክሽን አታልቅሺ" ብሎ ሁለቱን እጆቿን በእጁ ያዛቸው። ያቤፅ ፅናትን አያት እራሱን መቋቋም አልቻለም ጎትቶ ወደ ደረቱ አስጠጋት ፅናት ክው አለች ምክንያቱም የያቤፅ ደረት ከደረትዋ ተጠግቶ የልብ ምቱም ይሰማት ነበር። ያቤፅ ጥብቅ አርጎ አቀፋት።
ፅናት በልብዋ "ልክ እንደ ባለፈው ሀሳብ ባልሆነ ፤ ሀሳብ ከሆነም እረጅም ሰአት ባልነቃው" ብላ ተመኘች። ያቤፅ ፅናትን ከእቅፉ ሳያወጣት ይበልጥ እያቀፋት "ፅኑ ፅኑዬ እባክሽ ልለምንሽ ሁለተኛ ያቤፅ ብለሽ እንዳጠሪኝ"አላት። ፅናት ዝም አለች። ምክንያቱም በሚያፈቅሩት ሰው እቅፍ ውስጥ ሆኖ ሰው ሊሰማው የሚችለውን ስሜት እያጣጣመች ስለነበር ፤ ያቤፅን እስዋም አቅፋው ነበር።
ያቤፅ ፅናትን ያቀፈ እጁን ለቀቀው ፅናትም ለቀቀችው ከዛም ከ አገጭዋ ቀና አርጓት "ፅኑ" አላት። ፅናት የያቤፅን አይን አተኩራ እያየችው "ወዬ"አለችው። ያቤፅ እየተንተባተበ "ፅኑ እኔ" አላት። "አንተ ምን ያቤፆ" አለችው። በተዳከመ ድምፅ ከዛም ፅናት እራስዋን ሳተች። ያቤፅ ደገፋት ፅናትም እራስዋን ስታ ወደቀች። ያቤፅ "እርዱኝኝኝ ብሎ ጮኸ..
አንድ ባለ ላዳም "ምንነው ምን ተፈጥሮ ነው አይዞህ ተረጋጋ ና አግዘኝ እናስገባት"አለው። ያቤፅም ከባለ ላዳው ጋር ተጋግዞ ላዳ ውስጥ አስገቧትና ባለ ላዳው ቅርብ ወደሚገኘው አነስተኛ ክሊኒክ ወሰዳት። ፅናት የነቃችው አንድ ግሉኮስ ጨረሳ ነበር። ባለ ላዳውም ትንሽ ቆይቶ ያቤፅን "በል አይዞክ ምንም አትሆንም በጣም በአስቸኳይ መሄድ አብኝ" ብሎ ሄድዋል። ያለ ማቋረጥ "ይቅር በይኝ በፂ ይቅር በይኝ ሊባ እያለ ፅናት ግሉኮስ ጨረሳ እስክትነቃ ደረስ እየተንጎራደደ ነበር።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 39 ይቀጥላል..
.
.
🥀..ክፍል 38..🥀
.
.
.
.
ፅናት አለቀሰች ያቤፅ "ፅኑ በፈጠረሽ አታልቅሺ የኔ ቆንጆ እህትሽ እኮ ለለውጥ ነው ምትሄደው" አላት። እና አቅፈዋት ፍፁም መኪና ውስጥ ገቡ። ፍፁም እየነዳ ፅናት እና ያቤፅ ደሞ ከኋላ ቁጭ ብለው ቤታቸው ሲደረሱ ፍፁም "በሉ ቀስ ብላቹ ውረዱ ፅናት አይዞሽ አታልቅሺ በሉ ደና እደሩ " አላቸው። ፅናት እና ያቤፅም በእኩል ድምፅ እሺ ደና እደር"ብለውት ወደ ቤታቸው ገቡ።
ምሽቱን ሙሉ ያቤፅ እና ፅናት ቁጭ ብለው አመሹ። እኩለ ለሊት ላይ
ሁለቱም በተቀመጡበት ሶፋ ላይ እንቅልፍ ወስዶቸው ነጋ። ያቤፅ 12:45 ሰአት ሲል ነቃ እና ሊባኖስ ለአንዳንድ ነገር ብላ ከሰጠቻቸው ብር ላይ ወተት እና እንቁላል ገዝቶ መጣና። እንቁላል ጠብሶ ከዛ ደሞ ወተትም አፍልቶ ካዘጋጀ በኋላ ፅናትን ቀሰቀሳት። ፅናት ከ እንቅልፍዋ ስትነሳ ያየችውን ማመን አቃታት። "እንዴት አደረክ እንዴ ቆይ አንተ ምግብ ማዘጋጀት ትችላለህ?" አለችው።
ያቤፅም "ኣኣኣ ቆይ ታዲያ ባልችል እንዴት አዘጋጀውት ለማንኛውም ደና አድሪያለው አንቺም ደና እንዳደረሽ ተስፍ አረጋለው በይ አሁን እረፈደብሽ ቶሎ ተነሽ እና በልተን እንሂድ" አላት። ፅናትም "እሺ መጣው" ብላ። ተጣጥባ መጣች።
ከዛም ያቤፅ እና ፅናት እንቁላሉን በእንጀራ በሉ። ያቤፅም ልክ እንደ ፅናት ዳቦ አይወድም። ሲጨርሱ ፅናት ልብስዋን ቀያይራ ወደ ካንፓስ ጉዞ ጀመሩ።
ከቤታቸው ከወጡ ጀምሮ እስከ ታክሲ መያዣው ቦታ ያቤፅ እያወራ ፅናት ዝም ብላ ነው የደረሱት። ልክ ታክሲ መያዣ ቦታው ላይ ሲደርሱ እና ቆመው ታክሲ ሲጠብቁ ግን ያቤፅ ተበሳጭቶ "ቆይ ምንድነው ፅኑ ኡፍ ፅኑ ኡፍ ዛሬ ደሞ እኔን ብቻ ለማስለፍለፍ ነው እንዴ አቅደሽ ከቤት ከወጣን እዚህ እስከምንደረስ ድረስ ያልቀለድኩልሽ ቀልድ የለም አንቺ ግን ሰትሄጂ ሰው ከአጠገብሽ ያለ እራሱ አይመስልም" አላት። ፅናት ፈገግ አለች። ያቤፅ "ስለዚህ ዛሬ ሊያስቅሽ እና ሊያዝናናሽ የሚችለው የኔ ብስጭት ብቻ ነው?" አላት። ፅናትም"ባክህ ተወኝ ዛሬ ምንምምምምም መናገር ለእራሱ አልፈልግም " አለችው።
ያቤፅም "ስለዚህ ዛሬ በቃ አትሂጂ" አላት። ፅናትም "እሺ የሆነ ቦታ እንሂዳ" አለችው። "አዎ አስታወሽኝ በይ ነይ ጥሩ የድብርት ማስለቀቂያ ቦታ አለኝ" አላት። "የምርህን ነው እሺ ውሰደኛ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ በይ ነይ እዚሁ ቅርብ ነው በእግራችን እንሄዳለን" አላት። ትንሽ ከተጓዙ በኋላ ትልቅ የህፃናት መጫወችቻ ስፍራ በጣም ብዙ መጫወቻ ያለበት ቦታ ሲደረሱ። "በይ ግቢ" አላት። ፅናት "እንዴ እዚህ ነው?" አለችው። ያቤፅ ፈገግ ብሎ
አዎ ብሎ ወደ ውስጥ ትኬት ቆርጠው ገቡ።
ያቤፅ "ፅኑ ነይ ዥዋዥዌው ላይ ቁጭ በይ" አላት። ፅናትም ቁጭ አለች። ያቤፅ ቀበቶውን እንዳትወድቅ ካሰረላት ቡኋላ ከኋላዋ ሆኖ መጀመሪያ በቀስታ ከዛ ደሞ በሀይለኛው እየገፋት እያለ ፅናትም ከጭንቀቷ እና ከድብርቷ እየተላቀቀች መጣች። ከዛ ዥዋዥዊውዊውን መግፋት አቆመ ፅናት ልክ ያቤፅ መግፋት ሲያቆም በእራስዋ መንዠዋዠው ጀመረች። ከዥዋዥዌው ወርዳም እረጅም ሰአት ሸርቸቴው ላይ ከዛም ደሞ ከ ያቤፅ ጋር ሚዛን ላይ መሽሎክልኪያው ላይ ተጨወተች።
ፅናት ስለደከማት ወደ ቤት እንሂድ ብላ ወደ ቤት እየተመለሱ " ያቤፆ አመሰግናለሁ እሺ ስማኝማ የጭንቀት ማላቀቂያ አለኝ ስትለኝ ማለቴ ልውድሽ ስትለኝ ልክ ፊልም ላይ እንደምናየው ጫካ ውስጥ ወስደክ ወይም ጭር ያለ ቦታ እና ተራራ እሚታይበት ቦታ ወስደክ ጮክ ብለሽ ጩሂ ልትለኝ መስሎኝ ነበር አለችው" ያቤፅም "በቃ እንግዲ አሁን ደሞ አንቺ በተራሽ አውሪ እኔም በተራዬ ዝም ብዬ ብድሬን ልመልስ " አለና በውስጡ( በልቡ) ፈገግ አለ። ፅናት "አታወራም እንዴ" አለችው" ያቤፅ ፀጥ ፅናት "አንተ ምን ሆነካል" ያቤፅ አሁንም ፀጥ...
ፅናት የያቤፅ ዝምታ አናደዳት "ኡፍፍ እንግዲህ ጀመረክ ቆይ ምን ልሁን ብለክ ነው ልክ እኔ ከድብርቴ ስላቀቅ አንተ ዝም እምትለው" ያቤፅ ጥሎት ቀደም ብሎ መራመድ ጀመረ። ፅናት በንዴት ጨሰች። ያቤፅ እየሳቀ ነው። ፅናት "አንተ ቆይ ምን ነክቶክ ነው?" አለችው።ያቤፅ ዝም ፅናት ይበልጥ በንዴት "ያቤፅ" አለችው። ያቤፅ እርምጃውን ገታ እና ዞር አለ። ፅናት በንዴት አይን እያየችው እንባዋ እረገፈ። ያቤፅ ደነገጠ "እንዴ ፅኑ በእናትሽ በምትወጅው ሁሉ ልለምንሽ ስታለቅሽ ማየት አልችልም ፅኑ እባክሽን አታልቅሺ" ብሎ ሁለቱን እጆቿን በእጁ ያዛቸው። ያቤፅ ፅናትን አያት እራሱን መቋቋም አልቻለም ጎትቶ ወደ ደረቱ አስጠጋት ፅናት ክው አለች ምክንያቱም የያቤፅ ደረት ከደረትዋ ተጠግቶ የልብ ምቱም ይሰማት ነበር። ያቤፅ ጥብቅ አርጎ አቀፋት።
ፅናት በልብዋ "ልክ እንደ ባለፈው ሀሳብ ባልሆነ ፤ ሀሳብ ከሆነም እረጅም ሰአት ባልነቃው" ብላ ተመኘች። ያቤፅ ፅናትን ከእቅፉ ሳያወጣት ይበልጥ እያቀፋት "ፅኑ ፅኑዬ እባክሽ ልለምንሽ ሁለተኛ ያቤፅ ብለሽ እንዳጠሪኝ"አላት። ፅናት ዝም አለች። ምክንያቱም በሚያፈቅሩት ሰው እቅፍ ውስጥ ሆኖ ሰው ሊሰማው የሚችለውን ስሜት እያጣጣመች ስለነበር ፤ ያቤፅን እስዋም አቅፋው ነበር።
ያቤፅ ፅናትን ያቀፈ እጁን ለቀቀው ፅናትም ለቀቀችው ከዛም ከ አገጭዋ ቀና አርጓት "ፅኑ" አላት። ፅናት የያቤፅን አይን አተኩራ እያየችው "ወዬ"አለችው። ያቤፅ እየተንተባተበ "ፅኑ እኔ" አላት። "አንተ ምን ያቤፆ" አለችው። በተዳከመ ድምፅ ከዛም ፅናት እራስዋን ሳተች። ያቤፅ ደገፋት ፅናትም እራስዋን ስታ ወደቀች። ያቤፅ "እርዱኝኝኝ ብሎ ጮኸ..
አንድ ባለ ላዳም "ምንነው ምን ተፈጥሮ ነው አይዞህ ተረጋጋ ና አግዘኝ እናስገባት"አለው። ያቤፅም ከባለ ላዳው ጋር ተጋግዞ ላዳ ውስጥ አስገቧትና ባለ ላዳው ቅርብ ወደሚገኘው አነስተኛ ክሊኒክ ወሰዳት። ፅናት የነቃችው አንድ ግሉኮስ ጨረሳ ነበር። ባለ ላዳውም ትንሽ ቆይቶ ያቤፅን "በል አይዞክ ምንም አትሆንም በጣም በአስቸኳይ መሄድ አብኝ" ብሎ ሄድዋል። ያለ ማቋረጥ "ይቅር በይኝ በፂ ይቅር በይኝ ሊባ እያለ ፅናት ግሉኮስ ጨረሳ እስክትነቃ ደረስ እየተንጎራደደ ነበር።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 39 ይቀጥላል..
❤71👍12
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 ስውር የሼልፍ መስቀያ
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 39..🥀
.
.
.
.
በመጨረሻም ዶክተሩ መጥቶ "ገብተክ ልታያት ትችላለክ" አለው። ያቤፅ ተንገብግቦ ገባና "ፅኑዬ እባክሽን ይቅር በይኝ፤ ፅኑ እባክሽን ልለምንሽ ይቅር በይኝ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "ምን አረከኝ ያቤፆ በጣም ስደሰትም እኮ አንዳንዴ እራሴን እስታለው" አለችው።
ያቤፅ ግራ ተጋብቶ "ማለት አልገባኝም ፅኑ እየቀለድሽብኝ ነው እንዴ" አላት። ፅናትም "አይ እንደሱ ሳይሆን እኔ" ስትል በሩ ተከፈቶ ዶክተሩ መጣና አሁን መውጣት ትችያለሽ"። አለና አልጋው ጠረዝ ላይ የተቀመጠውን ያቤፅ ጀርባ መታ መታ እያረገ "አይዞህ ይገባኛል የሚያፈቅሩት ሰው አንድ ነገር ሲሆን እንኳን ቅርብ ሆነክ እሩቅ ብትሆንም ይሰማሀል" አለው። ፅናት የያቤፅን መልስ ጠበቀች ምክንያቱም ያቤፅ ሰው ያልሆነ ነገር ሲናገር ካየ ስለሚናገር ነው። ያቤፅ ግን ዝም ነበር ያለው ዶክተሩም ከክፍሉ ወጣ።
ያቤፅም ፅናትን ቀስ እያለ ወደ ቤት ደግፎ እና ተንከባክቦ አደረሳት። ቤት ከገቡ በኋላ ያቤፅ ፅናትን ወደ መኝታ ቤት አስገብቶ አልጋዋ ላይ አመቻችቶ ካስተኛት በኋላ ከሳሎን እሱ ለብሶት የሚተኛውን ፎጣ አምጥቶ "ፅኑዬ ይሄ ይሻልሻል ብዬ ነው። በይ እረፍት አርጊ ብሎት ከመኝታ ቤት ወጣ።
ፅናት ልክ ያቤፅ እንደወጣ ፎጣውን ወደ አፈንጫዋ አስጠግታ አይኗን ጨፈነች እና እንቅልፍ ወሰዳት።
ለብዙ ሰአት ከተኛች በኋላ ስትነቃ ያቤፅ አልጋው ፊት ለፊት በወንበር ተቀምጦ እያያት ነበር። ፅናት ስታየው ፈገግ አለች።
ያቤፅም ፈገግ አለላት። "ፅኑዬ" አላት። "ወዬ ያቤፆ" አለችው። ያቤፅ ባዘነ ፊት እና ድምፅ "አስከፋውሽ አደል?" አላት። እጁን ወደ እስዋ እየሰደደ። ፅናትም እጁን ይዛ ጎተት አረገችው ያቤፅም የፅናትን እጅ ተከትሎ አልጋው ጠረዝ ላይ ተቀመጠና አይን አይኑዋን እያየ "ፅኑዬ" አላት። "ወዬ" ስትለው። "እሺ አሁን ምን ላርግልሽ" አላት። ፅናትም "ተረት ንገረኝ"
አለችው። ያቤፅም "እንዴ ፅኑዬ ተረት እኮ ለህፃናት ነው ይልቅ ታሪክ ልንገርሽ" አላት።
ፅናት ፈገግ ብላ እያየችው ድምፅዋን ለስለስ አርጋ "እና ለምን እንደ ትልቅ ሰው ካየከኝ" አለችና ዝም አለች ከዛም በውስጥዋ "ለምን ፍቅረኛሽ ልሁን ብለክ አትጠይቀኝም" አለች። ያቤፅ "ምነው ዝም አልሽ ጨረሽዋ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "ማለቴ ለምን የህፃናት መጫወቻ ቦታ ይዘከኝ ሄድክ" አለችው። ያቤፅም "ፅኑዬ እኔ እኮ እዛ ቦታ ይዤሽ የሄድኩት ላስረዳሽ የምፈልገው ነገር ስለነበር ነው። ህይወትን በጨዋታ ማሳለፍ እንዳለብሽ እንድትረጂ ነው አላት። ፅናት "ማለት አልገባኝም ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም ተመቻችቶ ከተቀመጠ በኋላ የፅናትን እጅ በሁለት እጆቹ መሀል አረጎ አጥብቆ ይዟት "እየውልሽ ፅኑዬ መጫወቻ ቦታው ውሰጥ ስንገባ የህይወት አዳራሽ ውስጥ እንደገባሽ አስቢው መጀመሪያ ዥዋዥዊው ላይ ተቀመጥሽ እና እኔ በገፋውሽ መጠን ስትንዠዋዘዊ ነበር የሆነ ሰአት ላይ መግፋቴን ሳቆም በራስሽ ሀይል መንዠዋዠው ጀመርሽ። በራስሽ እንድትንዠዋዠዊ የተውኩሽ እየቆየሽ ስትሄጂ የኔ አንቺን መግፍት ስላላረካሽ ነበር" አላት።
ፅናትም "እንዴ ታዲያ ይህን ከሂወት ጋር ምን ያገናኘዋን" አለችው። ያቤፅም ፈገግ ብሎ "ምን መሰለሽ ፅኑዬ ይህንን ወደ ህይወት ስናመጣው ደሞ የህይወት መንገዳችንን ሰው በመጠነልን መጠን ለትንሽ ጊዜ ልንኖር እንችላለን ልክ አሁን አንቺን ለተወሰነ ደቂቃ እንደገፋውሽ ነገር ግን ልክ አንቺ የኔ መግፋት እንዳላረካሽ እና ይበልጥ ከፍ ማለት እንደፈለግሽው በህይወትሽ ውስጥም ያሉ ሰዎች ጊዜ በገፍ ቁጥር አንቺ መንሳፈፍ በምፈልጊው መጠን ላያንሳፍፉሽ ይችላሉ። ማለቴ ፅኑዬ ለምሳሌ ቅድም በዥዋዥዊው ላይ ስትጫወቺ በጣም ከፍፍ ብለሽ ነበር ነገር ግን እኔ ብሆን እየገፋው እንደዛ በሀይል ያንዠዋዠውኩሽ በእርግጠኝነት ትፈሪ ነበር ይህ ደሞ ሰው ከምንም በላይ እራሱን እንደሚያምን ያሳያል" አለ።
ፅናት "እሺ ሌሎቹስ" አለችው። ያቤፅም "ሌሎችም ትርጉም አላቸው። ሚዛን ስንጫወት ካስተዋልሽ እኔ ከፈ ለማለት የግድ አንቺ ዝቅ ማለት አለብሽ ይህ የህይወትን ውጣ ውረድ እና ምን ጊዜም አንዱ ዝቅ ሲል ሊላው ከፍ እንደሚል ማንም ዝቅ ወይም ከፍ ብሎ እንደማይቀር እና ህይወት ጣእም እንዲኖርው ደስታ እንዲኖረው የግድ ከፍ እና ዝቅ ማለት እንዳለብን ያሳያል።
ሊላው እሽክርክሪት ነው አለም ነው ብለሽ ውሰጅው ለመሽከርከር የተቀመጡት ደሞ ሀገራት ናቸው። እና ሁሉም የደረሱት ቦታ ሁሉም ይደርሳል ማለት የፈለኩት ለምሳሌ አንቺ ከአንዱ ወንበር ፊት ለፊት ብቅቆሚ ተቀምጠው የሚሽከረከሩ ሰዎች ሁሉ አንቺ ጋር ይደርሳሉ። ባንቺ ሲያልፋ አንቺ እሳት ከሆንሽ ሁሉም ይቃጠላሉ ከዛም ቀዝቃዛ ከሆንሽም አንቺን መንካታቸው አይቀረም ነገር ግን እኔ ተቃጥያለው ሊላው አይቃጠል ብሎ መፍትሄ የሚፈልግ ተሽከርካሪ ጋር ሲደርስ ሁሉም ነፃ ይወጣል እሱም ተመልሶ ሲመጣ በነፃነት ባለፈበት መንገድ ያልፋል። እና ፅኑዬ ህይወትን ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ መረዳት አለብን ይህንን ነበር ላስረዳሽ የፈለኩት" አላት።
ፅናት "ውይ በጣም ጥሩ አለምን ጥሩ አርገክ ነው የተረዳካት የእውነት በጣም ጎበዝ ነክ ግን ከማንም ሳትሰማ እራስክ በእይታ የተረዳከው ነው?" አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ" አላት።
ፅናት በዝምታ ያቤፅን ማየት ጀመረች በፍቅር አይን ድምፅዋንም ለስለስ አድርጋ "ቅድም ልትለኝ የነበረው ነበር" አለችው። "ያቤፅ በፅናት አይኖች ተካዳክሟል "ቅድም ልልሽ የነበርው ነገር " አላት። ፅናትም "አዎ ንገረኝ" አለችው። "ፅኑ" አላት። ወዬ አለችው። ግንባር ለግንባር ተላተሙ። "አፍቅሬሻለው የኔ ብቻ ሁኚ" አላት። ፅናት ከዛ በኋላ ቃላት ሳታወጣ ወደ ያቤፅ ከንፈር ተጠጋች እሱም ተጠጋት ሳመችው እሱም ሳማት መላቀቅ አልቻሉም አቃታቸው። ማውራት እራሱ አልፈለጉም እና በስሜት መናርን መርጠዋል።
ሳያስብት ከደቂቃዎች በኋላ የፍቅርን ልፍያ ተላፍተው ጨርሰው ተቃቅፈው ተኝተዋል። ፅናትም ያቤፅን ያቤፅም ፅናትን ለማውራት አልቻሉም ፅናት ከተንተራሰችው የያቤፅ ደረት ላይ ቀና ስትል ያቤፅ በእጁ መለሳት። ፅናት ፈገግ ብላ እዛው የያቤፅ ደረት ላይ ተኛች። ያቤፅ በፍርሀት ድምፅ ቀስ ብሎ "ፅኑዬ" አላት። ፅናትም "ወዬ"አለችው። "ይቅርታ አድረጊልኝ" አላት። "ለምኑ"አለች ድምፅዋን እረጋ አርጋ። "ፅኑ አሁን ለተፈጠረው ነገር በእርግጥ እማልክደው ሀቅ እንደማፈቅርሽ ነው። ገና 19 አመትሽን ቀጣይ ወር ነው የምትይዢው ግን እኔ ዛሬ እራሴን መቆጣጠር አቃተኝ ፅኑ አፈቅርሻለሁ" አላት። ፅናትም "እኔም በጣም አፈቅርሀለው የኔ ፍቅር" አለችው። ያቤፅ ደነገጠ "ማን ማነው ያልሽኝ" አላት። "የእኔ ፍቅር ነው ያልኩክ" አለችው። ያቤፅ ደስ አለው "ደግመሽ ደጋግመሽ በአሁኑ አጠራር ጥሪኝ እባክሽ ጥሪኝ " አላት። ፅናትም "ያቤፆ የእኔ ፍቅር ያቤፆ የእኔ ፍቅር አፈቅርሀለው" አለችው እና ቀና አለች እና ከ ያቤፅ አይን ጋር አይኖቿ ተገጣጠሙ በድጋሜ የፍቅርን ትግል አከናውነው ሲጨርሱ በድካም ዝለው ተኙ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 40 ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 39..🥀
.
.
.
.
በመጨረሻም ዶክተሩ መጥቶ "ገብተክ ልታያት ትችላለክ" አለው። ያቤፅ ተንገብግቦ ገባና "ፅኑዬ እባክሽን ይቅር በይኝ፤ ፅኑ እባክሽን ልለምንሽ ይቅር በይኝ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "ምን አረከኝ ያቤፆ በጣም ስደሰትም እኮ አንዳንዴ እራሴን እስታለው" አለችው።
ያቤፅ ግራ ተጋብቶ "ማለት አልገባኝም ፅኑ እየቀለድሽብኝ ነው እንዴ" አላት። ፅናትም "አይ እንደሱ ሳይሆን እኔ" ስትል በሩ ተከፈቶ ዶክተሩ መጣና አሁን መውጣት ትችያለሽ"። አለና አልጋው ጠረዝ ላይ የተቀመጠውን ያቤፅ ጀርባ መታ መታ እያረገ "አይዞህ ይገባኛል የሚያፈቅሩት ሰው አንድ ነገር ሲሆን እንኳን ቅርብ ሆነክ እሩቅ ብትሆንም ይሰማሀል" አለው። ፅናት የያቤፅን መልስ ጠበቀች ምክንያቱም ያቤፅ ሰው ያልሆነ ነገር ሲናገር ካየ ስለሚናገር ነው። ያቤፅ ግን ዝም ነበር ያለው ዶክተሩም ከክፍሉ ወጣ።
ያቤፅም ፅናትን ቀስ እያለ ወደ ቤት ደግፎ እና ተንከባክቦ አደረሳት። ቤት ከገቡ በኋላ ያቤፅ ፅናትን ወደ መኝታ ቤት አስገብቶ አልጋዋ ላይ አመቻችቶ ካስተኛት በኋላ ከሳሎን እሱ ለብሶት የሚተኛውን ፎጣ አምጥቶ "ፅኑዬ ይሄ ይሻልሻል ብዬ ነው። በይ እረፍት አርጊ ብሎት ከመኝታ ቤት ወጣ።
ፅናት ልክ ያቤፅ እንደወጣ ፎጣውን ወደ አፈንጫዋ አስጠግታ አይኗን ጨፈነች እና እንቅልፍ ወሰዳት።
ለብዙ ሰአት ከተኛች በኋላ ስትነቃ ያቤፅ አልጋው ፊት ለፊት በወንበር ተቀምጦ እያያት ነበር። ፅናት ስታየው ፈገግ አለች።
ያቤፅም ፈገግ አለላት። "ፅኑዬ" አላት። "ወዬ ያቤፆ" አለችው። ያቤፅ ባዘነ ፊት እና ድምፅ "አስከፋውሽ አደል?" አላት። እጁን ወደ እስዋ እየሰደደ። ፅናትም እጁን ይዛ ጎተት አረገችው ያቤፅም የፅናትን እጅ ተከትሎ አልጋው ጠረዝ ላይ ተቀመጠና አይን አይኑዋን እያየ "ፅኑዬ" አላት። "ወዬ" ስትለው። "እሺ አሁን ምን ላርግልሽ" አላት። ፅናትም "ተረት ንገረኝ"
አለችው። ያቤፅም "እንዴ ፅኑዬ ተረት እኮ ለህፃናት ነው ይልቅ ታሪክ ልንገርሽ" አላት።
ፅናት ፈገግ ብላ እያየችው ድምፅዋን ለስለስ አርጋ "እና ለምን እንደ ትልቅ ሰው ካየከኝ" አለችና ዝም አለች ከዛም በውስጥዋ "ለምን ፍቅረኛሽ ልሁን ብለክ አትጠይቀኝም" አለች። ያቤፅ "ምነው ዝም አልሽ ጨረሽዋ" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ "ማለቴ ለምን የህፃናት መጫወቻ ቦታ ይዘከኝ ሄድክ" አለችው። ያቤፅም "ፅኑዬ እኔ እኮ እዛ ቦታ ይዤሽ የሄድኩት ላስረዳሽ የምፈልገው ነገር ስለነበር ነው። ህይወትን በጨዋታ ማሳለፍ እንዳለብሽ እንድትረጂ ነው አላት። ፅናት "ማለት አልገባኝም ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም ተመቻችቶ ከተቀመጠ በኋላ የፅናትን እጅ በሁለት እጆቹ መሀል አረጎ አጥብቆ ይዟት "እየውልሽ ፅኑዬ መጫወቻ ቦታው ውሰጥ ስንገባ የህይወት አዳራሽ ውስጥ እንደገባሽ አስቢው መጀመሪያ ዥዋዥዊው ላይ ተቀመጥሽ እና እኔ በገፋውሽ መጠን ስትንዠዋዘዊ ነበር የሆነ ሰአት ላይ መግፋቴን ሳቆም በራስሽ ሀይል መንዠዋዠው ጀመርሽ። በራስሽ እንድትንዠዋዠዊ የተውኩሽ እየቆየሽ ስትሄጂ የኔ አንቺን መግፍት ስላላረካሽ ነበር" አላት።
ፅናትም "እንዴ ታዲያ ይህን ከሂወት ጋር ምን ያገናኘዋን" አለችው። ያቤፅም ፈገግ ብሎ "ምን መሰለሽ ፅኑዬ ይህንን ወደ ህይወት ስናመጣው ደሞ የህይወት መንገዳችንን ሰው በመጠነልን መጠን ለትንሽ ጊዜ ልንኖር እንችላለን ልክ አሁን አንቺን ለተወሰነ ደቂቃ እንደገፋውሽ ነገር ግን ልክ አንቺ የኔ መግፋት እንዳላረካሽ እና ይበልጥ ከፍ ማለት እንደፈለግሽው በህይወትሽ ውስጥም ያሉ ሰዎች ጊዜ በገፍ ቁጥር አንቺ መንሳፈፍ በምፈልጊው መጠን ላያንሳፍፉሽ ይችላሉ። ማለቴ ፅኑዬ ለምሳሌ ቅድም በዥዋዥዊው ላይ ስትጫወቺ በጣም ከፍፍ ብለሽ ነበር ነገር ግን እኔ ብሆን እየገፋው እንደዛ በሀይል ያንዠዋዠውኩሽ በእርግጠኝነት ትፈሪ ነበር ይህ ደሞ ሰው ከምንም በላይ እራሱን እንደሚያምን ያሳያል" አለ።
ፅናት "እሺ ሌሎቹስ" አለችው። ያቤፅም "ሌሎችም ትርጉም አላቸው። ሚዛን ስንጫወት ካስተዋልሽ እኔ ከፈ ለማለት የግድ አንቺ ዝቅ ማለት አለብሽ ይህ የህይወትን ውጣ ውረድ እና ምን ጊዜም አንዱ ዝቅ ሲል ሊላው ከፍ እንደሚል ማንም ዝቅ ወይም ከፍ ብሎ እንደማይቀር እና ህይወት ጣእም እንዲኖርው ደስታ እንዲኖረው የግድ ከፍ እና ዝቅ ማለት እንዳለብን ያሳያል።
ሊላው እሽክርክሪት ነው አለም ነው ብለሽ ውሰጅው ለመሽከርከር የተቀመጡት ደሞ ሀገራት ናቸው። እና ሁሉም የደረሱት ቦታ ሁሉም ይደርሳል ማለት የፈለኩት ለምሳሌ አንቺ ከአንዱ ወንበር ፊት ለፊት ብቅቆሚ ተቀምጠው የሚሽከረከሩ ሰዎች ሁሉ አንቺ ጋር ይደርሳሉ። ባንቺ ሲያልፋ አንቺ እሳት ከሆንሽ ሁሉም ይቃጠላሉ ከዛም ቀዝቃዛ ከሆንሽም አንቺን መንካታቸው አይቀረም ነገር ግን እኔ ተቃጥያለው ሊላው አይቃጠል ብሎ መፍትሄ የሚፈልግ ተሽከርካሪ ጋር ሲደርስ ሁሉም ነፃ ይወጣል እሱም ተመልሶ ሲመጣ በነፃነት ባለፈበት መንገድ ያልፋል። እና ፅኑዬ ህይወትን ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ መረዳት አለብን ይህንን ነበር ላስረዳሽ የፈለኩት" አላት።
ፅናት "ውይ በጣም ጥሩ አለምን ጥሩ አርገክ ነው የተረዳካት የእውነት በጣም ጎበዝ ነክ ግን ከማንም ሳትሰማ እራስክ በእይታ የተረዳከው ነው?" አለችው። ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ" አላት።
ፅናት በዝምታ ያቤፅን ማየት ጀመረች በፍቅር አይን ድምፅዋንም ለስለስ አድርጋ "ቅድም ልትለኝ የነበረው ነበር" አለችው። "ያቤፅ በፅናት አይኖች ተካዳክሟል "ቅድም ልልሽ የነበርው ነገር " አላት። ፅናትም "አዎ ንገረኝ" አለችው። "ፅኑ" አላት። ወዬ አለችው። ግንባር ለግንባር ተላተሙ። "አፍቅሬሻለው የኔ ብቻ ሁኚ" አላት። ፅናት ከዛ በኋላ ቃላት ሳታወጣ ወደ ያቤፅ ከንፈር ተጠጋች እሱም ተጠጋት ሳመችው እሱም ሳማት መላቀቅ አልቻሉም አቃታቸው። ማውራት እራሱ አልፈለጉም እና በስሜት መናርን መርጠዋል።
ሳያስብት ከደቂቃዎች በኋላ የፍቅርን ልፍያ ተላፍተው ጨርሰው ተቃቅፈው ተኝተዋል። ፅናትም ያቤፅን ያቤፅም ፅናትን ለማውራት አልቻሉም ፅናት ከተንተራሰችው የያቤፅ ደረት ላይ ቀና ስትል ያቤፅ በእጁ መለሳት። ፅናት ፈገግ ብላ እዛው የያቤፅ ደረት ላይ ተኛች። ያቤፅ በፍርሀት ድምፅ ቀስ ብሎ "ፅኑዬ" አላት። ፅናትም "ወዬ"አለችው። "ይቅርታ አድረጊልኝ" አላት። "ለምኑ"አለች ድምፅዋን እረጋ አርጋ። "ፅኑ አሁን ለተፈጠረው ነገር በእርግጥ እማልክደው ሀቅ እንደማፈቅርሽ ነው። ገና 19 አመትሽን ቀጣይ ወር ነው የምትይዢው ግን እኔ ዛሬ እራሴን መቆጣጠር አቃተኝ ፅኑ አፈቅርሻለሁ" አላት። ፅናትም "እኔም በጣም አፈቅርሀለው የኔ ፍቅር" አለችው። ያቤፅ ደነገጠ "ማን ማነው ያልሽኝ" አላት። "የእኔ ፍቅር ነው ያልኩክ" አለችው። ያቤፅ ደስ አለው "ደግመሽ ደጋግመሽ በአሁኑ አጠራር ጥሪኝ እባክሽ ጥሪኝ " አላት። ፅናትም "ያቤፆ የእኔ ፍቅር ያቤፆ የእኔ ፍቅር አፈቅርሀለው" አለችው እና ቀና አለች እና ከ ያቤፅ አይን ጋር አይኖቿ ተገጣጠሙ በድጋሜ የፍቅርን ትግል አከናውነው ሲጨርሱ በድካም ዝለው ተኙ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 40 ይቀጥላል...
❤86👍10👏5
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 ታጣጤፊ ጋንች 24mm
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vm.tiktok.com/ZMA4UkHn1/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vm.tiktok.com/ZMA4UkHn1/
❤1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 40..🥀
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMA4Ucmtf/
.
.
አመሻሽ 12:45 ላይ ያቤፅ ከ እንቅልፉ ተነሳና የሳሎኑ በረዳ ላይ መንጎራደድ ጀመረ። በደስታ ስክር ብሎዋል በሊላ በኩል ለፅናት አዝኖላታል ወደ መኝታ ቤት ገባ ፅናት ተኝታለች። ከጎኑዋ ሄደና ጋደም ብሎ እስዋን ማየት ጀመረ አይኑ በእንባ ተሞልቷል። ትንሽ ቆይታ ፅናት ከ እንቅልፍዋ ነቃች። የያቤፅን በእንባ የተሞሉ አይኖቹን እና በእንባ የረጠቡ ጉንጮቹን አየቻቸው። ፅናት እጅዋን ወደ ያቤፅ ሰደደችና እንባውን እየጠረገችለት። "ምነው? ምን ሆነካል?" አለችው። ያቤፅም "ምንም" አላት። ፅናትም "ንገረኝ አትዋሸኝ" አለችው። ያቤፅም "የደስታም የሀዘንም ለቅሶ ነው የማለቅሰው" አላት። ፅናት ግራ ገባት። "እንዴ ቆይ ምን እያልክ ነው በፈጠረክ" አለችው። ያቤፅም " ፅኑዬ እባክሽን የተፈጠረውን ነገር ለእነ በፂ እንገራቸው" አለ። ፅናትም "አይ አይሆንም ለሁሉም ጊዜ አለው" አለችው። ያቤፅ "ለነገሩ ምንስ ብዬ እናገራለው በፂዬ ሊቦዬ እባካችሁን ይቅር በሉኝ እንደ አይናችሁ ብሌን እምታይዋትን ልጅ ያለ ደንቡ እና ስርአቱ ቀሚስዋን ተዳፍሪያለው እና እንዲህ ማለቱም አሳፋሪ አደል ፅኑዬ" አላት።
በሩ ተንኳኳ ደመቁ ነበረች። ፅናት ማነው ብላ ልትነሳ ስትል መነሳት አቃታት። ያቤፅም "አንቺ አትነሺ ተኚ ደመቁ ናት እምትሆነው እኔ አናግራታለው"አለና ሄደ።
በሩን ከፈተው እንዳለውም በሩን ሲከፍት ደመቁ በር ላይ ነበረች።"አቤት ደመቁ" አላት። ደመቁም "እንዴት ናቹህ ጠዋት ስመጣ የላችሁም አሁንም ስመጣ ያላችሁ አልመሰለኝም ግን ድምፃችሁን ሰምቼ ነው ዛሬ አጋዥም ስላላገኘው ብዙ አልሰራሁም ቆይ ለፅናት ላስረዳት የት ናት" አለችው። ያቤፅ "ትንሽ አሙዋት ተኝታለች"አላት። ደመቁም "ቆይ እስቲ ልያት" አለችና ወደ መኝታ ቤት ሄደች። ፅናት ደነገጠች። "እንዴ ደሜ" አለች። ደመቁም "ወዬ ምንሽን አሞሽ ነው እስቲ ብድግ በይ አለቻት" ፅናት በድንጋጤ ክው ብላ ቀረች።
ደመቁ ወደ እሷ ተጠግታ "እስቲ" ብላ እጇን ወደ ፅናት ግንባር ሰደደችው።ፅናት "ደና ነኝ ደምዬ ትንሽ ሰውነቴን አሳስሮኝ ነው" አለቻት ደመቁም "ትኩሳም የለሽም በይ ተነሽና ተጣጠቢ ይለቅሻል እስክትነቃቂ እኔ ኩሽና ለገላሽ ውሀ ላሙቅልሽ እና ገላሽን በሙቅ ውሀ ስትታጠቢ ይለቅሻል እኔ እንዲ ሲያረገኝ በሙቅ ውሀ ስታጠብ ደና እሆናለሁ አንቺም ደና ትሆኛለሽ" አለቻት። ያቤፅም "አዎ ጥሩ ሀሳብ በይ አሁን ሂጂና ውሀ ጣጂላት" አላት። ደመቁም "እሺ በይ ተነሺ ብላ ፅናት የለበሰችውን ብርድ ልብስ እና አንሶላ ልትገፋት ስትል። ያቤፅ እና ፅናት ደመቁ ብለው ጮሁ። ደመቁም ተደናግጣ "እንዴ ምነው" አለች። ያቤፅም ሂጂና ውሀ አሙቂላት ሊላውን እኛ እንወጣዋለን" አላት። ደመቁም "እሺ" ብላ ወደ ኩሽና ሄደች።
የውጫ በር ተንኳኳ ያቤፅም "ፅኑ ቀለል ያለ ልብስ ለብሰሽ ሳሎን ቁጭ በይ" አላት። ደመቁ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ "ያቤፅ እስቲ እባክህ በር ክፈት " አለችው። ያቤፅም "እሺ" ብሎ በር ሊከፍት ሄደ። ፅናት በዝግታ ከ አልጋዋ ተነስታ ልብስ ቀያየረች እና ሳሎን ቁጭ አለች። ትንሽ ቆይቶ ያቤፅ መጣ "ፅኑ ደና ነሽ" አላት። "በጣም አሞኛል ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ ተረጋጊ እሺ ደና ትሆኛለሽ" አላት። "እሺ ያቤፆ ቆይ የት ሄደክ ነው የቆየከው?" ስትለው "በር ተንኳኩቶ ስከፍት ፓስቲ እና እፖቲቶ ገዢዎች ነበሩ እና ለእነሱ እየሸጥኩኝ ነበር" አላት። ደመቁ መጣች። "በይ ፅናትዬ ተነሽ ወደ መታጠቢያ ቤት" አለች። በር ተንኳኳ ደመቁም "ያቤፅ እኔ ፅናትዬን ወደ መታጠቢያ ቤት ልውሰዳት ምግብ የሚገዙ ሰዎች ነው የሚሆኑት" አለችው ያቤፅም "እሺ"አለና ሄደ።ደመቁ "በይ ተነሽ የኔ ቆንጆ አለቻት። ፅናት "እሺ" ደሜ አመስግናለው ብላ ብድግ ልትል ስትል መቆም እና መራመድ አቃታት። ደመቁ "እንዴ መራመድም አትችይም እንዴ ቆይ ልርዳሽ አለችና ወደ ፅናት ሄደች። እና ፅናትን ደገፈቻት። ሶፋው ላይ ደም አየች የፅናትን ልብስም አየችው ደም ነክቶታል ደመቁ "እንዴ ፅናትዬ ልብስሽ እና ሶፋው እኮ ደም ነክቶታል አሀ እንደዛ ነው ነገሩ" አለች። ፅናት ደነገጠች። "ምን ማለት ነው ምን ለማለትስ ፈልገሽ ነው" አለቻት።ደመቁም "አይይ አንቺ ልጅ እኛ ሁሉን አልፈን ነው እዚህ የደረስነው"አለች። ፅናት "አልገባኝም ቆይ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው በፈጠረሽ አለቻት። "ደመቁም ከ ያቤፅ ጋር የተፈጠረ ነገር አለ አደል?" አለቻት።
ፅናት ደነገጠች "እንዴ ቆይ ምን እያልሽኝ ነው" አለቻት። ደመቁም ነይ ለማንኛውም አቅምም የለሽም ገላሽን እያጠብኩሽ ሁሉን ነገር እናወራለን" ብላ ደግፋ ወደ መታጠቢያ ቤት ወሰደቻት።
ደመቁ ፅናትን "መጣው ፎጣ ላምጣልሽ" ብላ ወደ መኝታ ከመሄድዋ በፊት የሶፏውን ትራስ ገለበጠችው እና ወደ መኝታ ቤት ገብታ የአልጋ ልብሱን አነሳችው ያቤፅ አጮልቆ እያያት ነው።
ደመቁ በደም የተበላሸውን አንሶላ አይታ ጭንቅላቷን ይዛ "አቤት አቤት ቅሌት ገና ልጆች ናቸው ምን አስቸኮላቸው" አለች። ያቤፅ ደንግጦ በፍጥነት ከቤት ወጣ። ደመቁም ፎጣ ይዛ ወደ ፅናት ተመለሰች።
ደመቁ ፅናትን እያጠበቻት "ስሚኝ እስቲ ግን ፈልገሽው ነው እዚህ ውስጥ የገባሽው ገና ልጅ ነሽ በዛ በላይ" አለቻት። ፅናትም "እምትይው አንዱም ነገር አልገባኝም" አለቻት። ደመቁ አተኩራ ፅናትን እያየቻት "እንዴ ቆይ የማይዋሽ እና የሚዋሽ ነገር እወቂ እንጂ እንዲ አቅምሽን ስተሽ እና በደም ተጨማልቀሽ ያለሽውን ምክንያት እማላውቅ ይመስልሻል" አለቻት።ፅናት እያለቀሰች "እየውልሽ ለማንም ምንም እንዳትይ ይህ ነገር ባይፈጠር ደስ ይለኝ ነበር ያቤፅም እንደዛው ግን ሳናስበው ነው ሁሉም ነገር የሆነው እባክሽ ተረጅን"አለቻት። ደመቁም "ምን ብዬ ለማን እናገራለሁ ይከብዳል"አለች።
በዝምታ ገላዋን ካጠበቻት በኋላ ደግፋ ፎጣ አረገችላትና ወደ መኝታ ቤት ወሰደቻት። ከሻንጣውም ልብስ አወጣችና የሚያስፈልጋትን ነገሮች ሁሉ አርጋላት ወደ ሳሎን ወስዳ ትልቁ ሶፋ ላይ አስተኛቻት። ወደ መኝታ ቤትም ተመልሳ የቆሸሸ አንሶላ እና ብርድ ልብሱን አውጥታ ዘፈዘፈችው። ፅናት ተሸማቀቀች የደመቁ አይን ማየት አቃታት።
ደመቁ ፅናትን ግንባርዋን ስማ "በይ አይዞሽ ፈጣሪ ያቃል ደሞ አዲስ አንሶላ እና ብርድ ልብስ ቀይሬልሻለው" ብላ ጥላት ሄደች። ደመቁ የውጪውን በር ከፍታ እንደወጣች ያቤፅ በፍጥነት ወደ ፅናት ሄደ። ፅናት ያቤፅ በሩን እንደከፈተ "የት ነበርክ ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም በማመልከቻ ጣቱ መሀል ጭንቅላቱን እያከከ ደመቁ መኝታ ቤት እንዳያት እና ያለችውን እንደሰማ ነገራት። ፅናት "በቃ አትጨነቅ ና ቁጭ በል አለችው እና እግሯን ሰበሰበችለት። እሱም እግሯን ስትሰበስብ ያለው ክፍተት ላይ ቁጭ አለ። ፅናት እግሯን ያቤፅ ታፋ ላይ አረገች።
ያቤፅ "ፅኑዬ" አላት "ወዬ" አለችው
"ታሪክ ልንገርሽ" አላት። ፅናት " እሺ በል ንገረኝ"አለችው። ያቤፅም ከዛ በፊት ሁለት ማለት እምፈልጋቸው ነገሮች አሉ" አላት።
ፅናት "እሺ"አለችው።
.
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMA4Ucmtf/
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 41 ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 40..🥀
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMA4Ucmtf/
.
.
አመሻሽ 12:45 ላይ ያቤፅ ከ እንቅልፉ ተነሳና የሳሎኑ በረዳ ላይ መንጎራደድ ጀመረ። በደስታ ስክር ብሎዋል በሊላ በኩል ለፅናት አዝኖላታል ወደ መኝታ ቤት ገባ ፅናት ተኝታለች። ከጎኑዋ ሄደና ጋደም ብሎ እስዋን ማየት ጀመረ አይኑ በእንባ ተሞልቷል። ትንሽ ቆይታ ፅናት ከ እንቅልፍዋ ነቃች። የያቤፅን በእንባ የተሞሉ አይኖቹን እና በእንባ የረጠቡ ጉንጮቹን አየቻቸው። ፅናት እጅዋን ወደ ያቤፅ ሰደደችና እንባውን እየጠረገችለት። "ምነው? ምን ሆነካል?" አለችው። ያቤፅም "ምንም" አላት። ፅናትም "ንገረኝ አትዋሸኝ" አለችው። ያቤፅም "የደስታም የሀዘንም ለቅሶ ነው የማለቅሰው" አላት። ፅናት ግራ ገባት። "እንዴ ቆይ ምን እያልክ ነው በፈጠረክ" አለችው። ያቤፅም " ፅኑዬ እባክሽን የተፈጠረውን ነገር ለእነ በፂ እንገራቸው" አለ። ፅናትም "አይ አይሆንም ለሁሉም ጊዜ አለው" አለችው። ያቤፅ "ለነገሩ ምንስ ብዬ እናገራለው በፂዬ ሊቦዬ እባካችሁን ይቅር በሉኝ እንደ አይናችሁ ብሌን እምታይዋትን ልጅ ያለ ደንቡ እና ስርአቱ ቀሚስዋን ተዳፍሪያለው እና እንዲህ ማለቱም አሳፋሪ አደል ፅኑዬ" አላት።
በሩ ተንኳኳ ደመቁ ነበረች። ፅናት ማነው ብላ ልትነሳ ስትል መነሳት አቃታት። ያቤፅም "አንቺ አትነሺ ተኚ ደመቁ ናት እምትሆነው እኔ አናግራታለው"አለና ሄደ።
በሩን ከፈተው እንዳለውም በሩን ሲከፍት ደመቁ በር ላይ ነበረች።"አቤት ደመቁ" አላት። ደመቁም "እንዴት ናቹህ ጠዋት ስመጣ የላችሁም አሁንም ስመጣ ያላችሁ አልመሰለኝም ግን ድምፃችሁን ሰምቼ ነው ዛሬ አጋዥም ስላላገኘው ብዙ አልሰራሁም ቆይ ለፅናት ላስረዳት የት ናት" አለችው። ያቤፅ "ትንሽ አሙዋት ተኝታለች"አላት። ደመቁም "ቆይ እስቲ ልያት" አለችና ወደ መኝታ ቤት ሄደች። ፅናት ደነገጠች። "እንዴ ደሜ" አለች። ደመቁም "ወዬ ምንሽን አሞሽ ነው እስቲ ብድግ በይ አለቻት" ፅናት በድንጋጤ ክው ብላ ቀረች።
ደመቁ ወደ እሷ ተጠግታ "እስቲ" ብላ እጇን ወደ ፅናት ግንባር ሰደደችው።ፅናት "ደና ነኝ ደምዬ ትንሽ ሰውነቴን አሳስሮኝ ነው" አለቻት ደመቁም "ትኩሳም የለሽም በይ ተነሽና ተጣጠቢ ይለቅሻል እስክትነቃቂ እኔ ኩሽና ለገላሽ ውሀ ላሙቅልሽ እና ገላሽን በሙቅ ውሀ ስትታጠቢ ይለቅሻል እኔ እንዲ ሲያረገኝ በሙቅ ውሀ ስታጠብ ደና እሆናለሁ አንቺም ደና ትሆኛለሽ" አለቻት። ያቤፅም "አዎ ጥሩ ሀሳብ በይ አሁን ሂጂና ውሀ ጣጂላት" አላት። ደመቁም "እሺ በይ ተነሺ ብላ ፅናት የለበሰችውን ብርድ ልብስ እና አንሶላ ልትገፋት ስትል። ያቤፅ እና ፅናት ደመቁ ብለው ጮሁ። ደመቁም ተደናግጣ "እንዴ ምነው" አለች። ያቤፅም ሂጂና ውሀ አሙቂላት ሊላውን እኛ እንወጣዋለን" አላት። ደመቁም "እሺ" ብላ ወደ ኩሽና ሄደች።
የውጫ በር ተንኳኳ ያቤፅም "ፅኑ ቀለል ያለ ልብስ ለብሰሽ ሳሎን ቁጭ በይ" አላት። ደመቁ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ "ያቤፅ እስቲ እባክህ በር ክፈት " አለችው። ያቤፅም "እሺ" ብሎ በር ሊከፍት ሄደ። ፅናት በዝግታ ከ አልጋዋ ተነስታ ልብስ ቀያየረች እና ሳሎን ቁጭ አለች። ትንሽ ቆይቶ ያቤፅ መጣ "ፅኑ ደና ነሽ" አላት። "በጣም አሞኛል ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ ተረጋጊ እሺ ደና ትሆኛለሽ" አላት። "እሺ ያቤፆ ቆይ የት ሄደክ ነው የቆየከው?" ስትለው "በር ተንኳኩቶ ስከፍት ፓስቲ እና እፖቲቶ ገዢዎች ነበሩ እና ለእነሱ እየሸጥኩኝ ነበር" አላት። ደመቁ መጣች። "በይ ፅናትዬ ተነሽ ወደ መታጠቢያ ቤት" አለች። በር ተንኳኳ ደመቁም "ያቤፅ እኔ ፅናትዬን ወደ መታጠቢያ ቤት ልውሰዳት ምግብ የሚገዙ ሰዎች ነው የሚሆኑት" አለችው ያቤፅም "እሺ"አለና ሄደ።ደመቁ "በይ ተነሽ የኔ ቆንጆ አለቻት። ፅናት "እሺ" ደሜ አመስግናለው ብላ ብድግ ልትል ስትል መቆም እና መራመድ አቃታት። ደመቁ "እንዴ መራመድም አትችይም እንዴ ቆይ ልርዳሽ አለችና ወደ ፅናት ሄደች። እና ፅናትን ደገፈቻት። ሶፋው ላይ ደም አየች የፅናትን ልብስም አየችው ደም ነክቶታል ደመቁ "እንዴ ፅናትዬ ልብስሽ እና ሶፋው እኮ ደም ነክቶታል አሀ እንደዛ ነው ነገሩ" አለች። ፅናት ደነገጠች። "ምን ማለት ነው ምን ለማለትስ ፈልገሽ ነው" አለቻት።ደመቁም "አይይ አንቺ ልጅ እኛ ሁሉን አልፈን ነው እዚህ የደረስነው"አለች። ፅናት "አልገባኝም ቆይ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው በፈጠረሽ አለቻት። "ደመቁም ከ ያቤፅ ጋር የተፈጠረ ነገር አለ አደል?" አለቻት።
ፅናት ደነገጠች "እንዴ ቆይ ምን እያልሽኝ ነው" አለቻት። ደመቁም ነይ ለማንኛውም አቅምም የለሽም ገላሽን እያጠብኩሽ ሁሉን ነገር እናወራለን" ብላ ደግፋ ወደ መታጠቢያ ቤት ወሰደቻት።
ደመቁ ፅናትን "መጣው ፎጣ ላምጣልሽ" ብላ ወደ መኝታ ከመሄድዋ በፊት የሶፏውን ትራስ ገለበጠችው እና ወደ መኝታ ቤት ገብታ የአልጋ ልብሱን አነሳችው ያቤፅ አጮልቆ እያያት ነው።
ደመቁ በደም የተበላሸውን አንሶላ አይታ ጭንቅላቷን ይዛ "አቤት አቤት ቅሌት ገና ልጆች ናቸው ምን አስቸኮላቸው" አለች። ያቤፅ ደንግጦ በፍጥነት ከቤት ወጣ። ደመቁም ፎጣ ይዛ ወደ ፅናት ተመለሰች።
ደመቁ ፅናትን እያጠበቻት "ስሚኝ እስቲ ግን ፈልገሽው ነው እዚህ ውስጥ የገባሽው ገና ልጅ ነሽ በዛ በላይ" አለቻት። ፅናትም "እምትይው አንዱም ነገር አልገባኝም" አለቻት። ደመቁ አተኩራ ፅናትን እያየቻት "እንዴ ቆይ የማይዋሽ እና የሚዋሽ ነገር እወቂ እንጂ እንዲ አቅምሽን ስተሽ እና በደም ተጨማልቀሽ ያለሽውን ምክንያት እማላውቅ ይመስልሻል" አለቻት።ፅናት እያለቀሰች "እየውልሽ ለማንም ምንም እንዳትይ ይህ ነገር ባይፈጠር ደስ ይለኝ ነበር ያቤፅም እንደዛው ግን ሳናስበው ነው ሁሉም ነገር የሆነው እባክሽ ተረጅን"አለቻት። ደመቁም "ምን ብዬ ለማን እናገራለሁ ይከብዳል"አለች።
በዝምታ ገላዋን ካጠበቻት በኋላ ደግፋ ፎጣ አረገችላትና ወደ መኝታ ቤት ወሰደቻት። ከሻንጣውም ልብስ አወጣችና የሚያስፈልጋትን ነገሮች ሁሉ አርጋላት ወደ ሳሎን ወስዳ ትልቁ ሶፋ ላይ አስተኛቻት። ወደ መኝታ ቤትም ተመልሳ የቆሸሸ አንሶላ እና ብርድ ልብሱን አውጥታ ዘፈዘፈችው። ፅናት ተሸማቀቀች የደመቁ አይን ማየት አቃታት።
ደመቁ ፅናትን ግንባርዋን ስማ "በይ አይዞሽ ፈጣሪ ያቃል ደሞ አዲስ አንሶላ እና ብርድ ልብስ ቀይሬልሻለው" ብላ ጥላት ሄደች። ደመቁ የውጪውን በር ከፍታ እንደወጣች ያቤፅ በፍጥነት ወደ ፅናት ሄደ። ፅናት ያቤፅ በሩን እንደከፈተ "የት ነበርክ ያቤፆ" አለችው። ያቤፅም በማመልከቻ ጣቱ መሀል ጭንቅላቱን እያከከ ደመቁ መኝታ ቤት እንዳያት እና ያለችውን እንደሰማ ነገራት። ፅናት "በቃ አትጨነቅ ና ቁጭ በል አለችው እና እግሯን ሰበሰበችለት። እሱም እግሯን ስትሰበስብ ያለው ክፍተት ላይ ቁጭ አለ። ፅናት እግሯን ያቤፅ ታፋ ላይ አረገች።
ያቤፅ "ፅኑዬ" አላት "ወዬ" አለችው
"ታሪክ ልንገርሽ" አላት። ፅናት " እሺ በል ንገረኝ"አለችው። ያቤፅም ከዛ በፊት ሁለት ማለት እምፈልጋቸው ነገሮች አሉ" አላት።
ፅናት "እሺ"አለችው።
.
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMA4Ucmtf/
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 41 ይቀጥላል...
TikTok
TikTok · salodatrading
53 likes, 2 comments. “📌 ተጣጣፊ ጋንች 24mm ☎️ 09 14 85 55 57 ☎️ . . .”
👍40❤24😱1
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 አጀስተብል ፑሽበተን
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading https://vm.tiktok.com/ZMAVs8Xmg/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading https://vm.tiktok.com/ZMAVs8Xmg/
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 41..🥀
.
.
.
.
ያቤፅ ፈገግ ብሎ "አንደኛው እጅግ በጣም ቆንጆ ነሽ" አላት።"እሺ ሁለተኛውስ" አለችው ሳቅ ብላ ያቤፅም ለፈገግታዋ አፀፋውን እየመለሰላት። "ሁለተኛው አፈቅርሻለሁ እና መቼም አልተውሽም" አላት። ፅናት ያቤፅ የያዛቸው እጆቿን እሷም አጥብቃ ይዛ "እኔም በጣም አፈቅርሀለው እና ደሞ አመሰግናለሁ"። አለችው። ያቤፅም "እሺ አሁን በቃ ወደ ታሪኩ ታሪክ ልንገርሽ አላት ...ፅናት "እሺ" አለችው።
ያቤፅ ሶፋው ላይ ጭንቅላቱን ደገፍ አድርጎ በፍቅር አይን እያያት "ከእለታት በአንዱ ቀን አንድ ተበዳይ እንስት ብቻዋን እየተጓዘች ሳለ አንድ በጣም የዘነጠ ግን ተደብድቦ የተጎዳ ሰው ታገኛለች። ታዲያ ይቺ እንስት ሰውየውን እንደ ምንም ሰዎችን እርዱኝ ብላ ቤትዋ ማኖር ጀመረች"። ሲል ስልክ ጠራ የሊባኖስ ስልክ ነበር። "ፅናት ውይ ሊቦዬ ስልኳን እዚሁ ትታልን ነው እስቲ አምጣው"አለች። ያቤፅም የፅናትን እግር በጥንቃቄ አንስቶ ተነሳና ስልኩን አምጥቶ ለፅናት ስጣት።"ሄሎ"አለች። ሊባኖስ ነበርች። "ስሚ የኔ ሚጢጢ ቆይ ደመቁ ምንድነው የነገረችኝ ነበር" ስትላት ፅናት በድንጋጤ ምታወራው ጠፋት።
ያቤፅም ደንግጦ እጁን በአፉ አድርጎ ቀረ ፅናት እየተንተባተበች "እንዴ ማለት ምን ማለት ነው" አለች። ሊባኖስም
"ደመቁማ ያለችኝ ፅናት በጣም አሙዋት ነበር ነው ቆይ ካመመሽ ለምን ጋሽ በሬሳን አልጠራሻቸውም ነገሩ ደመቁም ስለ ስራ ስናወራ ከአፍዋ አምልጧት ነው የተናገረችው በዛ ላይ ደጋግሜ ደርሰናል ለማለት ደወልኩኝ እናንተ ስልክ አታነሱም" አለች። አሁን ያቤፅ እና ፅናት ተነፈሱ። ፅናትም "ውይ ሊቦዬ ደስ ሲል እንኳን በደህና ገባቹ ደሞ እኮ ስልኩን ይዤው አልወጣሁም አታስቢ እኔ ደና ነኝ ያቤፆ እየተንከባከበኝ ነው እና እህቴ ደና ናት" አለቻት። ሊባኖስም "ደና ናት ያቤፅ ደና ነው አደል አደራ ካመመሽ ወይ ለፍፁም ወይ ደሞ ለጋሽ በሬሳ ደውይ በይ አሁን ስልኩን ለያቤፅ ስጭው አለቻት።
ፅናት ያቤፅን በቀኝ አይንዋ ጠቀስ አረገችውና ፈገግ ብላ ስልኩን ሰጠችው። "ሄሎ ሊቦ" አለ። ሊባኖስም "ወዬ ያቤፅዬ እንዴት ነክ" አለችው። ያቤፅም "ደና ደና ነኝ እናንተስ" አላት በጭንቀት ድምፅ ሊባኖስም "ደና ነን ስማኝ ፅናትንም እራስህንም በደብ ተንከባከብ እሺ በፀሎቴ እኛን ሰርፕራይዝ ለማረግ አስባ ነው እንጂ ግማሽ ህክምናዋን ጨርሳ ነው ወደ እዝህ ሀገር የመጣችው ስለዚህ በ 4 ቀናት ህክምና ማየት ትችላለች" አለችው። ያቤፅ "ደስ አለው "እሺ እራሴንም ፅኑንም እንከባከባለው ዜናው አስደስቶኛል አሁን ፅኑን ማውራት እችላለሁ" አለ። ሊባኖስም
"በሚገባ በል አውርተክ ስጨርስ ስልኩን ለእኔ ሚጢጢ ስጣትና አገናኛቸው በእኔ በኩል መልካም ምሽት" አለችና ለበፀሎት ስልኩን ሰጠቻት።
በፀሎት "ሄሎ" አለች ያቤፅም "ቆንጂት እንዴት ነሽ ወይኔ በስልኩ ውስጥ ደሞ እንዴት ነው ድምፅሽ የሚያምረው" አላት። በፀሎት እየሳቀች "ኧረ በሙገሳ መጀመር ደና ነኝ አንተስ" አለችው። ያቤፅ "ደና ነኝ በፂዬ የተናገርኩት እውነት መሆኑን ለማወቅ ከፈለግሽ ህክምናሽን እስክትጨርሺ ታገሺ ለማንኛውም ከውጪ ሲደወል ብዙ ብር ነው የሚበላው አሁን ፅኑን አዋሪያትና ቶሎ ዝጊው ነገ ህክምናውን ከመጀመርሽ በፊት ደውይልኝ " አላት በፀሎትም "እሺ አዎ አዎ ልክ ነክ በል ደና ሁን" አለችው።
ያቤፅም "እሺ በፅዬ መልካም እድል"ብሎ ለፅናት ስልኩን ሰጣት። ፅናት "ሄሎ እህቴ" አለች። በፀሎትም "ወዬ የኔቆንጆ" ስትላት "በጣም ይናፍቀኛል" ብላ ማልቀስ ጀመረች። በፀሎትም አለቀሰች "እኔም በጣም ነው የናፈቅሽኝ የኔ ሁሉ ነገር ደሞ ቶሎ እንመጣለን እሺ"አለቻት።
ፅናት ለቅሶዋን ሳታቆም "እሺ እህቴ እምታርፉበት ቦታ" ብላ ሳትጨርስ "አታስቢ እህቴ ፍፄ ሁሉንም ነገር አመቻችቶልናል" አለቻት። ፅናት አለቀሰች ያቤፅ ስልኩን ተቀብሎ "በቃ በፂዬ ስልኩን ዝጊው ነገ በተነጋገርነው መሰረት ደውይልን በድጋሜ መልካም እድል አሁን አልቃሻዋን እና ቆንጅዬዋን እህትሽን ላባብላት " አለ። በፀሎትም "እሺ" ብላ ዘጋችው።
ሁለቱም ስልኩን ከዘጉት በኋላ እሪሪ ብለው አለቀሱ። ሊባኖስ በፀሎትን አባብላ "በይ ነይ እራታችንን እንብላ" ብላ ካረፉበት ሆቴል ለመብላት ሄዱ። ያቤፅም ፅናትን አባብሎ ካረጋጋት በኋላ ውሀ ሰጣትና ቅድም የተቀመጠበት ቦታ ተቀመጠ። ያቤፅ የፅናትን እጅ ያዘ ፅናትም ሊላኛውን እጅዋን ጫነችው። "ያቤፆ" አለችው። "ወዬ"አላት። "የጀመርክልኝን ታሪክ ንገረኝና" ስትለው "እሺ ምን ላይ ነበር ያቋረጥኩት" አላት።"ሰውየውን ሰዎች እንዲረድዋት ጠይቃ ቤቷ ማኖር ጀመረች ብለክ" አለችው። ያቤፅም "አዎዎ ከዛ ይህ ሰው መራመድም አይችልም አቅቶት ነበር ድብደባው በዝቶበት እንስትዋ የቻለችውን ያህል መንከባከብ ጀመረች። ለአመት ያህል ተንከባክባ አቆየችው። ሰውየው መራመድ ቢችልም ከመጣ ጀምሮ ግን ምንም ነገር አንድም ቃል አላወጣም ይህቺ እንስት መናገር አይችልም ብላ ስላመነች እንዲናገር አጠብቅም ግን አንድ ቀን በጣም ጨነቃትና ለእሱ ለማማከር ወደ እሱ ተጠግታ "ስማኝ እኔ አሁን ዝምምም ብሎ የሚያዳምጠኝ ሰው ነው እምፈልገው ከጥቂት አመት በፊት ማታ ቆሎ በመሸጥ እተዳደር ነበር። እናም ብቻዬንም ስለምኖር ኑሮ በጭራሽ አይከብደኝም በቃ ቢከብደኝም ለአንድ እራሴ አላንስም አንድ ቀን ቆሎ ሽጬ ስመለስ አንድ ትልቅ መኪና ቆሞ ነበር እና ጎትተው አስገቡኝ አንድ ፊቱ ላይ ማክስ ያረገ ሰው አንጋሎ ከኋላው ወንበር ላይ አስተኝቶ ደፈረኝ እና እየጎተተ አውጥቶ ወርውሮኝ መኪናውን አስነስቶ ሄደ።
ጭር ያለ ቦታ ስለነበር ማንም ሊደርስልኝ አልቻለም ቤት እየተንፏቀኩኝ እንኳን ለመሄድ አልቻልኩም እና እዛው የወረወረኝ ቦታ አደረኩኝ። ልክ ሊነጋጋ ሲል እራሴው ወደ ቤቴ በደም ተጨማልቄ ፀሀይ ሳትወጣ ቤቴ ደረስኩኝ። ቤቴ እንደምንም እራሴን አስታምሜ ስጨረስ ወደ ስራዬ ተመልሼ በጊዜ ወደ ቤት መመለስ ጀመርኩኝ ከ3 ወር በኋላ ህመም ጀመረኝ። ቤተሰቦቼን በጦርነቱ አጥቻለሁ እና ማንም ሳይኖረኝ ቆሎ እየቆረጠምኩኝ እና እየሸጥኩኝ የመውለጃዬ ሰአት ደረሰ እየሸጥኩኝ ነበር ምጤ የመጣው ከዛም ያ ባለ መኪና እንዴት እንደመጣ ባለቅም መጣና ወደ ሆስፒታል ወሰደኝ።
ብዙ ተሰቃይቼ ወለድኩኝ ከዛም ሆስፒታል እንደተኛው 10ሺ ብር እና አሁኑኑ ውጪ የሚል ወረቀት አገኘው ልጄ አልነበረም ልጄስ ብዬ እሪሪ አልኩኝ ግን ማግኘት አልቻልኩም ወዲያው ብሩን ይዤ ቤቴ ሄድኩኝ። ቤቴ ከገባው 15ቀን ሆነኝ በልጄ ናፍቆት ተሰቃየው ጠያቂ ሰውም የለኝም ብቻ በ10ሺ ብሩ እዳዬን ከፈልኩኝ የቀረውን እየቆጠብኩኝ ተጠቀምኩኝ ልጄ የሆነ ቀን በሬ ተንኳኳ በሬ ሲንኳኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ሰውም አይመጣም እየገረመኝ ከፈትኩት ያ ሰው ነበር። አሁንም በትንሽዋ ቤቴ ተጫውቶብኝ ሄደ። ብቻ በድጋሜ አረገዝኩኝ ልጄን ይቀማኛል ብዬ ፈርቼ ጓዜን ጠቅልዬ ልሄድ ስል አገኘኝ እና አንድ ቤት ውስጥ ቆለፈብኝ።
.
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMAVsMgBV/
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 42 ይቀጥላል...
👇👇👇
.
.
🥀..ክፍል 41..🥀
.
.
.
.
ያቤፅ ፈገግ ብሎ "አንደኛው እጅግ በጣም ቆንጆ ነሽ" አላት።"እሺ ሁለተኛውስ" አለችው ሳቅ ብላ ያቤፅም ለፈገግታዋ አፀፋውን እየመለሰላት። "ሁለተኛው አፈቅርሻለሁ እና መቼም አልተውሽም" አላት። ፅናት ያቤፅ የያዛቸው እጆቿን እሷም አጥብቃ ይዛ "እኔም በጣም አፈቅርሀለው እና ደሞ አመሰግናለሁ"። አለችው። ያቤፅም "እሺ አሁን በቃ ወደ ታሪኩ ታሪክ ልንገርሽ አላት ...ፅናት "እሺ" አለችው።
ያቤፅ ሶፋው ላይ ጭንቅላቱን ደገፍ አድርጎ በፍቅር አይን እያያት "ከእለታት በአንዱ ቀን አንድ ተበዳይ እንስት ብቻዋን እየተጓዘች ሳለ አንድ በጣም የዘነጠ ግን ተደብድቦ የተጎዳ ሰው ታገኛለች። ታዲያ ይቺ እንስት ሰውየውን እንደ ምንም ሰዎችን እርዱኝ ብላ ቤትዋ ማኖር ጀመረች"። ሲል ስልክ ጠራ የሊባኖስ ስልክ ነበር። "ፅናት ውይ ሊቦዬ ስልኳን እዚሁ ትታልን ነው እስቲ አምጣው"አለች። ያቤፅም የፅናትን እግር በጥንቃቄ አንስቶ ተነሳና ስልኩን አምጥቶ ለፅናት ስጣት።"ሄሎ"አለች። ሊባኖስ ነበርች። "ስሚ የኔ ሚጢጢ ቆይ ደመቁ ምንድነው የነገረችኝ ነበር" ስትላት ፅናት በድንጋጤ ምታወራው ጠፋት።
ያቤፅም ደንግጦ እጁን በአፉ አድርጎ ቀረ ፅናት እየተንተባተበች "እንዴ ማለት ምን ማለት ነው" አለች። ሊባኖስም
"ደመቁማ ያለችኝ ፅናት በጣም አሙዋት ነበር ነው ቆይ ካመመሽ ለምን ጋሽ በሬሳን አልጠራሻቸውም ነገሩ ደመቁም ስለ ስራ ስናወራ ከአፍዋ አምልጧት ነው የተናገረችው በዛ ላይ ደጋግሜ ደርሰናል ለማለት ደወልኩኝ እናንተ ስልክ አታነሱም" አለች። አሁን ያቤፅ እና ፅናት ተነፈሱ። ፅናትም "ውይ ሊቦዬ ደስ ሲል እንኳን በደህና ገባቹ ደሞ እኮ ስልኩን ይዤው አልወጣሁም አታስቢ እኔ ደና ነኝ ያቤፆ እየተንከባከበኝ ነው እና እህቴ ደና ናት" አለቻት። ሊባኖስም "ደና ናት ያቤፅ ደና ነው አደል አደራ ካመመሽ ወይ ለፍፁም ወይ ደሞ ለጋሽ በሬሳ ደውይ በይ አሁን ስልኩን ለያቤፅ ስጭው አለቻት።
ፅናት ያቤፅን በቀኝ አይንዋ ጠቀስ አረገችውና ፈገግ ብላ ስልኩን ሰጠችው። "ሄሎ ሊቦ" አለ። ሊባኖስም "ወዬ ያቤፅዬ እንዴት ነክ" አለችው። ያቤፅም "ደና ደና ነኝ እናንተስ" አላት በጭንቀት ድምፅ ሊባኖስም "ደና ነን ስማኝ ፅናትንም እራስህንም በደብ ተንከባከብ እሺ በፀሎቴ እኛን ሰርፕራይዝ ለማረግ አስባ ነው እንጂ ግማሽ ህክምናዋን ጨርሳ ነው ወደ እዝህ ሀገር የመጣችው ስለዚህ በ 4 ቀናት ህክምና ማየት ትችላለች" አለችው። ያቤፅ "ደስ አለው "እሺ እራሴንም ፅኑንም እንከባከባለው ዜናው አስደስቶኛል አሁን ፅኑን ማውራት እችላለሁ" አለ። ሊባኖስም
"በሚገባ በል አውርተክ ስጨርስ ስልኩን ለእኔ ሚጢጢ ስጣትና አገናኛቸው በእኔ በኩል መልካም ምሽት" አለችና ለበፀሎት ስልኩን ሰጠቻት።
በፀሎት "ሄሎ" አለች ያቤፅም "ቆንጂት እንዴት ነሽ ወይኔ በስልኩ ውስጥ ደሞ እንዴት ነው ድምፅሽ የሚያምረው" አላት። በፀሎት እየሳቀች "ኧረ በሙገሳ መጀመር ደና ነኝ አንተስ" አለችው። ያቤፅ "ደና ነኝ በፂዬ የተናገርኩት እውነት መሆኑን ለማወቅ ከፈለግሽ ህክምናሽን እስክትጨርሺ ታገሺ ለማንኛውም ከውጪ ሲደወል ብዙ ብር ነው የሚበላው አሁን ፅኑን አዋሪያትና ቶሎ ዝጊው ነገ ህክምናውን ከመጀመርሽ በፊት ደውይልኝ " አላት በፀሎትም "እሺ አዎ አዎ ልክ ነክ በል ደና ሁን" አለችው።
ያቤፅም "እሺ በፅዬ መልካም እድል"ብሎ ለፅናት ስልኩን ሰጣት። ፅናት "ሄሎ እህቴ" አለች። በፀሎትም "ወዬ የኔቆንጆ" ስትላት "በጣም ይናፍቀኛል" ብላ ማልቀስ ጀመረች። በፀሎትም አለቀሰች "እኔም በጣም ነው የናፈቅሽኝ የኔ ሁሉ ነገር ደሞ ቶሎ እንመጣለን እሺ"አለቻት።
ፅናት ለቅሶዋን ሳታቆም "እሺ እህቴ እምታርፉበት ቦታ" ብላ ሳትጨርስ "አታስቢ እህቴ ፍፄ ሁሉንም ነገር አመቻችቶልናል" አለቻት። ፅናት አለቀሰች ያቤፅ ስልኩን ተቀብሎ "በቃ በፂዬ ስልኩን ዝጊው ነገ በተነጋገርነው መሰረት ደውይልን በድጋሜ መልካም እድል አሁን አልቃሻዋን እና ቆንጅዬዋን እህትሽን ላባብላት " አለ። በፀሎትም "እሺ" ብላ ዘጋችው።
ሁለቱም ስልኩን ከዘጉት በኋላ እሪሪ ብለው አለቀሱ። ሊባኖስ በፀሎትን አባብላ "በይ ነይ እራታችንን እንብላ" ብላ ካረፉበት ሆቴል ለመብላት ሄዱ። ያቤፅም ፅናትን አባብሎ ካረጋጋት በኋላ ውሀ ሰጣትና ቅድም የተቀመጠበት ቦታ ተቀመጠ። ያቤፅ የፅናትን እጅ ያዘ ፅናትም ሊላኛውን እጅዋን ጫነችው። "ያቤፆ" አለችው። "ወዬ"አላት። "የጀመርክልኝን ታሪክ ንገረኝና" ስትለው "እሺ ምን ላይ ነበር ያቋረጥኩት" አላት።"ሰውየውን ሰዎች እንዲረድዋት ጠይቃ ቤቷ ማኖር ጀመረች ብለክ" አለችው። ያቤፅም "አዎዎ ከዛ ይህ ሰው መራመድም አይችልም አቅቶት ነበር ድብደባው በዝቶበት እንስትዋ የቻለችውን ያህል መንከባከብ ጀመረች። ለአመት ያህል ተንከባክባ አቆየችው። ሰውየው መራመድ ቢችልም ከመጣ ጀምሮ ግን ምንም ነገር አንድም ቃል አላወጣም ይህቺ እንስት መናገር አይችልም ብላ ስላመነች እንዲናገር አጠብቅም ግን አንድ ቀን በጣም ጨነቃትና ለእሱ ለማማከር ወደ እሱ ተጠግታ "ስማኝ እኔ አሁን ዝምምም ብሎ የሚያዳምጠኝ ሰው ነው እምፈልገው ከጥቂት አመት በፊት ማታ ቆሎ በመሸጥ እተዳደር ነበር። እናም ብቻዬንም ስለምኖር ኑሮ በጭራሽ አይከብደኝም በቃ ቢከብደኝም ለአንድ እራሴ አላንስም አንድ ቀን ቆሎ ሽጬ ስመለስ አንድ ትልቅ መኪና ቆሞ ነበር እና ጎትተው አስገቡኝ አንድ ፊቱ ላይ ማክስ ያረገ ሰው አንጋሎ ከኋላው ወንበር ላይ አስተኝቶ ደፈረኝ እና እየጎተተ አውጥቶ ወርውሮኝ መኪናውን አስነስቶ ሄደ።
ጭር ያለ ቦታ ስለነበር ማንም ሊደርስልኝ አልቻለም ቤት እየተንፏቀኩኝ እንኳን ለመሄድ አልቻልኩም እና እዛው የወረወረኝ ቦታ አደረኩኝ። ልክ ሊነጋጋ ሲል እራሴው ወደ ቤቴ በደም ተጨማልቄ ፀሀይ ሳትወጣ ቤቴ ደረስኩኝ። ቤቴ እንደምንም እራሴን አስታምሜ ስጨረስ ወደ ስራዬ ተመልሼ በጊዜ ወደ ቤት መመለስ ጀመርኩኝ ከ3 ወር በኋላ ህመም ጀመረኝ። ቤተሰቦቼን በጦርነቱ አጥቻለሁ እና ማንም ሳይኖረኝ ቆሎ እየቆረጠምኩኝ እና እየሸጥኩኝ የመውለጃዬ ሰአት ደረሰ እየሸጥኩኝ ነበር ምጤ የመጣው ከዛም ያ ባለ መኪና እንዴት እንደመጣ ባለቅም መጣና ወደ ሆስፒታል ወሰደኝ።
ብዙ ተሰቃይቼ ወለድኩኝ ከዛም ሆስፒታል እንደተኛው 10ሺ ብር እና አሁኑኑ ውጪ የሚል ወረቀት አገኘው ልጄ አልነበረም ልጄስ ብዬ እሪሪ አልኩኝ ግን ማግኘት አልቻልኩም ወዲያው ብሩን ይዤ ቤቴ ሄድኩኝ። ቤቴ ከገባው 15ቀን ሆነኝ በልጄ ናፍቆት ተሰቃየው ጠያቂ ሰውም የለኝም ብቻ በ10ሺ ብሩ እዳዬን ከፈልኩኝ የቀረውን እየቆጠብኩኝ ተጠቀምኩኝ ልጄ የሆነ ቀን በሬ ተንኳኳ በሬ ሲንኳኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ሰውም አይመጣም እየገረመኝ ከፈትኩት ያ ሰው ነበር። አሁንም በትንሽዋ ቤቴ ተጫውቶብኝ ሄደ። ብቻ በድጋሜ አረገዝኩኝ ልጄን ይቀማኛል ብዬ ፈርቼ ጓዜን ጠቅልዬ ልሄድ ስል አገኘኝ እና አንድ ቤት ውስጥ ቆለፈብኝ።
.
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMAVsMgBV/
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 42 ይቀጥላል...
👇👇👇
TikTok
TikTok · salodatrading
90 likes, 5 comments. “📌 አጀስተብል ፑሽበተን ☎️ 09 14 85 55 57 ☎️ . . .”
❤30👍5
ፅናት
.
ክፍል 42
.
ከቆለፈብኝ በኋላ ባሰኘኝ ሳት እየመጣ ይጫወትብኝ እና ይሄዳል። በእዚህ መልኩ ነበር ልጆቼ አራት የደረሱት። እስከ 6ወር ድርስ ጡት እንዳጠባቸው አንዲት ሞግዝት ትመጣልኝ ነበር።ከዛ ግን ብዙ ሳይቆይ ልጄን ይዛ ትሄዳለች። አንድ ቀን ግን ሞግዚቷ መውጣት እንዳለብኝ እና ሰውየው ወይም አለቃዋ በባንክ ቡኬ ብዙ ብር አንዳስተላለፈልኝ ነግራኝ። እኔም ቤቱን ለቅቄ ወጣው የልጆቼ ፊት ሁሌም ፊቴ ድቅን ይላል አለችው። ስውየው እኔ ነኝ ደፋሪሽ እኔ ነኝ ለእዚህ የዳረኩሽ ብሎ እየጮከ ከቤቷ ወጣ። ከዛም ተመልሶ መጣና እየጎተተ ትልቅ ቤት ውስጥ ወሰዳት በጩከት "አለም!" ብሎ ተጣራ ሞግዚቷ ነበረች። ሰውየው ይህቺን ተበዳይ እንስት ቤት ይዛት ገባች። ሞግዚቷ ሁሌም ለምስኪንዋ ሴት ታዝናን ስለነበር እና የልጆቿን ፍቅር ስትራብ ስላየቻት በፈጥነት ወደ ቤት እጅዋን እየጎተተች በፍጥነት አስገባቻት። ይህም ሰው አበደ የሰራው ስራ አይምሮውን ወቀሰው አበደ በቃ ያ ትልቅ ባለ ሀብት እራሱን መንገድ ላይ ማኖር ጀመረ።
የበደላት እንስትም ሁሌም እየመጣች ጮክ ብላ ይቅር ብዬሀለው ትለው ነበር። ይህ ሰው ግን አይምሮ ይበልጡኑ እየተጎዳ መጣ። እና በቃ ትክክለኛ እብድ ሆነ ሰው እንዲጠጋው አይፈልግም ያለ ምንም ቡጫቂ ልብስ ነው ከተማውን የሚያስሰው ግን ይህ ሰው ሁሌም እብድ ሲያይ ከእብድ ጋር ለመሆን ይጥራል ባጠቃላይ እብድ በጣምም ይወዳል።ያላበደ ስው ከሚቀርበው ያበደ ሰው ቢቀርበው ምንም አይሰማውም።
ይህንን ያየ አንድ የ7ተኛ ክፍል ተማሪ እብዱን በመንገድ ላይ ሲሄድ ያየውና መከታተል ይጀምራል። ያ እብድ ከአበደ ሰው በቀር በጭራሽ ማንንም እንደማይቀርብ ተረዳ። ልጁ እብዶች ንፁ ሰው ናቸው ብሎ ያምናል ምክንያቱም እብዶች የሚያብዱት አይምሮቸው ሲወቅሳቸው ነው ከእብደታቸው ሲወጡ መልሰው ማበድን ስለማይፈልጉ ክፉ አይሆኑም ሊላው ደሞ ንፁና ማንም ሊረዳው የማይፈልግ ሰዎች ናቸው የሚያብደው እዚህ ምድር ላይ በትክክል ንፁህ ሰዎች ናቸው ብሎ ያምናል
ይህ ልጅ ሁሌም በሚያራምደው የግልፀኝነት ሀሳብ ሰዎች እና ትምህርት ቤትም ያሉ እብድ ይሉት ነበር እናም የሆነ ቀን ይህ ልጅ 12 ተኛ ክፍልን በጥሩ ውጤት ከጨረሰ በኋላ ለሊት ላይ እየጮኸ ከቤቱ ወጣ። ከዛም በነጋታው ከዛ ደሞ በቀስታ እና በሂደት ያንን እብድ አግባብቶ ጓደኛው አረገው። በቀሰታ ከላይ ደርቦ የወጣውን ቱታ እና ቲሸርት ሰጥቶት ከእርቃንነት አዳነው
ብዙ ተግባቡ እና አንድ አመት እንደቆዩ።ልጁ ለእብዱ ስላለፈ ህይወቱ ጠየቀው አንዳንዴ እብዱ የሚረገጋጋበት ሰአት ስላለው ያኔ ነበር የጠየቀው እና ለብዙ ሴቶች እና ንፁህ ሰዎች ተጠቂ እንደሆነ የነገረው።ይህንን ታሪኩን ከነገረው በኋላ ግን ለሊት ላይ ሲነሳ ያ እብድ የለም። ልጁን ሁሉም ሰው እብዱ ያቤፅ እያለ መጣራታቸውን ቀጠሉ። የቀረውን ታቂዋለሽ ብዬ አስባለው" አላት። ያቤፅ ፅናት ግራ በመግባት እና ባለመጋባት ውስጥ ሆና ያቤፅን ማየት ጀመረች።
ያቤፅም "እንደዛ አትይኝ ፅኑ" አላት። ፅናትም "በል በል በየመሃሉ ያልገቡኝ ነገሮች ስላሉ ቀጣዩንም ንገረኝ አለችው። ያቤፅም " እሺ ፅኑዬ አሁን እኔ እያልኩኝ ላውራ ምክያቱም ያ ልጅ በመጨረሻም እኔ እንደሆንኩኝ አውቀሻል። ያ እብድ የነገርኩሽን ታሪክ ከነገረኝ በኋላ ከነ ጭራሹም አላየውትም ማንም የት እንደገባም ማወቅ አልቻለም።
ነገር ግን ያቺ ተበዳይ ሴት ምህረት ከልጆቿ ጋር መኖርን ተያይዛዋለች። አሁን ትልቅ የቆሎ እና የዳቦ ቆሎ ማከፍፈያ የሚል ትልቅ ሱቅ ከፍታ ታዋቂ ሆናለች።" ሲል ፅናት "ኦኦ ይህቺን ሴት አውቃታለሁ ብዙ የማከፋፈያ ሱቅም አላት" አለች። ያቤፅም "አልተሳሳትሽም ፅኑዬ ልክ ነሽ" አላት። ፅናትም "እሺ ቀጥል አንተ ታሪከኛ" አለችው።
ያቤፅም "ከዛማ ፅኑዬ እኔ ወደ ድሮ ህይወቴ መመለስ ከበደኝ እናቴ እንደትረዳኝ ሁሌም ከሱቋ እራቅ ብዬ እቀመጣለሁ በተደጋጋሚ ሰዎች ሲተናኮሉኝ አባቴ ካሳላቸው ስለት ጩቤዎች መካከል ገና ከእቤት ሳልወጣ ይዤ ወጥቼ ነበር በእሱ ጩቤ 2 ሰው ወጋው እጆቻቸውን እና እግሮቻቸውን ከዛማ የምታውቂው ወሬ ተነዛ።
አንድ ቀን አንድ ሰው ቁጭ ብዬ መጥቶ አጠገቤ ተቀመጠ። እንዴት እንዳልፈራኝ አልገባኝም። አጠገቤ ተቀምጦ "እየውልህ እብድ እንዳልሆንክ አውቃለሁ ምክንያቱም ሁኔታክን ተከታትዬዋለው አሁን ለምን እንዲ መሆን እንዳስፈለገግ ንገረኝ ሲለኝ ምክንያቴን ነገርኩት። ቁጭ ብሎ ሲያዋራኝ አላፊ ሰዎች ኧረ እንዳይወጋህ ይሉት ነበር። ነገር ግን እሱ በዝምታ እኔን ማዳመጥ መርጦ እስከመጨረሻው ሰማኝ። ንግግሬን ስጨርስ እና አሁን እብዱ የለም ስለዚህ ለምን እውነቱን ተናግረክ ህይወትህን አትቀጥልም አለኝ። እኔ ግን የጠፋውን እብድ ወደ ማንነቱ ሳልቀይር እንደማላረገው ነገርኩት። እሱም ልክ ነክ ሰውን ከተበላሸ ማንነቱ ማውጣት የሚቻለው እሱኑ በመሆን ሳይሆን በመምሰል ነው ስለዚህ አሁን በጩኸት ሂድልኝ ብለክ አባረኝ ከዛ ለአባትህ ሄጄ ወሰድ መለስ የሚያረገው እብደት ነው የያዘው እኔንም ትንሽ አዋርቶኝ ከዛ አባረረኝ እላቸዋለሁ። ምክንያቱም ለእዚህ ምስክር እዛ ጋር የአባትክ ጠባቂ እና ሰዎች ስላሉ በሰላማዊ መንገድ ከተለያየን ይጠረጥራሉ። አባትህ አማኑኤል እንዳስገባክ ጠይቀውኛል ግን እኔ አሁን ሄጄ በህብረተሰቡ ላይ ጥቃት ስለማያደረስ እና የተረጋጋ እብድ ስለሆነ አስፈላጊ አደለም እላቸዋለሁ።
ሊላው አመሻሽ ላይ ወደ አንተ እየመጡ መርፌ ወግተው ከዛም ቤታቸው እንዲወስዱህ አረጋለው ለእሳቸው መርፌው ከእብደቱ እንዲላቀቅ እና በደብ እንቅልፍ እንዲወስደው ይጠቅማል ነው የምንላቸው። ነገር ግን የሚወጉህ መርፌ አብዛኛውን ጊዜ ውጪ ስለምታሳልፍ እና ምግብ ስለማታገኝ ጥንካሬ የሚሆንህን የቫይታሚን መድሀኒት ነው የሚወጉህ በል አሁን አባረኝ አለኝና እኔ እረጅም መንገድ እያሯሯጥኩኝ እና አስመሳይ ናቹህ እያልኩኝ እየጮውኩኝ ድንጋይ እሱ ጋር እንዳይደርስ እያረኩ እየወረወርኩኝ አባርሬው ወደ ቦታዬ ተመለስኩኝ" ሲል ፅናት ልብዋ ውልቅ እስኪል ድረስ ሳቀች እና እሺ ከዛስ"አለችው ያቤፅም "ከዛማ የኔ ቆንጆ በዛ ሰአት እሱ ብቻ ሳይሆን የአባቴ ጠባቂም ነበር አብሮ የሮጠው።" አላት። ፅናት እረጅም ደቂቃዎች ሳቋን መቋቋምም ሆነ ማቋረጥ አልቻለችም ነበር እንባዋ እስኪረግፍ ሳቀች ሳቅዋ ጋብ ሲል "እሺሺሺ" አለችው።
ያቤፅ ፈገግ እያለ በቃ አባቴ ያንን መርፌ እየመጣ ይወጋኝና ቤት ይዞኝ ይሄዳል ሁሌም እናቴ ሱቅ ፊት ለፊት ነበር የምትሆነው። ግን እናቴ ልጄ አላበደም ብላ ከአባቴ ያንን መድሀኒት ትቀማዋለች ብዬ ተስፋ አረግ ነበር እርስዋ ግን ማረግ አልቻለችም። ክፉው አባቴ እኔን ለማዳን ብሎ ጣረ በእርግጥ ለክብሩ ሲል ነው። ደጓ እናቴስ ለምን ብላ ነው ዝም እምትለው። እል ነበር ከዛ አንዲት ሴት አየው ከትምህርት ቤት እየመጣች ነበር ያየዋት እና የምትረዳኝ የመሰለኝ ይህቺ ሴት የወደፊት ህይወቴ እንደሆነች እርግጠኛ የሆንኩባት። አሁን ከአጠገቤ ናት" አለና የፅናትን እጆች ደግሞ ደጋግሞ ሳማቸው።
ፅናት ደስ አላት ውስጧ በሀሴት ተሞላ የምትለው ሁሉ ጠፍባት "ያንተ በመሆኔ ደስተኛም እድለኛም ነኝ" አለችው። ያቤፅም "እኔም ፅኑዬ ሁሉን አሟልቶ የሰጠሽ ነሽ በይ አሁን እንተኛ አደል ወደ አልጋሽ ልውሰድሽ" ሲላት ፅናት "አይይ እዚሁ ይሻለኛል በቃ አሁን ልተኛ" አለች። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ እኔም ልተኛ በቃ ብሎ እግሯን በጥንቃቄ አንስቶ ከሶፋው ላይ ተነሳና መብራቱን አጥፍቶ ሊላኛው ሶፍ ላይ ተኛ።
.
.
ከ 150 ❤ ይቀጥላል
.
ክፍል 42
.
ከቆለፈብኝ በኋላ ባሰኘኝ ሳት እየመጣ ይጫወትብኝ እና ይሄዳል። በእዚህ መልኩ ነበር ልጆቼ አራት የደረሱት። እስከ 6ወር ድርስ ጡት እንዳጠባቸው አንዲት ሞግዝት ትመጣልኝ ነበር።ከዛ ግን ብዙ ሳይቆይ ልጄን ይዛ ትሄዳለች። አንድ ቀን ግን ሞግዚቷ መውጣት እንዳለብኝ እና ሰውየው ወይም አለቃዋ በባንክ ቡኬ ብዙ ብር አንዳስተላለፈልኝ ነግራኝ። እኔም ቤቱን ለቅቄ ወጣው የልጆቼ ፊት ሁሌም ፊቴ ድቅን ይላል አለችው። ስውየው እኔ ነኝ ደፋሪሽ እኔ ነኝ ለእዚህ የዳረኩሽ ብሎ እየጮከ ከቤቷ ወጣ። ከዛም ተመልሶ መጣና እየጎተተ ትልቅ ቤት ውስጥ ወሰዳት በጩከት "አለም!" ብሎ ተጣራ ሞግዚቷ ነበረች። ሰውየው ይህቺን ተበዳይ እንስት ቤት ይዛት ገባች። ሞግዚቷ ሁሌም ለምስኪንዋ ሴት ታዝናን ስለነበር እና የልጆቿን ፍቅር ስትራብ ስላየቻት በፈጥነት ወደ ቤት እጅዋን እየጎተተች በፍጥነት አስገባቻት። ይህም ሰው አበደ የሰራው ስራ አይምሮውን ወቀሰው አበደ በቃ ያ ትልቅ ባለ ሀብት እራሱን መንገድ ላይ ማኖር ጀመረ።
የበደላት እንስትም ሁሌም እየመጣች ጮክ ብላ ይቅር ብዬሀለው ትለው ነበር። ይህ ሰው ግን አይምሮ ይበልጡኑ እየተጎዳ መጣ። እና በቃ ትክክለኛ እብድ ሆነ ሰው እንዲጠጋው አይፈልግም ያለ ምንም ቡጫቂ ልብስ ነው ከተማውን የሚያስሰው ግን ይህ ሰው ሁሌም እብድ ሲያይ ከእብድ ጋር ለመሆን ይጥራል ባጠቃላይ እብድ በጣምም ይወዳል።ያላበደ ስው ከሚቀርበው ያበደ ሰው ቢቀርበው ምንም አይሰማውም።
ይህንን ያየ አንድ የ7ተኛ ክፍል ተማሪ እብዱን በመንገድ ላይ ሲሄድ ያየውና መከታተል ይጀምራል። ያ እብድ ከአበደ ሰው በቀር በጭራሽ ማንንም እንደማይቀርብ ተረዳ። ልጁ እብዶች ንፁ ሰው ናቸው ብሎ ያምናል ምክንያቱም እብዶች የሚያብዱት አይምሮቸው ሲወቅሳቸው ነው ከእብደታቸው ሲወጡ መልሰው ማበድን ስለማይፈልጉ ክፉ አይሆኑም ሊላው ደሞ ንፁና ማንም ሊረዳው የማይፈልግ ሰዎች ናቸው የሚያብደው እዚህ ምድር ላይ በትክክል ንፁህ ሰዎች ናቸው ብሎ ያምናል
ይህ ልጅ ሁሌም በሚያራምደው የግልፀኝነት ሀሳብ ሰዎች እና ትምህርት ቤትም ያሉ እብድ ይሉት ነበር እናም የሆነ ቀን ይህ ልጅ 12 ተኛ ክፍልን በጥሩ ውጤት ከጨረሰ በኋላ ለሊት ላይ እየጮኸ ከቤቱ ወጣ። ከዛም በነጋታው ከዛ ደሞ በቀስታ እና በሂደት ያንን እብድ አግባብቶ ጓደኛው አረገው። በቀሰታ ከላይ ደርቦ የወጣውን ቱታ እና ቲሸርት ሰጥቶት ከእርቃንነት አዳነው
ብዙ ተግባቡ እና አንድ አመት እንደቆዩ።ልጁ ለእብዱ ስላለፈ ህይወቱ ጠየቀው አንዳንዴ እብዱ የሚረገጋጋበት ሰአት ስላለው ያኔ ነበር የጠየቀው እና ለብዙ ሴቶች እና ንፁህ ሰዎች ተጠቂ እንደሆነ የነገረው።ይህንን ታሪኩን ከነገረው በኋላ ግን ለሊት ላይ ሲነሳ ያ እብድ የለም። ልጁን ሁሉም ሰው እብዱ ያቤፅ እያለ መጣራታቸውን ቀጠሉ። የቀረውን ታቂዋለሽ ብዬ አስባለው" አላት። ያቤፅ ፅናት ግራ በመግባት እና ባለመጋባት ውስጥ ሆና ያቤፅን ማየት ጀመረች።
ያቤፅም "እንደዛ አትይኝ ፅኑ" አላት። ፅናትም "በል በል በየመሃሉ ያልገቡኝ ነገሮች ስላሉ ቀጣዩንም ንገረኝ አለችው። ያቤፅም " እሺ ፅኑዬ አሁን እኔ እያልኩኝ ላውራ ምክያቱም ያ ልጅ በመጨረሻም እኔ እንደሆንኩኝ አውቀሻል። ያ እብድ የነገርኩሽን ታሪክ ከነገረኝ በኋላ ከነ ጭራሹም አላየውትም ማንም የት እንደገባም ማወቅ አልቻለም።
ነገር ግን ያቺ ተበዳይ ሴት ምህረት ከልጆቿ ጋር መኖርን ተያይዛዋለች። አሁን ትልቅ የቆሎ እና የዳቦ ቆሎ ማከፍፈያ የሚል ትልቅ ሱቅ ከፍታ ታዋቂ ሆናለች።" ሲል ፅናት "ኦኦ ይህቺን ሴት አውቃታለሁ ብዙ የማከፋፈያ ሱቅም አላት" አለች። ያቤፅም "አልተሳሳትሽም ፅኑዬ ልክ ነሽ" አላት። ፅናትም "እሺ ቀጥል አንተ ታሪከኛ" አለችው።
ያቤፅም "ከዛማ ፅኑዬ እኔ ወደ ድሮ ህይወቴ መመለስ ከበደኝ እናቴ እንደትረዳኝ ሁሌም ከሱቋ እራቅ ብዬ እቀመጣለሁ በተደጋጋሚ ሰዎች ሲተናኮሉኝ አባቴ ካሳላቸው ስለት ጩቤዎች መካከል ገና ከእቤት ሳልወጣ ይዤ ወጥቼ ነበር በእሱ ጩቤ 2 ሰው ወጋው እጆቻቸውን እና እግሮቻቸውን ከዛማ የምታውቂው ወሬ ተነዛ።
አንድ ቀን አንድ ሰው ቁጭ ብዬ መጥቶ አጠገቤ ተቀመጠ። እንዴት እንዳልፈራኝ አልገባኝም። አጠገቤ ተቀምጦ "እየውልህ እብድ እንዳልሆንክ አውቃለሁ ምክንያቱም ሁኔታክን ተከታትዬዋለው አሁን ለምን እንዲ መሆን እንዳስፈለገግ ንገረኝ ሲለኝ ምክንያቴን ነገርኩት። ቁጭ ብሎ ሲያዋራኝ አላፊ ሰዎች ኧረ እንዳይወጋህ ይሉት ነበር። ነገር ግን እሱ በዝምታ እኔን ማዳመጥ መርጦ እስከመጨረሻው ሰማኝ። ንግግሬን ስጨርስ እና አሁን እብዱ የለም ስለዚህ ለምን እውነቱን ተናግረክ ህይወትህን አትቀጥልም አለኝ። እኔ ግን የጠፋውን እብድ ወደ ማንነቱ ሳልቀይር እንደማላረገው ነገርኩት። እሱም ልክ ነክ ሰውን ከተበላሸ ማንነቱ ማውጣት የሚቻለው እሱኑ በመሆን ሳይሆን በመምሰል ነው ስለዚህ አሁን በጩኸት ሂድልኝ ብለክ አባረኝ ከዛ ለአባትህ ሄጄ ወሰድ መለስ የሚያረገው እብደት ነው የያዘው እኔንም ትንሽ አዋርቶኝ ከዛ አባረረኝ እላቸዋለሁ። ምክንያቱም ለእዚህ ምስክር እዛ ጋር የአባትክ ጠባቂ እና ሰዎች ስላሉ በሰላማዊ መንገድ ከተለያየን ይጠረጥራሉ። አባትህ አማኑኤል እንዳስገባክ ጠይቀውኛል ግን እኔ አሁን ሄጄ በህብረተሰቡ ላይ ጥቃት ስለማያደረስ እና የተረጋጋ እብድ ስለሆነ አስፈላጊ አደለም እላቸዋለሁ።
ሊላው አመሻሽ ላይ ወደ አንተ እየመጡ መርፌ ወግተው ከዛም ቤታቸው እንዲወስዱህ አረጋለው ለእሳቸው መርፌው ከእብደቱ እንዲላቀቅ እና በደብ እንቅልፍ እንዲወስደው ይጠቅማል ነው የምንላቸው። ነገር ግን የሚወጉህ መርፌ አብዛኛውን ጊዜ ውጪ ስለምታሳልፍ እና ምግብ ስለማታገኝ ጥንካሬ የሚሆንህን የቫይታሚን መድሀኒት ነው የሚወጉህ በል አሁን አባረኝ አለኝና እኔ እረጅም መንገድ እያሯሯጥኩኝ እና አስመሳይ ናቹህ እያልኩኝ እየጮውኩኝ ድንጋይ እሱ ጋር እንዳይደርስ እያረኩ እየወረወርኩኝ አባርሬው ወደ ቦታዬ ተመለስኩኝ" ሲል ፅናት ልብዋ ውልቅ እስኪል ድረስ ሳቀች እና እሺ ከዛስ"አለችው ያቤፅም "ከዛማ የኔ ቆንጆ በዛ ሰአት እሱ ብቻ ሳይሆን የአባቴ ጠባቂም ነበር አብሮ የሮጠው።" አላት። ፅናት እረጅም ደቂቃዎች ሳቋን መቋቋምም ሆነ ማቋረጥ አልቻለችም ነበር እንባዋ እስኪረግፍ ሳቀች ሳቅዋ ጋብ ሲል "እሺሺሺ" አለችው።
ያቤፅ ፈገግ እያለ በቃ አባቴ ያንን መርፌ እየመጣ ይወጋኝና ቤት ይዞኝ ይሄዳል ሁሌም እናቴ ሱቅ ፊት ለፊት ነበር የምትሆነው። ግን እናቴ ልጄ አላበደም ብላ ከአባቴ ያንን መድሀኒት ትቀማዋለች ብዬ ተስፋ አረግ ነበር እርስዋ ግን ማረግ አልቻለችም። ክፉው አባቴ እኔን ለማዳን ብሎ ጣረ በእርግጥ ለክብሩ ሲል ነው። ደጓ እናቴስ ለምን ብላ ነው ዝም እምትለው። እል ነበር ከዛ አንዲት ሴት አየው ከትምህርት ቤት እየመጣች ነበር ያየዋት እና የምትረዳኝ የመሰለኝ ይህቺ ሴት የወደፊት ህይወቴ እንደሆነች እርግጠኛ የሆንኩባት። አሁን ከአጠገቤ ናት" አለና የፅናትን እጆች ደግሞ ደጋግሞ ሳማቸው።
ፅናት ደስ አላት ውስጧ በሀሴት ተሞላ የምትለው ሁሉ ጠፍባት "ያንተ በመሆኔ ደስተኛም እድለኛም ነኝ" አለችው። ያቤፅም "እኔም ፅኑዬ ሁሉን አሟልቶ የሰጠሽ ነሽ በይ አሁን እንተኛ አደል ወደ አልጋሽ ልውሰድሽ" ሲላት ፅናት "አይይ እዚሁ ይሻለኛል በቃ አሁን ልተኛ" አለች። ያቤፅም "እሺ ፅኑዬ እኔም ልተኛ በቃ ብሎ እግሯን በጥንቃቄ አንስቶ ከሶፋው ላይ ተነሳና መብራቱን አጥፍቶ ሊላኛው ሶፍ ላይ ተኛ።
.
.
ከ 150 ❤ ይቀጥላል
❤71👏1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 43..🥀
.
.
ጠዋት ላይ ስልክ ጮኸ። ስልኩ ፅናት አጠገብ ስለነበር አነሳችው ያቤፅ ተነስቶ የለም። "ሄሎ አለች"ፅናት በፀሎት ነበረች።"ሄሎ የኔ ቆንጅዬ እህት"አለቻት።
ፅናትም "እህቴ እንዴት ነሽልኝ" አለች። በፀሎት እየተፍለቀለቀች "ደና ነኝ ፍፄ መቷል እና አሁን ከ 30 ደቂቃ በኋላ ህክምናውን ልጀምር ነው" አለቻት። ፅናም "በጣም ደስስ ይላን እህቴ መልካም እድል እወድሻለሁ እሺ" አለቻት። በፀሎትም "እሺ እኔም በጣም እወድሻለሁ ሊባኖስ እና ፍፂ ፕሮሰሱን ሊያስተካክሉ ሄደዋል ባልተሳሳትኩኝ እያልኩ በዳበሳ ነው የደወልኩልሽ" አለቻት። ፅናት "ውይይይ እህቴ ከእዚ በኋላ ዳበሳ ብሎ ነገር የለም"አለቻትና ተሳሳቁ። በፀሎትም "ያቤፅስ"ስትላት። የት እንዳለ እኔጃ ወቷል"። ስትላት በፀሎት "በሉ ዛሬ ቅዳሜ ስለሆነ ፈታ በሉ አሁን ስልኩን መዝጋት አብኝ እራስሽን ጠብቂ" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ፅናት ስልኩ ከተዘጋ በኋላ "ያቤፆ" ብላ ተጣራች" ያቤፅም "ወዬ ፅኑዬ" ብሎ መጣ። ብቻውን አልነበረም ከኋላው በሱፍ ያሸበረቀ እና በእጁ ቦርሳ የያዘ ሰው አለ። ያቤፅም "ፅኑ ይህ የአባቴ ድርጅት ውስጥ በጥብቅና ሙያ የሚያገልግል ነው። አቶ መላኩ ይባላል። አንዳንድ ጉዳዮችም ያማክረናል"አለ። ፅናትም "እሺ ስላም እንዴት ነክ" አለችው። ጠበቃ ተብዬው ልክ ፅናትን ሲያያት እንደፈዘዘ ፅናት እጅዋን ዘረግታለት እንኳን አልነቃም። ያቤፅ የጠበቃ መላኩን ትከሻ መታ መታ እያረገ "ስማ ውበትዋ እንደሚያፈዝ አውቃለው እረዳካለው ግን ጉዳያችንን ስንጨረስ አታስብ በደብ አርገህ ታያታለህ እሺ" አለው። ጠበቃውም "እሺ"አለ። እንደፈዘዘ!። ያቤፅ እየሳቀ "ሰምተከኛል?" አለው። ጠበቃው አሁንም አይኑን ከፅናት ሳይነቅል "እሺ"አለው። አሁን ፅናትም ሳቅዋ ከአቅምዋ በላይ ሆነባት ከያቤፅ ጋር ተያይተው ያቤፅ "ኧረ ፅኑ ሰውየውን አንድ በይው" አለ እየሳቀ።
ጠበቃው አሁን ነቃ "እሺ ምን ላይ ነበር ያቋረጥነውን " አለ እየተደናበረ ያቤፅ "ሆ ኧረ ባክህ መላኩ ምን ጀመረክና" አለው። ጠበቃ መላኩም "እሺ ቁጭ በል" አለው ያቤፅን ያቤፅም ቁጭ አለ።
ጠበቃው ወሬውን ቀጠለ "ያው እንግዲ ጉዳዩን አጠር ሳረገው የማወራው እሷ ፊት ነው እንዴ?"አለ። ያቤፅ ሳቁን በይበልጥ ሞቅ አርጎ ሳቀና "አዎ እርስዋ ማለት ከእዚህ በኋላ ሚስቴ ናት" አለ። ጠበቃው "እ ማለት" አለ። ያቤፅ "ምንድነው ምትደናበረው? በቃ ከእዚህ በኋላ መሳቅ አልችልም እባክህ ካላስቸገርኩክ ወደ ጉዳይክ ግባ" አለው።
ያቤፅ "እሺ ጥሩ አስረዳና " አለው።
ጠበቃ መላኩም "ያው አባትህ ከመሞታቸው በፊት ነው ይህንን ውል ያስፈፀሙት "አለ። ያቤፅ ምን አለ ከእዚህ በኋላ ልጄ ስላበደ ምንም ነገር አልሰጠውም" አለ። ያቤፅ ወደ ፅናት እየጠቆመ "ለእርሷ ሰጣት" አለው። ፅናት ያቤፅን አየችው ያቤፅም "ተቀበይው ፅኑዬ" አላት። ፅናት የውሉን ወረቀት ለእርሷ ለመስጠት እጁን የዘረጋውን ጠበቃ መላኩን "እሺ" ብላ የተቀበለችው። ያቤፅ የውሉ ወረቀት ፅናት እጅ እንደገባ ለፅናት እንድታነበው ምልክት ሰጣት። ጮክ ብላ ማንበብ ጀመረች።
እኔ የ 3 ድርጅት ባለቤት አቶ ዳመነ አበባው። በህብረተሰብ አብድዋል ብሎ የሚታሰበው የያቤፅ ዳመነ ወላጅ ነኝ።እርግጥ ነው ልጄ አብድዋል ከእዚህ በኋላ ምንም ንብረት ማስተዳደር አይችልም ሆኖም ልጄ ያቤፅ እብደቱ" ብላ ፅናት ያቤፅን እንባ በሞላው አይንዋ ማየት ጀመረች። ያቤፅ ግራ ገባው።
ያቤፅ "ቀጥይ እንጂ ለምን ዝም አልሽ" አላት። ፅናትም "እሺ" ብላ ጠበቃውን እና ያቤፅን በተራ አየቻቸውና አይኑዋን ወደ ወረቀቱ መልሳ ማንበብ ጀመረች። "ሆኖም ልጄ ያቤፅ እብደቱ የእውነት እንዳልሆነ እና እንደ እብድ ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቅሎ መኖርን የመረጠው የአንድ ሰውን ህይወት ለማዳን እንደሆነ መግለፅ እፈልጋለሁኝ። እንዳላበደም በማስረጃ አቅርቤያለሁ ማሰረጃውም ከ ውሉ ጀረባ አለ ልጄ ያቤፅ በትምህርት ዘመኑ ተወዳዳሪ የሌለው ተማሪ በመሆኑ እና ከ1 ወደ 3 ከ 3 ወደ 5 ተኛ ከ 5 ተኛ ወደ 7 ተኛ ክፍል የተዘዋወረ ያለ ምንም አይምሮ እክል ተምሮ እስከ 12 ተኛ ክፍል ተምሯል።
ውጤቱ በጣም አስደናቂ ስለነበር ነበር።ሆኖም የኔ ልጅ የሁሉ ወይም የሙሉ ንብረቴ ወራሽ እንዲሆን በፊርማዬ አረጋግጫለሁ።" ብላ ያቤፅን በግርምት አየችው። ጠበቃው ከፅናት አይኑን ሳይነቅል እያያት ነው የያቤፅም አይን ፅናት ላይ ነው። ፅናት ስታነብ የአፈዋን እና የአይኖቹዋን እንቅስቃሴ እያየዩ ነበር። በአጠቃለይ ፅናትን እያይዋት ነው። ፅናት አንብባ እንደጨረሰች ነው ሁለቱንም በተራ ያየቻቸው እና "ኧር ንቀሉ "ብላ የሳቀችው። ያቤፅ እና ጠበቃው አንገታቸውን ደፉ። ጠበቃው አንገቱን እንደደፋ "በቃ አሁን ሁሉንም ነገር አውቃቹሀል።" አለና ቀና አለ ያቤፅም ቀና አለ። ፅናት ፈገግ አለች።
ያቤፅ "እሺ ጥሩ አሁን ምን ላርግ ታዲያ" አለ። ፅናትም "እና ብሎ ነገር አለ እንዴ በል አሁን ነገ የግል ኮሊጆች ወይም ደሞ እኛ ዩንቨርስቲ ከተቻለ ማመልከቻ ታስገባለክ ደሞ በማርኬቲንግ እና ማኔጅመንት ዲፓርትመንት ውስጥ እጥረት አለ ሲሉ ነበር በዛ ላይ ደሞ ጥሩ ውጤት ነው ያለክ ስለዚህ እናመለክታለን" አለችው። ያቤፅም "እሺ ልክ ነሽ ፅኑዬ ለወደፊት ህይወታችን መስራት አለብኝ አደል" አላት። ፅናትም "አይ ያቤፆ" አለችና ፈገግ አለች። ያቤፅም "አትሳቂ ፅኑ የምሬን ነው" አላት። ፅናት "እሺ እንደዛ ካሰብክ ሰኞ እንሄዳለን" አለችው። ያቤፅም "እሺ የኔ እመቤት"ብሎ ጠበቃውን አየው። ፅናትን እያያት ነበር። ያቤፅ "እንዴ ምን ሆነካል በቃ ሊላ ቀን ፕራይቬት አሰይዘንልክ በደብ ታያታለህ በል ተነስ ልሸኝክ" አለው። ጠበቃው ብድግ ብሎ በሩን ለቆ እስኪወጣ ፅናትን እያያት ነበር።
ያቤፅ በሩን አስወጥቶት ወደ ፅናት ተመለሰ ፅናት የተኛችበትን ሶፋ አስተካክላ የያቤፅን እያጣጠፈች አገኛት።
ያቤፅ "እኔ አነጥፈው ነበር እኮ ፅኑዬ በቃ ቁርስ ልስራ" ብሎ ሄደ። ፅናትም ያቤፅ ቁርስ እስኪሰራ እስዋ ቤት አፀዳች። ከዛም ያቤፅ የሰራውን ፍርፍር ወተትም አፍልቶ እየተጎራረሱ በሉ ሲጨርሱ ያቤፅ እቃውን አነሳሳው። ፅናትም "በቃ አሁን እኔ እቃ ልጠብ እሺ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑ በይ አንቺ እቃ እጠቢ እኔ ደሞ ደመቁ የዘፈዘፈችውን ልጠበው" አላት።
ፅናት "አይ አይሆንም እኔ አጥበዋለው አንተ አሁን ወደ ሳሎን ሄደክ እረፋ" አለችው። ያቤፅ ቆጣ ብሎ "አይ ፅኑ ምን ነክቶሻል በቃ አንዴ ተናግሬያለሁ" ብሎ ሄዶ የተዘፈዘፈውን ማጠብ ጀመረ። ፅናትም እቃ ማጠብ ጀመረች። ያቤፅ አንሶላውን እያጠበ ድምፁን ከፍ አርጎ "ፅኑዬ ይቅር በይኝ እባክሽ ፤ ፅኑ ተቆጣው ፤ ፅኑ በደልኩሽ" እያለ ማልቀስ ጀመረ። እያለቀሰ ፅናት መጣች። "እንዴ ያቤፆ ምንነው አለችው ፊት ለፊቱ የተቀመጠ ዱካ ላይ ቁጭ ብላ። ያቤፅም ያቀረቀረ አንገቱን ቀና አረገ።
ፅናት ደነገጠች "እንዴ ያቤፆ ቆይ ለምንድን ነው እምታለቅሰው" አለችው። ያቤፅም "ፅኑ በድየሻለሁ ገድዬሻለሁ" አለ። ፅናት ንድድ ብላ "እንዴ ቆይ ለምንድነው እንዲህ እምትለኝ የፈጣሪ ያለ" አለችው። ያቤፅ ዝም አለ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 44 ይቀጥላል...
👇👇
.
.
🥀..ክፍል 43..🥀
.
.
ጠዋት ላይ ስልክ ጮኸ። ስልኩ ፅናት አጠገብ ስለነበር አነሳችው ያቤፅ ተነስቶ የለም። "ሄሎ አለች"ፅናት በፀሎት ነበረች።"ሄሎ የኔ ቆንጅዬ እህት"አለቻት።
ፅናትም "እህቴ እንዴት ነሽልኝ" አለች። በፀሎት እየተፍለቀለቀች "ደና ነኝ ፍፄ መቷል እና አሁን ከ 30 ደቂቃ በኋላ ህክምናውን ልጀምር ነው" አለቻት። ፅናም "በጣም ደስስ ይላን እህቴ መልካም እድል እወድሻለሁ እሺ" አለቻት። በፀሎትም "እሺ እኔም በጣም እወድሻለሁ ሊባኖስ እና ፍፂ ፕሮሰሱን ሊያስተካክሉ ሄደዋል ባልተሳሳትኩኝ እያልኩ በዳበሳ ነው የደወልኩልሽ" አለቻት። ፅናት "ውይይይ እህቴ ከእዚ በኋላ ዳበሳ ብሎ ነገር የለም"አለቻትና ተሳሳቁ። በፀሎትም "ያቤፅስ"ስትላት። የት እንዳለ እኔጃ ወቷል"። ስትላት በፀሎት "በሉ ዛሬ ቅዳሜ ስለሆነ ፈታ በሉ አሁን ስልኩን መዝጋት አብኝ እራስሽን ጠብቂ" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ፅናት ስልኩ ከተዘጋ በኋላ "ያቤፆ" ብላ ተጣራች" ያቤፅም "ወዬ ፅኑዬ" ብሎ መጣ። ብቻውን አልነበረም ከኋላው በሱፍ ያሸበረቀ እና በእጁ ቦርሳ የያዘ ሰው አለ። ያቤፅም "ፅኑ ይህ የአባቴ ድርጅት ውስጥ በጥብቅና ሙያ የሚያገልግል ነው። አቶ መላኩ ይባላል። አንዳንድ ጉዳዮችም ያማክረናል"አለ። ፅናትም "እሺ ስላም እንዴት ነክ" አለችው። ጠበቃ ተብዬው ልክ ፅናትን ሲያያት እንደፈዘዘ ፅናት እጅዋን ዘረግታለት እንኳን አልነቃም። ያቤፅ የጠበቃ መላኩን ትከሻ መታ መታ እያረገ "ስማ ውበትዋ እንደሚያፈዝ አውቃለው እረዳካለው ግን ጉዳያችንን ስንጨረስ አታስብ በደብ አርገህ ታያታለህ እሺ" አለው። ጠበቃውም "እሺ"አለ። እንደፈዘዘ!። ያቤፅ እየሳቀ "ሰምተከኛል?" አለው። ጠበቃው አሁንም አይኑን ከፅናት ሳይነቅል "እሺ"አለው። አሁን ፅናትም ሳቅዋ ከአቅምዋ በላይ ሆነባት ከያቤፅ ጋር ተያይተው ያቤፅ "ኧረ ፅኑ ሰውየውን አንድ በይው" አለ እየሳቀ።
ጠበቃው አሁን ነቃ "እሺ ምን ላይ ነበር ያቋረጥነውን " አለ እየተደናበረ ያቤፅ "ሆ ኧረ ባክህ መላኩ ምን ጀመረክና" አለው። ጠበቃ መላኩም "እሺ ቁጭ በል" አለው ያቤፅን ያቤፅም ቁጭ አለ።
ጠበቃው ወሬውን ቀጠለ "ያው እንግዲ ጉዳዩን አጠር ሳረገው የማወራው እሷ ፊት ነው እንዴ?"አለ። ያቤፅ ሳቁን በይበልጥ ሞቅ አርጎ ሳቀና "አዎ እርስዋ ማለት ከእዚህ በኋላ ሚስቴ ናት" አለ። ጠበቃው "እ ማለት" አለ። ያቤፅ "ምንድነው ምትደናበረው? በቃ ከእዚህ በኋላ መሳቅ አልችልም እባክህ ካላስቸገርኩክ ወደ ጉዳይክ ግባ" አለው።
ያቤፅ "እሺ ጥሩ አስረዳና " አለው።
ጠበቃ መላኩም "ያው አባትህ ከመሞታቸው በፊት ነው ይህንን ውል ያስፈፀሙት "አለ። ያቤፅ ምን አለ ከእዚህ በኋላ ልጄ ስላበደ ምንም ነገር አልሰጠውም" አለ። ያቤፅ ወደ ፅናት እየጠቆመ "ለእርሷ ሰጣት" አለው። ፅናት ያቤፅን አየችው ያቤፅም "ተቀበይው ፅኑዬ" አላት። ፅናት የውሉን ወረቀት ለእርሷ ለመስጠት እጁን የዘረጋውን ጠበቃ መላኩን "እሺ" ብላ የተቀበለችው። ያቤፅ የውሉ ወረቀት ፅናት እጅ እንደገባ ለፅናት እንድታነበው ምልክት ሰጣት። ጮክ ብላ ማንበብ ጀመረች።
እኔ የ 3 ድርጅት ባለቤት አቶ ዳመነ አበባው። በህብረተሰብ አብድዋል ብሎ የሚታሰበው የያቤፅ ዳመነ ወላጅ ነኝ።እርግጥ ነው ልጄ አብድዋል ከእዚህ በኋላ ምንም ንብረት ማስተዳደር አይችልም ሆኖም ልጄ ያቤፅ እብደቱ" ብላ ፅናት ያቤፅን እንባ በሞላው አይንዋ ማየት ጀመረች። ያቤፅ ግራ ገባው።
ያቤፅ "ቀጥይ እንጂ ለምን ዝም አልሽ" አላት። ፅናትም "እሺ" ብላ ጠበቃውን እና ያቤፅን በተራ አየቻቸውና አይኑዋን ወደ ወረቀቱ መልሳ ማንበብ ጀመረች። "ሆኖም ልጄ ያቤፅ እብደቱ የእውነት እንዳልሆነ እና እንደ እብድ ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቅሎ መኖርን የመረጠው የአንድ ሰውን ህይወት ለማዳን እንደሆነ መግለፅ እፈልጋለሁኝ። እንዳላበደም በማስረጃ አቅርቤያለሁ ማሰረጃውም ከ ውሉ ጀረባ አለ ልጄ ያቤፅ በትምህርት ዘመኑ ተወዳዳሪ የሌለው ተማሪ በመሆኑ እና ከ1 ወደ 3 ከ 3 ወደ 5 ተኛ ከ 5 ተኛ ወደ 7 ተኛ ክፍል የተዘዋወረ ያለ ምንም አይምሮ እክል ተምሮ እስከ 12 ተኛ ክፍል ተምሯል።
ውጤቱ በጣም አስደናቂ ስለነበር ነበር።ሆኖም የኔ ልጅ የሁሉ ወይም የሙሉ ንብረቴ ወራሽ እንዲሆን በፊርማዬ አረጋግጫለሁ።" ብላ ያቤፅን በግርምት አየችው። ጠበቃው ከፅናት አይኑን ሳይነቅል እያያት ነው የያቤፅም አይን ፅናት ላይ ነው። ፅናት ስታነብ የአፈዋን እና የአይኖቹዋን እንቅስቃሴ እያየዩ ነበር። በአጠቃለይ ፅናትን እያይዋት ነው። ፅናት አንብባ እንደጨረሰች ነው ሁለቱንም በተራ ያየቻቸው እና "ኧር ንቀሉ "ብላ የሳቀችው። ያቤፅ እና ጠበቃው አንገታቸውን ደፉ። ጠበቃው አንገቱን እንደደፋ "በቃ አሁን ሁሉንም ነገር አውቃቹሀል።" አለና ቀና አለ ያቤፅም ቀና አለ። ፅናት ፈገግ አለች።
ያቤፅ "እሺ ጥሩ አሁን ምን ላርግ ታዲያ" አለ። ፅናትም "እና ብሎ ነገር አለ እንዴ በል አሁን ነገ የግል ኮሊጆች ወይም ደሞ እኛ ዩንቨርስቲ ከተቻለ ማመልከቻ ታስገባለክ ደሞ በማርኬቲንግ እና ማኔጅመንት ዲፓርትመንት ውስጥ እጥረት አለ ሲሉ ነበር በዛ ላይ ደሞ ጥሩ ውጤት ነው ያለክ ስለዚህ እናመለክታለን" አለችው። ያቤፅም "እሺ ልክ ነሽ ፅኑዬ ለወደፊት ህይወታችን መስራት አለብኝ አደል" አላት። ፅናትም "አይ ያቤፆ" አለችና ፈገግ አለች። ያቤፅም "አትሳቂ ፅኑ የምሬን ነው" አላት። ፅናት "እሺ እንደዛ ካሰብክ ሰኞ እንሄዳለን" አለችው። ያቤፅም "እሺ የኔ እመቤት"ብሎ ጠበቃውን አየው። ፅናትን እያያት ነበር። ያቤፅ "እንዴ ምን ሆነካል በቃ ሊላ ቀን ፕራይቬት አሰይዘንልክ በደብ ታያታለህ በል ተነስ ልሸኝክ" አለው። ጠበቃው ብድግ ብሎ በሩን ለቆ እስኪወጣ ፅናትን እያያት ነበር።
ያቤፅ በሩን አስወጥቶት ወደ ፅናት ተመለሰ ፅናት የተኛችበትን ሶፋ አስተካክላ የያቤፅን እያጣጠፈች አገኛት።
ያቤፅ "እኔ አነጥፈው ነበር እኮ ፅኑዬ በቃ ቁርስ ልስራ" ብሎ ሄደ። ፅናትም ያቤፅ ቁርስ እስኪሰራ እስዋ ቤት አፀዳች። ከዛም ያቤፅ የሰራውን ፍርፍር ወተትም አፍልቶ እየተጎራረሱ በሉ ሲጨርሱ ያቤፅ እቃውን አነሳሳው። ፅናትም "በቃ አሁን እኔ እቃ ልጠብ እሺ" አለችው። ያቤፅም "እሺ ፅኑ በይ አንቺ እቃ እጠቢ እኔ ደሞ ደመቁ የዘፈዘፈችውን ልጠበው" አላት።
ፅናት "አይ አይሆንም እኔ አጥበዋለው አንተ አሁን ወደ ሳሎን ሄደክ እረፋ" አለችው። ያቤፅ ቆጣ ብሎ "አይ ፅኑ ምን ነክቶሻል በቃ አንዴ ተናግሬያለሁ" ብሎ ሄዶ የተዘፈዘፈውን ማጠብ ጀመረ። ፅናትም እቃ ማጠብ ጀመረች። ያቤፅ አንሶላውን እያጠበ ድምፁን ከፍ አርጎ "ፅኑዬ ይቅር በይኝ እባክሽ ፤ ፅኑ ተቆጣው ፤ ፅኑ በደልኩሽ" እያለ ማልቀስ ጀመረ። እያለቀሰ ፅናት መጣች። "እንዴ ያቤፆ ምንነው አለችው ፊት ለፊቱ የተቀመጠ ዱካ ላይ ቁጭ ብላ። ያቤፅም ያቀረቀረ አንገቱን ቀና አረገ።
ፅናት ደነገጠች "እንዴ ያቤፆ ቆይ ለምንድን ነው እምታለቅሰው" አለችው። ያቤፅም "ፅኑ በድየሻለሁ ገድዬሻለሁ" አለ። ፅናት ንድድ ብላ "እንዴ ቆይ ለምንድነው እንዲህ እምትለኝ የፈጣሪ ያለ" አለችው። ያቤፅ ዝም አለ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 44 ይቀጥላል...
👇👇
❤72👍10
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 44..🥀
.
ፅናት "ለምን ዝም ትላለህ ቆይ " አለችው። ያቤፅ ድምፅ አውጥቶ ማልቀስ ጀመረ። ፅናት አዘነችለት ያቤፅን ስታየው በጣም አሳዘናት። ወደ እሱ ሄዳ አቀፈችው። ያቤፅም አቀፋት ፅናት ያቤፅ ቦዲ አርጎ ስለነበረ የተቦጫጨረውን ጀርባውን አየችው። ፅናትም አለቀሰች እና አንገቱን ሳም አርጋው "ያቤፆ እኔም እኮ ጎድቼሀለው በአሁን ማልቀስክን አቁም" አለችው። ያቤፅም "እሺ እሺ ፅኑዬ አለና እንባውን ጠራረገ።
ፅናት የያቤፅን ግንባር ስማው ወደ ዱካዋ ተመልሳ ቁጭ አለችና ተመልሳ ተነስታ ወደ ቤት ገብታ ሬዲዩ ይዛ መጥታ ከፈተችው። የቅዳሜን መዝናኛ እየሰሙ ያቤፅም አጥቦ ጨረሰ።
ልክ አጥቦ ከጨረሰ በኋላ ፅናት እና ያቤፅ የልጆች መጫወቻ ቦታ ሄደው ተጨውተው ሲመለሱ ሰአቱ 12:30 ሆኖል። ደመቁ ፓስቲ ሽጣ ጨርሳ ወደ ቤትዋ እየተመለሰች መንገድ ላይ አገኝዋት። ሰላም ከተባባሉ በኋላ ለፅናት የሸጠችውን ብር ሰጥታት ለያቤፅ "ለሰኞ መስሪያ የሚሆን ድንች እና ፊኖ (ፍርኖ) ዱቄት ግዛ" ብላ የፅናትን ደህንነት ጠይቃ ተቻኩላ ሄደች። እነ ፅናትም ወደ ቤት ገቡ። ማታ ሲያወሩ ቆይተው ተኙ።
ጠዋት ላይ ስልክ ጠራ ያቤፅ ነበር ያነሳው። "ሄሎ" አለ። ሊባኖስ ነበረች "ሄሎ" አለችው። ያቤፅ ቁርስ እየሰራ ነበር። "ኣኣ ሊቦ እንዴት ነሽ" አላት።ሊባኖስም "ደና ነኝ ደና ነኝ እየውልህ ብዙ ጊዜ የለኝም ስለዚህ በደብ ስማኝ በፀሎት አሁንም ህክምና ላይ ናት እኔም ፊቴን ከሚያፀዳልኝ ሀኪም ጋር ፍፄ አገናኝቶኛል በማሽን ነው ህክምናው ስለዚህ እኔንም በፀሎትንም ላታገኙን ትችላላቹ እንዳታስቡ በል ደና ሁን አሁን ወደ ህክምናው ልገባ ነው ደሞ ተንከባከባት የኔ ሚጢጢንም ስለእኔ ህክምና እንዳትነግራት ሰርፕራይዝ ነው እሺ ኒትወርክ ስለሊለ በሰራ ሳት እናወራለን ብላለች ሊባኖስ በላት በል ደና ሁን" አለች። ያቤፅም "እሺ ሊቦ በቃ በይ መልካም እድል ለፅኑም አልነግራትም" ብሎ ስልኩን ዘጋው።
ያቤፅ ቁርስ ሰርቶ እስኪጨርስ እና እስኪያቀራርብ ድረስ ፅናት አልተነሳችም። ሊቀሰቅሳት መኝታ ቤት ሄደ።
ፅናት ለጥ ብላለች። "ያቤፅ ሊቀሰቅሳት እጁን ሰደደ አሳዘነችው በቀስታ ተጠግቶ አይኑዋን ሳማት እና በስስት አይን አያት ፅናት ፈገግ ብላ "እንዴት አደረክ" አለችው። ያቤፅ ሊላኛውን አይኑዋንም ስሞ "አደረኩልሽ ቆንጂት በይ ተነሽ ተነሽ ዛሬ አሪፋ ቂንጬ ነው የሰራውት" አላት። እጅዋን እየጎተተ። ፅናትም እየተነሳች "አንተ ታሪከኛ ጭራሽ ቂንጭኤም ትሰራለህ"ብላ ከ አልጋዋ ወርዳ አቅፋው ሳመችው። ያቤፅ "እንዲ ከሳምሽኝ እማ ሁሌም እሰራልሻለሁ አላት።እጅዋን እየጎተተ ሳሎን እየወሰዳት።
ፅናት ገረማት "ውይይይ ሽታው እራሱ እንዴት ያጉዋጓል ብላ ወደ ጠረጴዛው ሄደችና ማንኪያ ስታነሳ "አአ የኔ ቆንጆ መጀመሪያ ፊትሽን ታጠቢ እኔም ሄጄ ሻይውን ላምጣው" ብሎ ወደ ኩሽና ሄደ።
ፅናትም ወጥታ ፊትዋን ታጥባ መጣች። ያቤፅ እየጠበቃት ነበር በጋራ ቁርሳቸውን በልተው ጨረሱ ፅናት እቃውን አጠበች።ያቤፅም ቤት አፀዳ። ሲጨርሱ ሳሎን ትልቁ ሶፋ ላይ ተቃቅፈው ተቀመጡ። ያቤፅ "ፅኑዬ" አላት ። ፅናትም "ወዬዬዬ"አለችው። "ሊቦ እኮ ደውላ ነበር እና ላንደውልላቹ ስለማንችል አትጨነቁ የኔትወርክ ጉዳይ ነው ብላለች" አላት። ፅናትም "እሺ ግን ደና ናቸው አደል" አለችው። አይን አይኑን እያየችው ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ ደና ናቸው" አላት። ፅናት "እሺ እንደዛ ከሆነ ጥሩ ወይኔ ያቤፆ ዝናብ እየጣለ ነው አልጋ ልብሱን" ብላ ስትነሳ። ያቤፅ ጎትቶ ቁጭ አረጋትና "ቆይ እኔ አስገባዋለሁ" ብሎ በፍጥነት ሄዶ አስገብቶት መጣና አንሶላውን አንደኛው ሶፋ ላይ አስቀምጦ "ፅኑዬ በጣም ይበርዳል ቆይ የኔን ብርድ ልብስም ልጨምርና እንልበስ" ብሎ ለብሰው ቁጭ አሉ። ሬዲዮን ተከፍቶ ነበር እና የመዝናኛ ፕሮግራም ሲሰሙ ከዛ ደሞ ዘፈን ከፍተው ሲጨፍሩ ቀኑን ቤት አሳልፈው እሁም አልፎ ለሰኞ ጠዋት በቅተዋል እንደተለመደው የያቤፅን ቁርስ በልተው ሲጨርሱ ፅናት ቤት አፅድታ እና እቃ አጥባ እስክትጨርስ ያቤፅ ደመቁ ያዘዘችውን ለሚሸጥ ምግብ የሚያገለግሉ ነገሮችን ገዛዝቶ መጣ። ሲመጣ ፅናት አምሮባት ነበር የጠበቀችው።
ያቤፅ ፅናትን ሲያያት "ኣኣኣ የኔ አምላክ አምላኬ ሆይ ቆይ ይህቺን ቆንጆ ከየት ነው አምላክ የጣለልኝ ቱቱቱቱቱ በሉባት" አለ። ፅናት "እየሳቀች ይሄን ነገርክን እኮ ነው የምወድልክ ይልቅ ልብስክን ቀይርና የተነጋገርነው ቦታ እንሂድ" አለችው። ያቤፅ "እሺ እሺ መጣው" ብሎ ወደ መኝታ ቤት ገባና ቀይሮ ወጣ። ፅናት "ውይ አንተ ልጅ የምር ቆንጅዬ እኮ ነክ በል አሁን ና ውጣ" አለችው። ተከታትለው ከሳሎን ወጥተው በር እየቆለፉ ደመቁ የውጪውን በር ከፍታ ገባች። ደመቁ "ወይ ጉድድድድ አይ ውበት አይ ውበት ፈጣሪ ከአይን ያውጣሽ" አለቻት። ፅናትም "አመሰግናለሁ ደምዬ በቃ መሄዳችን ነው ደና ሁኚ " አለችና ወጣች። ያቤፅም አንገቱን ደፈቶ ወጣ።
ፅናት እና ያቤፅ ወደነ ያቤፅ ቤት የትምህርት ማስረጃ ለማምጣት ሄዱ በር ላይ ሲደረሱ ለቅሶ አለ። ሳሲዬዬ ሳሲዬዬዬ የሚል ድምፅ ያቤፅ ሰማ እናቴ አለና ባለበት ቆሞ ቀረ።
ፅናትም ደነገጠች። ያቤፅ ወደ ፅናት ዞሮ "ፅኑ ሰማሽ ሶስና እያሉ ነው ፤ ፅኑ ሶስና እኮ እናቴ ናት ፤ ፅኑ ሶስና እኮ ማለት የኔ እናት ናት " አለ በተናገረ ቁጥር ድምፁ እየቀነሰ። ፅናትም ተረጋጋ እባክህ አለችው። ያቤፅ በለቅሶ ታጅቦ ጮክ ብሎ ፅናትን ትከሻዋን ይዞ እየነቀነቃት። ያቤፅ "እናቴቴቴቴቴቴቴ"ብሎ ፅናት አይን ላይ አፍጥጦ ጮኸ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 45 ይቀጥላል...
.
.
🥀..ክፍል 44..🥀
.
ፅናት "ለምን ዝም ትላለህ ቆይ " አለችው። ያቤፅ ድምፅ አውጥቶ ማልቀስ ጀመረ። ፅናት አዘነችለት ያቤፅን ስታየው በጣም አሳዘናት። ወደ እሱ ሄዳ አቀፈችው። ያቤፅም አቀፋት ፅናት ያቤፅ ቦዲ አርጎ ስለነበረ የተቦጫጨረውን ጀርባውን አየችው። ፅናትም አለቀሰች እና አንገቱን ሳም አርጋው "ያቤፆ እኔም እኮ ጎድቼሀለው በአሁን ማልቀስክን አቁም" አለችው። ያቤፅም "እሺ እሺ ፅኑዬ አለና እንባውን ጠራረገ።
ፅናት የያቤፅን ግንባር ስማው ወደ ዱካዋ ተመልሳ ቁጭ አለችና ተመልሳ ተነስታ ወደ ቤት ገብታ ሬዲዩ ይዛ መጥታ ከፈተችው። የቅዳሜን መዝናኛ እየሰሙ ያቤፅም አጥቦ ጨረሰ።
ልክ አጥቦ ከጨረሰ በኋላ ፅናት እና ያቤፅ የልጆች መጫወቻ ቦታ ሄደው ተጨውተው ሲመለሱ ሰአቱ 12:30 ሆኖል። ደመቁ ፓስቲ ሽጣ ጨርሳ ወደ ቤትዋ እየተመለሰች መንገድ ላይ አገኝዋት። ሰላም ከተባባሉ በኋላ ለፅናት የሸጠችውን ብር ሰጥታት ለያቤፅ "ለሰኞ መስሪያ የሚሆን ድንች እና ፊኖ (ፍርኖ) ዱቄት ግዛ" ብላ የፅናትን ደህንነት ጠይቃ ተቻኩላ ሄደች። እነ ፅናትም ወደ ቤት ገቡ። ማታ ሲያወሩ ቆይተው ተኙ።
ጠዋት ላይ ስልክ ጠራ ያቤፅ ነበር ያነሳው። "ሄሎ" አለ። ሊባኖስ ነበረች "ሄሎ" አለችው። ያቤፅ ቁርስ እየሰራ ነበር። "ኣኣ ሊቦ እንዴት ነሽ" አላት።ሊባኖስም "ደና ነኝ ደና ነኝ እየውልህ ብዙ ጊዜ የለኝም ስለዚህ በደብ ስማኝ በፀሎት አሁንም ህክምና ላይ ናት እኔም ፊቴን ከሚያፀዳልኝ ሀኪም ጋር ፍፄ አገናኝቶኛል በማሽን ነው ህክምናው ስለዚህ እኔንም በፀሎትንም ላታገኙን ትችላላቹ እንዳታስቡ በል ደና ሁን አሁን ወደ ህክምናው ልገባ ነው ደሞ ተንከባከባት የኔ ሚጢጢንም ስለእኔ ህክምና እንዳትነግራት ሰርፕራይዝ ነው እሺ ኒትወርክ ስለሊለ በሰራ ሳት እናወራለን ብላለች ሊባኖስ በላት በል ደና ሁን" አለች። ያቤፅም "እሺ ሊቦ በቃ በይ መልካም እድል ለፅኑም አልነግራትም" ብሎ ስልኩን ዘጋው።
ያቤፅ ቁርስ ሰርቶ እስኪጨርስ እና እስኪያቀራርብ ድረስ ፅናት አልተነሳችም። ሊቀሰቅሳት መኝታ ቤት ሄደ።
ፅናት ለጥ ብላለች። "ያቤፅ ሊቀሰቅሳት እጁን ሰደደ አሳዘነችው በቀስታ ተጠግቶ አይኑዋን ሳማት እና በስስት አይን አያት ፅናት ፈገግ ብላ "እንዴት አደረክ" አለችው። ያቤፅ ሊላኛውን አይኑዋንም ስሞ "አደረኩልሽ ቆንጂት በይ ተነሽ ተነሽ ዛሬ አሪፋ ቂንጬ ነው የሰራውት" አላት። እጅዋን እየጎተተ። ፅናትም እየተነሳች "አንተ ታሪከኛ ጭራሽ ቂንጭኤም ትሰራለህ"ብላ ከ አልጋዋ ወርዳ አቅፋው ሳመችው። ያቤፅ "እንዲ ከሳምሽኝ እማ ሁሌም እሰራልሻለሁ አላት።እጅዋን እየጎተተ ሳሎን እየወሰዳት።
ፅናት ገረማት "ውይይይ ሽታው እራሱ እንዴት ያጉዋጓል ብላ ወደ ጠረጴዛው ሄደችና ማንኪያ ስታነሳ "አአ የኔ ቆንጆ መጀመሪያ ፊትሽን ታጠቢ እኔም ሄጄ ሻይውን ላምጣው" ብሎ ወደ ኩሽና ሄደ።
ፅናትም ወጥታ ፊትዋን ታጥባ መጣች። ያቤፅ እየጠበቃት ነበር በጋራ ቁርሳቸውን በልተው ጨረሱ ፅናት እቃውን አጠበች።ያቤፅም ቤት አፀዳ። ሲጨርሱ ሳሎን ትልቁ ሶፋ ላይ ተቃቅፈው ተቀመጡ። ያቤፅ "ፅኑዬ" አላት ። ፅናትም "ወዬዬዬ"አለችው። "ሊቦ እኮ ደውላ ነበር እና ላንደውልላቹ ስለማንችል አትጨነቁ የኔትወርክ ጉዳይ ነው ብላለች" አላት። ፅናትም "እሺ ግን ደና ናቸው አደል" አለችው። አይን አይኑን እያየችው ያቤፅም "አዎ ፅኑዬ ደና ናቸው" አላት። ፅናት "እሺ እንደዛ ከሆነ ጥሩ ወይኔ ያቤፆ ዝናብ እየጣለ ነው አልጋ ልብሱን" ብላ ስትነሳ። ያቤፅ ጎትቶ ቁጭ አረጋትና "ቆይ እኔ አስገባዋለሁ" ብሎ በፍጥነት ሄዶ አስገብቶት መጣና አንሶላውን አንደኛው ሶፋ ላይ አስቀምጦ "ፅኑዬ በጣም ይበርዳል ቆይ የኔን ብርድ ልብስም ልጨምርና እንልበስ" ብሎ ለብሰው ቁጭ አሉ። ሬዲዮን ተከፍቶ ነበር እና የመዝናኛ ፕሮግራም ሲሰሙ ከዛ ደሞ ዘፈን ከፍተው ሲጨፍሩ ቀኑን ቤት አሳልፈው እሁም አልፎ ለሰኞ ጠዋት በቅተዋል እንደተለመደው የያቤፅን ቁርስ በልተው ሲጨርሱ ፅናት ቤት አፅድታ እና እቃ አጥባ እስክትጨርስ ያቤፅ ደመቁ ያዘዘችውን ለሚሸጥ ምግብ የሚያገለግሉ ነገሮችን ገዛዝቶ መጣ። ሲመጣ ፅናት አምሮባት ነበር የጠበቀችው።
ያቤፅ ፅናትን ሲያያት "ኣኣኣ የኔ አምላክ አምላኬ ሆይ ቆይ ይህቺን ቆንጆ ከየት ነው አምላክ የጣለልኝ ቱቱቱቱቱ በሉባት" አለ። ፅናት "እየሳቀች ይሄን ነገርክን እኮ ነው የምወድልክ ይልቅ ልብስክን ቀይርና የተነጋገርነው ቦታ እንሂድ" አለችው። ያቤፅ "እሺ እሺ መጣው" ብሎ ወደ መኝታ ቤት ገባና ቀይሮ ወጣ። ፅናት "ውይ አንተ ልጅ የምር ቆንጅዬ እኮ ነክ በል አሁን ና ውጣ" አለችው። ተከታትለው ከሳሎን ወጥተው በር እየቆለፉ ደመቁ የውጪውን በር ከፍታ ገባች። ደመቁ "ወይ ጉድድድድ አይ ውበት አይ ውበት ፈጣሪ ከአይን ያውጣሽ" አለቻት። ፅናትም "አመሰግናለሁ ደምዬ በቃ መሄዳችን ነው ደና ሁኚ " አለችና ወጣች። ያቤፅም አንገቱን ደፈቶ ወጣ።
ፅናት እና ያቤፅ ወደነ ያቤፅ ቤት የትምህርት ማስረጃ ለማምጣት ሄዱ በር ላይ ሲደረሱ ለቅሶ አለ። ሳሲዬዬ ሳሲዬዬዬ የሚል ድምፅ ያቤፅ ሰማ እናቴ አለና ባለበት ቆሞ ቀረ።
ፅናትም ደነገጠች። ያቤፅ ወደ ፅናት ዞሮ "ፅኑ ሰማሽ ሶስና እያሉ ነው ፤ ፅኑ ሶስና እኮ እናቴ ናት ፤ ፅኑ ሶስና እኮ ማለት የኔ እናት ናት " አለ በተናገረ ቁጥር ድምፁ እየቀነሰ። ፅናትም ተረጋጋ እባክህ አለችው። ያቤፅ በለቅሶ ታጅቦ ጮክ ብሎ ፅናትን ትከሻዋን ይዞ እየነቀነቃት። ያቤፅ "እናቴቴቴቴቴቴቴ"ብሎ ፅናት አይን ላይ አፍጥጦ ጮኸ።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 45 ይቀጥላል...
❤46👍3🤬1🙏1
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 የሶፋን መቀመጫን ወደ አልጋነት የማቀይር ( Sofa Bed Mechanism )
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading https://vm.tiktok.com/ZMAgbmx9y/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading https://vm.tiktok.com/ZMAgbmx9y/
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 45..🥀
.
.
https://vm.tiktok.com/ZMAgbSh7u/
.
ፅናት ወደነ ያቤፅ ቤት አፈጠጠች። ያቤፆ "እናትህን ትወዳታለክ?" አለችው ልክ እሱ ትከሻዋን አጥብቆ እንደያዛት ይዛው። ያቤፅም እጁን ከፅናት ትከሻ አውርዶ በጎዳናው ላይ ቁጭ ብሎ "ፅኑዬ" አላት። ፅናት "እናትህ በህይወት ብትኖር ልክ ባለፈው እንደጮክባት ትጮህባታለህ?" አለችው። ያቤፅ በመዳፎቹ ጆሮውን አጥብቆ ይዞ ጮክ ብሎ "አይ አይ አይ ፅኑዬ አላረገውም" አላት። ፅናት ፈገግ ብላ እንደዛ ከሆነ ወደ በሩ ተመልከት" አለችው።
ያቤፅ ወደ በሩ አየ በሩ ላይ ሶስና የያቤፅ እናት ያቤፅን እያየችው ነው እና ደሞ እያለቀሰች ነው። ያቤፅ በዝግታ ቁጢጥ ካለበት መሬት ተነስቶ ቆሞ ከአይኑ እንባ እየፈሰሰ ፊቱ በእንባ እየታጠበ አያት ሶስናም ከያቤፅ በተመሳሳይ መልኩ ልጅዋን ያቤፅን እያየችው ነው። ያቤፅ በፍጥነት ወደ እናቱ ሶስና መሮጥ ጀመረ። ሶስናም እጅዋን ዘርግታ ሮጦ መጥቶ ልክ እንደ ልጅነቱ እስኪጠመጠምባት መጠበቅ ጀመረች። ትንሽ ሰከንድ ግን ደሞ ብዙ ጥበቃ ፈጅቶ ያቤፅ እናቱ እቅፍ ውስጥ ገብቶ ማልቀስ ጀምሯል። ፅናትንም በቀስታ ወደነሱ ተጠጋች።
ሶስና ያቤፅን ደጋግማ ሳመችው። ሶስና ፅናትን አየቻት "በፈጣሪ በጣም ቆንጆ ሴት ናት በዘመኔ ያላየውትን ውበት ዛሬ አየው አንቺ የልጄ ምንድነሽ?" አለቻት። ያቤፅ ከሶስና እቅፍ ውስጥ ወጥቶ የሶስናን እና የፅናትን እጅ አንድ ላይ አረጋቸው እና ወደ ፅናት ዞሮ "ይህቺ ማለት ህይወቴ ናት፤ ባለፈው በሻርፕ ተሸፈና ያየሻት የህይወቴ መለወጫ ምክንያት አርጎ አምላክ የሰጠኝ ሴት ናት ይህቺ የኔ ሴት ናት" አላት። ሶስናም "ልጄ ይህንን ፈገግታ ካንተ ፊት ላይ ለመጨረሻ ጊዜ ካየውት ቆየው" አለች። ፅናት ፈገግ አለች። ሶስና በፈገግታ ፅናትን ማየት ጀመረች። ፅናት ደሞ ያቤፅን በፈገግታ እያየችው ነው ያቤፅም ልክ እንደ ፅናት ፈገግ ብሎ ፅናትን እያያት ነው ያቤፅ እናቱን ክንዱን ትከሻዋ ላይ በማረግ አቀፋት። ፅናት "ያቤፆ በጣም ደስ ብሎኛል" አለችው። ሶስናም ፅናትን "የኔ ልጅ ድምፅሽ እራሱ ማራኪ ነው ልጄን ከልብሽ ነው አደል የምትፈጊው" አለቻት። ፅናት "በጣም በጣም በጣም እንጂ" አለቻት።
ያቤፅ "ቆይ ውስጥ ለማን ነው እየተለቀሰ ያለው" አላት። ሶስናም "የአባትህ ዘመዶች ናቸው። የአባትህ እናት ከመጣች ጀምሮ ሶስና እያለች መጮህ ጀመረች ያው እስካሁን አላቆመችም አባትህ ከሞተ ሁለት ወር አስቆጥሯል ነገር ግን ለለቅሶ ሳይመጡ ዛሬ በድንገት መጡ"አለችው። ያቤፅ "እና አንቺስ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ"አላት። ሶስናም "አይ ልጄ የአባትህ ጥበቃ መጥቶ ከእዚህ በኋላ በጭራሽ ባለ ሱቅ አደለሽም ተመልከች ብሎ ወረቀት ሰጠኝ" አለች። ያቤፅ "ቆይ ምንም አልገባኝም እባክሽ በኋላ እኔ እምኖርበት ቤት መተሽ እናወራለን አሁን ቤት ገብተሽ የትምህርት ማስረጃዎቼን ልታመጪልኝ ትችያለሽ ትዝ ይልሻል አንቺ ነበርሽ የትምህርት ማስረጃዎቼን እምታስቀምጭልኝ አሁን ገብቼ መፈገግ አልፈልግም እባክሽን አምጪልኝ" አላት።ሶስና ምንም ሳትል በፍጥነት ሄዳ በፋይል መያዣው ያስቀመጠችውን ይዛለት መጣች። ያቤፅ "አመሰግናለሁ እናቴ በይ በኋላ ነይ እሺ አሁን ሄጄ ያቋረጥኩትን ትምህርት ለመቀጠል የተቻለኝን አረጋለሁ በእርግጠኝነት የድሮውን ጎበዙን ልጅሽን እሆንልሻለሁ። በይ ግቢና አያቴን አትጩሂ ስትጮሂ በጣም ትሰቀጥጫለሽ በያት" አለና ፈገግ ብሎ ፋይሉን ከሶስና እጅ ወስዶ ሶስናን እጅዋን ስሞ የፅናትን እጅ ይዞ ሄደ።
ሶስና ፈገግ ብላ ወደ ቤት ገባች። አማችዋ አሁንም እየጮኸች ነው። ሶስና "በቃ ይበቃሻል እባክሽን ልጆችሽን ይዘሽ ወደ ቤትሽ ሂጂ።" አለች። የባልዋ እናትም "እባክሽን ልጄን ይቅር በይው" አሉዋት ወደ ሶስና ተጠግተው እጁዋን ያዝዋት ሶስናም "እሺ እሺ እባኮትን አሁን ይውጡ" አለችና ደረጃውን ተጠቅማ ወደ ላይ ወጣች።
አሁን ያቤፅ እና ፅናት ፅናት በምትማርበት ዩኒቨርስቲ ውስጥ ያለው የዳሪክተሩ ቢሮ ውስጥ የያቤፅን የትምህርት ማስረጃ በማሳየት ላይ ናቸው።ዳሪክተሩም የያቤፅን ውጤት አይቶት በጣም በመገረም ላይ ነው።
"አስገራሚ ውጤት ነው በጣም ይገርማል
በእውነት ይገርማል ብዙ ተማሪዎች እኛ ጋር በጣም ምርጥ ውጤት እያስመዘገቡ ይመጣሉ ያንተ ውጤት ግን አስደማሚ ነው እንኳን ደህና መጣህ በእውነት አንተ እዚህ ባትመጣ እና ስላንተ ብሰማ ኖሮ ገደልም ቢሆን ገብቼ አፈላልጌ እኛ ዩንቨርስቲ እንድትማር አረግ ነበር ነገ መተክ መጀመር ትችላለህ በምን ፊልድ ላይ ነው መመዝገብ ወይም መማር እምትፈልገው?"አለው። ያቤፅ ፊት ለፊቱ የተቀመጠችውን ፅናት እያያት "በማርኬቲንግ ማኔጅመንት" አለ። ዳሪክተሩም "ጥሩ እንደውም በጣም የተማሪ እጥረት ያለበት ፊልድ ነው ከነገ ጀምሮ ዝግጁ ከሆንክ መጀመር ትችላለህ።" አለው።
ያቤፅም "እሺ ጥሩ አመሰግናለሁ ሊላ ማሙዋላት ያሉብኝ ነገሮች አሉ?" አለው። ዳሪክተሩም "በሚገባ" አለና ከጠረጴዛው
መሳቢያ ውስጥ ወረቀት አወጣና "እዚህ ላይ ዝርዝሮች አሉ" አለው። ያቤፅ ወረቀቱን ተቀብሎ ለፅናት ሰጣት እና ወጡ።
ከቢሮው ከወጡ በኋላ ወደ ቤት ተመለሱ ቤት ቁጭ ብለው በሩ ተንኳኳ ያቤፅ ተነስቶ ከፈተው ሶስና ነበረች።" "እንኳን ደና መጣሽ ነይ ግቢ" አላት። ሶስናም ያቤፅ በሩን እስኪዘጋው ከፊት ከፊት እየሄደች ሳሎን በር ላይ ደረሳለች። ያቤፅም በሩን ከዘጋው በኋላ በአጭ እረቀት እየተከተላት ነው።ሶስና ወደ ሳሎን ገባች እና ፅናትን አየቻት። "ኡፍፍፍ የኔ ቆንጆ የኔ ውብ" አለችና። ሳመቻት። ፅናት ፈገግ ብላ "እንኳን ደና መጣሽ" አለቻት። ሶስናም "እንኳን ደና ቆየሽኝ" ብላ አጠገብዋ ተቀመች።
ያቤፅም አጠገባቸው ቆሞ "መቆያ እሚሆን ምን ላምጣ" አላት። ሶስናም "ልጄ እስቲ ድሮ ያስለመድከኝን ቡና አፍላልኝ እባክህ" አለችው። ያቤፅን ሽቅብ እያየችው "ፅናት እንዴ ቡናም ታፈላለህ?" አለችው። ያቤፅ "እንዴታ" አለና ሶስናን አየት አርጎ "እሺ እናቴ" አላት። ሶስና ያቤፅን በፈገግታ እያየችው "ልጄ ጥሩ ቡና ነው የሚያፈላው ብቸኛ ልጄ ስለሆነ እንደ ሴትም እንደ ወንድም ነው እማየው እና ያሳደኩት" አለች። ያቤፅ "በቃ ቡና ላቀራርብ" ብሎ ሄደ።
ፅናት ልክ ያቤፅ እንደሄደ "እስቲ እባክሽ ሰለ ልጅሽ ንገሪኝ " አለቻት። ሶስናም እሺ ስለምን ልንገረሽ ይልቅ ከእሱ በፊት የሄዳችሁበት ተሳካ" አለቻት። ፅናም "በሚገባ ደስስስ ብሎት ነው ዳሪክተሩ የፈቀደለት" ስትላት። ሶስና "ተመስገን ተመስገን የኔ አምላክ" አለችና ፈገግ አለች። ፅናት "ስለ ያቤፆ ንገሪኛ" አለቻት።ሶስና ፊቷን እንባ እና ፈገግታ አጀበው።
"ልጄ በጣም ጥሩ ልጅ ነው ነገር ግን ሰው ይሉኝታ ይዞት እሚተወውን ነበረ ስለሚያረግ ልጅሽ እብድ ነው ይሉኝ ነበር እኔ ያቤ ብዬ ነው እምጠራው። ለምሳሌ ሰው እንቅፋት መቶት ካየ ከጉዳቱ ይልቅ ሁኔታውን በማየት የወደቀው ሰው ላይ ይስቃል።
.
.
.
ከ 150 like ቡሀላ ክፍል 46 ይቀጥላል...
TikTok
TikTok · salodatrading
32 likes, 2 comments. “📌 Sofa Bed Mechanism ( የሶፋን መቀመጫ ወደ አልጋነት የሚቀይር ) ☎️ 09 14 85 55 57 ☎️”
❤15👍4
