.
.
..... 𝐋𝐈𝐊𝐄 𝐒𝐇𝐄𝐑 እያረጋቹቹቹቹ🙏
.
.
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
.
🥀..ክፍል 18..🥀
.
.
.
#Notice :- እውነተኛ ታሪክ ነው .!!
.
.
አዘጋጅ እና አቅራቢ :- #ከደራሲያን_አለም የቴሌግራም ቻናል
.
.
ሊባኖስም የቤቱን መፅዳት አይታ ኦኦኦኦ ቤቱን ፏ አርገሽዋል የእኔ ሚጢጢዬ አለችና ፍራሹ ላይ ተቀመጠች በፀሎት እንዴት አደርሽ ሊቦትዬ አለች። ፅናት ከት ብላ ስቃ ውይይይ እህቴ ሊቦን እኮ ሊባቲዬ ስትያት ሳቄነው የሚመጣው አለቻት።
ፅናትም ፈገግ ብላ "ኧረ እህቴ ይህን ያክል " አለችና ፈገግ አለች።ሊባኖስም በይ ፅናቴ ቁርስሽን ቶሎ ብይና ውጤትሽን ሄደን እንየው አለቻት። ፅናትም እየተፍለቀለቀች ከሊባኖስ እቅፍ እየወጣች "እሺ ሊቦዬ አንቺ አትበይም?" አለቻት የጠቀለለችውን ጉርሻ ወደ ሊባኖስ እየወሰደች ሊባኖስ "አይ አይ ይቅርብኝ በልቼ ነው የመጣውት" ስትላት "እሺ ኢቺን ጉረሽና አንድ ስለሚያጣላ እደግምሻለው" ስትል ሊባኖስ "አይ አይ ፅናቴ አንጣላም ግን ስለጣመኝ ድገሚኝ" አለቻት እህቴ በፀሎት በይ በይ ሊቦ ደሞ 3ተኛ ድገሚኝ ብለሽ እዳትደባደቡ " ብላ ሳቀች። ሊባኖስ "አይ አንቺ ልጅ በሉ ቶሎ ብሉ እና ሚጢጢዬ እንሂድ አለች።ፅናት ለሁለተኛ ጊዜ ያጎረሰቻትን ምግብ እያኘከች።
ቁርስ በልተው እንደጨረሱ ፅናት ፊቷ ላይ ሻርፕ ጠምጥማ "በቃ ሊቦዬ እንሄድ" አለች።ከዛ ወደ በፀሎት ሄዳ ጉንጮቹዋን ከሳመቻት በኋላ ሻርፕ ፊቷ ላይ እየጠመጠመችላት "እህቴ በቃ እነዛ የቤታችን ገዢዎች ሊያናግሩሽ ይመጣሉ ምን አልባት ካልደረስንባቸው ምን እንዳሉሸ ትነግሪናለሽ" ብላ ከሊባኖስ ጋር ተያይዘው ወጡ።ልክ ፅናት እና ሊባኖስ በር ላይ ሲደርሱ። "ሚስትየው ወዴት ነው?" አለች። ሊባኖስም "መጣን ቅርብ ነን ግቡ በፀሎት አለች" ብላቸው ከፅናት ጋር በጋራ ተያይዘው ወጡ።
የቤቱ ገዢዎች ባልና ሚስትየው "ሰላም ለእዚህ ቤት" ብለው ገቡ። በፀሎትም "ሰላም ኑ ግቡ እንኳን ደህና መጣቹ" አለች።በፀሎት ምን ሊሉኝ ነው ብላ ፈርታለች።ውስጧ ብዙ ነገር ይመላለሳል "ቆይ ቤታችሁን አንፈልግም ብሩን አምጡ ሊሉን ነው እንዴ ብላ አሰበችና ቆይ እንደዛ ቢሉኝ ብር ከየት ላመጣ ነው አይ ጣጣዬ በቃ የራሳቸው ጉዳይ በቃ የፈለጉትን ይበሉ" አለች በውስጧ ካለችበት ሀሳብ የቤቱ ገዢ አባውራ "በፀሎት በፀሎት" እያለ ደጋግሞ ሲጠራት ነው የነቃችው።አአአአቤት አለች። ሰውየው ንግግሩን ቀጠለ እየውልሽ በፀሎት እኛ የእናንተን ቤት ስንገዛ ቤቱ በጣም ያስፈልገን ነበር። አሁን ግን" መልሰው ዝም አለ። በፀሎት ጩከት በተሞላው መልኩ "አሁን ግን ምን አሁን ግን ቤቱ ሰለማያስፈልገን የኖረንበትን አስልተሸ ብሩን ስጭኝ እና ቤታችሁን ውሰዱ ልትሉኝ ነው?እ በሉዋ ተናገሩ" አለች። ሰውየው ፈገግ ብሎ ባለቤቱን አያት ባለቤቱም ፈገግ አለች። በፀሎት ዝምታቸው አስፈራት።
ፅናት እና ሊባኖስ የፅናትን ውጤት ለማየት ኢንተርኔት ቤት ፍለጋ ላይ ናቸው። በመከራ እና በስንት ፍለጋ የሚሰራ ኢንተርኔት ቤት አገኙ። ሁሉም ኢንተርኔት ቤቶች መስራት አልቻሉም ነበር። ሁለቱም በጣም ጓጉተዋል በጣም ሊባኖስ ወደ ኢንተርኔት ቤቱገብታ "ሰላም የ10ርኛ ክፍል ፈተና ውጤት ለማየት ፈልገን ነበር" አለች።ባለ ኢንተርኔት ቤቱም "እሺ ኑ ቁጭ በሉ"አላቸው። ሊባኖስ ወንበሩን ስባ ተቀመጠችና "በይ የእኔ ሚጢጢ ኮድሽን ንገሪኝ" አለቻት። በፀሎት ግራ ተጋብታ እንዴ ሊቦዬ ስለ ኮንፒውተር ታውቂያለሽ" አለቻት።ሊባኖስም መጠርጠሩስ "በያ ስጭኝ" አለቻት።
በፀሎት ፈገግ ብላ ሰጠቻት። ሊባኖስም ኮዱን አስገብታ መጠባበቅ ጀመረች ውጤቱ ተዘረገፈ። ሊባኖስ የፅናትን ውጤት ስታይ ደነገጠች። ወደ በፅናት ስትዞር ፅናት የኢንተርኔት ቤቱ በር ላይ ቆሞ እጆቿን በአፍዋ ጭብጥ አርጋ ሊባኖስን በጭንቀት እና በጉጉት እያየቻት ነው። ፅናት የሊባኖስ የፊት ሁኔታ አስፈራት ሊባኖስ ብድግ ብላ ወደ ፅናት ተጠጋች የሊባኖስ አይኖች በእንባ ተሞልተው ደፍርሰዋል።
ፅናት ልቧ በሀያሉ መምታት ጀምረዋል። ሊባኖስ በነፋስ ፍጥነት ፅናትን አቅፋ "የእኔ ቆንጆ፤ የእኔ ጠንካራ፤ የኔ ጀግና" አለቻት። ፅናት ግራ ገባት ሊባኖስ የፅናትን እጅ ጨብጣ ከለጠፈችው አፍዋ አላቃ እየጎተተች ወደ ኮምፒውተሩ ወስዳ "ተመልከች ተመልከች ውጤትሽን" ብላ ወደ ፅናት ስትዞር ፅናት አይኗን ጨፍናላች ሊባኖሰ "እይ የኔ ሚጢጢ" አለቻት ። ፅናት የጨፈነችውን አይኗን ገልጣ ውጤቷን አየችው ፈገግ ብላ የደስታ እንባ እያፈሰሰች "እ እ እ እ እስስስትሬት ኤ" አለች። ሊባኖስም "አዎ አዎ እስትሬት ኤ ነው ያመጣሽው" አለች አይኗን ከ ኮምፒውተሩ ሳትነቅል ሊባኖስ ወደ ፅናት ጠጋ ብላ ፅናትን አቅፋ "የኔ የሚጢጢ የኔጀግና ጎበዝ እውነት ለመናገር እንደምታልፊም ተስፋ አላረኩም ነበር ማለቴ አለ አደል ባለብሽ ጭንቀቶች በዛ ላይ ሰርተፍኬትሽን እንድወስድልሽ ፈተናዎችሽን እንዳይልሽ ስላልፈቀድሽልኝ አሁን በጣም ጠንካራ እንደሆንሽ አውቄያለው በይ አሁን ወደ እህትሽ እንሂድ እና የምስራቹን እንገራት" አለች። ፅናትም " እሺ ሊቦዬ በቃ እንሄድ" አለች።
ሊባኖስ ኮምፒውተሩ ኪቦርድ ላይ የተቀመጠውን የፅናትን አይዲ ይዛ ለባለ ኮንፒውተሩ ብር ከፈላው ወደ ቤት መሄዳቸውን ቀጠሉ መንገዱ ረዘመባቸው በጣም ረዘመባቸው ፅናት እህቷ ፊት ላይ ፈገግታ ማየት ያውም በእራሷ ምክንያት ማየት በጣም ያስደስታታል ሊባኖስም እንደ ነብሷ የምትወዳቸውን የፅናት እና የበፀሎትን ፈገግታ ከፊታቸው ማየት አለምዋ ነው። በስንት ጉጉት እና ጥድፊያ ቤት ደረሱ ፅናት ሊባኖስን ጥላት የግቢውን በረ በርግዳ በፍጥነት ገባች ከዛም እሮጥ ብላ ጓ ብሎ ከተከፈተው ቤታቸው ስትገባ ፊት ለፊት ዊልቸር ላይ ተቀምጣ እየተንሰቀሰች የምታለቅስውን እህቷን አየቻት።ደነገጠች ሊባኖስም ደንግጣ ከቆመችው ፅናት እና የፅናት አይን ካረፉባት በፀሎት ፊት ደረሰች።ሊባኖስ " በፀሎቴ ብላ ከፅናት ኋላ ስትመጣ በፀሎትን ስታይ" ደነገጠች። የቤቱ ገዢዎችም ነበሩ።ሚስትየው ፅናትን በዝምታ እያየቻት ነው። ባለቤቷ ደሞ መሬት መሬቱ አቀረቅሮ እያየ ነው። በፀሎት ዘላ እህቷ ላይ ተጠምጥማ ወደ ቤቱ ገዢዎች እያፈጠጠች "እህቴን ምን ብላችዋት ነው?"።አለች ዝም አሉዋት ከዛ ሊባኖስም ተደርባ "በሉ መልሱላት እንጂ"እና አፈጠጠችባቸው ።
የሊባኖሰሰ ድምፅ አስበርግጓቸው የባልና ሚስት ትኩረት ሙሉ ለሙሉ ወደ ሊባኖስ ሆነ። በፀሎት "ተይ ተይ ሊባቲዬ አትጩሂባቸው እኔ እማለቅሰው በደስታ ነው" አለች። ፅናትም አይ አይ እህቴ አትዋሽኝ" አለች። ሊባኖስ ቁጣዋ ሳይበርድ "እየውልሽ አንቺ ልጅ እውነቱን ተናገሪ ብዬሻለው" አለች እና ወደ ሰዎቹ ዙራ "ቆይ ምን ብላቹሀት ነው አትናገሩም እንዴ ቆይ አፋችሁን ምን ያዛቹ" አለች።በጸሎትም "በቃ ሊቦዬ ቤቱን ሰጥተውን ነው በነፃ" አለች።
.
..ክፍል 19 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
.
.
🥀 ..ቶሎ እንዲለቀቅ ላይክ ሼር አርጉ ..🥀
.
..... 𝐋𝐈𝐊𝐄 𝐒𝐇𝐄𝐑 እያረጋቹቹቹቹ🙏
.
.
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
.
🥀..ክፍል 18..🥀
.
.
.
#Notice :- እውነተኛ ታሪክ ነው .!!
.
.
አዘጋጅ እና አቅራቢ :- #ከደራሲያን_አለም የቴሌግራም ቻናል
.
.
ሊባኖስም የቤቱን መፅዳት አይታ ኦኦኦኦ ቤቱን ፏ አርገሽዋል የእኔ ሚጢጢዬ አለችና ፍራሹ ላይ ተቀመጠች በፀሎት እንዴት አደርሽ ሊቦትዬ አለች። ፅናት ከት ብላ ስቃ ውይይይ እህቴ ሊቦን እኮ ሊባቲዬ ስትያት ሳቄነው የሚመጣው አለቻት።
ፅናትም ፈገግ ብላ "ኧረ እህቴ ይህን ያክል " አለችና ፈገግ አለች።ሊባኖስም በይ ፅናቴ ቁርስሽን ቶሎ ብይና ውጤትሽን ሄደን እንየው አለቻት። ፅናትም እየተፍለቀለቀች ከሊባኖስ እቅፍ እየወጣች "እሺ ሊቦዬ አንቺ አትበይም?" አለቻት የጠቀለለችውን ጉርሻ ወደ ሊባኖስ እየወሰደች ሊባኖስ "አይ አይ ይቅርብኝ በልቼ ነው የመጣውት" ስትላት "እሺ ኢቺን ጉረሽና አንድ ስለሚያጣላ እደግምሻለው" ስትል ሊባኖስ "አይ አይ ፅናቴ አንጣላም ግን ስለጣመኝ ድገሚኝ" አለቻት እህቴ በፀሎት በይ በይ ሊቦ ደሞ 3ተኛ ድገሚኝ ብለሽ እዳትደባደቡ " ብላ ሳቀች። ሊባኖስ "አይ አንቺ ልጅ በሉ ቶሎ ብሉ እና ሚጢጢዬ እንሂድ አለች።ፅናት ለሁለተኛ ጊዜ ያጎረሰቻትን ምግብ እያኘከች።
ቁርስ በልተው እንደጨረሱ ፅናት ፊቷ ላይ ሻርፕ ጠምጥማ "በቃ ሊቦዬ እንሄድ" አለች።ከዛ ወደ በፀሎት ሄዳ ጉንጮቹዋን ከሳመቻት በኋላ ሻርፕ ፊቷ ላይ እየጠመጠመችላት "እህቴ በቃ እነዛ የቤታችን ገዢዎች ሊያናግሩሽ ይመጣሉ ምን አልባት ካልደረስንባቸው ምን እንዳሉሸ ትነግሪናለሽ" ብላ ከሊባኖስ ጋር ተያይዘው ወጡ።ልክ ፅናት እና ሊባኖስ በር ላይ ሲደርሱ። "ሚስትየው ወዴት ነው?" አለች። ሊባኖስም "መጣን ቅርብ ነን ግቡ በፀሎት አለች" ብላቸው ከፅናት ጋር በጋራ ተያይዘው ወጡ።
የቤቱ ገዢዎች ባልና ሚስትየው "ሰላም ለእዚህ ቤት" ብለው ገቡ። በፀሎትም "ሰላም ኑ ግቡ እንኳን ደህና መጣቹ" አለች።በፀሎት ምን ሊሉኝ ነው ብላ ፈርታለች።ውስጧ ብዙ ነገር ይመላለሳል "ቆይ ቤታችሁን አንፈልግም ብሩን አምጡ ሊሉን ነው እንዴ ብላ አሰበችና ቆይ እንደዛ ቢሉኝ ብር ከየት ላመጣ ነው አይ ጣጣዬ በቃ የራሳቸው ጉዳይ በቃ የፈለጉትን ይበሉ" አለች በውስጧ ካለችበት ሀሳብ የቤቱ ገዢ አባውራ "በፀሎት በፀሎት" እያለ ደጋግሞ ሲጠራት ነው የነቃችው።አአአአቤት አለች። ሰውየው ንግግሩን ቀጠለ እየውልሽ በፀሎት እኛ የእናንተን ቤት ስንገዛ ቤቱ በጣም ያስፈልገን ነበር። አሁን ግን" መልሰው ዝም አለ። በፀሎት ጩከት በተሞላው መልኩ "አሁን ግን ምን አሁን ግን ቤቱ ሰለማያስፈልገን የኖረንበትን አስልተሸ ብሩን ስጭኝ እና ቤታችሁን ውሰዱ ልትሉኝ ነው?እ በሉዋ ተናገሩ" አለች። ሰውየው ፈገግ ብሎ ባለቤቱን አያት ባለቤቱም ፈገግ አለች። በፀሎት ዝምታቸው አስፈራት።
ፅናት እና ሊባኖስ የፅናትን ውጤት ለማየት ኢንተርኔት ቤት ፍለጋ ላይ ናቸው። በመከራ እና በስንት ፍለጋ የሚሰራ ኢንተርኔት ቤት አገኙ። ሁሉም ኢንተርኔት ቤቶች መስራት አልቻሉም ነበር። ሁለቱም በጣም ጓጉተዋል በጣም ሊባኖስ ወደ ኢንተርኔት ቤቱገብታ "ሰላም የ10ርኛ ክፍል ፈተና ውጤት ለማየት ፈልገን ነበር" አለች።ባለ ኢንተርኔት ቤቱም "እሺ ኑ ቁጭ በሉ"አላቸው። ሊባኖስ ወንበሩን ስባ ተቀመጠችና "በይ የእኔ ሚጢጢ ኮድሽን ንገሪኝ" አለቻት። በፀሎት ግራ ተጋብታ እንዴ ሊቦዬ ስለ ኮንፒውተር ታውቂያለሽ" አለቻት።ሊባኖስም መጠርጠሩስ "በያ ስጭኝ" አለቻት።
በፀሎት ፈገግ ብላ ሰጠቻት። ሊባኖስም ኮዱን አስገብታ መጠባበቅ ጀመረች ውጤቱ ተዘረገፈ። ሊባኖስ የፅናትን ውጤት ስታይ ደነገጠች። ወደ በፅናት ስትዞር ፅናት የኢንተርኔት ቤቱ በር ላይ ቆሞ እጆቿን በአፍዋ ጭብጥ አርጋ ሊባኖስን በጭንቀት እና በጉጉት እያየቻት ነው። ፅናት የሊባኖስ የፊት ሁኔታ አስፈራት ሊባኖስ ብድግ ብላ ወደ ፅናት ተጠጋች የሊባኖስ አይኖች በእንባ ተሞልተው ደፍርሰዋል።
ፅናት ልቧ በሀያሉ መምታት ጀምረዋል። ሊባኖስ በነፋስ ፍጥነት ፅናትን አቅፋ "የእኔ ቆንጆ፤ የእኔ ጠንካራ፤ የኔ ጀግና" አለቻት። ፅናት ግራ ገባት ሊባኖስ የፅናትን እጅ ጨብጣ ከለጠፈችው አፍዋ አላቃ እየጎተተች ወደ ኮምፒውተሩ ወስዳ "ተመልከች ተመልከች ውጤትሽን" ብላ ወደ ፅናት ስትዞር ፅናት አይኗን ጨፍናላች ሊባኖሰ "እይ የኔ ሚጢጢ" አለቻት ። ፅናት የጨፈነችውን አይኗን ገልጣ ውጤቷን አየችው ፈገግ ብላ የደስታ እንባ እያፈሰሰች "እ እ እ እ እስስስትሬት ኤ" አለች። ሊባኖስም "አዎ አዎ እስትሬት ኤ ነው ያመጣሽው" አለች አይኗን ከ ኮምፒውተሩ ሳትነቅል ሊባኖስ ወደ ፅናት ጠጋ ብላ ፅናትን አቅፋ "የኔ የሚጢጢ የኔጀግና ጎበዝ እውነት ለመናገር እንደምታልፊም ተስፋ አላረኩም ነበር ማለቴ አለ አደል ባለብሽ ጭንቀቶች በዛ ላይ ሰርተፍኬትሽን እንድወስድልሽ ፈተናዎችሽን እንዳይልሽ ስላልፈቀድሽልኝ አሁን በጣም ጠንካራ እንደሆንሽ አውቄያለው በይ አሁን ወደ እህትሽ እንሂድ እና የምስራቹን እንገራት" አለች። ፅናትም " እሺ ሊቦዬ በቃ እንሄድ" አለች።
ሊባኖስ ኮምፒውተሩ ኪቦርድ ላይ የተቀመጠውን የፅናትን አይዲ ይዛ ለባለ ኮንፒውተሩ ብር ከፈላው ወደ ቤት መሄዳቸውን ቀጠሉ መንገዱ ረዘመባቸው በጣም ረዘመባቸው ፅናት እህቷ ፊት ላይ ፈገግታ ማየት ያውም በእራሷ ምክንያት ማየት በጣም ያስደስታታል ሊባኖስም እንደ ነብሷ የምትወዳቸውን የፅናት እና የበፀሎትን ፈገግታ ከፊታቸው ማየት አለምዋ ነው። በስንት ጉጉት እና ጥድፊያ ቤት ደረሱ ፅናት ሊባኖስን ጥላት የግቢውን በረ በርግዳ በፍጥነት ገባች ከዛም እሮጥ ብላ ጓ ብሎ ከተከፈተው ቤታቸው ስትገባ ፊት ለፊት ዊልቸር ላይ ተቀምጣ እየተንሰቀሰች የምታለቅስውን እህቷን አየቻት።ደነገጠች ሊባኖስም ደንግጣ ከቆመችው ፅናት እና የፅናት አይን ካረፉባት በፀሎት ፊት ደረሰች።ሊባኖስ " በፀሎቴ ብላ ከፅናት ኋላ ስትመጣ በፀሎትን ስታይ" ደነገጠች። የቤቱ ገዢዎችም ነበሩ።ሚስትየው ፅናትን በዝምታ እያየቻት ነው። ባለቤቷ ደሞ መሬት መሬቱ አቀረቅሮ እያየ ነው። በፀሎት ዘላ እህቷ ላይ ተጠምጥማ ወደ ቤቱ ገዢዎች እያፈጠጠች "እህቴን ምን ብላችዋት ነው?"።አለች ዝም አሉዋት ከዛ ሊባኖስም ተደርባ "በሉ መልሱላት እንጂ"እና አፈጠጠችባቸው ።
የሊባኖሰሰ ድምፅ አስበርግጓቸው የባልና ሚስት ትኩረት ሙሉ ለሙሉ ወደ ሊባኖስ ሆነ። በፀሎት "ተይ ተይ ሊባቲዬ አትጩሂባቸው እኔ እማለቅሰው በደስታ ነው" አለች። ፅናትም አይ አይ እህቴ አትዋሽኝ" አለች። ሊባኖስ ቁጣዋ ሳይበርድ "እየውልሽ አንቺ ልጅ እውነቱን ተናገሪ ብዬሻለው" አለች እና ወደ ሰዎቹ ዙራ "ቆይ ምን ብላቹሀት ነው አትናገሩም እንዴ ቆይ አፋችሁን ምን ያዛቹ" አለች።በጸሎትም "በቃ ሊቦዬ ቤቱን ሰጥተውን ነው በነፃ" አለች።
.
..ክፍል 19 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
.
.
🥀 ..ቶሎ እንዲለቀቅ ላይክ ሼር አርጉ ..🥀
👍223❤67🤬6
ሰላም ውድ የፍቅር ታሪክ ቤተሰቦች ባጋተሙን ችግሮች ምክንያት ተቆርጦ የነበረው
❤️ ፅናት 19 ❤️ እውነተኛ ታሪክ ከዛሬ ሰኔ 13 ጀምሮ እንደሚቀጥል ስንነግራችን በደስታ ነው እስካሁን በትግስት ለጠበቃችሁን ቤተሰቦቻችን ምስጋናችን የላቀ ነው ::
..... 📌 ዘውትር ማታ 2 ሰዓት ላይ 📌 .....
ሁሌም እንደምንለው ሀገራችንን በፍቅር ትሞላልን :: ❤️ ከፍቅር ታሪክ ገፅ ❤️
❤️ ፅናት 19 ❤️ እውነተኛ ታሪክ ከዛሬ ሰኔ 13 ጀምሮ እንደሚቀጥል ስንነግራችን በደስታ ነው እስካሁን በትግስት ለጠበቃችሁን ቤተሰቦቻችን ምስጋናችን የላቀ ነው ::
..... 📌 ዘውትር ማታ 2 ሰዓት ላይ 📌 .....
ሁሌም እንደምንለው ሀገራችንን በፍቅር ትሞላልን :: ❤️ ከፍቅር ታሪክ ገፅ ❤️
👍8❤4👎1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
.
🥀..ክፍል 19..🥀
ሊባኖስ አይኗን ወደ በፀሎት መልሳ "ምን ምንድነው ያልሽው?" አለች። ፅናትም" እ! እህቴ?" አለች። በፀሎትም ለቅሶ በዘጋው አንደበቷ "እየውላቹ ምን መሰላቹ እነዚህ ሰዎች የእኛን ህይወት መልሰው ሰጥተውናል የእኛን ትዝታ፤ የእኛን ልጅነት ያለ ምንም ክፍፈያ ሰጥተውናል ዛሬ ደስ ብሎኝ በደስታ ያለቀስኩበት የመጀመሪያ ጊዜዬ ነው ማለቴ በቃ እባካቹ እናንተ ያላቹሁኝን ለእህቴ ድገሙላት ሊቦቲዬም ደስታችን ደስታዋ ነውና ለሁለቱም ንገሯቸው። አለች።ፅናት የሆነ ነገር የገባት ትመስላለች ፈገግ ብላ አይንዋ በእንባ ሞላ። ባልየው መናገር ጀመረ።
"እእ እየውላቹ ምን መሰላቹ ዛሬ እኔና ባለቤቴ እዚህ የመጣነው ስለ ቤቱ ጉዳይ ለመነጋገር ነው። ይህን ውሳኔ የወሰነው ተማክረንበት ነው ስለ በፀሎት እና ፅናት ቤት ጉዳይ ነው ያው እንደሚታወቀው በፀሎት እሷ እና እህቷ ችግር ውስጥ በነበሩበት ጊዜያት ቤታቸውን ሽጣልን ነበር"። ሊባኖስ ትግስት አጣች። "በል ተናገራ የምናውቀውን ነገር ትተክ ለምን ወደገደለው አትገባም" አለች።ሰውየው "እሺ እሺ በቃ አሁን እኔም ባለቤቴም በጭራሽ ቤቱንም ሆነ ለበፀሎት የሰጠናትን ብር አንፈልገውም
ስለዚህ በቃ ከ3 ቀን በኋላ ወደ አሜሪካ ጠቅልለን ልንገባ ስለሆነ ጥሩነትም ለእራስ ስለሆነ በቃ" አለና ከደረት ኪሱ ወረቀት አውጣና ተመልከቱ ይህ ወረቀት ከ5 አመት በፊት በፀሎት እና እኛ በቤቱ ጉዳይ የተፈራረምንበት ወረቀት ነው" ብሎ ሁሉንም በፈገግታ ፊት ካያቸው በኋላ ወረቀቱን ሁለት ቦታ ቀደደው የፅናት ልብ በደስታ ሊወጣ ደረሰ ሰውየው በድጋሜ ወረቀቱን ለአራት አረገው ሊባኖስም የሰማችውን ማመን በጭራሽ አልቻለም።ፊቷ ላይ ያስታውቅባታል። ፅናት በፍጥነት ሄዳ አጠገብ ለአጠገብ የተቀመጡትን ባልና ሚስት አቀፈቻቸው።
ሚስትየው "በቃ አታልቅሱ ይበቃል። በቃ እኛ አሁን መሄድ አለብን" ሲሉ ፅናት እጇን ከእነሱ አንስታ ሊባኖስ ጋር ተጠምጥማ ማልቀስ ጀመረች። እነሱም ተነስተው "ደና ሁኑ ዛሬ የምናረጋቸው ነገሮች አሉብን ቤቱን አድሰነዋል ጊቢውንም አሳምረነዋል ልዩ በጣም ልዩ ቤት ነው ያረግንላቹ ይህንን ያረግነው ለህሊናችን እረፈት ነው ቤቱን ከእነ ሙሉ እቃው ትወሰዱታለቹ አታመስግኑን መሆን ያለበት ነው የሆነው " አለና ተከታትለው ወጡ።
ሊባኖስ የተጠመጠመችባትን ፅናት ጉንጯን ስማ ካላቀቀቻት በኋላ ልትሸኛቸው ወጣች። ፅናት እሰከ አሁን ድረስ ለቅሶዋን ካላቆመችው እህቷ በፀሎት እግር ስር ቁጢጥ ብላ ማልቀስ ጀመረች። የአንዳቸው ለቅሶ የሊላኛቸውን እያባባሰ አይናቸው ቀልቶ እራሳቸውን እስኪያማቸው አለቀሱ ተላቀሱ ምንም ሳያወሩ በዝምታ እንባቸውን አዘሩት። ከእዚህ ለቅሶ ሊባኖስ መጥታ "ልጅ በፀሎት ሚጢጢዋ በቃ ይበቃቸዋል ዛሬ የደስታ ቀናቹ ነው ተደሰቱ መደሰትም ይገባችዋል"። አለች ፊት ለፊታቸው ቆማ ሁለቱም እንባቸውን እየጠራረጉ ፈገግ አሉ። ሊባኖስም "አዎ ፈገግ በሉ የእናንተ ህይወት በስማቹ ነው የተሰየመው ያላችሁበትን ችግር ያለፋችሁት በፀሎት እና በፅናት ነው ፀሎታቹ እና ፅናታቹ ለእዚህ አብቅቷችዋል።ልጅ ሆናቹ የትልቅ ሰው ያውም የአስተዋይ ሰው ጭንቅላት ነው ያላቹ በፀሎቴ" አለች።ሊባኖስ ወደ በፀሎት ይበልጡኑ እያየች በፀሎት "ወዬ ሊቦቲዬ" ስትላት "ዛሬ የደስታ ቀን ነው እህትሽ ዛሬ እስትሬት ኤ አምጥታ አልፋልሻለች"።ስትል በፀሎት እግሯ ስር ፈገግ ብላ የተቀመጠችውን ፅናት ጭንቅላቷን እየደባበሰች "ፅናቴ ሊቦቲዬ ልክ ናት እኔን መንከባከብን ፤ ለምንበላው መሯሯጥሽን ጭንቀትሽን ችለሽ በምን ፅናትሽ ነው ለእዚህ የበቃሽው?" አለች። ፅናትም "በአንቺ ፀሎት ነዋ በፀሎቴ የእኔ ልዩ እህቴ" አለችት።
ሊባኖስም "ውይይ በጣምም ታስቀናላቹ" አለችና መጀመሪያ በፀሎትን ከዛ ፅናትን በተራ ግንባር ግንባራቸውን ሳመቻቸው ፅናትም ወደ ሊባኖስ እያየች "ሊቦ አንቺም የህይወቴ ብረታት ነሽ ብዙ ነገር አግዘሽኛን ስትል በፀሎት "አዎ እውነት ነው ሊቦቲዬ በጣም እንወድሻለን በጣም እናመስግንሻለን" አለች።
ዛሬ በአሁኑ ሰአት ይህቺ በእዚህ ያማረ ሶፋ ላይ ደልቀቅ ብላ ጋደም ያለችው ቆንጅየዋ እህቴ በፀሎት ናት ውበቷ ከየት እንደዘነበ ለእኔ ለእራሱ ግራ ግብት ብሎኛል። ግን ችግሩ ከእኔ አትበልጥም።" አለች ፅናት እነዛ ፈጣሪ የባረካቸው ባለትዳሮች በሰጧቸው በራሳቸው ቤት ውስጥ ሳሎን እየተንጎራደደች።ፈገግ ብላ ደሞ በፈገግታ ወደ ሊላኛው አቅጣጫ ዞር ብላ "ቡና እያፈላች እጣኑን እምታጋፍጠው ሊባኖስ ዞር ብላ ይህቺ የምታይዋት እንቁ ሴት ደሞ የእኔና የቆንጅዬ እህቴ ደጋፊ እና የህይወታችን ፋና ናት እና ደሞ ጥንካሬያችንም ናት።በነገራችን ላይ ሊቦዬ አለችና በፀሎትን አየት አርጋ ማለቴ ሊቦቴዬ" ስትል ሁለቱም "እእ" አሉ። ፅናት ፈገግ በማለት "ቀስ የምን ለወሬ መኖጥ ነው ባካቹ ምንም የምነግራቹ ነገር የለም" አለች።እህቴ ነበር ቤቱ በሶስቱ ሳቅ ድምቅቅቅ ያለው።
በፀሎት ሳቋን ረገብ አረጋ "ተመስገን ተመስገን ነው የሚባለው" ስትል እጇን ወደ ላይ ዘርግታ ሊባኖስ እና ፅናትም ሳቃቸውን አቋርጠው በእኩል ድምፅ "ተመስገንን" አሉ። በፀሎት ከት ብላ መሳቅ ጀመረች። ከዛ በፀሎት ሳቋን ስትጨረስ "ስሚኝ የእኔ ልእልት ቆንጅዬ እህት እባክሽ ፀጉሬን ልትሰሪኝ ትችያለሽ ይህንን ሳቅሽን አቁመሽ" አለች።"አዎዎ ይቻላን በደብ ነዋ ቆይ ማበጠሪያ ይዤ እመጣለው" አለችና ወደ ውጪ ወጣች።
በፀሎትም ሊባኖስን "ሊቦዬ ከፅናት ጋር የጀመራችሁትን ስራ ከምን አደረሳችውት አለች። ጥሩ ነው በፀሎትእዬ ያው በር ላይ ምግብ አለ ብለን መለጠፋችን ጥሩ ነው እድሜ ለፅናቴ እሷ እንደሆነ ብሩህ ጭንቅላት ነው ያላት ዛሬ እራሱ እስከ አመሻሹ 12:30 ድረስ 30 እንፖቲቶ እና 40 ፓስቲ ነው የሸጥነው ያው ስራውን ለመጀመረ ብር የሰጡንን ባልና ሚስት እናመስግን እንጂ የቀጠርናት ሊጥ አቡኪያችንም ምርጥ ናት አይገረምም ግን በፀሎትእዬ ቤታችሁን በነፃ ሰጥተዋቹ እንደገና ደሞ ያለባችሁን ችግር አይተው ብር መሰጠታቸው አይ የአንዳድ ሰው ጥሩነት ግን በሰማምበስማም የሚገርም ነው"። ስትል ፅናት የሳሎኑን በር እየከፈተች "እንዴ በጣም ነዋ" አለች። በፀሎት እንዴ እህቴ ቁመሽ ስታዳምጪ ነበር እንዴ?" ስትላት "ኧረ እኔ አይገረምም ወይ የሚለውን ብቻ ነው የሰማውት" አለች። ሊባኖስም ፈገግ እያለች "ኧረ ባክሽ እና እስካሁን የት ነበርሽ?" ሰትላት አይ ጓደኛዬ መጥታ እኮ የኢንተርናሽናል ሞዴል ፈተና ቀጣይ ወር ነው የሚል ወሬ ሰምታ ነዋ በእዚህ ሳልፍ ልንገረሽ ብዬ ነው ብላ መጣች"።ስትል በፀሎት "አይ መከራዬዬ በቃ አሁንማ ዩንቨርስቲ ስትገቢ ናፍቆቱን አልችለውም ምናለ አዲስ አበባ ቢደረሰሰሽ እና ባራቅሽኝ" አለች።
ፅናት ወደ እህቷ የተቀመጠችበት ሶፋ በመሄድ "ተስተካክለሽ ተመጭ ፀጉርሽን ልስራሽ" አለች እና ከኋላዋ ቆመች። በፀሎትም ጋደም ካለችበት ትልቅ ሶፋ ላይ ፈቀቅ ብላ ደገፈ አለቻላት። ፅናት የበፀሎትን ፀጉር ለመስራት እያበጠረቻት ለስለስ ባለ ድምፅ "ፀጉርሽ በጣም አድጓል"አለችና መሀል ጭንቅላቷን ሳም እያረገች ።
.
https://vm.tiktok.com/ZMSmNFFDg/
ክፍል 20 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
.
.
.
🥀..ክፍል 19..🥀
ሊባኖስ አይኗን ወደ በፀሎት መልሳ "ምን ምንድነው ያልሽው?" አለች። ፅናትም" እ! እህቴ?" አለች። በፀሎትም ለቅሶ በዘጋው አንደበቷ "እየውላቹ ምን መሰላቹ እነዚህ ሰዎች የእኛን ህይወት መልሰው ሰጥተውናል የእኛን ትዝታ፤ የእኛን ልጅነት ያለ ምንም ክፍፈያ ሰጥተውናል ዛሬ ደስ ብሎኝ በደስታ ያለቀስኩበት የመጀመሪያ ጊዜዬ ነው ማለቴ በቃ እባካቹ እናንተ ያላቹሁኝን ለእህቴ ድገሙላት ሊቦቲዬም ደስታችን ደስታዋ ነውና ለሁለቱም ንገሯቸው። አለች።ፅናት የሆነ ነገር የገባት ትመስላለች ፈገግ ብላ አይንዋ በእንባ ሞላ። ባልየው መናገር ጀመረ።
"እእ እየውላቹ ምን መሰላቹ ዛሬ እኔና ባለቤቴ እዚህ የመጣነው ስለ ቤቱ ጉዳይ ለመነጋገር ነው። ይህን ውሳኔ የወሰነው ተማክረንበት ነው ስለ በፀሎት እና ፅናት ቤት ጉዳይ ነው ያው እንደሚታወቀው በፀሎት እሷ እና እህቷ ችግር ውስጥ በነበሩበት ጊዜያት ቤታቸውን ሽጣልን ነበር"። ሊባኖስ ትግስት አጣች። "በል ተናገራ የምናውቀውን ነገር ትተክ ለምን ወደገደለው አትገባም" አለች።ሰውየው "እሺ እሺ በቃ አሁን እኔም ባለቤቴም በጭራሽ ቤቱንም ሆነ ለበፀሎት የሰጠናትን ብር አንፈልገውም
ስለዚህ በቃ ከ3 ቀን በኋላ ወደ አሜሪካ ጠቅልለን ልንገባ ስለሆነ ጥሩነትም ለእራስ ስለሆነ በቃ" አለና ከደረት ኪሱ ወረቀት አውጣና ተመልከቱ ይህ ወረቀት ከ5 አመት በፊት በፀሎት እና እኛ በቤቱ ጉዳይ የተፈራረምንበት ወረቀት ነው" ብሎ ሁሉንም በፈገግታ ፊት ካያቸው በኋላ ወረቀቱን ሁለት ቦታ ቀደደው የፅናት ልብ በደስታ ሊወጣ ደረሰ ሰውየው በድጋሜ ወረቀቱን ለአራት አረገው ሊባኖስም የሰማችውን ማመን በጭራሽ አልቻለም።ፊቷ ላይ ያስታውቅባታል። ፅናት በፍጥነት ሄዳ አጠገብ ለአጠገብ የተቀመጡትን ባልና ሚስት አቀፈቻቸው።
ሚስትየው "በቃ አታልቅሱ ይበቃል። በቃ እኛ አሁን መሄድ አለብን" ሲሉ ፅናት እጇን ከእነሱ አንስታ ሊባኖስ ጋር ተጠምጥማ ማልቀስ ጀመረች። እነሱም ተነስተው "ደና ሁኑ ዛሬ የምናረጋቸው ነገሮች አሉብን ቤቱን አድሰነዋል ጊቢውንም አሳምረነዋል ልዩ በጣም ልዩ ቤት ነው ያረግንላቹ ይህንን ያረግነው ለህሊናችን እረፈት ነው ቤቱን ከእነ ሙሉ እቃው ትወሰዱታለቹ አታመስግኑን መሆን ያለበት ነው የሆነው " አለና ተከታትለው ወጡ።
ሊባኖስ የተጠመጠመችባትን ፅናት ጉንጯን ስማ ካላቀቀቻት በኋላ ልትሸኛቸው ወጣች። ፅናት እሰከ አሁን ድረስ ለቅሶዋን ካላቆመችው እህቷ በፀሎት እግር ስር ቁጢጥ ብላ ማልቀስ ጀመረች። የአንዳቸው ለቅሶ የሊላኛቸውን እያባባሰ አይናቸው ቀልቶ እራሳቸውን እስኪያማቸው አለቀሱ ተላቀሱ ምንም ሳያወሩ በዝምታ እንባቸውን አዘሩት። ከእዚህ ለቅሶ ሊባኖስ መጥታ "ልጅ በፀሎት ሚጢጢዋ በቃ ይበቃቸዋል ዛሬ የደስታ ቀናቹ ነው ተደሰቱ መደሰትም ይገባችዋል"። አለች ፊት ለፊታቸው ቆማ ሁለቱም እንባቸውን እየጠራረጉ ፈገግ አሉ። ሊባኖስም "አዎ ፈገግ በሉ የእናንተ ህይወት በስማቹ ነው የተሰየመው ያላችሁበትን ችግር ያለፋችሁት በፀሎት እና በፅናት ነው ፀሎታቹ እና ፅናታቹ ለእዚህ አብቅቷችዋል።ልጅ ሆናቹ የትልቅ ሰው ያውም የአስተዋይ ሰው ጭንቅላት ነው ያላቹ በፀሎቴ" አለች።ሊባኖስ ወደ በፀሎት ይበልጡኑ እያየች በፀሎት "ወዬ ሊቦቲዬ" ስትላት "ዛሬ የደስታ ቀን ነው እህትሽ ዛሬ እስትሬት ኤ አምጥታ አልፋልሻለች"።ስትል በፀሎት እግሯ ስር ፈገግ ብላ የተቀመጠችውን ፅናት ጭንቅላቷን እየደባበሰች "ፅናቴ ሊቦቲዬ ልክ ናት እኔን መንከባከብን ፤ ለምንበላው መሯሯጥሽን ጭንቀትሽን ችለሽ በምን ፅናትሽ ነው ለእዚህ የበቃሽው?" አለች። ፅናትም "በአንቺ ፀሎት ነዋ በፀሎቴ የእኔ ልዩ እህቴ" አለችት።
ሊባኖስም "ውይይ በጣምም ታስቀናላቹ" አለችና መጀመሪያ በፀሎትን ከዛ ፅናትን በተራ ግንባር ግንባራቸውን ሳመቻቸው ፅናትም ወደ ሊባኖስ እያየች "ሊቦ አንቺም የህይወቴ ብረታት ነሽ ብዙ ነገር አግዘሽኛን ስትል በፀሎት "አዎ እውነት ነው ሊቦቲዬ በጣም እንወድሻለን በጣም እናመስግንሻለን" አለች።
ዛሬ በአሁኑ ሰአት ይህቺ በእዚህ ያማረ ሶፋ ላይ ደልቀቅ ብላ ጋደም ያለችው ቆንጅየዋ እህቴ በፀሎት ናት ውበቷ ከየት እንደዘነበ ለእኔ ለእራሱ ግራ ግብት ብሎኛል። ግን ችግሩ ከእኔ አትበልጥም።" አለች ፅናት እነዛ ፈጣሪ የባረካቸው ባለትዳሮች በሰጧቸው በራሳቸው ቤት ውስጥ ሳሎን እየተንጎራደደች።ፈገግ ብላ ደሞ በፈገግታ ወደ ሊላኛው አቅጣጫ ዞር ብላ "ቡና እያፈላች እጣኑን እምታጋፍጠው ሊባኖስ ዞር ብላ ይህቺ የምታይዋት እንቁ ሴት ደሞ የእኔና የቆንጅዬ እህቴ ደጋፊ እና የህይወታችን ፋና ናት እና ደሞ ጥንካሬያችንም ናት።በነገራችን ላይ ሊቦዬ አለችና በፀሎትን አየት አርጋ ማለቴ ሊቦቴዬ" ስትል ሁለቱም "እእ" አሉ። ፅናት ፈገግ በማለት "ቀስ የምን ለወሬ መኖጥ ነው ባካቹ ምንም የምነግራቹ ነገር የለም" አለች።እህቴ ነበር ቤቱ በሶስቱ ሳቅ ድምቅቅቅ ያለው።
በፀሎት ሳቋን ረገብ አረጋ "ተመስገን ተመስገን ነው የሚባለው" ስትል እጇን ወደ ላይ ዘርግታ ሊባኖስ እና ፅናትም ሳቃቸውን አቋርጠው በእኩል ድምፅ "ተመስገንን" አሉ። በፀሎት ከት ብላ መሳቅ ጀመረች። ከዛ በፀሎት ሳቋን ስትጨረስ "ስሚኝ የእኔ ልእልት ቆንጅዬ እህት እባክሽ ፀጉሬን ልትሰሪኝ ትችያለሽ ይህንን ሳቅሽን አቁመሽ" አለች።"አዎዎ ይቻላን በደብ ነዋ ቆይ ማበጠሪያ ይዤ እመጣለው" አለችና ወደ ውጪ ወጣች።
በፀሎትም ሊባኖስን "ሊቦዬ ከፅናት ጋር የጀመራችሁትን ስራ ከምን አደረሳችውት አለች። ጥሩ ነው በፀሎትእዬ ያው በር ላይ ምግብ አለ ብለን መለጠፋችን ጥሩ ነው እድሜ ለፅናቴ እሷ እንደሆነ ብሩህ ጭንቅላት ነው ያላት ዛሬ እራሱ እስከ አመሻሹ 12:30 ድረስ 30 እንፖቲቶ እና 40 ፓስቲ ነው የሸጥነው ያው ስራውን ለመጀመረ ብር የሰጡንን ባልና ሚስት እናመስግን እንጂ የቀጠርናት ሊጥ አቡኪያችንም ምርጥ ናት አይገረምም ግን በፀሎትእዬ ቤታችሁን በነፃ ሰጥተዋቹ እንደገና ደሞ ያለባችሁን ችግር አይተው ብር መሰጠታቸው አይ የአንዳድ ሰው ጥሩነት ግን በሰማምበስማም የሚገርም ነው"። ስትል ፅናት የሳሎኑን በር እየከፈተች "እንዴ በጣም ነዋ" አለች። በፀሎት እንዴ እህቴ ቁመሽ ስታዳምጪ ነበር እንዴ?" ስትላት "ኧረ እኔ አይገረምም ወይ የሚለውን ብቻ ነው የሰማውት" አለች። ሊባኖስም ፈገግ እያለች "ኧረ ባክሽ እና እስካሁን የት ነበርሽ?" ሰትላት አይ ጓደኛዬ መጥታ እኮ የኢንተርናሽናል ሞዴል ፈተና ቀጣይ ወር ነው የሚል ወሬ ሰምታ ነዋ በእዚህ ሳልፍ ልንገረሽ ብዬ ነው ብላ መጣች"።ስትል በፀሎት "አይ መከራዬዬ በቃ አሁንማ ዩንቨርስቲ ስትገቢ ናፍቆቱን አልችለውም ምናለ አዲስ አበባ ቢደረሰሰሽ እና ባራቅሽኝ" አለች።
ፅናት ወደ እህቷ የተቀመጠችበት ሶፋ በመሄድ "ተስተካክለሽ ተመጭ ፀጉርሽን ልስራሽ" አለች እና ከኋላዋ ቆመች። በፀሎትም ጋደም ካለችበት ትልቅ ሶፋ ላይ ፈቀቅ ብላ ደገፈ አለቻላት። ፅናት የበፀሎትን ፀጉር ለመስራት እያበጠረቻት ለስለስ ባለ ድምፅ "ፀጉርሽ በጣም አድጓል"አለችና መሀል ጭንቅላቷን ሳም እያረገች ።
.
https://vm.tiktok.com/ZMSmNFFDg/
ክፍል 20 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
❤70👍11🤬1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
.
🥀..ክፍል 20..🥀
.
.
.
ፅናት ወደ እህቷ የተቀመጠችበት ሶፋ በመሄድ "ተስተካክለሽ ተመጭ ፀጉርሽን ልስራሽ" አለች እና ከኋላዋ ቆመች። በፀሎትም ጋደም ካለችበት ትልቅ ሶፋ ላይ ፈቀቅ ብላ ደገፈ አለቻላት። ፅናት የበፀሎትን ፀጉር ለመስራት እያበጠረቻት ለስለስ ባለ ድምፅ "ፀጉርሽ በጣም አድጓል"አለችና መሀል ጭንቅላቷን ሳም እያረገች ።
እየውልሽ የኔ ቆንጅዬ እህት እድሜ ለአባ በሬሳ እና ለሊቦ ይሁን አሁን ያለ ምንም ደጋፊ ትንቀሳቀሻለሽ እኮ ይህ ደሞ ደስስ የሚል ነገር ነው እኔም ህልሜን ላሳካ ነው። ደሞ እዚህው አዲስ አበባ ነው ለዶክትሬት ለማመለክተው አንቺ ደሞ ጥሩ ውጤት እንዳመጣ ፀልይና ከጎንሽ እሆነለው።" አለችቻት።ሊባኖስ "ውይይ እንዴት ነው ምታስቀኑት የኔ ቆንጅዬዎች" አለችና በሁለት እጆቿ ቡና ይዛ መጣችና አንዱን ጠረጼዛ ላይ አስቀምጣ ሊላኛውን ለበፀሎት ያዢ በጸሎቴ ብላ ሰጠጥታት ወደ ቡናዋ እየተመለሰች " በፀሎቴ በይ ደሞ ነገ አቶ በሬሳ እግረሽን ለማየት ይመጣሉ ደውለውልኝ ትንሽ የሚያስነክሳትን ነገር እንዲስተካክልላት መጥቼ አክማታው ብለዋል" ስትላት ፅናት "እንዴ አክማታለው ነው ያሉት ወይስ እፈውሳታለው ነው ያሉት እፈውሳታለው ቢሉ አይቀልም በዊልቸር የሚሄድን ሰው በ1አመት ከ7 ወር ውስጥ በቅጠላ ቅጠል ሸብስቦ ማስኬድ ቀላል ነው?" አለች።
ሊባኖስም ፈገግ እያለች "ስሚ አንቺ ልጅ ፈዋሽ ፈጣሪ ነው ሀጢያት አትግቢ ደሞ ብር ታጣ እንጂ ሀኪሙስ ወደ ጤናዋ ሊመልሳት አልነበር " ስትላት ፅናት አይ ከፈጣሪ በታች ማለቴ ነው ደሞ ዶክተሮች እራሳቸው አይቀምሙት የጋሽ በሬሳ እኮ ስራቸው ድንቅ ነው እኔም እዚህ ክልል ውስጥ አመልቼ ከዛ ጎን ለጎን ከእሳቸው ጋር ነው የምሰራው" አለች።
በፀሎትም "ያርግልሽ እህቴ በቃ እኔም እኮ የጨርቃጨርቅ ስራ ላይ እንዳንቺ ምርጥ ሰሪ የለም ብሎኛል አሰልጣኙ ምናለ የሰራውትን በአይኔ ማየት ብችል ጥሩ ነበር" አለች። ፅናትም "ታይዋለሽ እህቴ የአንቺ ህክምና እኮ ሊላ ብሌን አያስፈልገውም የሚያስፈልገው ውጪ ሀገር ሄደሽ የምትታከሚበት ብር ማግኘት ነው እሱን ደሞ እኔ ዶክተር ስሆን ብዙ ስለሚከፈለኝ አሳክምሻለው ወይ ከአባ በሬሳ ጋር መድሀኒት ይፈለጋል ብቻ አትጨነቂ አሁን ወደፊታችን እያማረ ነው"አለች።እሱስ ልክ ነሽ አለች።ሊባኖስም "እውነት ነው አባ በሬሳን እዚህ እየተመላለሱ እንዲያክሙሽ ስጠይቃቸው የተስማሙት እኮ ስለ ህልምና አላማቹ በደንብ ስለነገረኳቸው ነው"።አለች።
ፅናት የእህቷን ፀጉር እየሰራች ሊባኖስ ያፈላችውን ቡና ጠጡ እና ጨረሱ።ሊባኖስም ቡናውን አፍልታ ሰጨርስ "በሉ በቃ ወደ ቤቴ ልሂድ" አለችና ወደ በሩ አመራች። ፅናትም "እሺ ቆይ ልሸኝሽ" ስትላት ሊባኖስ "አይ ሹፌሬ ይመጣል "በቃ" ልሂድ አለችና"ደና እደሩ የእኔ ሚጢጢዬ በይ አንቺም የእህትሽን ፀጉር ጨርሻት በፀሎትዬ በይ ደና እደሬ በሩን ከውጪ ቆልፌው እሄዳለው" ብላ ወጣች።
ሊባኖስ እንደወጣች ፅናት "እኔ እምልሽ እህቴ ስለ ሊባኖስ በጣም ማወቅ ፈልጌ ልጠይቃት ነበር ግን ፈራዋት ሹፌር አላት፤ጠባቂ አላት ሀብታም ናት እንዳልል ደሞ አለባበስዋም ሆነ ሁኔታዋ አይመስልም ነገ ግን እጠይቃታለው በቃ እህቴ ፀጉርሽን ጨርሼልሻው ቆንጆ አርጌ ነው የሰራውሽ" እንደውም ነገ አቃሸ ሲያይሽ ልቡ ትርክክ እንዲል ሻርፕሽን ሳታረጊ ሂጂ" አለችና ሳቀች።በፀሎት "ወይ አንቺ ልጅ ፅናትዬ ግን አይገረምም ከ2 አመት ብዙ ነገሮች ግልፅ ጥሩ አልነበሩም አሁን ግን ጥሩ ሆነውልናል በቃ ምን አለፋሽ ሁሉም ነገር ደስ ይላል አሁን አንድ ነገር ነው የሚያሳስበኝ"ስትል። ፅናት "ምን? ምንድነው የሚያሳስብሽ?" አለች። ያ የሚያስፈራራሽ የእብዱ አባት ከኋላዬ ኮቴ ስምቼ ስዞር የለም ያልሽው፤ልጁ ያ የሰውየው ልጅ መሆኑ ቆይ ቢወጋሽስ ብቻ አላውቅም ፈርቻለው" አለች። ፅናትም "አትፍሪ እህቴ አትፍሪ"አለች አትፈሪ ስትል ፅናት እራሱ ከፊቷ ፍርሀት ይነበባል። በፀሎትም "እኔ እኮ ግራ የገባኝ እንዴት ይህኛውን ቤታችንን እንዳወቀው ነው" አለች።በፀሎት እሱን ተይው እህቴ እኔ ደሞ ያኔ ከ2 አመት በፊት ታመን ሊቦ ወደዛ አስፈሪ ቤት ይዛን ሄዳ አቶ በሬሳ ያከሙን እለት። ማታ የሰማነው ሙታን የታሉ የሚለው እና የእንጉረጉሮ ድምፅ ከዛ ደሞ የሊባኖስ ለሊት ላይ መሰወረ እና ጠዋት መከሰቷ እና ደሞ ሊቦ አጠገቤ ስትሆን ይህንን ሁለ መርሳቴ በድንገት ሳስታውስ መደንገጤ ውይይይ ይጨቃን የምር ይጨንቀን" ብላ ከእህቷ ኋላ ዞር ብላ ከበፀሎት ትይዩ ሶፋ ላይ ዘፋ ብላ ተቀመች። ፅናት እና በፀሎት እንቅልፋቸው መጥቷል። በፀሎት ከተቀመጠችበት ሶፋ ብድግ ብላ ቆመችና በዳበሳ ወደ መኝታ ቤት እየሄደች "ፅናቴ ነይ ነይ እንተኛ በቃ " አለች።ፅናትም "እሺ እህቴ መጣው አንቺ ተኚ" አለችና ተደግፋ የተቀመጠችበት ሶፋ ላይ በደረቷ ተጋድማ ስለ ሊባኖስ ከዛ ደሞ ስለ እብዱ እያሰላሰለች እኩለ ለሊት ሆነ።
እንቅልፏም ስለመጣ ሄዳ ከእህቷ ጎን ጋደም ብላ ፊቷን ወደ እህቷ አዙራ እቅፍ አረገቻት በፀሎትም በሰመመን ላይ ሆና እቅፍ አረገቻት በቃ ተቃቅፈው ተኙ። ከእኩለ ለሊት በኋላ ያለውን ሰአት እስከ ንጋቱ 1 ሰአት ሿ ያለ እንቅልፍ ተኙ።
ከዛን ሰአት በኋላ ግን ሊባኖስ መጥታ የውጩን በር በራስዋ ቁልፍ ከፈታ ገብታ የቤቱን እየከፈተች ሳለ ፅናት ሰምታ ተነሳች።በፀሎት እንደተኛች ናት። ፅናት ወደ ሳሎን ሄዳ "ሊቦዬ መጣሽ" አለች የሳሎኑን በር በጥቂቱ ከፍታ ለመግባት ጫማዋን እያወለቀች ያለችውን ሊባኖስም "እንዴት አደረሽ የኔ ውድ ሚጢጢ በፀሎት አልተነሳችም እንዴ?" አለቻት የመኝታ ቤቱን በር ተደግፋ ለምታያት ፅናት። እሷም አይ "እኔም ለእራሱ አሁን መነሳቴ ነው እህቴ ተኝታነች አለች። ሊባኖስም ተኝታነች ብላ ሳቀችና ሶፋው ላይ ተቀመጠችና "አይ የኔ ሚጢጢ እስቲ ተኝታለች በይ ተኝታነች አይባልም፤ እኔ ለእሱ ሳይሆን እኔ እራሱ ነው የሚባለው" ስትል በፀሎት ውይ ሊባዬ እንግዲ ጀመረሽ አለችና ፈገግ አለች።
በፀሎት አንኗን እያሻሸች እና እያፏሸከች። መንጠራራት ባጀበው ድምፅ ተነስቻለው "እንዴት አደርሽ የኔ ውድ እህት" አለች።ከአልጋዋ ተነስታ በዳበሳ በር ላይ ደርሳ ፅናትን እቅፍ አርጋት።ፅናትም ይበልጥ እያቀፈቻት "ደና አድሬልሻለው" አለቻት። ሊባኖስም "እህ አንቺ ቆንጆ እንዴት አደረሽ ባክሽ ዋው ፀጉርሽ ደሞ አምሮበት አሳምሮሻል" ስትል በፀሎት "ያው ከልጅቷ ነው" አለች። ፅናት እህቷን ወደ ሶፋው ይዛት እየሄደች "ኧረ ከሰሪዋ ነውው" አለች። በፀሎት "እሺ እሺ ይሁና ሊቦቲዬ ደና አደርሽልኝ አ" አለች።
.
.
..ክፍል 21 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
https://vm.tiktok.com/ZMSudpYaG/
.
.
🥀 ..ቶሎ እንዲለቀቅ ላይክ ሼር አርጉ ..🥀
.
.
.
🥀..ክፍል 20..🥀
.
.
.
ፅናት ወደ እህቷ የተቀመጠችበት ሶፋ በመሄድ "ተስተካክለሽ ተመጭ ፀጉርሽን ልስራሽ" አለች እና ከኋላዋ ቆመች። በፀሎትም ጋደም ካለችበት ትልቅ ሶፋ ላይ ፈቀቅ ብላ ደገፈ አለቻላት። ፅናት የበፀሎትን ፀጉር ለመስራት እያበጠረቻት ለስለስ ባለ ድምፅ "ፀጉርሽ በጣም አድጓል"አለችና መሀል ጭንቅላቷን ሳም እያረገች ።
እየውልሽ የኔ ቆንጅዬ እህት እድሜ ለአባ በሬሳ እና ለሊቦ ይሁን አሁን ያለ ምንም ደጋፊ ትንቀሳቀሻለሽ እኮ ይህ ደሞ ደስስ የሚል ነገር ነው እኔም ህልሜን ላሳካ ነው። ደሞ እዚህው አዲስ አበባ ነው ለዶክትሬት ለማመለክተው አንቺ ደሞ ጥሩ ውጤት እንዳመጣ ፀልይና ከጎንሽ እሆነለው።" አለችቻት።ሊባኖስ "ውይይ እንዴት ነው ምታስቀኑት የኔ ቆንጅዬዎች" አለችና በሁለት እጆቿ ቡና ይዛ መጣችና አንዱን ጠረጼዛ ላይ አስቀምጣ ሊላኛውን ለበፀሎት ያዢ በጸሎቴ ብላ ሰጠጥታት ወደ ቡናዋ እየተመለሰች " በፀሎቴ በይ ደሞ ነገ አቶ በሬሳ እግረሽን ለማየት ይመጣሉ ደውለውልኝ ትንሽ የሚያስነክሳትን ነገር እንዲስተካክልላት መጥቼ አክማታው ብለዋል" ስትላት ፅናት "እንዴ አክማታለው ነው ያሉት ወይስ እፈውሳታለው ነው ያሉት እፈውሳታለው ቢሉ አይቀልም በዊልቸር የሚሄድን ሰው በ1አመት ከ7 ወር ውስጥ በቅጠላ ቅጠል ሸብስቦ ማስኬድ ቀላል ነው?" አለች።
ሊባኖስም ፈገግ እያለች "ስሚ አንቺ ልጅ ፈዋሽ ፈጣሪ ነው ሀጢያት አትግቢ ደሞ ብር ታጣ እንጂ ሀኪሙስ ወደ ጤናዋ ሊመልሳት አልነበር " ስትላት ፅናት አይ ከፈጣሪ በታች ማለቴ ነው ደሞ ዶክተሮች እራሳቸው አይቀምሙት የጋሽ በሬሳ እኮ ስራቸው ድንቅ ነው እኔም እዚህ ክልል ውስጥ አመልቼ ከዛ ጎን ለጎን ከእሳቸው ጋር ነው የምሰራው" አለች።
በፀሎትም "ያርግልሽ እህቴ በቃ እኔም እኮ የጨርቃጨርቅ ስራ ላይ እንዳንቺ ምርጥ ሰሪ የለም ብሎኛል አሰልጣኙ ምናለ የሰራውትን በአይኔ ማየት ብችል ጥሩ ነበር" አለች። ፅናትም "ታይዋለሽ እህቴ የአንቺ ህክምና እኮ ሊላ ብሌን አያስፈልገውም የሚያስፈልገው ውጪ ሀገር ሄደሽ የምትታከሚበት ብር ማግኘት ነው እሱን ደሞ እኔ ዶክተር ስሆን ብዙ ስለሚከፈለኝ አሳክምሻለው ወይ ከአባ በሬሳ ጋር መድሀኒት ይፈለጋል ብቻ አትጨነቂ አሁን ወደፊታችን እያማረ ነው"አለች።እሱስ ልክ ነሽ አለች።ሊባኖስም "እውነት ነው አባ በሬሳን እዚህ እየተመላለሱ እንዲያክሙሽ ስጠይቃቸው የተስማሙት እኮ ስለ ህልምና አላማቹ በደንብ ስለነገረኳቸው ነው"።አለች።
ፅናት የእህቷን ፀጉር እየሰራች ሊባኖስ ያፈላችውን ቡና ጠጡ እና ጨረሱ።ሊባኖስም ቡናውን አፍልታ ሰጨርስ "በሉ በቃ ወደ ቤቴ ልሂድ" አለችና ወደ በሩ አመራች። ፅናትም "እሺ ቆይ ልሸኝሽ" ስትላት ሊባኖስ "አይ ሹፌሬ ይመጣል "በቃ" ልሂድ አለችና"ደና እደሩ የእኔ ሚጢጢዬ በይ አንቺም የእህትሽን ፀጉር ጨርሻት በፀሎትዬ በይ ደና እደሬ በሩን ከውጪ ቆልፌው እሄዳለው" ብላ ወጣች።
ሊባኖስ እንደወጣች ፅናት "እኔ እምልሽ እህቴ ስለ ሊባኖስ በጣም ማወቅ ፈልጌ ልጠይቃት ነበር ግን ፈራዋት ሹፌር አላት፤ጠባቂ አላት ሀብታም ናት እንዳልል ደሞ አለባበስዋም ሆነ ሁኔታዋ አይመስልም ነገ ግን እጠይቃታለው በቃ እህቴ ፀጉርሽን ጨርሼልሻው ቆንጆ አርጌ ነው የሰራውሽ" እንደውም ነገ አቃሸ ሲያይሽ ልቡ ትርክክ እንዲል ሻርፕሽን ሳታረጊ ሂጂ" አለችና ሳቀች።በፀሎት "ወይ አንቺ ልጅ ፅናትዬ ግን አይገረምም ከ2 አመት ብዙ ነገሮች ግልፅ ጥሩ አልነበሩም አሁን ግን ጥሩ ሆነውልናል በቃ ምን አለፋሽ ሁሉም ነገር ደስ ይላል አሁን አንድ ነገር ነው የሚያሳስበኝ"ስትል። ፅናት "ምን? ምንድነው የሚያሳስብሽ?" አለች። ያ የሚያስፈራራሽ የእብዱ አባት ከኋላዬ ኮቴ ስምቼ ስዞር የለም ያልሽው፤ልጁ ያ የሰውየው ልጅ መሆኑ ቆይ ቢወጋሽስ ብቻ አላውቅም ፈርቻለው" አለች። ፅናትም "አትፍሪ እህቴ አትፍሪ"አለች አትፈሪ ስትል ፅናት እራሱ ከፊቷ ፍርሀት ይነበባል። በፀሎትም "እኔ እኮ ግራ የገባኝ እንዴት ይህኛውን ቤታችንን እንዳወቀው ነው" አለች።በፀሎት እሱን ተይው እህቴ እኔ ደሞ ያኔ ከ2 አመት በፊት ታመን ሊቦ ወደዛ አስፈሪ ቤት ይዛን ሄዳ አቶ በሬሳ ያከሙን እለት። ማታ የሰማነው ሙታን የታሉ የሚለው እና የእንጉረጉሮ ድምፅ ከዛ ደሞ የሊባኖስ ለሊት ላይ መሰወረ እና ጠዋት መከሰቷ እና ደሞ ሊቦ አጠገቤ ስትሆን ይህንን ሁለ መርሳቴ በድንገት ሳስታውስ መደንገጤ ውይይይ ይጨቃን የምር ይጨንቀን" ብላ ከእህቷ ኋላ ዞር ብላ ከበፀሎት ትይዩ ሶፋ ላይ ዘፋ ብላ ተቀመች። ፅናት እና በፀሎት እንቅልፋቸው መጥቷል። በፀሎት ከተቀመጠችበት ሶፋ ብድግ ብላ ቆመችና በዳበሳ ወደ መኝታ ቤት እየሄደች "ፅናቴ ነይ ነይ እንተኛ በቃ " አለች።ፅናትም "እሺ እህቴ መጣው አንቺ ተኚ" አለችና ተደግፋ የተቀመጠችበት ሶፋ ላይ በደረቷ ተጋድማ ስለ ሊባኖስ ከዛ ደሞ ስለ እብዱ እያሰላሰለች እኩለ ለሊት ሆነ።
እንቅልፏም ስለመጣ ሄዳ ከእህቷ ጎን ጋደም ብላ ፊቷን ወደ እህቷ አዙራ እቅፍ አረገቻት በፀሎትም በሰመመን ላይ ሆና እቅፍ አረገቻት በቃ ተቃቅፈው ተኙ። ከእኩለ ለሊት በኋላ ያለውን ሰአት እስከ ንጋቱ 1 ሰአት ሿ ያለ እንቅልፍ ተኙ።
ከዛን ሰአት በኋላ ግን ሊባኖስ መጥታ የውጩን በር በራስዋ ቁልፍ ከፈታ ገብታ የቤቱን እየከፈተች ሳለ ፅናት ሰምታ ተነሳች።በፀሎት እንደተኛች ናት። ፅናት ወደ ሳሎን ሄዳ "ሊቦዬ መጣሽ" አለች የሳሎኑን በር በጥቂቱ ከፍታ ለመግባት ጫማዋን እያወለቀች ያለችውን ሊባኖስም "እንዴት አደረሽ የኔ ውድ ሚጢጢ በፀሎት አልተነሳችም እንዴ?" አለቻት የመኝታ ቤቱን በር ተደግፋ ለምታያት ፅናት። እሷም አይ "እኔም ለእራሱ አሁን መነሳቴ ነው እህቴ ተኝታነች አለች። ሊባኖስም ተኝታነች ብላ ሳቀችና ሶፋው ላይ ተቀመጠችና "አይ የኔ ሚጢጢ እስቲ ተኝታለች በይ ተኝታነች አይባልም፤ እኔ ለእሱ ሳይሆን እኔ እራሱ ነው የሚባለው" ስትል በፀሎት ውይ ሊባዬ እንግዲ ጀመረሽ አለችና ፈገግ አለች።
በፀሎት አንኗን እያሻሸች እና እያፏሸከች። መንጠራራት ባጀበው ድምፅ ተነስቻለው "እንዴት አደርሽ የኔ ውድ እህት" አለች።ከአልጋዋ ተነስታ በዳበሳ በር ላይ ደርሳ ፅናትን እቅፍ አርጋት።ፅናትም ይበልጥ እያቀፈቻት "ደና አድሬልሻለው" አለቻት። ሊባኖስም "እህ አንቺ ቆንጆ እንዴት አደረሽ ባክሽ ዋው ፀጉርሽ ደሞ አምሮበት አሳምሮሻል" ስትል በፀሎት "ያው ከልጅቷ ነው" አለች። ፅናት እህቷን ወደ ሶፋው ይዛት እየሄደች "ኧረ ከሰሪዋ ነውው" አለች። በፀሎት "እሺ እሺ ይሁና ሊቦቲዬ ደና አደርሽልኝ አ" አለች።
.
.
..ክፍል 21 ከ 150 ላይክ ቡሀላ ይለቀቃል..
https://vm.tiktok.com/ZMSudpYaG/
.
.
🥀 ..ቶሎ እንዲለቀቅ ላይክ ሼር አርጉ ..🥀
❤61👍6
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
.
🥀..ክፍል 21..🥀
.
.
ሊባኖስም እህ አደረኩኝ "በሉ በሉ ዛሬ ቁርስ አብረን ነው ምንበላው" አለችና ከተቀመጠችበት ሶፋ ተነስታ ወደ ውጪ ወጣች። በፀሎት እና ፅናትም አብረዋት ወጥተው ፊታቸውን ታጠቡ ሊባኖስም ቡታጋዙን እና ክረቢቱን ከእቃ ቤት አምጥታ አያይዛ ሻይ ጣደችበት። ፅናት ፊቷን ታጥባ እንደጨረሰች "እህቴ በቃ አልጋችንን ላንጥፋ አንቺ ፀሀይ ሙቂ እስከዛ" ብላ ገባች። በፀሎት ፀሀይ እየሞቀች በረንዳው ላይ ካለችው ሊባኖስ ጋር መዝሙር እየዘመሩ ነው።
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው በእርግጥ መንገድ ነው
እየሱስ የጌቷች ጊታ ነውውውውው..
አሁን የቁርስ ሰአት ነው ፅናትም አልጋዋን አንጥፋ ለብሳ፤ ሊባኖስም ቁርስ አዘጋጅታ፤ በፀሎትም ፀሀይ ሙቃ ልብስ ቀይራ ጨርሰው ቁርስ እየበሉ ነው።ፓስቲ በሻይ በልተው ሲጨርሱ ፅናት በቃ እኔ ልሂድ 1:45 ሆኖል። ደና ዋሉ ብላ ቦርሳዋን አርጋ ሻርፗን ጠምጥማ ሁለቱንም ግንባር ግንባራቸውን ስማቸው ሄደች።
ሊባኖስም በፀሎትን "በፀሎቴ ከመሄድሽ በፊት ጋሽ በሬሳ ስለሚመጡ ትንሽ ጠብቂያቸው" ከማለትዋ በሩ ተንኳኳ። "ውይ በቃ እሳቸው መሆን አለባቸው መጣው በር ልክፈት" ብላ ሄደች። የውጩን በር ስትከፈተው ጋሽ በሬሳ እና ለሚሸጡት ፓሰቲ ሊጥ የምታቦካላቸው ሴት ነበሩ። "ግቡ ግቡ ብላ ካሰገባቻቸው በኋላ "ጋሽ በሬሳ በሉ እርሶ ይግቡ በፀሎቴ አለች " አለችና ሊጥ አቡኪዋን ሴት "ነይ ደምዬ" ብላ ወደ ኩሽና ወሰደቻት።እና "ይህው ሁሉም ነገር ተዘጋጅቷል የሚያስፈልግሽ ነገር ካለ ጥሪኝ" ብላት ወደ ሳሎን ስትገባ ጋሽ በሬሳ እና በፀሎት እያወሩ ነው። ጋሽ በሬሳ "ያቺ እሳት እህትሽን እኮ ወደ እዚህ ስመጣ አግኝቻት እረፍዶብኛል ብላ ተጣድፋ ሄደች " አሉዋት። በፀሎትም "አይደል አዎ ሰአቱ ሄዶባታል" አለች። ሊባኖስም ከበር እየገባች "ቡና ላፍላ?" ስትል "አይ በጭራሽ እቸኩላለው የበፀሎትን የእግሯን ሁኔታ አይቼ እሄዳለው መዳኒትም ይዤ መጥቻለው። በይ በጎንሽ ጋደም በይ ትልቁ ሶፋ ላይ ሄደሽ አሉዋት"በፀሎትን እሷም "እሺ" ብላ። ብድግ ስትል ሊባኖስ "ቆይ ቆይ ብላ ደግፋ ሶፋው ላይ እንድትሆን ረዳቻት።
ጋሽ በሬሳ ከያዙት ፊስታል ብዙ ፈሳሸ እና ዱቄት ነገሮች በብልቃጥ አውጥተው ቀመሙት። ሊባኖስም ወደ ውጪ ወጣች። ከዛ ያን የቀላቀሉትን ነገር በፀሎት እግር ላይ እያረጉላት "በይ ለ 8 ሰአት ያክል እንዳትንቀሳቀሽ" ብለው። ከእግሯ ስር ፊስታል አንጥፈው ቀቧዋት የቀቧት ነገር ጭስ ማውጣት ጀመረ። በፀሎትም አቅም እያጠራት መጣና እራስዋን ሳተች።
ጋሽ በሬሳም ሊባኖስን ጠርተው "በይ ልጅ ሊባኖስ ለ8ሰአት ያክል በጭራሽ ከእዚህ እንዳትነቃነቅ ለነገሩ እራስዋንም አታውቅም" ብለው ሊባኖስን ተሰናብተው ሄዱ።
ሊባኖስም እስከ በር ሸኝታቸው ወደ ደመቁ ሄዳ "ደምዬ እንዴት ሆነሽ" አለቻት ደመቁም "ጨረሻለው አሁን የሚድበለበለው ተድበልብሎ የሚጠፈጠፈው ይጠፈጠፍ" ስትላት "እሺ በቃ ቤቱን እስከማፀዳ አንቺ ስሪ ስጨረስ መጥቼ አግዝሻለው"ብላት ወደ ሳሎን ሄደች።
በፀሎትን አየቻት አይኗን ስጨፍን ውበቷ ይጎላል የአይኖቿ ቆቦች ታይተው አይጠገቡም በፀሎት በጣም ውብ ናት። ጋሽ በሬሳ የቀቧት መድሀኒት ሰውነቷን በላብ አጥምቆታል አይኗቿ እና የከንፈሮቿ ጫፈ ላይ ላብዋ በይበልጥ ችፍፍፍ ብሏል። ሊባኖስ አይኗን መለስ አርጋ "ከአይን ያውጣሽ ቱቱቱቱቱ" ብላ ወደ ቤት ፅዳቱ ተመለሰች። ቤቱን አፅድታ ስትጨረስ ደመቁ ጋር ሄዳ ስታያት ደመቁ አብዛኛውን ስራ ሰርታ ጨርሳለች። ሊባኖስ "ውይ ደምዬ ሳላግዝሽ በቃ ከጨረሽማ እኔ ወጥ ልስራ ከዛ ከመጥበሳችን በፊት እንበላለን" አለቻትና ወደ ኩሽና ሄዳ ሽሮን ለፈላው ውሀ ላይ መታ ወደ ደመቁ ሄደች። አሁን ደመቁ ስራዋን አጠናቃለች።
ሰአቱ 7:30 አከባቢ ሆኗል። ሊባኖስ እና ደመቁ ኩሽና ቡና እየጠጡ ነው። ከሳሎን ለቅሶ ያጀበው "እህቴቴቴቴ የሚል ጩከት ተሰማ ደመቁ እና ሊባኖስ ተንጋግተው በሩጫ ሳሎን ቤት ሄዱ። ፅናት ቦርሳዋን እንደተሸከመች ሶፋው ላይ ተቀመጣ እራስዋን ማታውቀው እህቷ ላይ ተደፍታ እያለቀሰች ነው። ሊባኖስ ቶሎ ብላ ወደ ፅናት ሄዳ ከተደፋችበት ቀና አረገቻት ፅናት እያለቀሰች ነው። ግን ፊቷ በሻርፕ ስለተሸፈነ ፊቷን ማየት አለቻለችም። "ምን ምን ሆነሽ ነው የኔ ሚጢጢ አለቻት"ሊባኖስ ግራ ተጋብታ። ፅናትም እያለቀሰች "ሊቦ ሊቦዬ እህቴ እህቴ ምን ሆናብኝ ነው ስጠራት ዝም ያለችኝ እንደ አባባ እና እማማ ጥላኝ ሄዳለች። ብዙ ጊዜ ጠራዋት ግን አሰማም ቆይ ጠዋት ደና አልነበረች እንዴ" ስትላት ሊባኖስ ጮክ ብላ ክትክት ብላ ሳቀች ፅናት የሊባኖስ ሳቅ አስፈራት የዛ ሰውዬ ድምፅ አቃጨለባት ሊባኖስ በሰው ስቃይ የምትደሰት ሴት ናት ያላት። ፅናት ፈራች ሊባኖስም ሳቋን የግዷን ካቆመች በኋላ "የኔ ሚጢጢ እህትሽ እኮ ምንም ሆና አደለም አንቺ ፈሪ" ብላ ሁኔታውን አስረዳቻት።
ፅናት ልቧ ተረጋጋ ግን ብዙ አደለም። ሊባኖሰ ከደመቁ ጋር ወደ ኩሽና ተመለሰች።ፅናት ደሞ ከእህቷ ትይዩ ሶፋ ላይ ሆና የእህቷን መንቃት መጠባበቅ ጀመረች። 9 ፡45 አከባቢ ሊባኖስ ወደ ሳሎን መጣችና ፅናትን"አንቺ ልጅ ኧረ ባይሆን ልብስ ቀይረሽ ይህን ሻርፕሽን ወደዛ ጣይው" አለቻት። በፀሎት ግን ፈዛ ሊባኖስ ያለቻትንም አልሰማችም።
ሊባኖስ ንዴት እና መበሳጨት በተሞላበት ድምፅ "አንቺ ልጅ አሁንስ በጣም አበዛሽው ተነሽ ዩኒፎርምሽን እና ይህን የፊት ሻርፕሽን አውልቀሽ ልብስሽን ልበሺ "ስትላት ፅናት ደንግጣ ብድግ አለች። የሊባኖስ ቁጣ ያስፈራል ልክ ሳቋ
እና ፈገግታዋ ሁሉን እንደሚያስረሳው ሁሉ ማለት ነው። ፅናት ብድግ ብላ በንፋስ ፍጥነት መኝታ ቤት ገባች ምንም ቃል አልተነፈሰችም። የሊባኖስ ቁጣ ኩም አድርጓታል። አፍታ ሳትቆይ ቀያይራ መጣች ሻርፖንም አውልቀዋለች። አይኗ አብጦ ነበር ሊባኖስ ስታያት ደነገጠች።ምክንያቱም ከሚባለው በላይ አይኗ አብጦ ስለነበር። ሊባኖስ ለፅናት ነይ ብላ ለማቀፈ እጇን ዘረጋችላት ፅናትም ተንደርድራ ሄዳ አቀፈቻት።
ተቃቅፈው ብዙ ቆዩ።
"እንዴ ዛሬ ደሞ አስተቃቀፋቹ ይለያል ባካቹ እስቲ እኔንም እቀፉኝ" አለች በፀሎት። ፅናት የበፀሎትን መንቃት ስታይ ፊቷ በርቶ ነበር በደስታ ልትሞት ደረሰች። የሆነ ነገር በጣምም ፈልገነው እና ጠብቀነው የማግኘት አይነት ስሜት። በጥድፊያ ሊባኖስን ለቃ እህቷ እቅፍ ውስጥ ገባች። ሊባኖስም "ወይ አልቀረብሽም በቃ ካድሽኝ ለማንኛውም ዛሬ ለምግብ ቤቶቹ እንፖቲቶ እና ፓስቲ ለማስረከብ እኔና ደምዬ ልንሄድ ነው በሉ ደና ሁኑ በዛውም ምሄድበት አለ ከተመቸኝ ወደ ማታ ብቅ ብዬ አያችዋለው"ብላ ልትሄድ ስትል ፅናት እንዴ ሊቦ እህቴን ተሻለሽ ወይ አትያትም እንዴ" አለቻት። ሊባኖስም "ስለተሻላት ነው የነቃችው መዳኒቱ ስራውን ባይጨረስ አትነቃም ነበር በሉ በሉ ቻው እወዳቹሀለው "ብላ ወጣች።
ፅናት ሊባኖስን ተከትላት ወጥታ በሩን አሰወጣቻት ሊባኖስም"በይ የኔ ሚጢጢ ቆንጆ ሻርፕ ሳለብሽ ነው የወጣሽው በይ ጊቢ"ስትላት ፅናት የሊባኖስን ግንባር፣ ሁለቱን አይኖቿን፣ አንገቷን ስማት "እሺ ሊቦዬ ነይ ዛሬ መምጣት አለብሽ የምጠይቅሽ ጥያቄዎች አሉኝ እንደምትመልሽልኝ ተስፋ አረጋለው"አለቻት።
https://vm.tiktok.com/ZMSHkHJKJ/
.
.
.
🥀..ክፍል 21..🥀
.
.
ሊባኖስም እህ አደረኩኝ "በሉ በሉ ዛሬ ቁርስ አብረን ነው ምንበላው" አለችና ከተቀመጠችበት ሶፋ ተነስታ ወደ ውጪ ወጣች። በፀሎት እና ፅናትም አብረዋት ወጥተው ፊታቸውን ታጠቡ ሊባኖስም ቡታጋዙን እና ክረቢቱን ከእቃ ቤት አምጥታ አያይዛ ሻይ ጣደችበት። ፅናት ፊቷን ታጥባ እንደጨረሰች "እህቴ በቃ አልጋችንን ላንጥፋ አንቺ ፀሀይ ሙቂ እስከዛ" ብላ ገባች። በፀሎት ፀሀይ እየሞቀች በረንዳው ላይ ካለችው ሊባኖስ ጋር መዝሙር እየዘመሩ ነው።
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው በእርግጥ መንገድ ነው
እየሱስ የጌቷች ጊታ ነውውውውው..
አሁን የቁርስ ሰአት ነው ፅናትም አልጋዋን አንጥፋ ለብሳ፤ ሊባኖስም ቁርስ አዘጋጅታ፤ በፀሎትም ፀሀይ ሙቃ ልብስ ቀይራ ጨርሰው ቁርስ እየበሉ ነው።ፓስቲ በሻይ በልተው ሲጨርሱ ፅናት በቃ እኔ ልሂድ 1:45 ሆኖል። ደና ዋሉ ብላ ቦርሳዋን አርጋ ሻርፗን ጠምጥማ ሁለቱንም ግንባር ግንባራቸውን ስማቸው ሄደች።
ሊባኖስም በፀሎትን "በፀሎቴ ከመሄድሽ በፊት ጋሽ በሬሳ ስለሚመጡ ትንሽ ጠብቂያቸው" ከማለትዋ በሩ ተንኳኳ። "ውይ በቃ እሳቸው መሆን አለባቸው መጣው በር ልክፈት" ብላ ሄደች። የውጩን በር ስትከፈተው ጋሽ በሬሳ እና ለሚሸጡት ፓሰቲ ሊጥ የምታቦካላቸው ሴት ነበሩ። "ግቡ ግቡ ብላ ካሰገባቻቸው በኋላ "ጋሽ በሬሳ በሉ እርሶ ይግቡ በፀሎቴ አለች " አለችና ሊጥ አቡኪዋን ሴት "ነይ ደምዬ" ብላ ወደ ኩሽና ወሰደቻት።እና "ይህው ሁሉም ነገር ተዘጋጅቷል የሚያስፈልግሽ ነገር ካለ ጥሪኝ" ብላት ወደ ሳሎን ስትገባ ጋሽ በሬሳ እና በፀሎት እያወሩ ነው። ጋሽ በሬሳ "ያቺ እሳት እህትሽን እኮ ወደ እዚህ ስመጣ አግኝቻት እረፍዶብኛል ብላ ተጣድፋ ሄደች " አሉዋት። በፀሎትም "አይደል አዎ ሰአቱ ሄዶባታል" አለች። ሊባኖስም ከበር እየገባች "ቡና ላፍላ?" ስትል "አይ በጭራሽ እቸኩላለው የበፀሎትን የእግሯን ሁኔታ አይቼ እሄዳለው መዳኒትም ይዤ መጥቻለው። በይ በጎንሽ ጋደም በይ ትልቁ ሶፋ ላይ ሄደሽ አሉዋት"በፀሎትን እሷም "እሺ" ብላ። ብድግ ስትል ሊባኖስ "ቆይ ቆይ ብላ ደግፋ ሶፋው ላይ እንድትሆን ረዳቻት።
ጋሽ በሬሳ ከያዙት ፊስታል ብዙ ፈሳሸ እና ዱቄት ነገሮች በብልቃጥ አውጥተው ቀመሙት። ሊባኖስም ወደ ውጪ ወጣች። ከዛ ያን የቀላቀሉትን ነገር በፀሎት እግር ላይ እያረጉላት "በይ ለ 8 ሰአት ያክል እንዳትንቀሳቀሽ" ብለው። ከእግሯ ስር ፊስታል አንጥፈው ቀቧዋት የቀቧት ነገር ጭስ ማውጣት ጀመረ። በፀሎትም አቅም እያጠራት መጣና እራስዋን ሳተች።
ጋሽ በሬሳም ሊባኖስን ጠርተው "በይ ልጅ ሊባኖስ ለ8ሰአት ያክል በጭራሽ ከእዚህ እንዳትነቃነቅ ለነገሩ እራስዋንም አታውቅም" ብለው ሊባኖስን ተሰናብተው ሄዱ።
ሊባኖስም እስከ በር ሸኝታቸው ወደ ደመቁ ሄዳ "ደምዬ እንዴት ሆነሽ" አለቻት ደመቁም "ጨረሻለው አሁን የሚድበለበለው ተድበልብሎ የሚጠፈጠፈው ይጠፈጠፍ" ስትላት "እሺ በቃ ቤቱን እስከማፀዳ አንቺ ስሪ ስጨረስ መጥቼ አግዝሻለው"ብላት ወደ ሳሎን ሄደች።
በፀሎትን አየቻት አይኗን ስጨፍን ውበቷ ይጎላል የአይኖቿ ቆቦች ታይተው አይጠገቡም በፀሎት በጣም ውብ ናት። ጋሽ በሬሳ የቀቧት መድሀኒት ሰውነቷን በላብ አጥምቆታል አይኗቿ እና የከንፈሮቿ ጫፈ ላይ ላብዋ በይበልጥ ችፍፍፍ ብሏል። ሊባኖስ አይኗን መለስ አርጋ "ከአይን ያውጣሽ ቱቱቱቱቱ" ብላ ወደ ቤት ፅዳቱ ተመለሰች። ቤቱን አፅድታ ስትጨረስ ደመቁ ጋር ሄዳ ስታያት ደመቁ አብዛኛውን ስራ ሰርታ ጨርሳለች። ሊባኖስ "ውይ ደምዬ ሳላግዝሽ በቃ ከጨረሽማ እኔ ወጥ ልስራ ከዛ ከመጥበሳችን በፊት እንበላለን" አለቻትና ወደ ኩሽና ሄዳ ሽሮን ለፈላው ውሀ ላይ መታ ወደ ደመቁ ሄደች። አሁን ደመቁ ስራዋን አጠናቃለች።
ሰአቱ 7:30 አከባቢ ሆኗል። ሊባኖስ እና ደመቁ ኩሽና ቡና እየጠጡ ነው። ከሳሎን ለቅሶ ያጀበው "እህቴቴቴቴ የሚል ጩከት ተሰማ ደመቁ እና ሊባኖስ ተንጋግተው በሩጫ ሳሎን ቤት ሄዱ። ፅናት ቦርሳዋን እንደተሸከመች ሶፋው ላይ ተቀመጣ እራስዋን ማታውቀው እህቷ ላይ ተደፍታ እያለቀሰች ነው። ሊባኖስ ቶሎ ብላ ወደ ፅናት ሄዳ ከተደፋችበት ቀና አረገቻት ፅናት እያለቀሰች ነው። ግን ፊቷ በሻርፕ ስለተሸፈነ ፊቷን ማየት አለቻለችም። "ምን ምን ሆነሽ ነው የኔ ሚጢጢ አለቻት"ሊባኖስ ግራ ተጋብታ። ፅናትም እያለቀሰች "ሊቦ ሊቦዬ እህቴ እህቴ ምን ሆናብኝ ነው ስጠራት ዝም ያለችኝ እንደ አባባ እና እማማ ጥላኝ ሄዳለች። ብዙ ጊዜ ጠራዋት ግን አሰማም ቆይ ጠዋት ደና አልነበረች እንዴ" ስትላት ሊባኖስ ጮክ ብላ ክትክት ብላ ሳቀች ፅናት የሊባኖስ ሳቅ አስፈራት የዛ ሰውዬ ድምፅ አቃጨለባት ሊባኖስ በሰው ስቃይ የምትደሰት ሴት ናት ያላት። ፅናት ፈራች ሊባኖስም ሳቋን የግዷን ካቆመች በኋላ "የኔ ሚጢጢ እህትሽ እኮ ምንም ሆና አደለም አንቺ ፈሪ" ብላ ሁኔታውን አስረዳቻት።
ፅናት ልቧ ተረጋጋ ግን ብዙ አደለም። ሊባኖሰ ከደመቁ ጋር ወደ ኩሽና ተመለሰች።ፅናት ደሞ ከእህቷ ትይዩ ሶፋ ላይ ሆና የእህቷን መንቃት መጠባበቅ ጀመረች። 9 ፡45 አከባቢ ሊባኖስ ወደ ሳሎን መጣችና ፅናትን"አንቺ ልጅ ኧረ ባይሆን ልብስ ቀይረሽ ይህን ሻርፕሽን ወደዛ ጣይው" አለቻት። በፀሎት ግን ፈዛ ሊባኖስ ያለቻትንም አልሰማችም።
ሊባኖስ ንዴት እና መበሳጨት በተሞላበት ድምፅ "አንቺ ልጅ አሁንስ በጣም አበዛሽው ተነሽ ዩኒፎርምሽን እና ይህን የፊት ሻርፕሽን አውልቀሽ ልብስሽን ልበሺ "ስትላት ፅናት ደንግጣ ብድግ አለች። የሊባኖስ ቁጣ ያስፈራል ልክ ሳቋ
እና ፈገግታዋ ሁሉን እንደሚያስረሳው ሁሉ ማለት ነው። ፅናት ብድግ ብላ በንፋስ ፍጥነት መኝታ ቤት ገባች ምንም ቃል አልተነፈሰችም። የሊባኖስ ቁጣ ኩም አድርጓታል። አፍታ ሳትቆይ ቀያይራ መጣች ሻርፖንም አውልቀዋለች። አይኗ አብጦ ነበር ሊባኖስ ስታያት ደነገጠች።ምክንያቱም ከሚባለው በላይ አይኗ አብጦ ስለነበር። ሊባኖስ ለፅናት ነይ ብላ ለማቀፈ እጇን ዘረጋችላት ፅናትም ተንደርድራ ሄዳ አቀፈቻት።
ተቃቅፈው ብዙ ቆዩ።
"እንዴ ዛሬ ደሞ አስተቃቀፋቹ ይለያል ባካቹ እስቲ እኔንም እቀፉኝ" አለች በፀሎት። ፅናት የበፀሎትን መንቃት ስታይ ፊቷ በርቶ ነበር በደስታ ልትሞት ደረሰች። የሆነ ነገር በጣምም ፈልገነው እና ጠብቀነው የማግኘት አይነት ስሜት። በጥድፊያ ሊባኖስን ለቃ እህቷ እቅፍ ውስጥ ገባች። ሊባኖስም "ወይ አልቀረብሽም በቃ ካድሽኝ ለማንኛውም ዛሬ ለምግብ ቤቶቹ እንፖቲቶ እና ፓስቲ ለማስረከብ እኔና ደምዬ ልንሄድ ነው በሉ ደና ሁኑ በዛውም ምሄድበት አለ ከተመቸኝ ወደ ማታ ብቅ ብዬ አያችዋለው"ብላ ልትሄድ ስትል ፅናት እንዴ ሊቦ እህቴን ተሻለሽ ወይ አትያትም እንዴ" አለቻት። ሊባኖስም "ስለተሻላት ነው የነቃችው መዳኒቱ ስራውን ባይጨረስ አትነቃም ነበር በሉ በሉ ቻው እወዳቹሀለው "ብላ ወጣች።
ፅናት ሊባኖስን ተከትላት ወጥታ በሩን አሰወጣቻት ሊባኖስም"በይ የኔ ሚጢጢ ቆንጆ ሻርፕ ሳለብሽ ነው የወጣሽው በይ ጊቢ"ስትላት ፅናት የሊባኖስን ግንባር፣ ሁለቱን አይኖቿን፣ አንገቷን ስማት "እሺ ሊቦዬ ነይ ዛሬ መምጣት አለብሽ የምጠይቅሽ ጥያቄዎች አሉኝ እንደምትመልሽልኝ ተስፋ አረጋለው"አለቻት።
https://vm.tiktok.com/ZMSHkHJKJ/
❤39👍4👏1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
🥀..ክፍል 22..🥀
.
Notice :- እውነተኛ ታሪክ ነው .!!
.
ሊባኖስም "እሺ የእኔ ሚጢጢ ግን ስለምን እና ምንን በተመለከተ ነው?" ስትላት ፅናት የሊባኖስን እቅፍ አርጋት "ስትመጪ ይደረሳል ሊቦዬ በይ እንገነመኛለን" ብላ ተጣድፋ በሩን ዘጋችው።በር አዘጋግዋ ሌላ ጥያቄ ላለማስተናገድ ይመስላል።ሊባኖስ የፅናት በፍጥነት በር
መዝጋት እና ሁኔታዋ ግራ እያጋባት እራቅ ብላ ቆማ ወደምጠብቃት ደመቁ "ደምዬ አስጠበኩሽ አደል እያለች" ሄደችና የሚያስረክቡትን እቃ ተከፋፍለው ይዘውት ሄዱ።
ፅናት ወደ ቤት ገባች። ፅናት ሊባኖስን እንዲ በጥድፊያ ተከትላት የመውጣትዋ ምክንያት ምን እንደሆነ ለማወቅ የጓጓችው በፀሎት።"እህቴ ቆይ ሊባኖስን ለምንድነው ተከትለሻት የወጣሽው ችግር አለ እንዴ?" አለቻት።ፅናትም ከቆመችበት መግቢያ በር ወደ በፀሎት ሄዳ። በፀሎት አጠገብ ቁጭ አለችና የበፀሎትን እጅ ጥብቅ አርጋ ያዘቻት። በፀሎት "ምን ሆነሻል እህቴ ንገሪኝ አታስጨንቂኝ" ስትላት ፅናት ወደ እህቷ ተጠግታ ደረቷ ላይ ተኛችና "ዛሬ እህቴ " አለችና ዝም አለች በፀሎት ትግስት አጣች።"ዛሬ ምን በይ ንገሪኝ ያንን እብድ አገኘሽው? አለቻት። ፅናትም ፈገግ ብላ "አይ እህቴ አለች" በፀሎት አሁን ቁጣ እና ንዴት በተቀላቀለበት ድምፅ "እና ምንድነው ጉዱ ንገሪኛ " አለች። ፅናትም "እሺ እሺ አትቆጪ ዛሬ ሊቦን ቤት እንድትመጣ ጠየኳት" አለችና "ኡፍፍፍ" አለች። በፀሎት ፊቷን ኮስተር ፈገግ እያረገችው "ለምን? " አለች። ፅናትም ከ አንገቷ ቀና ብላ በፀሎትን እያየቻት "ዛሬ ሊቦን ስለ ህይወት ታሪኳ ለመጠየቅ ነው የቀጠረኳት እንደምትነግረን ተሰፋ አረጋለው ያለበለዚያ ጭንቅላቴ በጭራሽ አያርፋም" ስትል በፀሎት "እህቴ ይቅርብሽ ታሪኳን መናገር አትፈልግም " አለቻት ፅናት ግን ልጠይቃት ቆርጣለች። " አይ እህቴ ታሪኳ ምንም ሊመስል ይችላል እኔ ግን እጠይቃታለው" አለች።
በፀሎት እና ፅናት የሊባኖስን ሙያ እያደነቁ የሰራችውን ሽሮ በሉና ሬዲዮ ማዳመጥ ጀመሩ። ፅናት ግን ሊባኖስን በጉጉት እየጠበቀቻት ነው።
ሰአቱ ወደ 12:45 አከባቢ ሆኗል። ፅናት እና ሊባኖስ ሶፋው ላይ ተቃቅፈው ተኝተዋል። ሊባኖስ የውጩን ከዛ የሳሎኑን በር ከፍታ ገባች። ማንም አልስማትም ሊባኖስ የሳሎኑን በር ላይ ቆማ ሁለቱንም ማየት ጀመረች። ፅናትን አይቻት በፀሎትን አየቻት። "በስማም ውበት አይናቸውን ሲጨፍኑ ደሞ ባሰበት የፈጣሪ ያለ " አለች ሊባኖስ። ሊባኖስ እውነቷን ነው የበፀሎት እና የፅናት ውበት በቃላት የሚገለፅ አደለም ልዩነታቸው የፅናት ፀጉር ከወገቧ በታች ነው፤የበፀሎት ደሞ ከጆሮዋ በታች ነው።ግን ጥቁረቱ ያዉ አንድ ነው። እና ሊላው ልዩነታቸው በፀሎት ቸኮሌት ከለር ስትሆን፤ ፅናት ግን እጅግ በጣም የሚያምር ቅላት አላት። የሁለቱም የፊት ከለር በጣም ያምራል። ጣቶቻቸው አንድ አይነት ነው ሰልካካ ጣቶች፣ረዥም፤ የሰውነት ቅርፃቸው ውብ የሆነ ብቻ በጣምም ውቦዎች ናቸው።
ሊባኖስ ሁለቱን ቆነጃጂት እህትማማቾች ማየቷን አቁማ ብርድ ስለሆነ ኩሽና ገብታ ሻይ አፈላች። በሶፋዎቹ መሀከል ባለው ጠረጴዛ ላይ በሰርቢስ ትሪ ሶስት ብርጭቆ የስኳር እቃ ከነ ስኳሩ አቀረበች። በሻይ እንዲበሉት በማሰብ ፓስቲ ለፅናት ለእሷና ለበፀሎት እንፖቲቶ አቀረበች።በፀሎት የሻዩ(በቅመም የተፈላሻይ) ፣የፓስቲው እንዲሁም ደሞ የእንፖቴቶ ሽታ ቀሰቀሳት
ፅናት ከአጠገቧ ናት ቀሰቀሰቻት "ፅናቴ እህቴ" ፅናት እየተንጠራራች "ምንድነው እህቴ አአ ምን እየሸተተኝ ነው ቆይ" አለችና ወደ ጠረጴዛው ዞር ስትል። ሊባኖስን አየቻት ሊባኖስም "አይ እናተ እንቅልፋሞች በቃ ሰው ከሊለ መጋደም ነው አደል ስራቹ በሉ በሉ ተነሱ" አለች። ሁለቱም ተነሱ ፅናትም ወደ ሊባኖስ ሄዳ "ሊቦዬ የእኔ መልካም በጣም እንወድሻለን " ስትላት ሊባኖስ ፈገግ ብላ " በሉ በሉ ወደ መሟሟቁ እኔም እወዳቸዋለሁ ሽምገላ መሆኑ ነው" አለች
በፀሎትም "እንዴ ሊቦቲዬ ኧር አደለም " ስትላት ሊባኖስ "ስቀልድ ነው በቃ በሉ ኑ ብሉ ጠጡ ብርዱ ከባሰ ቡና አፈላለው ዛሬ እዚህ ነው እማድረው " አለች በፀሎት እና ፅናት "ደስ ይለኛል"አሉ ሶስቱ ቁጭ ብለው መመገብ ጀመሩ።
ፅናት ሻይዋን እየጠጣች ፊት ለፊቷ ያለችውን ሊባኖስን ታያታለች። ደጋግማ ታያታለች ይህንን አስተያየቷን የተረዳችው ሊባኖስ "የኔ ሚጢጢ ምነው ልጠይቂኝ የምትፈልጊው ነገር አለ?" አለቻት። በፀሎት አጠገቧ የተቀመጠችውን ፅናት እጇን ወደሷ ሰዳ አቁሚ የሚል ምልክት ሰጠቻት። ፅናት ግን " ታፋዋ ላይ ያለውን ፡የእህቷን እጅ አንስታ "እእእእ አዎ አለ ሊቦዬ አለ እምጠይቅሽ ጥያቄ አለ" አለች።ሊባኖስም "እሺ በያ ጠይቂኝ የኔ ሚጢጢ በይ" አለቻት።ፅናት ወደ በፀሎት እጇን ልካ የበፀሎትን እጅ ጥብቅ አርጋ ያዘችው ፤ በፀሎትም የፅናትን እጅ ሊላኛውን እጇን በመደረብ ይበልጥ አጥብቃ ያዘቻት። ሊባኖስ ግራ በተጋባ አመለካከት እያየቻቸው "እህ ገባኝ ስለዚህ ጥያቄው የሁለታችሁም ነው ማለት ነው በሉ ጠይቁኝ ወይም የሚነገር ነገር ካለም ንገሩኝ" አለች።
በፀሎትም እየተርበተበተች ትናት ከእህቷ ጋር የተወያዩበትን አንድም ሳይቀር ነገርቻት። ሊባኖስ ፅናት እየተርበተበተች እጇን ከእህቷ እጅ ጋር እያሻሸች ስታወራ። ሊባኖስ ደሞ አንገቷን ደፍታ በሰሀን የያዘችውን እንፓቲቶ በሀይል እየቆራረጠችው ነበር። ሊባኖስ ፅናት አውርታ ስትጨርስ ቀና አለች። ፅናት የሊባኖስን ፊት ስታይ ደነገጠች። ሊባኖስ በእንባ ፊቷ ታጥቦ አይኖቿ ደሞ ቀልተው ነበር።
ቤቱ ፅናት ካወራች በኋላ ፀጥ እረጭ ብሏል። በፀሎት ግራ ገባት። ከዛማ በፀሎት ዝምታውን ለመስበር በማሰብ " ምን ምነው ዝም አላቹ ሊባቲዬ ፅናቴ ምን ተፈጠረ" አለች። ማንም መልስ አልሰጣትም አሁንም ዝምም አሁንም ጭጭ አሁንም ወሬ የለም።
ከብዙ ዝምታዎች በኋላ ሊባኖስ ለቅሶ በዘጋው ድምፆ ማውራት ጀመረች።"የኔ ህይወት ብነግራቹሁም አይገባችሁም ምን ብዬ ልንገራቹ የምኖረው ብቻዬን ነው። ቤተሰቦቼን አጥቻለሁ አባቴ በጣም ባለሀብት ነበር። እና እናቴን አግብቶ እኔን ወለዱ። በጣም ደስተኖች ነበሩ በጣም ደስተኖች አንድ ቀን ቁጭ ብለን እራት እየበላን ነበር። ተኩስ ተጀመረ። አባቴ በፍጥነት መጋረጃውን ከፍቶ አየ። በድንጋጤም ፈዞ ቀረ። እኔ ያን ጊዜ 15 አመቴ ነበር። እኔ እና እናቴ ስለ ተኩሱ እና ስለ አባቴ ድንጋጤ ለማወቅ ወደ መጋረጃው ተጠጋን ፊታቸው የተሸፋፈኑ ሰዎች ነበሩ። የአባቴ እናትን ገለዋት ነበር።
ከዛ ከዛማ እኛ ወዳለንበት ቤትም መጡ በሩን ከፈተው ገቡ። ሁላችንም ባለንበት ደርቀን ቀረን።አንደኛው ከገባ በኋላ ሌላኛው ደሞ አያቴን እየጎተተ አመጣት አያቴ በደም ተነክራ አይኗ ፈጦ ነበር። በጣም ታስፈራ ነበር። እናቴ ያኔ የ 8 ወር እርጉዝ ነበርች። በድንጋጤ ከቆመችበት ወደቀች ማንም ሊደግፋት አለቻለም። ምክንያቱም ደሞ እኔም ሆነ አባቴ ደርቀን ቀርተን ነበር። አያቴን እየጎተተ ይዞት ያልመጣው ሰውዬ በቀጥታ እራስዋን ስታ የተዘረረችው እናቴ ጋር አመራ እናቴ ደም እየፈሰሳት ነበር።አባቴ መንቀጥቀጥ ጀመረ።እኔ ከፍዘቴ ነቅቼ እናቴ ጋር ጎንበስ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ። እናቴ እያቃሰተች ነበር።ሰውየው እናቴ ሆድ ላይ ሽጉጡን ደቀነው አንገቷ ስር ሆኜ እያለቀስኩ ነበር። የእናቴ ትንፋሽ እየተቆራርጠ መጣ።
እናቴ አትሙችብኝ እባክሽ እያልኩ ለመንኳት ያ እናቴ ጋር ሽጉጥ የደቀነውን
ሰውዬ ..
https://vm.tiktok.com/ZMS9CAbbM/
ይቀጥላል ..
.
🥀..ክፍል 22..🥀
.
Notice :- እውነተኛ ታሪክ ነው .!!
.
ሊባኖስም "እሺ የእኔ ሚጢጢ ግን ስለምን እና ምንን በተመለከተ ነው?" ስትላት ፅናት የሊባኖስን እቅፍ አርጋት "ስትመጪ ይደረሳል ሊቦዬ በይ እንገነመኛለን" ብላ ተጣድፋ በሩን ዘጋችው።በር አዘጋግዋ ሌላ ጥያቄ ላለማስተናገድ ይመስላል።ሊባኖስ የፅናት በፍጥነት በር
መዝጋት እና ሁኔታዋ ግራ እያጋባት እራቅ ብላ ቆማ ወደምጠብቃት ደመቁ "ደምዬ አስጠበኩሽ አደል እያለች" ሄደችና የሚያስረክቡትን እቃ ተከፋፍለው ይዘውት ሄዱ።
ፅናት ወደ ቤት ገባች። ፅናት ሊባኖስን እንዲ በጥድፊያ ተከትላት የመውጣትዋ ምክንያት ምን እንደሆነ ለማወቅ የጓጓችው በፀሎት።"እህቴ ቆይ ሊባኖስን ለምንድነው ተከትለሻት የወጣሽው ችግር አለ እንዴ?" አለቻት።ፅናትም ከቆመችበት መግቢያ በር ወደ በፀሎት ሄዳ። በፀሎት አጠገብ ቁጭ አለችና የበፀሎትን እጅ ጥብቅ አርጋ ያዘቻት። በፀሎት "ምን ሆነሻል እህቴ ንገሪኝ አታስጨንቂኝ" ስትላት ፅናት ወደ እህቷ ተጠግታ ደረቷ ላይ ተኛችና "ዛሬ እህቴ " አለችና ዝም አለች በፀሎት ትግስት አጣች።"ዛሬ ምን በይ ንገሪኝ ያንን እብድ አገኘሽው? አለቻት። ፅናትም ፈገግ ብላ "አይ እህቴ አለች" በፀሎት አሁን ቁጣ እና ንዴት በተቀላቀለበት ድምፅ "እና ምንድነው ጉዱ ንገሪኛ " አለች። ፅናትም "እሺ እሺ አትቆጪ ዛሬ ሊቦን ቤት እንድትመጣ ጠየኳት" አለችና "ኡፍፍፍ" አለች። በፀሎት ፊቷን ኮስተር ፈገግ እያረገችው "ለምን? " አለች። ፅናትም ከ አንገቷ ቀና ብላ በፀሎትን እያየቻት "ዛሬ ሊቦን ስለ ህይወት ታሪኳ ለመጠየቅ ነው የቀጠረኳት እንደምትነግረን ተሰፋ አረጋለው ያለበለዚያ ጭንቅላቴ በጭራሽ አያርፋም" ስትል በፀሎት "እህቴ ይቅርብሽ ታሪኳን መናገር አትፈልግም " አለቻት ፅናት ግን ልጠይቃት ቆርጣለች። " አይ እህቴ ታሪኳ ምንም ሊመስል ይችላል እኔ ግን እጠይቃታለው" አለች።
በፀሎት እና ፅናት የሊባኖስን ሙያ እያደነቁ የሰራችውን ሽሮ በሉና ሬዲዮ ማዳመጥ ጀመሩ። ፅናት ግን ሊባኖስን በጉጉት እየጠበቀቻት ነው።
ሰአቱ ወደ 12:45 አከባቢ ሆኗል። ፅናት እና ሊባኖስ ሶፋው ላይ ተቃቅፈው ተኝተዋል። ሊባኖስ የውጩን ከዛ የሳሎኑን በር ከፍታ ገባች። ማንም አልስማትም ሊባኖስ የሳሎኑን በር ላይ ቆማ ሁለቱንም ማየት ጀመረች። ፅናትን አይቻት በፀሎትን አየቻት። "በስማም ውበት አይናቸውን ሲጨፍኑ ደሞ ባሰበት የፈጣሪ ያለ " አለች ሊባኖስ። ሊባኖስ እውነቷን ነው የበፀሎት እና የፅናት ውበት በቃላት የሚገለፅ አደለም ልዩነታቸው የፅናት ፀጉር ከወገቧ በታች ነው፤የበፀሎት ደሞ ከጆሮዋ በታች ነው።ግን ጥቁረቱ ያዉ አንድ ነው። እና ሊላው ልዩነታቸው በፀሎት ቸኮሌት ከለር ስትሆን፤ ፅናት ግን እጅግ በጣም የሚያምር ቅላት አላት። የሁለቱም የፊት ከለር በጣም ያምራል። ጣቶቻቸው አንድ አይነት ነው ሰልካካ ጣቶች፣ረዥም፤ የሰውነት ቅርፃቸው ውብ የሆነ ብቻ በጣምም ውቦዎች ናቸው።
ሊባኖስ ሁለቱን ቆነጃጂት እህትማማቾች ማየቷን አቁማ ብርድ ስለሆነ ኩሽና ገብታ ሻይ አፈላች። በሶፋዎቹ መሀከል ባለው ጠረጴዛ ላይ በሰርቢስ ትሪ ሶስት ብርጭቆ የስኳር እቃ ከነ ስኳሩ አቀረበች። በሻይ እንዲበሉት በማሰብ ፓስቲ ለፅናት ለእሷና ለበፀሎት እንፖቲቶ አቀረበች።በፀሎት የሻዩ(በቅመም የተፈላሻይ) ፣የፓስቲው እንዲሁም ደሞ የእንፖቴቶ ሽታ ቀሰቀሳት
ፅናት ከአጠገቧ ናት ቀሰቀሰቻት "ፅናቴ እህቴ" ፅናት እየተንጠራራች "ምንድነው እህቴ አአ ምን እየሸተተኝ ነው ቆይ" አለችና ወደ ጠረጴዛው ዞር ስትል። ሊባኖስን አየቻት ሊባኖስም "አይ እናተ እንቅልፋሞች በቃ ሰው ከሊለ መጋደም ነው አደል ስራቹ በሉ በሉ ተነሱ" አለች። ሁለቱም ተነሱ ፅናትም ወደ ሊባኖስ ሄዳ "ሊቦዬ የእኔ መልካም በጣም እንወድሻለን " ስትላት ሊባኖስ ፈገግ ብላ " በሉ በሉ ወደ መሟሟቁ እኔም እወዳቸዋለሁ ሽምገላ መሆኑ ነው" አለች
በፀሎትም "እንዴ ሊቦቲዬ ኧር አደለም " ስትላት ሊባኖስ "ስቀልድ ነው በቃ በሉ ኑ ብሉ ጠጡ ብርዱ ከባሰ ቡና አፈላለው ዛሬ እዚህ ነው እማድረው " አለች በፀሎት እና ፅናት "ደስ ይለኛል"አሉ ሶስቱ ቁጭ ብለው መመገብ ጀመሩ።
ፅናት ሻይዋን እየጠጣች ፊት ለፊቷ ያለችውን ሊባኖስን ታያታለች። ደጋግማ ታያታለች ይህንን አስተያየቷን የተረዳችው ሊባኖስ "የኔ ሚጢጢ ምነው ልጠይቂኝ የምትፈልጊው ነገር አለ?" አለቻት። በፀሎት አጠገቧ የተቀመጠችውን ፅናት እጇን ወደሷ ሰዳ አቁሚ የሚል ምልክት ሰጠቻት። ፅናት ግን " ታፋዋ ላይ ያለውን ፡የእህቷን እጅ አንስታ "እእእእ አዎ አለ ሊቦዬ አለ እምጠይቅሽ ጥያቄ አለ" አለች።ሊባኖስም "እሺ በያ ጠይቂኝ የኔ ሚጢጢ በይ" አለቻት።ፅናት ወደ በፀሎት እጇን ልካ የበፀሎትን እጅ ጥብቅ አርጋ ያዘችው ፤ በፀሎትም የፅናትን እጅ ሊላኛውን እጇን በመደረብ ይበልጥ አጥብቃ ያዘቻት። ሊባኖስ ግራ በተጋባ አመለካከት እያየቻቸው "እህ ገባኝ ስለዚህ ጥያቄው የሁለታችሁም ነው ማለት ነው በሉ ጠይቁኝ ወይም የሚነገር ነገር ካለም ንገሩኝ" አለች።
በፀሎትም እየተርበተበተች ትናት ከእህቷ ጋር የተወያዩበትን አንድም ሳይቀር ነገርቻት። ሊባኖስ ፅናት እየተርበተበተች እጇን ከእህቷ እጅ ጋር እያሻሸች ስታወራ። ሊባኖስ ደሞ አንገቷን ደፍታ በሰሀን የያዘችውን እንፓቲቶ በሀይል እየቆራረጠችው ነበር። ሊባኖስ ፅናት አውርታ ስትጨርስ ቀና አለች። ፅናት የሊባኖስን ፊት ስታይ ደነገጠች። ሊባኖስ በእንባ ፊቷ ታጥቦ አይኖቿ ደሞ ቀልተው ነበር።
ቤቱ ፅናት ካወራች በኋላ ፀጥ እረጭ ብሏል። በፀሎት ግራ ገባት። ከዛማ በፀሎት ዝምታውን ለመስበር በማሰብ " ምን ምነው ዝም አላቹ ሊባቲዬ ፅናቴ ምን ተፈጠረ" አለች። ማንም መልስ አልሰጣትም አሁንም ዝምም አሁንም ጭጭ አሁንም ወሬ የለም።
ከብዙ ዝምታዎች በኋላ ሊባኖስ ለቅሶ በዘጋው ድምፆ ማውራት ጀመረች።"የኔ ህይወት ብነግራቹሁም አይገባችሁም ምን ብዬ ልንገራቹ የምኖረው ብቻዬን ነው። ቤተሰቦቼን አጥቻለሁ አባቴ በጣም ባለሀብት ነበር። እና እናቴን አግብቶ እኔን ወለዱ። በጣም ደስተኖች ነበሩ በጣም ደስተኖች አንድ ቀን ቁጭ ብለን እራት እየበላን ነበር። ተኩስ ተጀመረ። አባቴ በፍጥነት መጋረጃውን ከፍቶ አየ። በድንጋጤም ፈዞ ቀረ። እኔ ያን ጊዜ 15 አመቴ ነበር። እኔ እና እናቴ ስለ ተኩሱ እና ስለ አባቴ ድንጋጤ ለማወቅ ወደ መጋረጃው ተጠጋን ፊታቸው የተሸፋፈኑ ሰዎች ነበሩ። የአባቴ እናትን ገለዋት ነበር።
ከዛ ከዛማ እኛ ወዳለንበት ቤትም መጡ በሩን ከፈተው ገቡ። ሁላችንም ባለንበት ደርቀን ቀረን።አንደኛው ከገባ በኋላ ሌላኛው ደሞ አያቴን እየጎተተ አመጣት አያቴ በደም ተነክራ አይኗ ፈጦ ነበር። በጣም ታስፈራ ነበር። እናቴ ያኔ የ 8 ወር እርጉዝ ነበርች። በድንጋጤ ከቆመችበት ወደቀች ማንም ሊደግፋት አለቻለም። ምክንያቱም ደሞ እኔም ሆነ አባቴ ደርቀን ቀርተን ነበር። አያቴን እየጎተተ ይዞት ያልመጣው ሰውዬ በቀጥታ እራስዋን ስታ የተዘረረችው እናቴ ጋር አመራ እናቴ ደም እየፈሰሳት ነበር።አባቴ መንቀጥቀጥ ጀመረ።እኔ ከፍዘቴ ነቅቼ እናቴ ጋር ጎንበስ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ። እናቴ እያቃሰተች ነበር።ሰውየው እናቴ ሆድ ላይ ሽጉጡን ደቀነው አንገቷ ስር ሆኜ እያለቀስኩ ነበር። የእናቴ ትንፋሽ እየተቆራርጠ መጣ።
እናቴ አትሙችብኝ እባክሽ እያልኩ ለመንኳት ያ እናቴ ጋር ሽጉጥ የደቀነውን
ሰውዬ ..
https://vm.tiktok.com/ZMS9CAbbM/
ይቀጥላል ..
❤41👍15🤬1
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 አፍ ባር ክላንፕ ( F bar clamp )
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vm.tiktok.com/ZMSxrw7pq/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vm.tiktok.com/ZMSxrw7pq/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
❤8
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 23..🥀
.
.
.
እናቴ አትሙችብኝ እባክሽ እያልኩ ለመንኳት ያ እናቴ ጋር ሽጉጥ የደቀነውን
ሰውዬ እባክህ እናቴን እርዳት አልኩት እሱ ግን ምንም ሳይተነፍስ ፊቱን ወደ አባቴ አዙሮ እያየ እናቴ ሆድ ላይ ተኮሰባት። እኔ ህልም ህልም መሰለኝ አልፈዘዝኩም እና ደርቄም አልቀረውም የሆነ አይነት ስሜት ውስጥ ነበርኩኝ። ምን አይነት ስሜት ውስጥ ካላችሁኝ ደሞ እኔ አላውቅም
የአያቴን ሞት ሳላምን ሊላኛው አያቴን እየጎተተ ያመጣት ሰውዬ አባቴ ላይ ያለ ማቋረጥ ተኮሰበት መሳሪያው ድምፅ አልባ መሳሪያ ነበር።ስዎቹ ጫማቸው ላይ ፌስታል አስረው ነበር።
አሁን ሲገባኝ አሻራቸው እንዳይታወቅ እንደሆነ ነው የተረዳውት እነዛ ሰዎች እኔን እና የቤተሰቦቼን እሬሳ ሳሎን ቤታችን ትይዮ ካለው ሻውር ቤት አስገቡን አባቴ ሞታል እናቴ ግን እያጣጣረች ነበር።ከትንሽ ቆይታ በኋላ የሻውር ቤቱ በር ተከፈቶ ሰራተኛችንን ይዘዋት መጡ። እያቴን ከስር አባቴን ከመሀል አናቴን ከላይ አርገው ገንዳው ውጥ ከተቷቸው።እኔ ዝም ብዬ ማየት ጀመርኩኝ ዝም ዝም ብዬ። ሰራተኛችን ግን እኔን አቅፋ በጩከት እያለቀሰች ነበር። ከዛ ሰራተኛችንን የሆነ ነገር በጨርቅ አፍንጫዋ ላይ አርገው እራስዋን አሳቷት። በሩን ዘግተውብን ወጡ። ሲነጋ ወገግታው ታየኝ።
ያም ቀን መሸና ነጋ እናቴ አያቴ እና አባቴ መሽተት ጀመሩ። በጣም መሽተት ስራተኛችን ደሞ በ2ተኛው ቀን ማታ ላይ ነቃች ደክሞኛል የአስክሬኑ ሽታም ውስጤ ገብቶ እረብሾኛል።" አለችና የቀዘቀዘውን ሻይ በአንድ ትንፍሽዋ ጨለጠችው።
በፀሎት እና ፅናት አይናቸው በእንባ ተሞልቷል ሊባኖስ ወሬዋን ለመቀጠል "እንደዛ ከሆነ በኋላ " ስትል ፅናት ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ በቀኝ እና በግራ እጇ ጭንቅላቷን ያዘች። እና ወደ መውጫ በሩ ሄደች። ማንም አላያትም በፀሎትም ማየት አትችልም ሊባኖስም አንገቷን ደፈታለች። ፅናት እራስዋን ሳተች ዷ የሚል ድምፅ ተሰማ ሊባኖስ ቀና ብላ ዞር ስትል ፅናት ወድቃለች።በፀሎት ደንግጣ "ምን ምንድነው" አለች።ሊባኖስ በፍጥነት ፅናት ጋር ሄዳ ፅናትን ከአንገቷ ቀና አረገቻት እና "የኔ ሚጢጢ ደና ነሽ?" አለቻት።
ፅናት ግን እራስዋን አታውቅም ነበር።"በፀሎት የተፈጠረውን ነገር ማወቅ ተሳናት። "ሊቦቲዬ እህቴ ምን ሆና ነው?" አለች።ሊባኖስም "ያው እራስዋን ስታ ነው ቆይ አባ በሬሳ የሰጧትን መዳኒት ላምጣና ልስጣት ከዛ ደና ትሆናለች በፀሎትዬ አደንግጪ" ብላ ፅናትን ተሸክማ ወደ መኝታ ቤት ሄደች።
በፀሎት ገባት።ሊባኖስ ፅናትን መኝታ ቤት አልጋ ላይ አስተኛቻት። እና ወደ በፀሎት ሄዳ በፀሎትን ወደ መኝታ ቤት ይዛት ገባችና አልጋው ላይ እንድትቀመጥ እየመራቻት "በይ በፀሎትዬ አይዞሽ አትደንግጪ ምንም አትሆንም በቃ አብረሻት ሁኚ እሺ እኔ መዳኒቱን ልፈልገው" አለችና ከመኝታ ቤት ወጣች። በፀሎትም እጇን በዳበሳ ሰዳ ፅናት እጅ ላይ ደረሰች አጥብቃ ያዘቻች። እና ማልቀስ ጀመረች።
ሊባኖስም የፅናትን መዳኒት ከቲቪው ኋላ አግኝታው ወደ መኝታ ቤት ስትሄድ በፀሎት እያለቀሰች ነበር። ሊባኖስ ወደ በፀሎት ተጠግታ አቀፈቻት በፀሎትም አቀፈቻት። ለቅሶዋን እስክታቆም ጠብቃ አስጨረሰቻት። ከዛ ወደ በፀሎት ሄዳ አባ በሬሳ የሰጧትን መዳኔት መሀል ጭንቅላቷ ላይ አረገችላትና ጭንቅላቷን በሻሽ ጠቀለለችው። ከዛ ፎጣ አምጥታ አልብሳት ስታበቃ በፀሎት አጠገብ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች። ሊባኖስ እና በፀሎት የፅናትን መንቃት እየተጠባበቁ ነው።
በፀሎት አንገቷን አንጋጣ "ወይ ፈጣሪ ፤ ወይ አምላኬ በቃ በቃ ህይወታችን እንዲ ሆነ ብዙ ሰቀቀን ፣ጭንቀት ፣ ለቅሶ ፣ሀዘን ፣መደናገጥ፣ እና ደሞ ትንሽ ደስታ ፣ሳቅ፣መዝናናት ምን አርገንክ ነው አልልክም ምክያቱም የሚወደውን ሰው አምላክ ይፈትናል ነው የሚባለው" አለችና ስቅስቅ ብላ ማልቀሰ ጀመረች። ሊባኖስም "ነይ ነይ ወደ እዚህ" ብላ ወደ ደረቷ አስጠግታ አቀፈቻትና "ፈተናው የበዛ ሰውም ሆነ ሌላው ፍጥረት በፈጣሪ ዘንድ የተወደደ ነው።" አለቻት በፀሎት እሪ እያለች እያለቀሰች ነው። ቀና አለችና ከሊባኖስ ደረት ተነስታ ሊባኖስ አንገት ስር ገብታ ማልቀስ ጀመረች።
የሊባኖስ አንገት በበፀሎት እንባ ራሰ ሊባኖስ ደሞ አንገቷ ስር የገባችውን ገብታም ያለ ማቋረጥ የምታለቅሰውን በፀሎት ፀጉሯን(እራሷን) እያሻሸቻት ለቅሶዋን ቀነስ ማረግ ቻለች። ሊባኖስም እያለቀሰች ነበር የሊባኖስ እንባ ፅናት ጭንቅላት ላይ እያረፈ ፀጉሯን አርጥቦታል የበፀሎት እንባም የሊባኖስን አንገት አርጥቦታል። የሚያለቅሱት ከልባቸው ነው። ግን ድምፅ አልባ እንባ ነበር። ሰዎች ከልባቸው ያለቅሳሉ በብዙ መንገድም ያለቅሳሉ ነገር ግን ሀዘናቸው በጣም ሲበዛ እንባ ከአይናቸው እንጂ ከአንደበታቸው ቃል አይወጣም ሊባኖስ እና በፀሎትም የየራሳቸው ነገር ውስጣቸው ገብቶ አንኮትኩቷቸዋል።እና የሰው ልጆች ደሞ እነ ፅናት ካሉበት የሀዘኔታ ደረጃ ከፍፍፍ ካሉ በሀዘናቸው ጊዜ መሳቅ ይጀምራሉ። እያነቡ እስክስታ የሚባለው ነገር። ከዛም ከፍ ካለ ግን ሀዘኔታው ሀዘን ላይ ሆነው ሊላ ሀዘን ሲጨምረባቸው ከበፊት ስሜታቸው በጭራሽ አይቀየርም ግን ፀጥጥ ይላሉ።
ለብዙ ደቂቃዎች ያክል በዝምታ ካነቡ በኋላ በፀሎት ከሊባኖስ አንገት ስር ሳትወጣ "ሊባቲዬ" አለቻት።"ወዬ" አለች በፀሎት ሁለቱም በቀዘቀዘ ድምፅ ነበር ሲያወሩ የነበሩት በፀሎትም "የእህቴ እንዲ በተደጋጋሚ መውደቅ በጣም እያሳሰበኝ ነው በጣም ምን እንደሚሻለኝ አላውቅም ብቻ አንድ ነገር እንዳትሆንብኝ እየፈራው ነው " አለችና በጉንጮቿ እንባዋ ወረደ። ፅናት ነቅታ እህቷ ምትለውን እየሰማች ነበር።እና በጣም አዝና ከአይኖቿ እንባዋ ፈሶ በጆሮዋ መግባት ጀምሯል። እነ ፅናት በውስጥ ጉዳታቸው የተነሳ በድምፅ አልባ ሂደት ነው የሚያለቅሱት።
ሊባኖስ "አታስቢ ምንም አትሆንም ይህ የህይወታቹ ፈተና እንጂ ችግር አደለም እሺ " አለች።ፅናት በወሬያቸው መሀል ገብታ። "እወዳችዋለሁ" አለች። ሁለቱም ትኩረታቸውን ወደ ፅናት አረጉ። ፅናት ተዳክማለች በፀሎት"እህቴ የእኔ ውድ ነቃሽልኝ " አለች። ሊባኖስም "ፈገግ ብላ አዎ አዎ ነቅታለች" አለች። ፅናት ግን እንደሊላው ቀን ነቅታ አልቀረችም። በድጋሜ የሊባኖስን አይን እያየች ነበር እራስዋን የሳተችው። ይህ ነገር ሊባኖስ አዲስ ሰለሆነ ደንግጣ "የኔ ሚጢጢ ሚጢጢዬ ደና ነሽ ንገሬኝ ደና ነሽ" አለች በሁለት እጆቿ ጉንጯቿን ይዛ እያወዛወዘቻት። ፅናት ዝላለች መልስም አልሰጠቻትም። እራስዋን ስለሳተች በፀሎት ደንገጠች ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ "ሊቦቲዬ እህቴ እህቴ ደና ናት ንገሪኝ እባክሽ " አለች። ሊባኖስ ረዥምምም ትንፋሽ ከተነፈሰች በኋላ "አይ አይ እራስዋን በድጋሜ ስታለች " አለቻት በፀሎት "ሊቦቲ ሊቧቲዬ እባክሽ ቶሎ ቶሎ ብለሽ ለሹፊርሽ ደውይ ጋሽ በሬሳን ይዘዋቸው ይምጡ " አለች። ሊባኖስም ስልኳን በፍጥነት ከሳሎን አምጥታ ደወለች። ሊባኖስ ፅናት እራሷ ላይ እርጥብ ፎጣ እያረገችላት ቆየች ምክንያቱም በጣም ትኩሳት ነበራት በፀሎት ፈዛ ቁጭ ብላለች።ሊባኖስ ሻርፕ አመጣችላት እና ፊቷ ላይ ጠመጠመችላት የፅናትንም ፊት በሻርፕ ተጠንቅቃ ጠመጠመችው።ትንሽ ቆይታ በኋላ ሹፊሩ ያለ ጋሽ በሬሳ መጣ። "ጋሽ በሬሳስ ቆይ " አለች ሊባኖስ። ሹፊሩም ከኪሱ ወረቀት አውጥቶ "ሊታደጉ ሂደዋል" የሚል ፁሁፍ ፅፎ ሰጣት።
ኧረ ወገን ላይክ አርጉ አይከፈልበትም 😳
.
.
🥀..ክፍል 23..🥀
.
.
.
እናቴ አትሙችብኝ እባክሽ እያልኩ ለመንኳት ያ እናቴ ጋር ሽጉጥ የደቀነውን
ሰውዬ እባክህ እናቴን እርዳት አልኩት እሱ ግን ምንም ሳይተነፍስ ፊቱን ወደ አባቴ አዙሮ እያየ እናቴ ሆድ ላይ ተኮሰባት። እኔ ህልም ህልም መሰለኝ አልፈዘዝኩም እና ደርቄም አልቀረውም የሆነ አይነት ስሜት ውስጥ ነበርኩኝ። ምን አይነት ስሜት ውስጥ ካላችሁኝ ደሞ እኔ አላውቅም
የአያቴን ሞት ሳላምን ሊላኛው አያቴን እየጎተተ ያመጣት ሰውዬ አባቴ ላይ ያለ ማቋረጥ ተኮሰበት መሳሪያው ድምፅ አልባ መሳሪያ ነበር።ስዎቹ ጫማቸው ላይ ፌስታል አስረው ነበር።
አሁን ሲገባኝ አሻራቸው እንዳይታወቅ እንደሆነ ነው የተረዳውት እነዛ ሰዎች እኔን እና የቤተሰቦቼን እሬሳ ሳሎን ቤታችን ትይዮ ካለው ሻውር ቤት አስገቡን አባቴ ሞታል እናቴ ግን እያጣጣረች ነበር።ከትንሽ ቆይታ በኋላ የሻውር ቤቱ በር ተከፈቶ ሰራተኛችንን ይዘዋት መጡ። እያቴን ከስር አባቴን ከመሀል አናቴን ከላይ አርገው ገንዳው ውጥ ከተቷቸው።እኔ ዝም ብዬ ማየት ጀመርኩኝ ዝም ዝም ብዬ። ሰራተኛችን ግን እኔን አቅፋ በጩከት እያለቀሰች ነበር። ከዛ ሰራተኛችንን የሆነ ነገር በጨርቅ አፍንጫዋ ላይ አርገው እራስዋን አሳቷት። በሩን ዘግተውብን ወጡ። ሲነጋ ወገግታው ታየኝ።
ያም ቀን መሸና ነጋ እናቴ አያቴ እና አባቴ መሽተት ጀመሩ። በጣም መሽተት ስራተኛችን ደሞ በ2ተኛው ቀን ማታ ላይ ነቃች ደክሞኛል የአስክሬኑ ሽታም ውስጤ ገብቶ እረብሾኛል።" አለችና የቀዘቀዘውን ሻይ በአንድ ትንፍሽዋ ጨለጠችው።
በፀሎት እና ፅናት አይናቸው በእንባ ተሞልቷል ሊባኖስ ወሬዋን ለመቀጠል "እንደዛ ከሆነ በኋላ " ስትል ፅናት ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ በቀኝ እና በግራ እጇ ጭንቅላቷን ያዘች። እና ወደ መውጫ በሩ ሄደች። ማንም አላያትም በፀሎትም ማየት አትችልም ሊባኖስም አንገቷን ደፈታለች። ፅናት እራስዋን ሳተች ዷ የሚል ድምፅ ተሰማ ሊባኖስ ቀና ብላ ዞር ስትል ፅናት ወድቃለች።በፀሎት ደንግጣ "ምን ምንድነው" አለች።ሊባኖስ በፍጥነት ፅናት ጋር ሄዳ ፅናትን ከአንገቷ ቀና አረገቻት እና "የኔ ሚጢጢ ደና ነሽ?" አለቻት።
ፅናት ግን እራስዋን አታውቅም ነበር።"በፀሎት የተፈጠረውን ነገር ማወቅ ተሳናት። "ሊቦቲዬ እህቴ ምን ሆና ነው?" አለች።ሊባኖስም "ያው እራስዋን ስታ ነው ቆይ አባ በሬሳ የሰጧትን መዳኒት ላምጣና ልስጣት ከዛ ደና ትሆናለች በፀሎትዬ አደንግጪ" ብላ ፅናትን ተሸክማ ወደ መኝታ ቤት ሄደች።
በፀሎት ገባት።ሊባኖስ ፅናትን መኝታ ቤት አልጋ ላይ አስተኛቻት። እና ወደ በፀሎት ሄዳ በፀሎትን ወደ መኝታ ቤት ይዛት ገባችና አልጋው ላይ እንድትቀመጥ እየመራቻት "በይ በፀሎትዬ አይዞሽ አትደንግጪ ምንም አትሆንም በቃ አብረሻት ሁኚ እሺ እኔ መዳኒቱን ልፈልገው" አለችና ከመኝታ ቤት ወጣች። በፀሎትም እጇን በዳበሳ ሰዳ ፅናት እጅ ላይ ደረሰች አጥብቃ ያዘቻች። እና ማልቀስ ጀመረች።
ሊባኖስም የፅናትን መዳኒት ከቲቪው ኋላ አግኝታው ወደ መኝታ ቤት ስትሄድ በፀሎት እያለቀሰች ነበር። ሊባኖስ ወደ በፀሎት ተጠግታ አቀፈቻት በፀሎትም አቀፈቻት። ለቅሶዋን እስክታቆም ጠብቃ አስጨረሰቻት። ከዛ ወደ በፀሎት ሄዳ አባ በሬሳ የሰጧትን መዳኔት መሀል ጭንቅላቷ ላይ አረገችላትና ጭንቅላቷን በሻሽ ጠቀለለችው። ከዛ ፎጣ አምጥታ አልብሳት ስታበቃ በፀሎት አጠገብ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች። ሊባኖስ እና በፀሎት የፅናትን መንቃት እየተጠባበቁ ነው።
በፀሎት አንገቷን አንጋጣ "ወይ ፈጣሪ ፤ ወይ አምላኬ በቃ በቃ ህይወታችን እንዲ ሆነ ብዙ ሰቀቀን ፣ጭንቀት ፣ ለቅሶ ፣ሀዘን ፣መደናገጥ፣ እና ደሞ ትንሽ ደስታ ፣ሳቅ፣መዝናናት ምን አርገንክ ነው አልልክም ምክያቱም የሚወደውን ሰው አምላክ ይፈትናል ነው የሚባለው" አለችና ስቅስቅ ብላ ማልቀሰ ጀመረች። ሊባኖስም "ነይ ነይ ወደ እዚህ" ብላ ወደ ደረቷ አስጠግታ አቀፈቻትና "ፈተናው የበዛ ሰውም ሆነ ሌላው ፍጥረት በፈጣሪ ዘንድ የተወደደ ነው።" አለቻት በፀሎት እሪ እያለች እያለቀሰች ነው። ቀና አለችና ከሊባኖስ ደረት ተነስታ ሊባኖስ አንገት ስር ገብታ ማልቀስ ጀመረች።
የሊባኖስ አንገት በበፀሎት እንባ ራሰ ሊባኖስ ደሞ አንገቷ ስር የገባችውን ገብታም ያለ ማቋረጥ የምታለቅሰውን በፀሎት ፀጉሯን(እራሷን) እያሻሸቻት ለቅሶዋን ቀነስ ማረግ ቻለች። ሊባኖስም እያለቀሰች ነበር የሊባኖስ እንባ ፅናት ጭንቅላት ላይ እያረፈ ፀጉሯን አርጥቦታል የበፀሎት እንባም የሊባኖስን አንገት አርጥቦታል። የሚያለቅሱት ከልባቸው ነው። ግን ድምፅ አልባ እንባ ነበር። ሰዎች ከልባቸው ያለቅሳሉ በብዙ መንገድም ያለቅሳሉ ነገር ግን ሀዘናቸው በጣም ሲበዛ እንባ ከአይናቸው እንጂ ከአንደበታቸው ቃል አይወጣም ሊባኖስ እና በፀሎትም የየራሳቸው ነገር ውስጣቸው ገብቶ አንኮትኩቷቸዋል።እና የሰው ልጆች ደሞ እነ ፅናት ካሉበት የሀዘኔታ ደረጃ ከፍፍፍ ካሉ በሀዘናቸው ጊዜ መሳቅ ይጀምራሉ። እያነቡ እስክስታ የሚባለው ነገር። ከዛም ከፍ ካለ ግን ሀዘኔታው ሀዘን ላይ ሆነው ሊላ ሀዘን ሲጨምረባቸው ከበፊት ስሜታቸው በጭራሽ አይቀየርም ግን ፀጥጥ ይላሉ።
ለብዙ ደቂቃዎች ያክል በዝምታ ካነቡ በኋላ በፀሎት ከሊባኖስ አንገት ስር ሳትወጣ "ሊባቲዬ" አለቻት።"ወዬ" አለች በፀሎት ሁለቱም በቀዘቀዘ ድምፅ ነበር ሲያወሩ የነበሩት በፀሎትም "የእህቴ እንዲ በተደጋጋሚ መውደቅ በጣም እያሳሰበኝ ነው በጣም ምን እንደሚሻለኝ አላውቅም ብቻ አንድ ነገር እንዳትሆንብኝ እየፈራው ነው " አለችና በጉንጮቿ እንባዋ ወረደ። ፅናት ነቅታ እህቷ ምትለውን እየሰማች ነበር።እና በጣም አዝና ከአይኖቿ እንባዋ ፈሶ በጆሮዋ መግባት ጀምሯል። እነ ፅናት በውስጥ ጉዳታቸው የተነሳ በድምፅ አልባ ሂደት ነው የሚያለቅሱት።
ሊባኖስ "አታስቢ ምንም አትሆንም ይህ የህይወታቹ ፈተና እንጂ ችግር አደለም እሺ " አለች።ፅናት በወሬያቸው መሀል ገብታ። "እወዳችዋለሁ" አለች። ሁለቱም ትኩረታቸውን ወደ ፅናት አረጉ። ፅናት ተዳክማለች በፀሎት"እህቴ የእኔ ውድ ነቃሽልኝ " አለች። ሊባኖስም "ፈገግ ብላ አዎ አዎ ነቅታለች" አለች። ፅናት ግን እንደሊላው ቀን ነቅታ አልቀረችም። በድጋሜ የሊባኖስን አይን እያየች ነበር እራስዋን የሳተችው። ይህ ነገር ሊባኖስ አዲስ ሰለሆነ ደንግጣ "የኔ ሚጢጢ ሚጢጢዬ ደና ነሽ ንገሬኝ ደና ነሽ" አለች በሁለት እጆቿ ጉንጯቿን ይዛ እያወዛወዘቻት። ፅናት ዝላለች መልስም አልሰጠቻትም። እራስዋን ስለሳተች በፀሎት ደንገጠች ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ "ሊቦቲዬ እህቴ እህቴ ደና ናት ንገሪኝ እባክሽ " አለች። ሊባኖስ ረዥምምም ትንፋሽ ከተነፈሰች በኋላ "አይ አይ እራስዋን በድጋሜ ስታለች " አለቻት በፀሎት "ሊቦቲ ሊቧቲዬ እባክሽ ቶሎ ቶሎ ብለሽ ለሹፊርሽ ደውይ ጋሽ በሬሳን ይዘዋቸው ይምጡ " አለች። ሊባኖስም ስልኳን በፍጥነት ከሳሎን አምጥታ ደወለች። ሊባኖስ ፅናት እራሷ ላይ እርጥብ ፎጣ እያረገችላት ቆየች ምክንያቱም በጣም ትኩሳት ነበራት በፀሎት ፈዛ ቁጭ ብላለች።ሊባኖስ ሻርፕ አመጣችላት እና ፊቷ ላይ ጠመጠመችላት የፅናትንም ፊት በሻርፕ ተጠንቅቃ ጠመጠመችው።ትንሽ ቆይታ በኋላ ሹፊሩ ያለ ጋሽ በሬሳ መጣ። "ጋሽ በሬሳስ ቆይ " አለች ሊባኖስ። ሹፊሩም ከኪሱ ወረቀት አውጥቶ "ሊታደጉ ሂደዋል" የሚል ፁሁፍ ፅፎ ሰጣት።
ኧረ ወገን ላይክ አርጉ አይከፈልበትም 😳
❤93👍25🙏6
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 24..🥀
.
.
.
ከዛ በቃ በቃ በል ና ፅናትን ተሸክመክ መኪና ውስጥ አስገባት በፀሎትዬ በይ ነይ አንቺም ብላቸው መኪና ውስጥ ካስገባቻቸው በኋላ መጣው ብላ ፎጣ እና ለፅናት ልብስ ይዛ ተመለሰች። ሹፌሩም መኪናውን እየጋለበ ሀኪም ቤት በሩ ላይ አደረሳቸው።
ሊባኖስ ከመኪናው ወርዳ ቶሎ በሉ ቃሪዛ አምጡ ፍጠኑ በሉ በሉ ቶሎ በሉ አለች።ነርሶች ተሯሩጠው
ፅናትን ቃሪዛ ላይ አረገው ወደመታከሚያ
ክፍል ወሰዷት ሊባኖስ እስከተወሰነ መንገድ ተከተለቻቸው።ከዛ ግን መታከሚያ ክፍሉ ጋር ስትደር እንድትገባ አልተፈቀደላትም "ምክያቱም ምንም ነገር ላይ ገደብ አለው። መሄድ እማንችለበት ነገር ወይም ጉዳዮች አልያም መስመሮች አሉ። ሊላው ሰው ሊድን ሊሎቹ ደሞ ሊያድንኑ አንድ ቦታ ሲሆኑ ታማሚው እንዲድን ደሞ ከአዳኖቹ ይበልጥ የሚፈልጉ ሰዎች እዛ ስብስብ መሀል መገኘት የማይችሉበት ነገሮች ይፈጠራሉ። ይገርማል!" አለች ሊባኖስ ፊት ለፊቷ የተዘጋባትን በር እያየች።
ወዲያው በፀሎት እና ሹፌሩ ወጡ። ሊባኖስ ኮቴያቸውን ሰምታ ዞረች።
ከዛም ወደ በፀሎት ተጠግታ አቀፈቻት። በፀሎት እና ሊባኖስ ተቃቅፈው ደቂቃዎች አለፉ።ያለ ምንም ንግግር ያለ ምንም ትንፋሽ።ከቆዩ በኋላ ሊባኖስ "በቃ በቃ ይበቃል ፈጣሪ ይህንን አይወደውም የኔ ሚጢጢ ጠንካራ ናት ምንም አትሆንም በቃ ነይ በፀሎትዬ ነይ አንተም ና አለች ሹፌሩንም ከዛ ወደ ሀኪም ቤቱ በረንዳ ላይ ሆነው ብዙ ሰአታት አስቆጠሩ በፀሎት እህቷን ልታያት ፈልጋ ነበር ግን ሊባኖስ ሀኪሞቹ ያሉትን መስማት እንዳለባቸው ነግራት ከለከለቻት።
ሹፌሩ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ነበር።እና ለሊባኖስ እና ለበፀሎት ሊባኖስ ካዘጋጀችው ፎጣ አምጥቶ ሰጣቸው ሊባኖስ እና በፀሎት ለሁለት ለብሰው ቁጭ አሉ።ከዛም ፅናትን ሊያክሟት ከገቡት ዶክተሮች መሀል አንደኛው መጣ። ሊባኖስ ዶክተሩን እንዳየችው ወደ እሱ እሮጠች። ዶክተሩም አይቷት ቆመ። ሊባኖስ የዶክተሩን አይን አይን እያየች "ዶክተር ቅድም የገባችው ታካሚ እንዴት ናት? " አለችው።ዶክተሩም "አሁን ላይ ምንም ማለት አንችልም ነገ የምርመራ ውጤቱ ሲደረስ ነው የምናውቀው እናንተ ግን ተረጋጉ ይህ ለእሷም ለእኛንተም አይጠቅማችሁም"አለና ጀርባዋን መታ መታ አረጓት ሄደ። ሊባኖስ ለትንሽ ሰከንድ ባለችበት ቆማ ቀረችና ወደ በፀሎት እና ሹፌሩ ጋር ተመለሰች።
በፀሎት "ሊቦቲ ምን ምን ሆነሽ ነው የት ሄደሽ ነው? " አለቻት።ሊባኖስም ጋቢውን ከበፀሎት ጋር ለመጋራት እየለበሰች "አይ በሚጢጢዬን ሊያክሟት ከገብት ዶክተሮች አንደኛውን አይቼው ስላለችበት ሁኔታ ልጠይቀው ነበር የሄድኩት" አለች። በፀሎት የሊባኖስን እጅ አጥብቃ ይዛ ሙሉ ለሙሉ ወደ እሷ ዞራ
"እና ምን አለሽ ሊቦቲዬ ንገሬኝ እባክሽ ጭንቅላቴ ሊፈየዳ ነው"አለች።በለቅሶ በተዘጋው ድምጿ። ሊባኖስም "ደና ናት ነው ያለኝ አትጨነቂ እሺ" አለቻትና ወደ ደረቷ አስጠግታ አቀፈቻት።በፀሎትም ሊባኖስ ደረት ላይ ልጥፍ አለች።ሊባኖስም ወደ ሹፊሩዋ ቀና ብና እንዲሄድ ምልክት ሰጠችውና ሄደ።
ሊባኖስም በፀሎትን ነይ በቃ ወደ ውስጥ እንግባ ብላ ወደ ሀኪም ቤቱ ገቡ።ፅናት ወደ ተኛችበት ክፍል ሄዱና።
ከክፍሉ ትይዩ ካለው ወንበር ላይ ተቀመጡ። የሆነ ሰአት ላይ እንደተቃቀፉ ከ ለሊቱ 9 ሰአት አከባቢ እንቅልፈ ወሰዳቸው።
ንጋት ላይ ተቃቅፈው ከተኙበት እንቅልፍ ላይ ያባነናቸው የትናትናው ዶክተር የጎረነነ ድምፅ ነው "ደና አደራቹ "
ሲል ነው። በፀሎት "ደና ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን " አለች። ሊባኖስም "እንዴት አደርክ ዶክተር" አለች። ዶክተሩም "ደና ደና ስለ ታካሚ ፅናት ለማውራት ፈልጌ ነበር ከ 2 ሰአት በኋላ ቢሮ ኑ እና እናወራለን አሁን ፅናትን ወደ ማገገሚያ ክፍል ልትወሰድ ነው አሁን በሰፊው እሷን ማግኘት ትችላላቹ።" ብሏቸው ፅናት ወዳለችበት ክፍል ገባ። ትንሽ ቆይተው ነርሶች ፅናትን ደግፈው ለሊት ላይ ከገባችበት ክፍል ደገፈዋት ወጡ። ሊባኖስ ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ወደ ፅናት 1 እረምጃ እያለች ቀርባ ፅናት ጋር ደረሰች "የኔ ሚጢጢዬ የኔ ልእልት ደና ነሽ" አለች። ፅናትም "ደና ነኝ ደና ነኝ አታሰቢ ሊቦዬ " አለችና እህቷ ጋር ደርሳ "እህቴ" አለቻት። በፀሎት ከተቀመጠችበት ተነስታ "የኔ ውድ እህት የእኔ ልዩ" ብላ እጆቿን ዘረጋችላት። ፅናትም ከ ክንዶቿ ላይ የነርሶችን እጅ አስለቀቃ እህቷ እቅፈ ውስጥ ገባች።
በፀሎት እህቷን በደንብ እቅፍ እያረገቻት
"አስደነገጥሽኝ እኮ እህቴ አሁን ደና ነሽ?" አለቻት። ፅናትም "አታስቢ የእኔ ልዩ እህት አሁን ደና ነኝ እሺ" አለቻት ሳመቻት።
አንደኛዋ ነርስ "በቃ አሁን ማረፍ አለባት"
ብላ ይዛት ሄደች። ሊላኛዋ ነርስም በፀሎትን "በቃ ተረጋጊ እህትሽ ደና ናት" አለችና ወደ ፅናት እና አንደኛዋ ነርስ እሮጥ ብላ ደርሳባቸው የፅናትን ሊላኛውን ክንዷን ያዘቻት ደግፋም ወደ ማረፊያ ክፍሏ ወሰዷት።
ማረፊያ ክፍሉ ውስጥ አስገብተዋት
አልጋው ላይ በጀረባዋ አንጋለው አስተኝዋት። ሊባኖስ እና በፀሎትም ፅናት ከተኛች በኋላ መጡ። ነርሷም "በቃ አሁን እዚህ ብትሆኑም ታካሚዋን ማድከም ነው።አሁን ዶክተሯ ስለሚመጣ አታስቡ። ቁርሳችሁን በልታቹ ሻይ ቡና ብላቹ ትመለሳላችሁ " አለች። አልተቃወሟትም ሊባኖስ ከ ሀኪም ቤቱ ወደ ሹፌሩዋ በፀሎትን ደግፋ ከሄደች በኋላ ወደ ሹፌሩ ሄደች። ሹፌሩ መኪና ውስጥ ተኝቷል።ሊባኖስ አንኳኩታ ጠራችው።እሱም ተነሳና የኋላ በሩን ከፈተላቸውና በቅንድቡ ሰላምታ ሰጣቸው። ሊባኖስም "ደና አደረክ ጎረምሳው በል እዚ አከባቢ ጥሩ ምግብ ቤት ውሰደን" አለች። እሱም እሺታውን ሰጥቶ ወሰዳቸው። ሊባኖስም 2ቋንጣ ፍርፍር እና 3ሻይ አዛ ቁርሳቸውን በሉ።
አሁን ዶክተሩ የቀጠራቸው ሰአት ደርሷል ከምግብ ቤቱ ወጥተው። አሁን ዶክተሩ ቢሮ ለመግባት በሩ ላይ ናቸው።
ሊባኖስ አንኳኳች። ዶክተሩም ይግቡ አለ። ሊባኖስ እና በፀሎት ሲገብ ሹፌሩ ሄደ። ዶክተሩ ደሞ "ኦኦኦ እንኳን ደና መጣቹ በሉ ግቡ " አላቸው። ሊባኖስም "እሺ" ብላ ከዶክተሩ ፊት ለፊት ያለው አንደኛው ላይ በፀሎትን አስቀምጣ ሊላኛው ላይ ደሞ እሷ ተቀመጠች።
ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ። ለመናገር የጨነቀው ይመስላል። "እየውላቹ ፅናት እንክብካቤ የሚያስፈልጋት ልጅ ነች ከእዚህ በኋላ ትንሽ ነገር ተፈጥሮ ከተበሳጨች ንዴትን የሚፈጥሩ ነገሮች ካጋጠሟት እሰሰከዘላለሙ ልታጥዋት ትችላላችሁ " ሲል ሊባኖስ እና በፀሎት እኩል "ምን?" አሉ።
https://vm.tiktok.com/ZMSCsTaah/
ይቀጥላል
.
.
🥀..ክፍል 24..🥀
.
.
.
ከዛ በቃ በቃ በል ና ፅናትን ተሸክመክ መኪና ውስጥ አስገባት በፀሎትዬ በይ ነይ አንቺም ብላቸው መኪና ውስጥ ካስገባቻቸው በኋላ መጣው ብላ ፎጣ እና ለፅናት ልብስ ይዛ ተመለሰች። ሹፌሩም መኪናውን እየጋለበ ሀኪም ቤት በሩ ላይ አደረሳቸው።
ሊባኖስ ከመኪናው ወርዳ ቶሎ በሉ ቃሪዛ አምጡ ፍጠኑ በሉ በሉ ቶሎ በሉ አለች።ነርሶች ተሯሩጠው
ፅናትን ቃሪዛ ላይ አረገው ወደመታከሚያ
ክፍል ወሰዷት ሊባኖስ እስከተወሰነ መንገድ ተከተለቻቸው።ከዛ ግን መታከሚያ ክፍሉ ጋር ስትደር እንድትገባ አልተፈቀደላትም "ምክያቱም ምንም ነገር ላይ ገደብ አለው። መሄድ እማንችለበት ነገር ወይም ጉዳዮች አልያም መስመሮች አሉ። ሊላው ሰው ሊድን ሊሎቹ ደሞ ሊያድንኑ አንድ ቦታ ሲሆኑ ታማሚው እንዲድን ደሞ ከአዳኖቹ ይበልጥ የሚፈልጉ ሰዎች እዛ ስብስብ መሀል መገኘት የማይችሉበት ነገሮች ይፈጠራሉ። ይገርማል!" አለች ሊባኖስ ፊት ለፊቷ የተዘጋባትን በር እያየች።
ወዲያው በፀሎት እና ሹፌሩ ወጡ። ሊባኖስ ኮቴያቸውን ሰምታ ዞረች።
ከዛም ወደ በፀሎት ተጠግታ አቀፈቻት። በፀሎት እና ሊባኖስ ተቃቅፈው ደቂቃዎች አለፉ።ያለ ምንም ንግግር ያለ ምንም ትንፋሽ።ከቆዩ በኋላ ሊባኖስ "በቃ በቃ ይበቃል ፈጣሪ ይህንን አይወደውም የኔ ሚጢጢ ጠንካራ ናት ምንም አትሆንም በቃ ነይ በፀሎትዬ ነይ አንተም ና አለች ሹፌሩንም ከዛ ወደ ሀኪም ቤቱ በረንዳ ላይ ሆነው ብዙ ሰአታት አስቆጠሩ በፀሎት እህቷን ልታያት ፈልጋ ነበር ግን ሊባኖስ ሀኪሞቹ ያሉትን መስማት እንዳለባቸው ነግራት ከለከለቻት።
ሹፌሩ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ነበር።እና ለሊባኖስ እና ለበፀሎት ሊባኖስ ካዘጋጀችው ፎጣ አምጥቶ ሰጣቸው ሊባኖስ እና በፀሎት ለሁለት ለብሰው ቁጭ አሉ።ከዛም ፅናትን ሊያክሟት ከገቡት ዶክተሮች መሀል አንደኛው መጣ። ሊባኖስ ዶክተሩን እንዳየችው ወደ እሱ እሮጠች። ዶክተሩም አይቷት ቆመ። ሊባኖስ የዶክተሩን አይን አይን እያየች "ዶክተር ቅድም የገባችው ታካሚ እንዴት ናት? " አለችው።ዶክተሩም "አሁን ላይ ምንም ማለት አንችልም ነገ የምርመራ ውጤቱ ሲደረስ ነው የምናውቀው እናንተ ግን ተረጋጉ ይህ ለእሷም ለእኛንተም አይጠቅማችሁም"አለና ጀርባዋን መታ መታ አረጓት ሄደ። ሊባኖስ ለትንሽ ሰከንድ ባለችበት ቆማ ቀረችና ወደ በፀሎት እና ሹፌሩ ጋር ተመለሰች።
በፀሎት "ሊቦቲ ምን ምን ሆነሽ ነው የት ሄደሽ ነው? " አለቻት።ሊባኖስም ጋቢውን ከበፀሎት ጋር ለመጋራት እየለበሰች "አይ በሚጢጢዬን ሊያክሟት ከገብት ዶክተሮች አንደኛውን አይቼው ስላለችበት ሁኔታ ልጠይቀው ነበር የሄድኩት" አለች። በፀሎት የሊባኖስን እጅ አጥብቃ ይዛ ሙሉ ለሙሉ ወደ እሷ ዞራ
"እና ምን አለሽ ሊቦቲዬ ንገሬኝ እባክሽ ጭንቅላቴ ሊፈየዳ ነው"አለች።በለቅሶ በተዘጋው ድምጿ። ሊባኖስም "ደና ናት ነው ያለኝ አትጨነቂ እሺ" አለቻትና ወደ ደረቷ አስጠግታ አቀፈቻት።በፀሎትም ሊባኖስ ደረት ላይ ልጥፍ አለች።ሊባኖስም ወደ ሹፊሩዋ ቀና ብና እንዲሄድ ምልክት ሰጠችውና ሄደ።
ሊባኖስም በፀሎትን ነይ በቃ ወደ ውስጥ እንግባ ብላ ወደ ሀኪም ቤቱ ገቡ።ፅናት ወደ ተኛችበት ክፍል ሄዱና።
ከክፍሉ ትይዩ ካለው ወንበር ላይ ተቀመጡ። የሆነ ሰአት ላይ እንደተቃቀፉ ከ ለሊቱ 9 ሰአት አከባቢ እንቅልፈ ወሰዳቸው።
ንጋት ላይ ተቃቅፈው ከተኙበት እንቅልፍ ላይ ያባነናቸው የትናትናው ዶክተር የጎረነነ ድምፅ ነው "ደና አደራቹ "
ሲል ነው። በፀሎት "ደና ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን " አለች። ሊባኖስም "እንዴት አደርክ ዶክተር" አለች። ዶክተሩም "ደና ደና ስለ ታካሚ ፅናት ለማውራት ፈልጌ ነበር ከ 2 ሰአት በኋላ ቢሮ ኑ እና እናወራለን አሁን ፅናትን ወደ ማገገሚያ ክፍል ልትወሰድ ነው አሁን በሰፊው እሷን ማግኘት ትችላላቹ።" ብሏቸው ፅናት ወዳለችበት ክፍል ገባ። ትንሽ ቆይተው ነርሶች ፅናትን ደግፈው ለሊት ላይ ከገባችበት ክፍል ደገፈዋት ወጡ። ሊባኖስ ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ወደ ፅናት 1 እረምጃ እያለች ቀርባ ፅናት ጋር ደረሰች "የኔ ሚጢጢዬ የኔ ልእልት ደና ነሽ" አለች። ፅናትም "ደና ነኝ ደና ነኝ አታሰቢ ሊቦዬ " አለችና እህቷ ጋር ደርሳ "እህቴ" አለቻት። በፀሎት ከተቀመጠችበት ተነስታ "የኔ ውድ እህት የእኔ ልዩ" ብላ እጆቿን ዘረጋችላት። ፅናትም ከ ክንዶቿ ላይ የነርሶችን እጅ አስለቀቃ እህቷ እቅፈ ውስጥ ገባች።
በፀሎት እህቷን በደንብ እቅፍ እያረገቻት
"አስደነገጥሽኝ እኮ እህቴ አሁን ደና ነሽ?" አለቻት። ፅናትም "አታስቢ የእኔ ልዩ እህት አሁን ደና ነኝ እሺ" አለቻት ሳመቻት።
አንደኛዋ ነርስ "በቃ አሁን ማረፍ አለባት"
ብላ ይዛት ሄደች። ሊላኛዋ ነርስም በፀሎትን "በቃ ተረጋጊ እህትሽ ደና ናት" አለችና ወደ ፅናት እና አንደኛዋ ነርስ እሮጥ ብላ ደርሳባቸው የፅናትን ሊላኛውን ክንዷን ያዘቻት ደግፋም ወደ ማረፊያ ክፍሏ ወሰዷት።
ማረፊያ ክፍሉ ውስጥ አስገብተዋት
አልጋው ላይ በጀረባዋ አንጋለው አስተኝዋት። ሊባኖስ እና በፀሎትም ፅናት ከተኛች በኋላ መጡ። ነርሷም "በቃ አሁን እዚህ ብትሆኑም ታካሚዋን ማድከም ነው።አሁን ዶክተሯ ስለሚመጣ አታስቡ። ቁርሳችሁን በልታቹ ሻይ ቡና ብላቹ ትመለሳላችሁ " አለች። አልተቃወሟትም ሊባኖስ ከ ሀኪም ቤቱ ወደ ሹፌሩዋ በፀሎትን ደግፋ ከሄደች በኋላ ወደ ሹፌሩ ሄደች። ሹፌሩ መኪና ውስጥ ተኝቷል።ሊባኖስ አንኳኩታ ጠራችው።እሱም ተነሳና የኋላ በሩን ከፈተላቸውና በቅንድቡ ሰላምታ ሰጣቸው። ሊባኖስም "ደና አደረክ ጎረምሳው በል እዚ አከባቢ ጥሩ ምግብ ቤት ውሰደን" አለች። እሱም እሺታውን ሰጥቶ ወሰዳቸው። ሊባኖስም 2ቋንጣ ፍርፍር እና 3ሻይ አዛ ቁርሳቸውን በሉ።
አሁን ዶክተሩ የቀጠራቸው ሰአት ደርሷል ከምግብ ቤቱ ወጥተው። አሁን ዶክተሩ ቢሮ ለመግባት በሩ ላይ ናቸው።
ሊባኖስ አንኳኳች። ዶክተሩም ይግቡ አለ። ሊባኖስ እና በፀሎት ሲገብ ሹፌሩ ሄደ። ዶክተሩ ደሞ "ኦኦኦ እንኳን ደና መጣቹ በሉ ግቡ " አላቸው። ሊባኖስም "እሺ" ብላ ከዶክተሩ ፊት ለፊት ያለው አንደኛው ላይ በፀሎትን አስቀምጣ ሊላኛው ላይ ደሞ እሷ ተቀመጠች።
ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ። ለመናገር የጨነቀው ይመስላል። "እየውላቹ ፅናት እንክብካቤ የሚያስፈልጋት ልጅ ነች ከእዚህ በኋላ ትንሽ ነገር ተፈጥሮ ከተበሳጨች ንዴትን የሚፈጥሩ ነገሮች ካጋጠሟት እሰሰከዘላለሙ ልታጥዋት ትችላላችሁ " ሲል ሊባኖስ እና በፀሎት እኩል "ምን?" አሉ።
https://vm.tiktok.com/ZMSCsTaah/
ይቀጥላል
TikTok
TikTok · salodatrading
334 likes, 12 comments. “📌 Drilling Positioning Ruler Woodworking . . .”
❤94👍17🙏7🤬4
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 የቢላ እና ማንኪያ ማስቀመጫ | Cutlery Tray |
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSS3HYuT8/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSS3HYuT8/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
❤4
📌 ውድ የፍቅር ታሪክ ቤተሰብ ባጋጠመን ችግር ምክንያት ተቆርጦ የነበረው ፅናት ተከታታይ ታሪክ ከዛሬ ጀምሮ በሳምንት 4 ክፍሎችን በመልቀቅ በአዲስ አቀራረብ መተናል ላሳያችሁን ፍቅር እና መታገስ ከልብ ከልብ ልናመሰግናችሁ እንወዳለን 🙏
❤7👎2
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 25..🥀
.
.
.
በፀሎት እና ሊባኖስ ከዶክተሩ ሌላ ተጨማሪ ቃል ፈልገዋል። ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ ሲናገር ሁለቱንም በተራ እያየ ነበር። "እእእእእ እየውላቹ ፅናት እስከዛሬ ከባድ ነገሮችን ማለቴ ጭንቅላቷ መሸከምም ሆነ መቋቋም ከምትችለው በላይ እንዳሳለፈች ያሳያል። ቀሪ ውጤቱን ደሞ ሙሉ ምርመራው ካለቀ በኋላ የምንነግራቹ ይሆናል ለጊዜው መናገር የምንችለው ይህንን ነው አለ። በፀሎት ከተቀመጠችበት ብድግ አለች እና "ሊቦቲዬ ነይ ተነሽ እንሄድ" አለች። ሊባኖስም "እሺ" ጥሩ በቃ እንሂድ" አለች። ሊባኖስ በፀሎትን ደግፋ ከቢሮ ወጡ።
ዛሬ ፅናት ሀኪም ቤት ከገባች 2 ቀን ሆኗታል። ፅናት መታከሚያ ክፋሏን ለቃ ወደ ቤት ለመሄድ ደሞ 6 ሰአታት ቀርቷታል። በፀሎት እና ሊባኖስ ፅናት የተኛችበት ክፍል ከፅናት ጋር ናቸው። በሩ ተንኳኳ ሊባኖስ "ይግቡ" አለች። በሩ ተከፈተና ዶክተሩ መጣ።ሲያወራ በጣምምም ይፈጥናል "እንዴት አደራቹ ሰዎች ፅናት ዛሬ ያው ከሀኪም ቤቱ የምትወጪበት ቀን ነው ለመውጣት 6 ሰአታት ይቀረሻል ጉልኮስሽ እስኪያልቅ ማለቴ ነው። ልትወጪ ስትይ ግን ወደ እኔ ነይ አንዳንድ መነጋገር ያሉብን ነገሮች አሉ" አለ የፅናትን የልብ ምት ለማዳመጥ ማዳመጫውን ደረቷ ላይ አርጎ። ፅናትም "እሺ እመጣለሁ አመሰግናለሁ በጣም" አለች። ዶክተሩ "የሙያ ግዴታዬን ነው የተወጣውት ለማንኛውም እንደነገርኩሽ ወደ ቢሮዬ መምጣት እንዳረሺ" አለና
ወጣ።
በፀሎት ዶክተሩ ከወጣ በኋላ "ሆሆ ወይ አምላኬ ምንድነው ቆይ እንዲ በፍጥነት ማውራት ቃላቶቹ አይጠፉበትም እንዴ" ስትል ሊባኖስ "ወይ አንቺ ልጅ እንደው ምን ይሻልሻል ያው ተፈጥሮ እኮ ነው አለች። ፅናትም በወሬያቸው ጣልቃ ገብታችሁ "ሊቦዬ እህቴ እኮ ልክ ናት ደና አደራችሁ ብሎ መልስ ሳይጠብቅ እኮ ነው ወደ ጉዳዩ የገባው በእዛ ላይ ያለ እረፍት የ 1 ሰአቱን ወሬ በ1ሰከንድ ጨረሰው" አለች።ተሳሳቁ
የፅናት ወደ ቤት የመሄጃ ጊዜዋ እስከሚደርስ ቁጭ ብለው ሲያወሩ ቆዩ ያው የፅናት መዳከም እና በየመሀሉ መተኛት እንዳለ ሆኖ። የዶክተሩ ቀጠሮ ስአት እና የፅናት ወደ ቤት መሄጃ ሰአት ደረሰ። ነርሶቹ መተው የመውጫ ሰአቷ እንደደረሰ ተናግረው ግሉኮሷን ነቀለውላት ወጡ። ሊባኖስም ፅናትን ፡ደግፋ ወደ ዶክተሩ ወሰደቻት በፀሎትንም በሊላኛ እጇ ይዛታለች።የዶክተሩን ቢሮ አንኳኩተው ገቡ። ዶክተሩም ሊባኖስ እና በፀሎት እንዲወጡለት እና ፅናትን ለብቻዋ ማውራት እንደሚፈልግ ነግሯቸው ሁለቱም ያለ ምንም ጥያቄ እና ጭቅጭቅ ተያይዘው ወጡ። ፅናት ዶክተሩ የሚላትን ለመስማት ጓጓችም ፈራችም ዶክተሩ ያለምንም ዛዛታ በተቀላጠፈ እና በፈጠነ አንደበት ፅናት የጭንቅላት ህመም እንደያዛት እና ይህ ህመም ደሞ ቀስ እያለ እየባሰበት መጥቶ ለከፍተኛ ህመም ሊዳርጋት እንደሚችል በተጨማሪም ደሞ በሽታው ገፈቶ ትልቅ ደረጃ ላይ ደረሶ እሷን ማሰቃየት ሲጀምር ጨለማ ክፍል ውስጥ ሆና እራስዋ ላይ በር ዘግታ እራስዋን እንድታስታምም አልያም ደሞ በህይወቷ ትልቁን ውሳኔ ወስና ከመቶ 10%የመዳን እድል ያለውን የጭንቅላት ቀዶ ጥገና እንድታደርግ ነገር ግን ህመሙን ችዬ እስኪለቀኝ ጨለማ ክፍል እቆያለሁ የሚል ሀሳብ ካላት የመትረፈ እድሏ 50% እንደሆነ ነገራት።
ፅናት ደነገጠች ግን ደሞ እራስዋን አልሳተችም ዶክተሩ ከወንበሩ ተነስቶ ፅናት ጉልበት ላይ በርከክ አለ ለፅናት ከ ግሉኮሱ ጋር ምንም አይነት ክፉ ዜና ብትሰማ እራስዋን እንዳትስት የሚያረግ መዳኒት ሰቷት ስለነበር ፅናት ትንሽ ብቻ ደነገጠች። የዶክተሩን እጅ ያዘችውና "እባክክ ልለምንክ ይህንን ነገር በጭራሽ ለእህቴ እና ሊቦ አትንገራቸው" አለችው።ዶክተሩም "የታካሚ መረጃ ያለ ፈቃድ ለማንም አይሰጥም ስለዚህ አታስቢ ግን እራስሽን ከአስጨናቂ ነገር ማራቅ አለብሽ ደስተኛ ለመሆን መሞከሩም ጥሩ ነው በማንኛውም ሰአት በሽታሽ ሊነሳብሽ ይችላል ከፈጣሪ ጋር ትወጪዋለሽ የሚል እምነት አለኝ"።አላት በር ተንኳኳ "ይግብ" አለ ዶክተሩ ዶክተር ይስሀቅ ነበር የፅናት ሊላኛው ዶክተር ነበር ገባ። ዶክተር ዳመነም "ኦኦ ዶክተር ይስሀቅ ግባ ግባ" አለው ዶክተር ይስሀቅም "ሰላም ፅናት እንዴት ነሽ" አላት።ይሄኛው ረጋ ያለ ነው። ፅናትም "ደና ነኝ ደናም እሆናለው " አለች።
ዶክተር ይስሀቅም "ያው ዶክተር ዳመነ እንደነገረሽ ነው ህመምሽ ምን ወሰንሽ?" አላት። 50% ሊያድናት የሚችለውን ውሳኔ እንደወሰነች እና ማንም ሰው እንዲያውቅ እንደማትፈልግ ለዶክተር ይስሀቅ ነገረችው ። ዶክተር ይሳቅ ወደ ዶክተር ዳመነ እያፈጠጠ "እንዴ ቆይ እንዴት ቤተሰብ እማ ማወቅ አለበት" አለ።ዶክተር ዳመነም "ፅናት በቃ መሄድ ትችያለሽ " አላት። ፅናትም ምንም ሳትናገር በቀስታ ወጣች። ፅናት ከወጣች በኋላ ዶክተር ዳመነ እንደ እሳት በፈጠነ አንደበቱ "እየውልክ ዶክተር ለቤተሰቦቿ ብንነግራቸው እሷን ትሬት ለማረግ በሚሞክሩበት ሰአት ታካሚያችን መንፈስ ጭንቀቷ ይበረታባታል ሁለተኛው ደሞ የታካሚን መረጃ ያውም እንዲ አይነት ኬዝ ያለ ፍቃዳቸው አይሰጥም ይህንን ደሞ ላንተ አልነግርክም" አለው።ዶክተሩ በዶክተር ዳመነ ንግግር በሽቆ በሩን ጓ አርጎት ወጣ። ሲወጣ ኮሊደሩ አከባቢ ፅናት እህቷ በፀሎትና ሊባኖስን አቅፋቸው እያለቀሰች ነው።
ፅናት አሳዘነችው ለእሷ አለማዘን ፈፅሞ አልቻለም።ቆሞ ማየቱን ትቶ ወዲያው ሄደ። ሊባኖስም ፅናትን እና በፀሎትን ቅርባቸው ባለው ወንበር ላይ አስቀምጣቸው ስልኳን አውጥታ ለሹፌሩ ደውላ እንዲመጣ ነገረችው። ሹፌሩም ወዲያው መጣና ቤታቸው አደረሳቸው።
ቤት ከደረሱ በኋላ ሹፌሩ ወደ መጣበት ተመለሰ።ሶስቱም ቤት እንደደረሱ እነ ፅናት አልጋ ላይ ከመሀል ሊባኖስን በግድግዳው ጥግ ፅናት በሊላኛው ጎን በፀሎት ሆና ሊባኖስ ሁለቱን ቆነጃጂት እህትማማቾች በቀኝ እና በግራ ክንዶቿ ላይ አንተረሳቸው አይናቸውን ጨፍነው ሁለቱ እህትማማቾች ወደ እንቅልፍ አለም ተሰደዱ። ሊባኖስም እያፈራረቀች ካየቻቸው በኋላ እሷም ተከተለቻቸው ሶስቱም እንቅልፍ ላይ ናቸው። ጭንቅላታቸው በእንቅልፍ ምክንያት ማሰቡን ትቶ እረፍት ላይ ነው።
ሳያስቡት ፀሀይ ጠልቃ ጨረቃ ወታለች።ንጋትም ጠፍቶ ጨለማን አንግሷል።ሊባኖስ ተነስታ ጣራ ጣራውን እያየች ነው ሊባኖስ ሳታስበው ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
አለች። ይህ ድምፅ እህትማማቾችን ካሉበት እና ከተጓዙበት እንቅፍ አባነናቸው
ሊባኖስም "በሉ ከአልጋ እንዳትወረዱ ብርድ በጣም አለ።እኔም ዛሬ እናንተ ጋር ነው የማድረው የኔ ሚጢጢዬ እስኪሻላት የትም አልሄድም" አለችና ከመኝታ ቤት ወጥታ ወደ ኩሽና ገባች።እንጀራ አድርቀው የሚያስቀምጡበትን ባሊ ከፈተችና ድርቆሽ በጎድጎዳ ሰሀን ቀንሳ ካወጣች በኋላ ባሊውን መልሳ ዘጋችው።
በፀሎት እና ፅናት እስካሁን ምንም ትንፋሽ አላወጡም ሁለቱም በዝምታ ውስጥ ናቸው። በመሃላቸው ሊባኖስ ተኝታ የተነሳችበት ክፍተትም ባለበት ነው። በቃ ሁለቱም ካሉበት ቦታ አልተነቃነቁም። ሊባኖስ ፍርፍር ሰርታ ሻይ አፍልታ እስክትጨርሽ ድረስ። ሊባኖስም ሀሳብ ውስጥ ናት። ምግቡን እና ሻዩን ይዛ መኝታ ቤት መጣች።በፀሎትም "ውይይይ ሊቦቲዬዬዬዬዬዬዬዬዬዬ ሽታው በጣም ደስስ ይላል የቅመም ሻይ በጣፋጭ ድርቆሽ ፍርፍር" አለች። ሊባኖስም እንዴታ"ባለሙያ አደለው እንዴ አትርሺ እንጂ?" አለች።ፅናት ከሀሳብዋ አሁንም አልነቃችም ሀሳብ ፣ ጭንቀት እና ጉዳት ላይ ናት።
👍👍👍 ላይክ ሼር ❤️❤️❤️
.
.
🥀..ክፍል 25..🥀
.
.
.
በፀሎት እና ሊባኖስ ከዶክተሩ ሌላ ተጨማሪ ቃል ፈልገዋል። ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ ሲናገር ሁለቱንም በተራ እያየ ነበር። "እእእእእ እየውላቹ ፅናት እስከዛሬ ከባድ ነገሮችን ማለቴ ጭንቅላቷ መሸከምም ሆነ መቋቋም ከምትችለው በላይ እንዳሳለፈች ያሳያል። ቀሪ ውጤቱን ደሞ ሙሉ ምርመራው ካለቀ በኋላ የምንነግራቹ ይሆናል ለጊዜው መናገር የምንችለው ይህንን ነው አለ። በፀሎት ከተቀመጠችበት ብድግ አለች እና "ሊቦቲዬ ነይ ተነሽ እንሄድ" አለች። ሊባኖስም "እሺ" ጥሩ በቃ እንሂድ" አለች። ሊባኖስ በፀሎትን ደግፋ ከቢሮ ወጡ።
ዛሬ ፅናት ሀኪም ቤት ከገባች 2 ቀን ሆኗታል። ፅናት መታከሚያ ክፋሏን ለቃ ወደ ቤት ለመሄድ ደሞ 6 ሰአታት ቀርቷታል። በፀሎት እና ሊባኖስ ፅናት የተኛችበት ክፍል ከፅናት ጋር ናቸው። በሩ ተንኳኳ ሊባኖስ "ይግቡ" አለች። በሩ ተከፈተና ዶክተሩ መጣ።ሲያወራ በጣምምም ይፈጥናል "እንዴት አደራቹ ሰዎች ፅናት ዛሬ ያው ከሀኪም ቤቱ የምትወጪበት ቀን ነው ለመውጣት 6 ሰአታት ይቀረሻል ጉልኮስሽ እስኪያልቅ ማለቴ ነው። ልትወጪ ስትይ ግን ወደ እኔ ነይ አንዳንድ መነጋገር ያሉብን ነገሮች አሉ" አለ የፅናትን የልብ ምት ለማዳመጥ ማዳመጫውን ደረቷ ላይ አርጎ። ፅናትም "እሺ እመጣለሁ አመሰግናለሁ በጣም" አለች። ዶክተሩ "የሙያ ግዴታዬን ነው የተወጣውት ለማንኛውም እንደነገርኩሽ ወደ ቢሮዬ መምጣት እንዳረሺ" አለና
ወጣ።
በፀሎት ዶክተሩ ከወጣ በኋላ "ሆሆ ወይ አምላኬ ምንድነው ቆይ እንዲ በፍጥነት ማውራት ቃላቶቹ አይጠፉበትም እንዴ" ስትል ሊባኖስ "ወይ አንቺ ልጅ እንደው ምን ይሻልሻል ያው ተፈጥሮ እኮ ነው አለች። ፅናትም በወሬያቸው ጣልቃ ገብታችሁ "ሊቦዬ እህቴ እኮ ልክ ናት ደና አደራችሁ ብሎ መልስ ሳይጠብቅ እኮ ነው ወደ ጉዳዩ የገባው በእዛ ላይ ያለ እረፍት የ 1 ሰአቱን ወሬ በ1ሰከንድ ጨረሰው" አለች።ተሳሳቁ
የፅናት ወደ ቤት የመሄጃ ጊዜዋ እስከሚደርስ ቁጭ ብለው ሲያወሩ ቆዩ ያው የፅናት መዳከም እና በየመሀሉ መተኛት እንዳለ ሆኖ። የዶክተሩ ቀጠሮ ስአት እና የፅናት ወደ ቤት መሄጃ ሰአት ደረሰ። ነርሶቹ መተው የመውጫ ሰአቷ እንደደረሰ ተናግረው ግሉኮሷን ነቀለውላት ወጡ። ሊባኖስም ፅናትን ፡ደግፋ ወደ ዶክተሩ ወሰደቻት በፀሎትንም በሊላኛ እጇ ይዛታለች።የዶክተሩን ቢሮ አንኳኩተው ገቡ። ዶክተሩም ሊባኖስ እና በፀሎት እንዲወጡለት እና ፅናትን ለብቻዋ ማውራት እንደሚፈልግ ነግሯቸው ሁለቱም ያለ ምንም ጥያቄ እና ጭቅጭቅ ተያይዘው ወጡ። ፅናት ዶክተሩ የሚላትን ለመስማት ጓጓችም ፈራችም ዶክተሩ ያለምንም ዛዛታ በተቀላጠፈ እና በፈጠነ አንደበት ፅናት የጭንቅላት ህመም እንደያዛት እና ይህ ህመም ደሞ ቀስ እያለ እየባሰበት መጥቶ ለከፍተኛ ህመም ሊዳርጋት እንደሚችል በተጨማሪም ደሞ በሽታው ገፈቶ ትልቅ ደረጃ ላይ ደረሶ እሷን ማሰቃየት ሲጀምር ጨለማ ክፍል ውስጥ ሆና እራስዋ ላይ በር ዘግታ እራስዋን እንድታስታምም አልያም ደሞ በህይወቷ ትልቁን ውሳኔ ወስና ከመቶ 10%የመዳን እድል ያለውን የጭንቅላት ቀዶ ጥገና እንድታደርግ ነገር ግን ህመሙን ችዬ እስኪለቀኝ ጨለማ ክፍል እቆያለሁ የሚል ሀሳብ ካላት የመትረፈ እድሏ 50% እንደሆነ ነገራት።
ፅናት ደነገጠች ግን ደሞ እራስዋን አልሳተችም ዶክተሩ ከወንበሩ ተነስቶ ፅናት ጉልበት ላይ በርከክ አለ ለፅናት ከ ግሉኮሱ ጋር ምንም አይነት ክፉ ዜና ብትሰማ እራስዋን እንዳትስት የሚያረግ መዳኒት ሰቷት ስለነበር ፅናት ትንሽ ብቻ ደነገጠች። የዶክተሩን እጅ ያዘችውና "እባክክ ልለምንክ ይህንን ነገር በጭራሽ ለእህቴ እና ሊቦ አትንገራቸው" አለችው።ዶክተሩም "የታካሚ መረጃ ያለ ፈቃድ ለማንም አይሰጥም ስለዚህ አታስቢ ግን እራስሽን ከአስጨናቂ ነገር ማራቅ አለብሽ ደስተኛ ለመሆን መሞከሩም ጥሩ ነው በማንኛውም ሰአት በሽታሽ ሊነሳብሽ ይችላል ከፈጣሪ ጋር ትወጪዋለሽ የሚል እምነት አለኝ"።አላት በር ተንኳኳ "ይግብ" አለ ዶክተሩ ዶክተር ይስሀቅ ነበር የፅናት ሊላኛው ዶክተር ነበር ገባ። ዶክተር ዳመነም "ኦኦ ዶክተር ይስሀቅ ግባ ግባ" አለው ዶክተር ይስሀቅም "ሰላም ፅናት እንዴት ነሽ" አላት።ይሄኛው ረጋ ያለ ነው። ፅናትም "ደና ነኝ ደናም እሆናለው " አለች።
ዶክተር ይስሀቅም "ያው ዶክተር ዳመነ እንደነገረሽ ነው ህመምሽ ምን ወሰንሽ?" አላት። 50% ሊያድናት የሚችለውን ውሳኔ እንደወሰነች እና ማንም ሰው እንዲያውቅ እንደማትፈልግ ለዶክተር ይስሀቅ ነገረችው ። ዶክተር ይሳቅ ወደ ዶክተር ዳመነ እያፈጠጠ "እንዴ ቆይ እንዴት ቤተሰብ እማ ማወቅ አለበት" አለ።ዶክተር ዳመነም "ፅናት በቃ መሄድ ትችያለሽ " አላት። ፅናትም ምንም ሳትናገር በቀስታ ወጣች። ፅናት ከወጣች በኋላ ዶክተር ዳመነ እንደ እሳት በፈጠነ አንደበቱ "እየውልክ ዶክተር ለቤተሰቦቿ ብንነግራቸው እሷን ትሬት ለማረግ በሚሞክሩበት ሰአት ታካሚያችን መንፈስ ጭንቀቷ ይበረታባታል ሁለተኛው ደሞ የታካሚን መረጃ ያውም እንዲ አይነት ኬዝ ያለ ፍቃዳቸው አይሰጥም ይህንን ደሞ ላንተ አልነግርክም" አለው።ዶክተሩ በዶክተር ዳመነ ንግግር በሽቆ በሩን ጓ አርጎት ወጣ። ሲወጣ ኮሊደሩ አከባቢ ፅናት እህቷ በፀሎትና ሊባኖስን አቅፋቸው እያለቀሰች ነው።
ፅናት አሳዘነችው ለእሷ አለማዘን ፈፅሞ አልቻለም።ቆሞ ማየቱን ትቶ ወዲያው ሄደ። ሊባኖስም ፅናትን እና በፀሎትን ቅርባቸው ባለው ወንበር ላይ አስቀምጣቸው ስልኳን አውጥታ ለሹፌሩ ደውላ እንዲመጣ ነገረችው። ሹፌሩም ወዲያው መጣና ቤታቸው አደረሳቸው።
ቤት ከደረሱ በኋላ ሹፌሩ ወደ መጣበት ተመለሰ።ሶስቱም ቤት እንደደረሱ እነ ፅናት አልጋ ላይ ከመሀል ሊባኖስን በግድግዳው ጥግ ፅናት በሊላኛው ጎን በፀሎት ሆና ሊባኖስ ሁለቱን ቆነጃጂት እህትማማቾች በቀኝ እና በግራ ክንዶቿ ላይ አንተረሳቸው አይናቸውን ጨፍነው ሁለቱ እህትማማቾች ወደ እንቅልፍ አለም ተሰደዱ። ሊባኖስም እያፈራረቀች ካየቻቸው በኋላ እሷም ተከተለቻቸው ሶስቱም እንቅልፍ ላይ ናቸው። ጭንቅላታቸው በእንቅልፍ ምክንያት ማሰቡን ትቶ እረፍት ላይ ነው።
ሳያስቡት ፀሀይ ጠልቃ ጨረቃ ወታለች።ንጋትም ጠፍቶ ጨለማን አንግሷል።ሊባኖስ ተነስታ ጣራ ጣራውን እያየች ነው ሊባኖስ ሳታስበው ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
አለች። ይህ ድምፅ እህትማማቾችን ካሉበት እና ከተጓዙበት እንቅፍ አባነናቸው
ሊባኖስም "በሉ ከአልጋ እንዳትወረዱ ብርድ በጣም አለ።እኔም ዛሬ እናንተ ጋር ነው የማድረው የኔ ሚጢጢዬ እስኪሻላት የትም አልሄድም" አለችና ከመኝታ ቤት ወጥታ ወደ ኩሽና ገባች።እንጀራ አድርቀው የሚያስቀምጡበትን ባሊ ከፈተችና ድርቆሽ በጎድጎዳ ሰሀን ቀንሳ ካወጣች በኋላ ባሊውን መልሳ ዘጋችው።
በፀሎት እና ፅናት እስካሁን ምንም ትንፋሽ አላወጡም ሁለቱም በዝምታ ውስጥ ናቸው። በመሃላቸው ሊባኖስ ተኝታ የተነሳችበት ክፍተትም ባለበት ነው። በቃ ሁለቱም ካሉበት ቦታ አልተነቃነቁም። ሊባኖስ ፍርፍር ሰርታ ሻይ አፍልታ እስክትጨርሽ ድረስ። ሊባኖስም ሀሳብ ውስጥ ናት። ምግቡን እና ሻዩን ይዛ መኝታ ቤት መጣች።በፀሎትም "ውይይይ ሊቦቲዬዬዬዬዬዬዬዬዬዬ ሽታው በጣም ደስስ ይላል የቅመም ሻይ በጣፋጭ ድርቆሽ ፍርፍር" አለች። ሊባኖስም እንዴታ"ባለሙያ አደለው እንዴ አትርሺ እንጂ?" አለች።ፅናት ከሀሳብዋ አሁንም አልነቃችም ሀሳብ ፣ ጭንቀት እና ጉዳት ላይ ናት።
👍👍👍 ላይክ ሼር ❤️❤️❤️
❤46👍6
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 26..🥀
.
.
.
ሊባኖስ የፅናትን ሁኔታ አይታለች። ስለዚህም ነው አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጣ የፅናትን ጉልበት እያሻሸች "የኔ ሚጢጢ፤ የኔ ውብ ምን ሆነሽብኝ ነው?" ያለቻት። ፅናት አሁን ከሀሳብዋ ነቅታ "እ ሊቦዬ ምን አልሽኝ? አአአ ምንድነው የሰራሽው ሽታው በስማም የሚገርም ፍርፍር እና የሚገርም የቅመም ሻይ" አለች ተነስታ ትራሱን ለመደገፍ አመቻችታ እየተቀመጠች። በፀሎትም "አዎ ጥሩ ሽታ ያላቸው ነገሮች ናቸው በሉ እንብላ በቃ" አለች። መብላታቸውን ቀጠሉ። ሊባኖስ ተነስታ ሻይውን አምጥታ ቀድታ ለሁለቱም ሰጠቻቸው ሻዩን ጎንጨት ፍርፍሩን ጎረስ እያረጉ በዝምታ ሻዩን እና ፍርፍሩን ጨረሱ። ሲጨርሱ ሊባኖስ የበሉበትን እና የጠጡበትን እቃ ይዛ ወጣችና በረንዳ ላይ ማጠብ ጀመረች። እቃውን አጥባ እያለቀለቀች እህትማማቾች የቴዲ አፍሮን የሚወደውን ሰው አምላክ ይፈትናል.... የሚለውን እየዘፈኑ ሰምታቸው ፈገግ አለች። ስትጨርስ እነሱን ተቀላቅላ ብዙ ዘፋኞችን በጋራ ሲዘፈኑ ቆዩ። ሊባኖስም እስቲ እኔ ተረት ልንገራቹ አለች።ከአልጋው ጠርዝ ተነስታ መሀላቸው ገብታ ልክ መጀመሪያ እንደተኛችው ሆና። ሁለቱም እሺታቸውን ገለፁ። ከዛም "ተረተረት አለች ሊባኖስ" እህትማማቾችም በጋራ "የላም በረት" አሉ እና ተሳሳቁ ሊባኖስም የሁለቱንም ጭንቅላት እያሻሸች መናገሯን ቀጠለች።
"በድሮ ጊዜ አንድ ወርቁ የሚባል ልጅ ነበር ይህ ልጅ በምታኖረው ሴት ይበደል ነበር ሴቲቱ የእንጀራ እህቱ ናት ምግብ እና ውሀም ብዙ አሰጠውም ነበር ከእለታት በአንዱ ቀን ወርቁ ትልቅ የሾላ ዛፋ ስር የወዳደቁ ሾላዎች አግኝቶ ሲበላ ቆየ ግን ያገኛቸው የሾላ ፍሬዎች ወርቁን ማጥገብ አልቻሉም። ወርቁ ተዳከመና ከዛፍ ስር ጋደም አለ። ከተጋደመበት ዛፍ ላይ አንዲት ወፍ ሾላውን ለወርቁ ማርገፍ ጀመረች።
ወርቁ የሾላዎቹ ፍሬዎች ሲወዳድቁበት ተሰምቶት ቀና አለ እናም ወፏን አያት። ወርቁ የሾላ ፍሬውን እየለቀመ እየበላ ወፊቱን በግርምት ማየቱን ቀጠለ።
የሾላ ፍሬዎችን በልቶ ከጠገበ በኋላ ወደ ቤቱ ሄደ። በቀጣይ ቀንም መጣ በድጋሜ የሾላ ፍሬዎችን ለማውረድ ሞከረ ግን አልተሳካለትም ከዛም ወፏ በድጋሜ መጣችና የሾላ ፍሬዎቹን ልክ እንደ ትናትናው ማርገፈ ጀመረች ወርቁ አሁንም ጠግቦ ወደ ቤቱ ሄደ። ወርቁ አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ዛፍ ሄደ የሄደው ግን ወፊቷን ተስፈ አርጎ ነበር። ተሰፈ አርጎ አልቀረም ወፊቷ የሾላ ፍሬዎችን አረገፈችለት እየበላ ከወፏ የሚማርክ ድምፅ ሰማ በዘፈን መልክ..
"ወርቁ ልጄ የ እግዚአብሔር አደራ እንካ ሾላ ብላላላላላ" የሚል። ከዘፈኑ ጋር መአት የሾላ ፍሬዎች መውረድ ጀመሩ። ወረቁ በልቶ ጠገበና ለማታውም በኪሱ ይዞ ሄደ። እርግቧን ምንም አይነት ጥያቄ አልጠየቃትም ምክንያቱም ልጅ ስለነበረ። ወርቁ በነጋታውም እዛው ዛፈ ስር ሄዶ ቁጭ አለ። ወዲያው እረግቧ
"ወርቁ ልጄ የእግዚአብሔር አደራ እንካ ሾላ ብላ " አለችና በዜማ ሾላውን ታረግፈለት ጀመረ። ወርቁም በልቶ ጨረሳ ሊሄድ ሲል።
"ወርቁ ልጄ እህትክ እንዴት ትልሀለች" ስትለው በዘፈን መልክ
እሱም "በወንፊት ውሀ አምጣ ትለኛለች ውሀው ሲፈስብኝ ትመታኛለች" አለና እየሮጠ ሄደ። ወርቁ በነጋታው ዛፉ ጋር ሲደርስ አንድ ላም ቁጭ ብላለች። ወርቁም ከላሚቷ እራቅ ብሎ ተቀመጠ
እርግቧም መጥታ ላሙዋ የእሱ እንደሆነችና ያላትን ምግብ እንደምትሰጠው ነገረችው። ወርቁም ዳቦ ቆሎ አለ።
ላሚቷም አቀረበችለት። ዳቦ ቆሎውን እየበላ እርግቧ በዜማዊ (በዘፈን) ድምፅ "ወርቁ ልጄ እህትክ እንዴት ትልሀለች " ስትለው በወንፊት ውሀ አምጣ ትለኛለች ውሀው ሲፈስብኝ ትመታኘኛለች"። ብሎ ሮጦ ሄደ። የወርቁ እህትም ወርቁን ወንፊት እና ጭድ ሰጥታ እንደተለመደው አዘዘችው ወርቁም እሳቱን ጭዱ ሳይቃጠል ውሀውም ሳያፈስ ይዞላት መምጣት ጀመረ። ይህ እንዲሆን ያረገችው ወፏ ነበረች።ወርቁ ትልቅ ልጅ እስኪሆን በእዚህ መልኩ ቆየ።ወርቁ ሊያገባ አንድ ቀን ሲቀረው ለእርግቧ ነገራት። ደስስስ አላት። ወርቁም ደስታውን አጋርቷት ጥያቄ ጠየቃት "አንቺ ማነሽ" ብሎ እርግቧም የእናቱ የጡት ቁራጭ እንደሆነች ነገረችው አለቀሰ ፣አለቀስ አለቀስ፣ እያለቀስ ቤት ሲደረስ እህቱ የለችም። እህቱ ወርቁ የአባትዋ የሚያሳድገው ልጅ ሳይሆን ትክክኛ ወንድሟ እንደሆነ በወሬ ሰማች።አባትዋን የገደለች ሴት ስለሆነች ለወርቁም ያሰጋል። በአከባቢያቸው ወደምትገኝ ብልህ ሴት ሄዳ ነገሩን ሁሉ አጫወተቻት ብልሀተኛዋ ሴትም "ወንድምሽ ምልክት አለው ማወቄያ?" አለቻት እሷም "አዎ ጥረርሱ ሸራፋ ነው" ስትላት "እና የወርቁስ" አለቻት። "እሱ መች ይስቃል" ስትላት "እንደዛ ከሆነ ዛሬ ውኑ እሱን አጠገብሽ አርገሽ ስስ ልብስ ልበሽና ተልባ ቁይ ተልባውን አትክደኚው ተልባው ልብስሽ ላይ ሲያረፍ እና ሲያቃጥልሽ በምታሳይው ነገር ወርቁ መሳቁ አይቀረም ያኔ ጥርሱን ማየት ትችያለሽ።" አለቻት። በእዛ መልኩ ነበር የወርቁ እህት ወርቁ ትክክለኛ ወንድሟ እንደሆነ ያወቀችው ከዛም ወርቁን ይቅርታ ጠይቃ ለወረቁ ሰርግም ዝግጅቶን ጨረሳ ወረቁን ዳረችው እና ለሰረጉ እለት ወፏ በደስታ ወረቁን ስትዞረው አንድ ሰው በወንጭፍ መቶ ገደላት ግን በጣር ውስጥ ሆና ወርቁ የመታት ስለመሰላት ወርቁ "ወርቁ አጥንቴ ዩጋክ ደሜ ይከርፋክ" ብላ እረግማው የሞችው። ወርቁም በእረግማኑ መሰረት ካገባ በ2ተኛ ቀኑ ሞተ። ተረቴን መልሱ አፌን በዳቦ አብሱ" አለች ሊባኖስ ተረቱን ተርካ ስትጨርስ። ፅናት "ውይይይይ ሲያሳዝን" አለች። በፀሎትም "በጣምምም የኔ ምስኪን" ስትል ሊባኖስ "በሉ አሁን በቃ እንተኛ ተኙ ተኙ" አለች ሶስቱም ተቃቅፈው ተኙ።
ሰአት ሄዶ ለሊት በቀን ቀን በለሊት ተተክቶ ፅናት ከህመሟ አገግማ ከትምህርቷ ወደ ቤት እየሄደች ነው። ሊባኖስ እና በፀሎትም ፅናት እስክትመጣ እየጠበቋት ነው። ፅናት ሁሌም የዶክተሩ ንግግር ያቃጭልባታል። ወደ ቤቷ እየሄደች የምታውቀው ኮቴ ከጀርባዋ ሲከተላት ተሰማት ኮቴው ወደ እሷ ቀርቧል ወደ ኋላ ሳትዞር በፍጥነት እየሄደች አንድ ጠንከር ያለ እጅ ያዛት። ፅናት ዞር ብላ አይታው ደነገጠች መልኩን ባታውቀውም የለስውን ልብስ ግን ከሩቁ ታየው ነበር ያ እብድ ነው ፅናት ደርቃ ቀረች።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
.
.
🥀..ክፍል 26..🥀
.
.
.
ሊባኖስ የፅናትን ሁኔታ አይታለች። ስለዚህም ነው አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጣ የፅናትን ጉልበት እያሻሸች "የኔ ሚጢጢ፤ የኔ ውብ ምን ሆነሽብኝ ነው?" ያለቻት። ፅናት አሁን ከሀሳብዋ ነቅታ "እ ሊቦዬ ምን አልሽኝ? አአአ ምንድነው የሰራሽው ሽታው በስማም የሚገርም ፍርፍር እና የሚገርም የቅመም ሻይ" አለች ተነስታ ትራሱን ለመደገፍ አመቻችታ እየተቀመጠች። በፀሎትም "አዎ ጥሩ ሽታ ያላቸው ነገሮች ናቸው በሉ እንብላ በቃ" አለች። መብላታቸውን ቀጠሉ። ሊባኖስ ተነስታ ሻይውን አምጥታ ቀድታ ለሁለቱም ሰጠቻቸው ሻዩን ጎንጨት ፍርፍሩን ጎረስ እያረጉ በዝምታ ሻዩን እና ፍርፍሩን ጨረሱ። ሲጨርሱ ሊባኖስ የበሉበትን እና የጠጡበትን እቃ ይዛ ወጣችና በረንዳ ላይ ማጠብ ጀመረች። እቃውን አጥባ እያለቀለቀች እህትማማቾች የቴዲ አፍሮን የሚወደውን ሰው አምላክ ይፈትናል.... የሚለውን እየዘፈኑ ሰምታቸው ፈገግ አለች። ስትጨርስ እነሱን ተቀላቅላ ብዙ ዘፋኞችን በጋራ ሲዘፈኑ ቆዩ። ሊባኖስም እስቲ እኔ ተረት ልንገራቹ አለች።ከአልጋው ጠርዝ ተነስታ መሀላቸው ገብታ ልክ መጀመሪያ እንደተኛችው ሆና። ሁለቱም እሺታቸውን ገለፁ። ከዛም "ተረተረት አለች ሊባኖስ" እህትማማቾችም በጋራ "የላም በረት" አሉ እና ተሳሳቁ ሊባኖስም የሁለቱንም ጭንቅላት እያሻሸች መናገሯን ቀጠለች።
"በድሮ ጊዜ አንድ ወርቁ የሚባል ልጅ ነበር ይህ ልጅ በምታኖረው ሴት ይበደል ነበር ሴቲቱ የእንጀራ እህቱ ናት ምግብ እና ውሀም ብዙ አሰጠውም ነበር ከእለታት በአንዱ ቀን ወርቁ ትልቅ የሾላ ዛፋ ስር የወዳደቁ ሾላዎች አግኝቶ ሲበላ ቆየ ግን ያገኛቸው የሾላ ፍሬዎች ወርቁን ማጥገብ አልቻሉም። ወርቁ ተዳከመና ከዛፍ ስር ጋደም አለ። ከተጋደመበት ዛፍ ላይ አንዲት ወፍ ሾላውን ለወርቁ ማርገፍ ጀመረች።
ወርቁ የሾላዎቹ ፍሬዎች ሲወዳድቁበት ተሰምቶት ቀና አለ እናም ወፏን አያት። ወርቁ የሾላ ፍሬውን እየለቀመ እየበላ ወፊቱን በግርምት ማየቱን ቀጠለ።
የሾላ ፍሬዎችን በልቶ ከጠገበ በኋላ ወደ ቤቱ ሄደ። በቀጣይ ቀንም መጣ በድጋሜ የሾላ ፍሬዎችን ለማውረድ ሞከረ ግን አልተሳካለትም ከዛም ወፏ በድጋሜ መጣችና የሾላ ፍሬዎቹን ልክ እንደ ትናትናው ማርገፈ ጀመረች ወርቁ አሁንም ጠግቦ ወደ ቤቱ ሄደ። ወርቁ አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ዛፍ ሄደ የሄደው ግን ወፊቷን ተስፈ አርጎ ነበር። ተሰፈ አርጎ አልቀረም ወፊቷ የሾላ ፍሬዎችን አረገፈችለት እየበላ ከወፏ የሚማርክ ድምፅ ሰማ በዘፈን መልክ..
"ወርቁ ልጄ የ እግዚአብሔር አደራ እንካ ሾላ ብላላላላላ" የሚል። ከዘፈኑ ጋር መአት የሾላ ፍሬዎች መውረድ ጀመሩ። ወረቁ በልቶ ጠገበና ለማታውም በኪሱ ይዞ ሄደ። እርግቧን ምንም አይነት ጥያቄ አልጠየቃትም ምክንያቱም ልጅ ስለነበረ። ወርቁ በነጋታውም እዛው ዛፈ ስር ሄዶ ቁጭ አለ። ወዲያው እረግቧ
"ወርቁ ልጄ የእግዚአብሔር አደራ እንካ ሾላ ብላ " አለችና በዜማ ሾላውን ታረግፈለት ጀመረ። ወርቁም በልቶ ጨረሳ ሊሄድ ሲል።
"ወርቁ ልጄ እህትክ እንዴት ትልሀለች" ስትለው በዘፈን መልክ
እሱም "በወንፊት ውሀ አምጣ ትለኛለች ውሀው ሲፈስብኝ ትመታኛለች" አለና እየሮጠ ሄደ። ወርቁ በነጋታው ዛፉ ጋር ሲደርስ አንድ ላም ቁጭ ብላለች። ወርቁም ከላሚቷ እራቅ ብሎ ተቀመጠ
እርግቧም መጥታ ላሙዋ የእሱ እንደሆነችና ያላትን ምግብ እንደምትሰጠው ነገረችው። ወርቁም ዳቦ ቆሎ አለ።
ላሚቷም አቀረበችለት። ዳቦ ቆሎውን እየበላ እርግቧ በዜማዊ (በዘፈን) ድምፅ "ወርቁ ልጄ እህትክ እንዴት ትልሀለች " ስትለው በወንፊት ውሀ አምጣ ትለኛለች ውሀው ሲፈስብኝ ትመታኘኛለች"። ብሎ ሮጦ ሄደ። የወርቁ እህትም ወርቁን ወንፊት እና ጭድ ሰጥታ እንደተለመደው አዘዘችው ወርቁም እሳቱን ጭዱ ሳይቃጠል ውሀውም ሳያፈስ ይዞላት መምጣት ጀመረ። ይህ እንዲሆን ያረገችው ወፏ ነበረች።ወርቁ ትልቅ ልጅ እስኪሆን በእዚህ መልኩ ቆየ።ወርቁ ሊያገባ አንድ ቀን ሲቀረው ለእርግቧ ነገራት። ደስስስ አላት። ወርቁም ደስታውን አጋርቷት ጥያቄ ጠየቃት "አንቺ ማነሽ" ብሎ እርግቧም የእናቱ የጡት ቁራጭ እንደሆነች ነገረችው አለቀሰ ፣አለቀስ አለቀስ፣ እያለቀስ ቤት ሲደረስ እህቱ የለችም። እህቱ ወርቁ የአባትዋ የሚያሳድገው ልጅ ሳይሆን ትክክኛ ወንድሟ እንደሆነ በወሬ ሰማች።አባትዋን የገደለች ሴት ስለሆነች ለወርቁም ያሰጋል። በአከባቢያቸው ወደምትገኝ ብልህ ሴት ሄዳ ነገሩን ሁሉ አጫወተቻት ብልሀተኛዋ ሴትም "ወንድምሽ ምልክት አለው ማወቄያ?" አለቻት እሷም "አዎ ጥረርሱ ሸራፋ ነው" ስትላት "እና የወርቁስ" አለቻት። "እሱ መች ይስቃል" ስትላት "እንደዛ ከሆነ ዛሬ ውኑ እሱን አጠገብሽ አርገሽ ስስ ልብስ ልበሽና ተልባ ቁይ ተልባውን አትክደኚው ተልባው ልብስሽ ላይ ሲያረፍ እና ሲያቃጥልሽ በምታሳይው ነገር ወርቁ መሳቁ አይቀረም ያኔ ጥርሱን ማየት ትችያለሽ።" አለቻት። በእዛ መልኩ ነበር የወርቁ እህት ወርቁ ትክክለኛ ወንድሟ እንደሆነ ያወቀችው ከዛም ወርቁን ይቅርታ ጠይቃ ለወረቁ ሰርግም ዝግጅቶን ጨረሳ ወረቁን ዳረችው እና ለሰረጉ እለት ወፏ በደስታ ወረቁን ስትዞረው አንድ ሰው በወንጭፍ መቶ ገደላት ግን በጣር ውስጥ ሆና ወርቁ የመታት ስለመሰላት ወርቁ "ወርቁ አጥንቴ ዩጋክ ደሜ ይከርፋክ" ብላ እረግማው የሞችው። ወርቁም በእረግማኑ መሰረት ካገባ በ2ተኛ ቀኑ ሞተ። ተረቴን መልሱ አፌን በዳቦ አብሱ" አለች ሊባኖስ ተረቱን ተርካ ስትጨርስ። ፅናት "ውይይይይ ሲያሳዝን" አለች። በፀሎትም "በጣምምም የኔ ምስኪን" ስትል ሊባኖስ "በሉ አሁን በቃ እንተኛ ተኙ ተኙ" አለች ሶስቱም ተቃቅፈው ተኙ።
ሰአት ሄዶ ለሊት በቀን ቀን በለሊት ተተክቶ ፅናት ከህመሟ አገግማ ከትምህርቷ ወደ ቤት እየሄደች ነው። ሊባኖስ እና በፀሎትም ፅናት እስክትመጣ እየጠበቋት ነው። ፅናት ሁሌም የዶክተሩ ንግግር ያቃጭልባታል። ወደ ቤቷ እየሄደች የምታውቀው ኮቴ ከጀርባዋ ሲከተላት ተሰማት ኮቴው ወደ እሷ ቀርቧል ወደ ኋላ ሳትዞር በፍጥነት እየሄደች አንድ ጠንከር ያለ እጅ ያዛት። ፅናት ዞር ብላ አይታው ደነገጠች መልኩን ባታውቀውም የለስውን ልብስ ግን ከሩቁ ታየው ነበር ያ እብድ ነው ፅናት ደርቃ ቀረች።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
❤68👍8
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 ከ 50- 60 ኪሎ መሸከም የሚችል ሃይድሮሊክ እስላይደር
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSAYAff6R/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSAYAff6R/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
❤1
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 27..🥀
.
.
ፅናት ከድንጋጤዋ የተነሳ ምንም ማለት አልቻለችም ደርቃ ፈዛ ብቻ ነው የቀረችው። የእብዱ የጭንቅላት ፀጉር እንዲሁም ደሞ ፊቱ ላይ ቹፍ ያለው ፂሙ ፊቱ እንዳይታይ አረርጎታል። እብዱ ማውራት ጀመረ። ድምፁ ፍፁም እርጋታን የተላበሰ እና ማራኪ ነበር ልክ እንደ ድሮ ጋዜጠኛ "ተረጋጊ ምንም አላረግሽም አብረሽኝ ልትቀመጪ ትችያለሽ እባክሽ " ብሎ እጇን እየጎተተ አልፈው ወደሄዱት መታጠፊያ ቦታ ይዟት ተመለሰ የመጀመሪያ መታጠፊያ ቦታ እንደደረሱ የሚታየው የድድ ማስጫ ድንጋይ ወዳለበት እጇን እየጎተተ ወሰዳት።
ፅናት አንድም ትንፋሽ አላወጣችም ከድንጋዩ ፊት ለፊት ከቆመ በኋላ ከላይ የለበሰውን ቁሽሽ ያለ ሹራብ አውልቆ ለ4 አጣጠፈና ድንጋዩ ላይ አርጎ ካመቻቸ በኋላ "ነይ ተቀመጭ አላት" ፅናት ነገሩ ሁሉ አልገባ ቢላት ህልም ነው ወይስ ቅዠት አለች በውስጧ እብዱ አንገቱን አቀርቅሮ ወደ አመቻቸላት መቀመጫ እየጠቆማት "ቁጭ በይ ቁጭ በይ እንጂ" አላት። ፅናት በፍርሀት መንፈስ ውስጥ ሆና በዝግታ ሄዳ ተቀመጠች።
እብዱም እግሯ ስር ተቀምጦ እጁን ታፋዋ ላይ አስደግፎ በሀሳብ ጭልጥ አለ። ፅናት ግራ ገባት እብዱ እያለቀሰ ነው። ፅናት ውስጥ ብዙ ጥያቄዎች ተመላለሱ "ለምን ጠራኝ? ለምንድነው የሚያለቅስው? ለምንድነው ወደዚህ ይዞኝ የመጣው? ለምንስ ነው በጣምምም የተረጋጋ እብድ የሆነው እንዴትስ አንድ እብድ ሹራብን አውልቆ ለእኔ የተመቻቸ መቀመጫ ሰራልኝ" የሚሉ ጥያቄዎች ውስጧ አሉ። እብዱ የፅናትን አይን ፍዝዝ ብሎ ያያት ጀመረ። የፅናት አይን ከእብዱ ጋር ተገጣጠሙ ፅናት ልቧ ሲመታ ታወቃት የእብዱ እንባ ለጉድ ይዘንባል።
ፅናት ሳታስበው ነበር እጆቿ የእብዱ እንባ ከሚረግፍበት ጉንጭ ላይ ያገኘችው ደንግጣ እጇን በፍጥነት ልታነሳው ስትል እብዱ በእጁ ያዝ አደረጋት ፅናት ልቧ በጣም ይመታል እብዱም ከ አይኖቹ እንባ ለጉድ ይጎርፋል። ፅናትም ሳታስበው አይኖቿ በእንባ ተሞሉ ለምን ብትባል መልስ የላትም ግን እያነባች ነው። ፅናት ብድግ አለችና ወደ ኋላ መራመድ ጀመረች። ልክ የመንገዱ ቅያስ ጋር ስትደረስ ፊቷን አዙራ በፍጥነት መራመድ ጀመረች። ፅናት የእሩጫ ታናሽ ወንድምን እርምጃ እየተራመደች ቤቷ በር ላይ ደረሰች እጇ እየተንቀጠቀጠ ከቦርሳዋ የውጭ በር ቁልፍ አውጥታ ከፍታ ገባች። ሊባኖስ እና በፀሎት የሙዚቃ ግብዣዎች የሚለውን ፕሮግራም በሬዲዮ እየሰሙ ነበር።
የሳሎኑን በር በርግዳ ስትገባ ሊባኖስ እና በፀሎት ደነገጡ "ምንድነው ነገሩ ማነው?" አለች ደንግጣ ሊባኖስም በፍጥነት ወደ ፅናት ሄደች ፅናት ሊባኖስን አቅፋ ማልቀስ ጀመረች። ሊባኖስ እና በፀሎት ግራ ተጋቡ። እና በእኩል ድምፅ "ምን ተፈጥሮ ነው?" አሉ። ፅናትም ከሊባኖስ እቅፍ ወጥታ እህቷ አጠገብ ተቀመጠች ሊባኖስም ፊት ለፊት ካለው ሶፋ ላይ ተቀመጠች። ሁለቱም ፅናት ለምን እንዲ እንደሆነች ማወቅ ፈልገዋል የውስጣቸው ጥያቄም ነው። ፅናት ለቅሶ እና ፍርሀት ባጀበው ድምጿ የተፈጠረውን ሁሉ ነገረቻቸው። ሊባኖስ እና በፀሎት የሰሙትን ማመን አቃታቸው። ፅናት እየቀለደችም አልያም ደሞ በህልም አለማቸው እያዩት(እየሰሟት) መሰላቸው።
ሊባኖስ ፅናት ንግግሯን ከጨረሰች በኋላ "የእኔ ሚጢጢ እየቀለድሽ መሆን አለበት ቆይ እንዴት እንዲ ሊሆንስ ቻለ የፈጣሪ ያለ" አለች።በፀሎትም ከ ሊባኖስ ንግግር በኋላ "ማለቴ ልጁ ቆይ እብድ ነው ሰው ይገላል ስትሉት አልነበረ እንዴ" አለች። ፅናትም "አዎ ሊቦዬ እንደዛ ነው ያለችው እኔም በአይኔ ከእዚህ በፊት ያየውት እብደቱን ነው ደሞ በንግግሩ መሀል ከባድ የ ኢንግሊሽ ቋንቋዎችን ይጠቀማል እኔም ጥያቄ የሆነብኝ ይህ ነው ሰው እንዴት የተረጋጋ እብድ ሊሆን ይችላል የሚለው" አለች። ፅናት ንግግሯን እንደጨረሰች ሊባኖስ በድንገት ብድግ ብላ የሳሎኑ በር ላይ ቆማ ጫማ ማረግ ጀመረች። ፅናትም በግርምት ሊባኖስን እያየቻት "እንዴ ሊቦዬ የት ልትሄጂ ነው?"አለቻት። ሊባኖስም " እመጣለው እሺ ጠብቁኝ ብላ ወጣች። በፀሎት ግራ ቢገባትም ምንም ቃል ግን አላወጣችም።
ሊባኖስ ከሄደችበት ሰአት ጀምሮ በፀሎት እና ፅናት በዝምታ ቁጭ ብለው ነበር።ፅናት ዝምታውን "እህቴ" ብላ በፀሎትን በመጥራት ሰበረችው። በፀሎትም "ወዬ ፅናቴ " ብላ የቤቱን ዝምታ እንክትክቱን አወጣችው። ፅናት ለቅሶ በዘጋው ድምፅ " በህይወታችን ዙሪያ እያጋጠሙን ያሉት ነገሮች ሁሉ ግን አይገርምም ማለቴ የሚገጥሙን ሰዎች አለቻት" በፀሎትም "በጣም በጣምም ነዋ እህቴ " አለች። ፅናትም ( አባታችንን ተይው ለምሳሌ ከእማማ ብንጀምር ለእኛ በጣም ጥሩ ሴት ነበሩ በጣም እንወዳቸው እና ይወዱን ነበር የሞተችዋን እናታችንን ሀዘኗ ባይወጣልንም እንድንፅናና አርገውናል። ተመልከች ደሞ ሊባኖስን ሊቦዬ ወደ ህይወታችን ከገባች በኋላ የ እማማን ሀዘን እና ደሞ የእናታችን መፅናኛ ሆና ሁሌም ከጎናችን ናት ያው ያልነገረችን ታሪኳ ማለቴ ያልጨረሰችልን ታሪኳን ባናውቅም ተመልከች ሲከፋን አትወድም አብራን ነው ምትከፋው አብራን ነው የምታለቅሰው ፈጣሪ ሁሌም መፅናኛ ይልክልናል። አሁን ደሞ ይህ እብድ ከጭንቅላቴ ማውጣት አቅቶኝ ያለ ማቆረጥ እያሰብኩት ነው። ማለቴ እሱስ ህይወታችን ውስጥ ገብቶ ምን ሊፈጠረ ነው እያልኩ እራሴን ጠየኩት ደሞ እኮ በጣም ልጅ ነው በጣም አለች" በፀሎት ፅናትን ሰምታ ከጨረሰች በኋላ " እንዴት እንዴት ማለት መጨረሻ ላይ የተናገረሽውን ልታብራሪልኝ ትችያለሽ የኔ ውድ እህቴ" ብላ ሳቀች።
በፀሎት የፅናትን ፊት አላየችም እንጂ ብታይ ኖሮ በጣምም ትስቅ ነበር። ምክንያቱም የፅናት ፊት ፍፁም ፈገግታን ተላብሶ ነበር። ለነገሩ ከአነጋገሯም በፈገግታ ታጅባ እያወራች እንደነበር ያሳብቃል። ፅናትም " እንዴ እህቴ ቆይ አንቺ እራስሽ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው?" አለች።ደንገጥ ብላ በፀሎት አሁንም ሳቋን አላቋረጠችም። ፅናት "ኧረ እህቴ በፈጣሪ ቆይ ለምንድን ነው እየሳቅሽ ያለሽው " አለቻት። በፀሎትም "አይ እህቴ ዝም ብዬ ነው እሺ እርሽው በቃ እና ክላስ እንዴት ነበር" አለቻት። ፅናትም "እሺ ካልሽ ክላስ ጥሩ ነበር ዛሬ ፕረዘንቴሽን ነበረኝ በጣም ከባድ ነበር ግን ተማሪዎቹን ማየቱ በጣም አስፈሪ ነው። ማለቴ በቃ ያስፈራሉ" አለች። በፀሎትም "ጎበዝ የእኔ ልዩ ቀስ በቀስ ትለምጃቸዋለሽ እሺ " አለቻት።ከዛም በፀሎት መሳቅ ጀመረች።
ፅናት የእህቷ ሳቅ ተጋብቶባት መሳቅ ጀመረች። ከዛ በመሀል ሳቋን አቁማ "እህቴ ግን ዛሬ በጣም ሳቅ ሳቅ ብሎሻል " አለቻት። በፀሎትም በድጋሜ ክትክት ብላ እየሳቀች "የአብዬን ወደ እምዬ " አለች። ፅናት "ሆሆ ቆይ ምን ማለት ነው ይሄ እሺ አሁን ሊቦ የት ነው የሄደችው እኔ ከመምጣቴ በፊት የነገረችሽ ነገር አለ?" አለቻት። በፀሎትም
"አይይ አይይይ ምንም ነገር አልነገረችኝም አህቴ ግን ምነው" አለች።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
.
.
🥀..ክፍል 27..🥀
.
.
ፅናት ከድንጋጤዋ የተነሳ ምንም ማለት አልቻለችም ደርቃ ፈዛ ብቻ ነው የቀረችው። የእብዱ የጭንቅላት ፀጉር እንዲሁም ደሞ ፊቱ ላይ ቹፍ ያለው ፂሙ ፊቱ እንዳይታይ አረርጎታል። እብዱ ማውራት ጀመረ። ድምፁ ፍፁም እርጋታን የተላበሰ እና ማራኪ ነበር ልክ እንደ ድሮ ጋዜጠኛ "ተረጋጊ ምንም አላረግሽም አብረሽኝ ልትቀመጪ ትችያለሽ እባክሽ " ብሎ እጇን እየጎተተ አልፈው ወደሄዱት መታጠፊያ ቦታ ይዟት ተመለሰ የመጀመሪያ መታጠፊያ ቦታ እንደደረሱ የሚታየው የድድ ማስጫ ድንጋይ ወዳለበት እጇን እየጎተተ ወሰዳት።
ፅናት አንድም ትንፋሽ አላወጣችም ከድንጋዩ ፊት ለፊት ከቆመ በኋላ ከላይ የለበሰውን ቁሽሽ ያለ ሹራብ አውልቆ ለ4 አጣጠፈና ድንጋዩ ላይ አርጎ ካመቻቸ በኋላ "ነይ ተቀመጭ አላት" ፅናት ነገሩ ሁሉ አልገባ ቢላት ህልም ነው ወይስ ቅዠት አለች በውስጧ እብዱ አንገቱን አቀርቅሮ ወደ አመቻቸላት መቀመጫ እየጠቆማት "ቁጭ በይ ቁጭ በይ እንጂ" አላት። ፅናት በፍርሀት መንፈስ ውስጥ ሆና በዝግታ ሄዳ ተቀመጠች።
እብዱም እግሯ ስር ተቀምጦ እጁን ታፋዋ ላይ አስደግፎ በሀሳብ ጭልጥ አለ። ፅናት ግራ ገባት እብዱ እያለቀሰ ነው። ፅናት ውስጥ ብዙ ጥያቄዎች ተመላለሱ "ለምን ጠራኝ? ለምንድነው የሚያለቅስው? ለምንድነው ወደዚህ ይዞኝ የመጣው? ለምንስ ነው በጣምምም የተረጋጋ እብድ የሆነው እንዴትስ አንድ እብድ ሹራብን አውልቆ ለእኔ የተመቻቸ መቀመጫ ሰራልኝ" የሚሉ ጥያቄዎች ውስጧ አሉ። እብዱ የፅናትን አይን ፍዝዝ ብሎ ያያት ጀመረ። የፅናት አይን ከእብዱ ጋር ተገጣጠሙ ፅናት ልቧ ሲመታ ታወቃት የእብዱ እንባ ለጉድ ይዘንባል።
ፅናት ሳታስበው ነበር እጆቿ የእብዱ እንባ ከሚረግፍበት ጉንጭ ላይ ያገኘችው ደንግጣ እጇን በፍጥነት ልታነሳው ስትል እብዱ በእጁ ያዝ አደረጋት ፅናት ልቧ በጣም ይመታል እብዱም ከ አይኖቹ እንባ ለጉድ ይጎርፋል። ፅናትም ሳታስበው አይኖቿ በእንባ ተሞሉ ለምን ብትባል መልስ የላትም ግን እያነባች ነው። ፅናት ብድግ አለችና ወደ ኋላ መራመድ ጀመረች። ልክ የመንገዱ ቅያስ ጋር ስትደረስ ፊቷን አዙራ በፍጥነት መራመድ ጀመረች። ፅናት የእሩጫ ታናሽ ወንድምን እርምጃ እየተራመደች ቤቷ በር ላይ ደረሰች እጇ እየተንቀጠቀጠ ከቦርሳዋ የውጭ በር ቁልፍ አውጥታ ከፍታ ገባች። ሊባኖስ እና በፀሎት የሙዚቃ ግብዣዎች የሚለውን ፕሮግራም በሬዲዮ እየሰሙ ነበር።
የሳሎኑን በር በርግዳ ስትገባ ሊባኖስ እና በፀሎት ደነገጡ "ምንድነው ነገሩ ማነው?" አለች ደንግጣ ሊባኖስም በፍጥነት ወደ ፅናት ሄደች ፅናት ሊባኖስን አቅፋ ማልቀስ ጀመረች። ሊባኖስ እና በፀሎት ግራ ተጋቡ። እና በእኩል ድምፅ "ምን ተፈጥሮ ነው?" አሉ። ፅናትም ከሊባኖስ እቅፍ ወጥታ እህቷ አጠገብ ተቀመጠች ሊባኖስም ፊት ለፊት ካለው ሶፋ ላይ ተቀመጠች። ሁለቱም ፅናት ለምን እንዲ እንደሆነች ማወቅ ፈልገዋል የውስጣቸው ጥያቄም ነው። ፅናት ለቅሶ እና ፍርሀት ባጀበው ድምጿ የተፈጠረውን ሁሉ ነገረቻቸው። ሊባኖስ እና በፀሎት የሰሙትን ማመን አቃታቸው። ፅናት እየቀለደችም አልያም ደሞ በህልም አለማቸው እያዩት(እየሰሟት) መሰላቸው።
ሊባኖስ ፅናት ንግግሯን ከጨረሰች በኋላ "የእኔ ሚጢጢ እየቀለድሽ መሆን አለበት ቆይ እንዴት እንዲ ሊሆንስ ቻለ የፈጣሪ ያለ" አለች።በፀሎትም ከ ሊባኖስ ንግግር በኋላ "ማለቴ ልጁ ቆይ እብድ ነው ሰው ይገላል ስትሉት አልነበረ እንዴ" አለች። ፅናትም "አዎ ሊቦዬ እንደዛ ነው ያለችው እኔም በአይኔ ከእዚህ በፊት ያየውት እብደቱን ነው ደሞ በንግግሩ መሀል ከባድ የ ኢንግሊሽ ቋንቋዎችን ይጠቀማል እኔም ጥያቄ የሆነብኝ ይህ ነው ሰው እንዴት የተረጋጋ እብድ ሊሆን ይችላል የሚለው" አለች። ፅናት ንግግሯን እንደጨረሰች ሊባኖስ በድንገት ብድግ ብላ የሳሎኑ በር ላይ ቆማ ጫማ ማረግ ጀመረች። ፅናትም በግርምት ሊባኖስን እያየቻት "እንዴ ሊቦዬ የት ልትሄጂ ነው?"አለቻት። ሊባኖስም " እመጣለው እሺ ጠብቁኝ ብላ ወጣች። በፀሎት ግራ ቢገባትም ምንም ቃል ግን አላወጣችም።
ሊባኖስ ከሄደችበት ሰአት ጀምሮ በፀሎት እና ፅናት በዝምታ ቁጭ ብለው ነበር።ፅናት ዝምታውን "እህቴ" ብላ በፀሎትን በመጥራት ሰበረችው። በፀሎትም "ወዬ ፅናቴ " ብላ የቤቱን ዝምታ እንክትክቱን አወጣችው። ፅናት ለቅሶ በዘጋው ድምፅ " በህይወታችን ዙሪያ እያጋጠሙን ያሉት ነገሮች ሁሉ ግን አይገርምም ማለቴ የሚገጥሙን ሰዎች አለቻት" በፀሎትም "በጣም በጣምም ነዋ እህቴ " አለች። ፅናትም ( አባታችንን ተይው ለምሳሌ ከእማማ ብንጀምር ለእኛ በጣም ጥሩ ሴት ነበሩ በጣም እንወዳቸው እና ይወዱን ነበር የሞተችዋን እናታችንን ሀዘኗ ባይወጣልንም እንድንፅናና አርገውናል። ተመልከች ደሞ ሊባኖስን ሊቦዬ ወደ ህይወታችን ከገባች በኋላ የ እማማን ሀዘን እና ደሞ የእናታችን መፅናኛ ሆና ሁሌም ከጎናችን ናት ያው ያልነገረችን ታሪኳ ማለቴ ያልጨረሰችልን ታሪኳን ባናውቅም ተመልከች ሲከፋን አትወድም አብራን ነው ምትከፋው አብራን ነው የምታለቅሰው ፈጣሪ ሁሌም መፅናኛ ይልክልናል። አሁን ደሞ ይህ እብድ ከጭንቅላቴ ማውጣት አቅቶኝ ያለ ማቆረጥ እያሰብኩት ነው። ማለቴ እሱስ ህይወታችን ውስጥ ገብቶ ምን ሊፈጠረ ነው እያልኩ እራሴን ጠየኩት ደሞ እኮ በጣም ልጅ ነው በጣም አለች" በፀሎት ፅናትን ሰምታ ከጨረሰች በኋላ " እንዴት እንዴት ማለት መጨረሻ ላይ የተናገረሽውን ልታብራሪልኝ ትችያለሽ የኔ ውድ እህቴ" ብላ ሳቀች።
በፀሎት የፅናትን ፊት አላየችም እንጂ ብታይ ኖሮ በጣምም ትስቅ ነበር። ምክንያቱም የፅናት ፊት ፍፁም ፈገግታን ተላብሶ ነበር። ለነገሩ ከአነጋገሯም በፈገግታ ታጅባ እያወራች እንደነበር ያሳብቃል። ፅናትም " እንዴ እህቴ ቆይ አንቺ እራስሽ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው?" አለች።ደንገጥ ብላ በፀሎት አሁንም ሳቋን አላቋረጠችም። ፅናት "ኧረ እህቴ በፈጣሪ ቆይ ለምንድን ነው እየሳቅሽ ያለሽው " አለቻት። በፀሎትም "አይ እህቴ ዝም ብዬ ነው እሺ እርሽው በቃ እና ክላስ እንዴት ነበር" አለቻት። ፅናትም "እሺ ካልሽ ክላስ ጥሩ ነበር ዛሬ ፕረዘንቴሽን ነበረኝ በጣም ከባድ ነበር ግን ተማሪዎቹን ማየቱ በጣም አስፈሪ ነው። ማለቴ በቃ ያስፈራሉ" አለች። በፀሎትም "ጎበዝ የእኔ ልዩ ቀስ በቀስ ትለምጃቸዋለሽ እሺ " አለቻት።ከዛም በፀሎት መሳቅ ጀመረች።
ፅናት የእህቷ ሳቅ ተጋብቶባት መሳቅ ጀመረች። ከዛ በመሀል ሳቋን አቁማ "እህቴ ግን ዛሬ በጣም ሳቅ ሳቅ ብሎሻል " አለቻት። በፀሎትም በድጋሜ ክትክት ብላ እየሳቀች "የአብዬን ወደ እምዬ " አለች። ፅናት "ሆሆ ቆይ ምን ማለት ነው ይሄ እሺ አሁን ሊቦ የት ነው የሄደችው እኔ ከመምጣቴ በፊት የነገረችሽ ነገር አለ?" አለቻት። በፀሎትም
"አይይ አይይይ ምንም ነገር አልነገረችኝም አህቴ ግን ምነው" አለች።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
❤74👍21
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 ማራኪ እና ውበትን የሚሰጡ የክችን ካንኔት የእቃ መደርደሪያ
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSABEMjon/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
https://vt.tiktok.com/ZSABEMjon/
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
❤9
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 28..🥀
.
.
.
የውጩ በር ሲከፈት ተስማቸው። በፀሎት "ውይ ሊቦቲዬ መጣች" አለች።ፅናትም "ውይ እድሜዋ እረጅም" ነው። አለች በቀጣይ የሳሎኑ በር ተከፈተ ሊባኖስ ብቻዋን አልነበረም የመጣችው። የመጣችው ከብዙ ሚስጥሮች ባለቤት እና የእብዱ እናት ከሆነችው የባለ ሀብቱ የልጁ እናት ከሆነችው ባለ ሱቋ ጋር ነበር።
ፅናት ባየችው በፀሎት ባላየችው ነገር ግራ ተገብተዋል። ሊባኖስም " ነይ ነይ ቁጭ በይ" አለቻት። ባለ ሱቋም ልክ እንደ ቤቷ ፈጠን ቀልጠፈ ብላ እግሮቿን ሶፋው ላይ አጣምራ ሰቅላ ቁጭ አለች። ፅናት በባለሱቋ ሁኔታ ተገርማ የበላችበትን ሰሀን አንስታ ወደ ኩሽና ሄደች። በፀሎት እየሆነ ያለውን ነገር ባለ መረዳትዋ ግራ እየገባት። "ሊቦቲዬ እንግዳ አለን እንዴ" አለቻት።
ሊባኖስም " አዎ ዛሬ ከባድ እንግዳ ነው ያለን በህይወታችን ካሉ ጭንቀቶች መሀል አንደኛውን የሚፈታልን ሰው ነው ይዤ የመጣውት" አለች። ፅናት ሰሀኑን አስቀምጣ መጣችና ከ እህቷ ጎን ተቀመጠች። ሊባኖስ ብቸኛው ሶፋ ላይ ተቀምጣ። "እየውላቹ እሷ ማለት ባለፈው የነገርኳቹ ባለ ሱቋ ናት። በእብዱ ልጅ በኩል የሚያስጨነቀንን ጥያቄ ትመልስልናለች። ሶስና ትባላለች የልጇ ስም ያቤፅ ነው። አሁን በቃ እድሉን ለእሷ እሰጣታለሁ" ብላ ዝም አለች።
ሶስናም ስለ ልጇ መናገር ጀመረች። ፈገግ ብላ "ልጄ ያቤፅ በትምህርቱ እጅግ በጣም ጎበዝ ተማሪ ነው እሱ እብድ አደለም፤ ግን እብድ ነው ፤እሱ ሰው ይገላል፤ ግን አይገልም አለች። ሶስቱም ይህ አባባልዋ ግራ ገባቸውና ይበልጥ እንድታብራራላቸው በጉጉት ጆሮአቸውን አዘጋጁ።
ሶስና "ማለት የፈለኩት ግልጽ አደለም?" አለች። ፅናትም "ገና ምን አልሽንና ይልቅ ስለ ልጅሽ ሁሉንም ነገር ንገሪን" አለቻት። ሶስናም "እኔ ማለት የፈለኩት ሁሉ ግልፅ ነው። ያው ልጄ ሰው ነው ብሎ የሚያስበው አይነት ሰው ሳይሆን በተቃራኒው ነው።" አለቻት። ሊባኖስም "እና ሰዎች ለልጅሽ የሰጡት ስም አሉባልታ ከሆነ ሰዎችስ ከየት አመጡት" አለቻት። በእዚህ ሰአት በፀሎት "እባክሽ በደንብ ንገሪን ስለ ልጅሽ ያቤፅ እኛ የቻልነውን አረገን እንረዳዋለን " አለቻት። ፅናት በውስጧ " ግራ ያጋባል ቆይ ምን ጉድ ነው ሴትየዋ ምታወራው" አለች። ሶስና ይበልጥ ተመቻችታ እየተቀመች " አሁን ልላቹ የሚገባኝ ነገር ልጄን በጭራሽ መፍራት እንደሊለባቹ እና አቅርባቹ የውስጡን ሀሳብ እንድትረዱት ነው ነገር ግን ይህንን ጭራሽ አባትየው እንዳያውቅ ተጠንቀቁ" አለቻቸው አይኖቿን ጭፍን አድርጋ። ሊባኖስም "አታስቢ ይህ ጥያቄ የመጣው ከእሱ ነው ስለዚህ ሀሳብ አይግባሽ" ስትላት። ሶስና ተመቻችታ የተቀመጥችበት ሶፋ በድንገት አንዳች እሾህ አብቅሎ የወጋት ይመስል ብድግ አለችና የሳሎኑን በር በፍጥነት ከፍታ ወጥታ ሄደች። ማንም ሰው አልተከተላትም።
ዝም ብለው ቁጭ ባሉበት ፅናት " እኔ ይህንን ልጅ መርዳት እፈልጋለሁ " አለች። በፀሎት " አይ እህቴ አይሆንም እሱ በጣም ብዙ ዋጋ ነው የሚያስከፍልሽ ስለ እዚህ ቢቀርብሽ ባይ ነኝ" አለቻት። ፅናትም ወደ ሊባኖስ አይኖቿን ወርውራ " እሺ ልቦዬ አንቺስ ምን ትያለሽ" አለቻት።ሊባኖስም እረጅም ትንፍሽ ካወጣች በኋላ " እንረዳዋለን " አለች። ፅናትም በደስታ ከተቀመጠችበት ወደ ሊባኖስ ሄዳ ሊባኖስን አቅፋ ሳመቻት በፀሎትም " እንዴ ግን እህቴን አንድ ነገር ቢያረጋትስ" አለች። ሊባኖስም "አታስቢ ምንም የሚፈጠር ነገር የለም" አለች።
ፅናትም " አዎ ሊቦዬ ልክ ናት አምላክ ይረዳናል በቃ መጣው እሺ የኔ ውዶች " ብላ ከሊባኖስ እቅፍ ወጣች። በፀሎትም " እንዴ የት ልትሄጂ ነው ቆይ ሁለታችሁም የሆነ ነገር ካወራን በኋላ መጣው ብሎ መውጣት ጀምራችኋል" አለች። ብስጭትጭት እያለች። " ፅናትም አታስቢ እህቴ እኔ ከጓደኛዬ ጋር ተቀጣጥሬ ነበር አንድ የምንሰራው ነገር አለ ቶሎ እመለሳለሁ።" ብላ ወጣች።
ከ ግማሽ ሰአት በኋላ ፅናት ስትታከምበት የነበረበት ሆስፒታል ውስጥ ከዶክተር ዳመነ ጋር ለማውራት የቢሮውን በር አንኳኩታ ገባች። ዶክተር ዳመነም በተለመደ ፈጣን አነጋገሩ "እንኳን ደና መጣሽ ፅናት እንደውም ጥሩ ዜና ስላንቺ ሰምቼ የቀጠሮቻንን ሰአት በጉጉት ስጠብቅ ነበር ቀድመሽ ስለመጣሽ ደስ ብሎኛል ቁጭ በይ ቁጭ በይ" አላት። ፅናትም " ደናነኝ ምን ነበር ማለቴ ለምን ነበር የፈለከኝ" አለች። ዶክተሩም ፈገግ እያለ። " በሽታሽ ትንሽ ምልክት በሚያሳይበት ወቅት አንድ የሚወሰድ መዳኒት እሰጥሻለሁ ከዛም እሱ አንዱ ብልቃጥ ለ 6 ወር ያገለግልሻል። ከስድስት ወር በኋላ ደሞ ለ4 ወራት የሚያገለግል መርፌ ትወጊያለሽ ይህ ማለት ደሞ ያለ መዳኒት 1 አመት በመዳኒት ደሞ 10 ወር ትቆያለች ማለት ነው። ከዛ በላይ ግን ምንም ላረግልሽ አልችልም" አላት። ፅናት በደስታ ፊትለፊቷ ቆሞ የሚያወራውን ዶክተር ዳመነን አቀፈችው።ከዛም "እኔ ምፈልገው ይህንን ነው በቃ ላስብኩት ነገር አመት ከ 10 ወር በቂዬ ነው። " አለች።ዶክተሩም " እሺ ጥሩ ደስ ስላለሽ ደስ ብሎኛል ያስብሽውን ፈጣሪ በጥበቡ ያሳካልሽ ብሎ እቅፉ ውስጥ ያለችውን ፅናት አቅፎት ቆየ። ተቃቅፈው ብዙ ከቆዩ በኋላ በሩ ተከፈተ ዶክተር ይስሀቅ ነበር። ፅናት ዞር ብላ አየችውና ከዶክተር ዳመነ እቅፈ ወጥታ ዶክተር ይስሀቅ እቅፉ ውስጥ ገብታ እያለቀሰች "ለእኔ አመት ከ አስር ወር ያሰብኩትን ለማሳካት በቂዬ ነው" አለች።
ዶክተር ይስሀቅ የፅናት በድንገት እቅፉ ውስጥ መግባትዋ ቢያስደነገጠውም እሱም ልክ እንደ ዶክተር ዳመነ አቅፎአት " መልካሙን ዜና ሰምተሻል ማለት ነው" ብሎ ፈገግ አለ።ፅናትም ከ እቅፉ ሳትወጣ "አዎ በትክክል " አለችና ከእቅፉ ወጥታ የሁለቱን ዶክተሮች እጅ ጥብቅ አድርጋ ይዛ አመሰግናለሁ። አለችና እጃቸው ደሞ ለቃ ወንበሩ ላይ ተቀምጣ እራስዋን ካረጋጋች በኋላ "በድጋሜ አመሰግናለሁ" ብላ ወጥታ ወደ ቤቷ ሄደች።
ቤቷ ስትደርስ ሊባኖስ ቡና እያፈላች በፀሎት ደሞ የቡና ቁርስ ቆሎ እየበላች ለስለስ ያለ መዝሙር ተከፍቶ ቤቱ በእጣን ታውዶ ጠበቃት። ልክ በሩን ከፍታ "ሰላም የኔ ውዶች። ብላ ገባች።
በፀሎትም "ተመስገን አምላኬ አንቺ ብቻ ነው የመጣሽው" አለች። ፅናትም
" አይይ እህቴ ቆይ ሊቦ አንዴ መጣው ብላ በድንገት ተነስታ ሶስናን ይዛ መጣችና እኔም አንዴ መጣው ብዬ ሊላ ሰው ይዤ እመጣለው ማለት ነው?" አለችና ጫማዋን አውልቃ ገብታ ሁለቱንም ሳመቻቸው ። ሊባኖስም "ምንድነው የኔ ሚጢጢ ድምፅሽ በእንባ የተዘጋ ነው የሚመስለው " አለች። በፀሎትም " አዎ ችግር አለ የኔ ውድ " አለቻት። ፅናትም "አይ አይ ደና ነኝ እኮ ጉንፋን ሊይዘኝ ነው መሰለኝ" አለችና ሻርፕዋን ስታወልቀው በእንባ ያበጡ አይኖቾን ሊባኖስ አየቻቸው። ከዛም በምልክት እጆቿን እያወራጨች "ምንድነው?" አለቻት። ፅናትም አንገቷን ወዲያ እና ወዲህ በማረግ "ምንም" አለች። ከዛ ቡናቸውን ጠጥተው እራታቸውን በልተው ከጨረሱ በኋላ። ሊባኖስ ወደ ቤቷ ሄደች። ፅናት እና በፀሎትም እስከበር ሊባኖስን ከሸኗት በኋላ ወደ ቤታቸው ገብተው ተኙ።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
.
.
🥀..ክፍል 28..🥀
.
.
.
የውጩ በር ሲከፈት ተስማቸው። በፀሎት "ውይ ሊቦቲዬ መጣች" አለች።ፅናትም "ውይ እድሜዋ እረጅም" ነው። አለች በቀጣይ የሳሎኑ በር ተከፈተ ሊባኖስ ብቻዋን አልነበረም የመጣችው። የመጣችው ከብዙ ሚስጥሮች ባለቤት እና የእብዱ እናት ከሆነችው የባለ ሀብቱ የልጁ እናት ከሆነችው ባለ ሱቋ ጋር ነበር።
ፅናት ባየችው በፀሎት ባላየችው ነገር ግራ ተገብተዋል። ሊባኖስም " ነይ ነይ ቁጭ በይ" አለቻት። ባለ ሱቋም ልክ እንደ ቤቷ ፈጠን ቀልጠፈ ብላ እግሮቿን ሶፋው ላይ አጣምራ ሰቅላ ቁጭ አለች። ፅናት በባለሱቋ ሁኔታ ተገርማ የበላችበትን ሰሀን አንስታ ወደ ኩሽና ሄደች። በፀሎት እየሆነ ያለውን ነገር ባለ መረዳትዋ ግራ እየገባት። "ሊቦቲዬ እንግዳ አለን እንዴ" አለቻት።
ሊባኖስም " አዎ ዛሬ ከባድ እንግዳ ነው ያለን በህይወታችን ካሉ ጭንቀቶች መሀል አንደኛውን የሚፈታልን ሰው ነው ይዤ የመጣውት" አለች። ፅናት ሰሀኑን አስቀምጣ መጣችና ከ እህቷ ጎን ተቀመጠች። ሊባኖስ ብቸኛው ሶፋ ላይ ተቀምጣ። "እየውላቹ እሷ ማለት ባለፈው የነገርኳቹ ባለ ሱቋ ናት። በእብዱ ልጅ በኩል የሚያስጨነቀንን ጥያቄ ትመልስልናለች። ሶስና ትባላለች የልጇ ስም ያቤፅ ነው። አሁን በቃ እድሉን ለእሷ እሰጣታለሁ" ብላ ዝም አለች።
ሶስናም ስለ ልጇ መናገር ጀመረች። ፈገግ ብላ "ልጄ ያቤፅ በትምህርቱ እጅግ በጣም ጎበዝ ተማሪ ነው እሱ እብድ አደለም፤ ግን እብድ ነው ፤እሱ ሰው ይገላል፤ ግን አይገልም አለች። ሶስቱም ይህ አባባልዋ ግራ ገባቸውና ይበልጥ እንድታብራራላቸው በጉጉት ጆሮአቸውን አዘጋጁ።
ሶስና "ማለት የፈለኩት ግልጽ አደለም?" አለች። ፅናትም "ገና ምን አልሽንና ይልቅ ስለ ልጅሽ ሁሉንም ነገር ንገሪን" አለቻት። ሶስናም "እኔ ማለት የፈለኩት ሁሉ ግልፅ ነው። ያው ልጄ ሰው ነው ብሎ የሚያስበው አይነት ሰው ሳይሆን በተቃራኒው ነው።" አለቻት። ሊባኖስም "እና ሰዎች ለልጅሽ የሰጡት ስም አሉባልታ ከሆነ ሰዎችስ ከየት አመጡት" አለቻት። በእዚህ ሰአት በፀሎት "እባክሽ በደንብ ንገሪን ስለ ልጅሽ ያቤፅ እኛ የቻልነውን አረገን እንረዳዋለን " አለቻት። ፅናት በውስጧ " ግራ ያጋባል ቆይ ምን ጉድ ነው ሴትየዋ ምታወራው" አለች። ሶስና ይበልጥ ተመቻችታ እየተቀመች " አሁን ልላቹ የሚገባኝ ነገር ልጄን በጭራሽ መፍራት እንደሊለባቹ እና አቅርባቹ የውስጡን ሀሳብ እንድትረዱት ነው ነገር ግን ይህንን ጭራሽ አባትየው እንዳያውቅ ተጠንቀቁ" አለቻቸው አይኖቿን ጭፍን አድርጋ። ሊባኖስም "አታስቢ ይህ ጥያቄ የመጣው ከእሱ ነው ስለዚህ ሀሳብ አይግባሽ" ስትላት። ሶስና ተመቻችታ የተቀመጥችበት ሶፋ በድንገት አንዳች እሾህ አብቅሎ የወጋት ይመስል ብድግ አለችና የሳሎኑን በር በፍጥነት ከፍታ ወጥታ ሄደች። ማንም ሰው አልተከተላትም።
ዝም ብለው ቁጭ ባሉበት ፅናት " እኔ ይህንን ልጅ መርዳት እፈልጋለሁ " አለች። በፀሎት " አይ እህቴ አይሆንም እሱ በጣም ብዙ ዋጋ ነው የሚያስከፍልሽ ስለ እዚህ ቢቀርብሽ ባይ ነኝ" አለቻት። ፅናትም ወደ ሊባኖስ አይኖቿን ወርውራ " እሺ ልቦዬ አንቺስ ምን ትያለሽ" አለቻት።ሊባኖስም እረጅም ትንፍሽ ካወጣች በኋላ " እንረዳዋለን " አለች። ፅናትም በደስታ ከተቀመጠችበት ወደ ሊባኖስ ሄዳ ሊባኖስን አቅፋ ሳመቻት በፀሎትም " እንዴ ግን እህቴን አንድ ነገር ቢያረጋትስ" አለች። ሊባኖስም "አታስቢ ምንም የሚፈጠር ነገር የለም" አለች።
ፅናትም " አዎ ሊቦዬ ልክ ናት አምላክ ይረዳናል በቃ መጣው እሺ የኔ ውዶች " ብላ ከሊባኖስ እቅፍ ወጣች። በፀሎትም " እንዴ የት ልትሄጂ ነው ቆይ ሁለታችሁም የሆነ ነገር ካወራን በኋላ መጣው ብሎ መውጣት ጀምራችኋል" አለች። ብስጭትጭት እያለች። " ፅናትም አታስቢ እህቴ እኔ ከጓደኛዬ ጋር ተቀጣጥሬ ነበር አንድ የምንሰራው ነገር አለ ቶሎ እመለሳለሁ።" ብላ ወጣች።
ከ ግማሽ ሰአት በኋላ ፅናት ስትታከምበት የነበረበት ሆስፒታል ውስጥ ከዶክተር ዳመነ ጋር ለማውራት የቢሮውን በር አንኳኩታ ገባች። ዶክተር ዳመነም በተለመደ ፈጣን አነጋገሩ "እንኳን ደና መጣሽ ፅናት እንደውም ጥሩ ዜና ስላንቺ ሰምቼ የቀጠሮቻንን ሰአት በጉጉት ስጠብቅ ነበር ቀድመሽ ስለመጣሽ ደስ ብሎኛል ቁጭ በይ ቁጭ በይ" አላት። ፅናትም " ደናነኝ ምን ነበር ማለቴ ለምን ነበር የፈለከኝ" አለች። ዶክተሩም ፈገግ እያለ። " በሽታሽ ትንሽ ምልክት በሚያሳይበት ወቅት አንድ የሚወሰድ መዳኒት እሰጥሻለሁ ከዛም እሱ አንዱ ብልቃጥ ለ 6 ወር ያገለግልሻል። ከስድስት ወር በኋላ ደሞ ለ4 ወራት የሚያገለግል መርፌ ትወጊያለሽ ይህ ማለት ደሞ ያለ መዳኒት 1 አመት በመዳኒት ደሞ 10 ወር ትቆያለች ማለት ነው። ከዛ በላይ ግን ምንም ላረግልሽ አልችልም" አላት። ፅናት በደስታ ፊትለፊቷ ቆሞ የሚያወራውን ዶክተር ዳመነን አቀፈችው።ከዛም "እኔ ምፈልገው ይህንን ነው በቃ ላስብኩት ነገር አመት ከ 10 ወር በቂዬ ነው። " አለች።ዶክተሩም " እሺ ጥሩ ደስ ስላለሽ ደስ ብሎኛል ያስብሽውን ፈጣሪ በጥበቡ ያሳካልሽ ብሎ እቅፉ ውስጥ ያለችውን ፅናት አቅፎት ቆየ። ተቃቅፈው ብዙ ከቆዩ በኋላ በሩ ተከፈተ ዶክተር ይስሀቅ ነበር። ፅናት ዞር ብላ አየችውና ከዶክተር ዳመነ እቅፈ ወጥታ ዶክተር ይስሀቅ እቅፉ ውስጥ ገብታ እያለቀሰች "ለእኔ አመት ከ አስር ወር ያሰብኩትን ለማሳካት በቂዬ ነው" አለች።
ዶክተር ይስሀቅ የፅናት በድንገት እቅፉ ውስጥ መግባትዋ ቢያስደነገጠውም እሱም ልክ እንደ ዶክተር ዳመነ አቅፎአት " መልካሙን ዜና ሰምተሻል ማለት ነው" ብሎ ፈገግ አለ።ፅናትም ከ እቅፉ ሳትወጣ "አዎ በትክክል " አለችና ከእቅፉ ወጥታ የሁለቱን ዶክተሮች እጅ ጥብቅ አድርጋ ይዛ አመሰግናለሁ። አለችና እጃቸው ደሞ ለቃ ወንበሩ ላይ ተቀምጣ እራስዋን ካረጋጋች በኋላ "በድጋሜ አመሰግናለሁ" ብላ ወጥታ ወደ ቤቷ ሄደች።
ቤቷ ስትደርስ ሊባኖስ ቡና እያፈላች በፀሎት ደሞ የቡና ቁርስ ቆሎ እየበላች ለስለስ ያለ መዝሙር ተከፍቶ ቤቱ በእጣን ታውዶ ጠበቃት። ልክ በሩን ከፍታ "ሰላም የኔ ውዶች። ብላ ገባች።
በፀሎትም "ተመስገን አምላኬ አንቺ ብቻ ነው የመጣሽው" አለች። ፅናትም
" አይይ እህቴ ቆይ ሊቦ አንዴ መጣው ብላ በድንገት ተነስታ ሶስናን ይዛ መጣችና እኔም አንዴ መጣው ብዬ ሊላ ሰው ይዤ እመጣለው ማለት ነው?" አለችና ጫማዋን አውልቃ ገብታ ሁለቱንም ሳመቻቸው ። ሊባኖስም "ምንድነው የኔ ሚጢጢ ድምፅሽ በእንባ የተዘጋ ነው የሚመስለው " አለች። በፀሎትም " አዎ ችግር አለ የኔ ውድ " አለቻት። ፅናትም "አይ አይ ደና ነኝ እኮ ጉንፋን ሊይዘኝ ነው መሰለኝ" አለችና ሻርፕዋን ስታወልቀው በእንባ ያበጡ አይኖቾን ሊባኖስ አየቻቸው። ከዛም በምልክት እጆቿን እያወራጨች "ምንድነው?" አለቻት። ፅናትም አንገቷን ወዲያ እና ወዲህ በማረግ "ምንም" አለች። ከዛ ቡናቸውን ጠጥተው እራታቸውን በልተው ከጨረሱ በኋላ። ሊባኖስ ወደ ቤቷ ሄደች። ፅናት እና በፀሎትም እስከበር ሊባኖስን ከሸኗት በኋላ ወደ ቤታቸው ገብተው ተኙ።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
❤86👍9🙏5
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 29..🥀
.
.
.
ከሳምንት በኋላ ፅናት ጠዋት ተነስታ ቤተክርስቲያን ልትሳለም የቤታቸውን በር ከፍታ ወጣችና የውጩንም በር ስትከፍት እብዱ በራቸው ጥግ ላይ ጥቅልል ብሎ ተኝቶ አገኘችው። ፅናት በጣም ደነገጠች ጠጋ ብላ በፍርሀት ውስጥ እጇ እየተንቀጠቀጠ ትከሻውን ነካ ነካ አደረገችው። እብዱ ያቤፅ ግን አልተነሳም። ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ነበር። ፅናት በድጋሚ ሀይሉዋን ጨምራ ነካ ነካ አደረገችው አሁን ተነሳ ፤ አሁን ነቃ፤ አሁን የፅናት መቀስቀስ ሰራ ቀና ብሎ አያት። ፊቷ ላይ ሻረፕ ጠምጥማለች ልክ ከእዚህ በፊትም እብዱ ያቤፅ ፅናትን በሻርፕ ውስጥ እንጂ ያለ ሻርፕ አያውቃትም። ግን ባለፈው ሲጠጋት ያላት ጠረን ገና አይኑን ሳይገልፅ እሷነቷን አሳውቆታል። ብድግ ብሎ እንደመደንገጥ እያደረገው "ሰሰሰላም" አላት። ፅናትም " ሰላም" አለችው። እብዱ ያቤፅም በድንጋጤ ባኖ ከዛም ደሞ ከተቀመጠበት መሬት ተነስቶ ቆመ።ፅናት ውስጧ ብዙ አሰበ "እብድ እንዴት ሰላም አጥቶ ሰላምታ ይጠይቃል?" የሚለው ግን ከ ጥያቄዎቿ አንዱ እና ዋነኛው ነው።
እብዱ ያቤፅም " ቆሞ በዝምታ ፅናትን ካያት በኋላ በፍጥነት ተራምዶዋት ሊሄድ ሲል ፅናት ሳታስበው "ቆይ አትሂድ"
የሚል ድምፅ አወጣች። እብዱ ያቤፅም
እርምጃውን ገታ አድርጎ ቆመ ፅናትም
መዳፎቿን እያፋተገች እና እየተርበተበተች " ፍቃደኛ ከሆንክ እና ካላስቸገረኩክ እባክክ ቤተ ክርስቲያን አብረን እንሂድ " አለችው። እብዱ ያቤፅም " እሺ " ነይ አላት። ከዛም ጎን ለጎን ሆነው አንድም ትንፋሽ ሳያወጡ እና ሁለቱም በተራ በተራ እየተነፈሱ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ደረሱ።
ፅናት ቤተ እምነት ለመግባት ያሉትን መስፈርቶች አሙዋልታ ገባች። እብዱ ያቤፅ ግን " ልክ እንደ ጎደኛው ወይም የራሱ ቤት ሰተትትት ብሎ ገባ።
ፅናትም " ሆ አሁን እብድነቱን ማወቂያ ምክንያት ያገኘው መሰለኝ" ብላ። ተከተለችው።
እብዱ ያቤፅም ቤተክርስቲያን ውስጥ ከተደረደሩት ሳፋ መሰል በምነ በረድ ከተሰሩት የምእመናን መቀመጫ ላይ ተቀመጠ ፅናትም ከጎኑ ተቀመጠች
እብዱ ያቤፅ ወደ ሰማይ አንጋጦ ብዙ ደቂቃዎችን አስቆጥሮ ከዛም ደሞ አንገቱን አቀረቀረ። ዛሬ ዲያቆን ዘረሀ ያቆብ ናቸው ትምህርት የሚሰጡት እኚህን ሰውዬ ፅናት አጥብቃ እንደ ነብሷ ትወዳቸዋለች። በመንፈሳዊው አለም እሳቸውን በአለማዊው ደሞ ደራሲ መሀመድ ሳላዲንን ትወዳቸዋለች። የሚናገሩትን ቃላቶች ስሰማቸው በደረቅ ጉሮሮ ላይ ቀዝቃዛ ውሀ ሲገባ ፍጥረትን የሚያረካውን ያክል ያረካታል።
ዲያቆን ዘርሀ ያቆብ ዛሬ የህይወትን ብልሀት እያስተማሩ ነው። ታዲያ ለምእመናን ( የታዳሚው) አንድ ምሳሌ እንዳላቸው በመናገር ምሳሌያቸውን እንዲ ብለው መናገር ጀመሩ። ድምፃቸው እጅግ በጣም ይማርካል እና ከማይኩ እና ከወኔያቸው ጋር ተደምሮ ድባቡ ይስባል። " ከቀናት በአንዱ ቀን አንዱ የቀዬ ባለሀብት ትልቁ እና ለማየት ከሚደክመው እርሻው ላይ ወቅቱን ያገናዘቡ የተለያዩ ምርቶችን ዘራ።እናም እናትህ በጠና ታማለች በነብስ ድረስላት ተብሎ መልክተኛ ተላከበት። እሱም እርሻውን ለቀጠረው እረኛ አደራውን ከእምነት ጋር ጥሎ ወደ እናቱ ሄደ። እናቱን ሲያስታምም ከቆየ ሰንበት አለ። እናቱም አገገሙ ባለ ቀየውም እርሻዬን ልየው ብሎ ወደ ግዛቱ ተመለሰ። ታዲያ ወደ ግዛቱ ሲመለስ እረኛው የለም። እናም ደሞ የዘራበት መሬት በእሾ ተከቧል። የዘራቸው ዘሮችም የሉም። ይህ ሰው ግራ ተጋባ። ወደ መሬቱ ጠጋ አለ። መሬቱ ሙሉ በእሾህ ተሞልቷል። ሰውየው አነባ "ምን ልበላ ነው ምንስ ሽጬ ለእናቴ ላረግላት ነው?" አለ። ግራም ተጋባ ይህ ሰው ለማሰብ ከፍ ያለ ቦታ ላይ መሆን ምርጫው ነውና ከእርሻው አጠገብ ካለው ግዙፍ ዛፍ ላይ ወጣ።
ከዛፉ ላይ ሆኖ እርሻውን ሲያየው ከእሾኮቹ መሀል የተከላቸውን እህሎች ተመለከታቸው። ከቆይታ በኋላ እረኛው መጣ። ለምንድነው እኚ እሾኮች በእህሉ መሀከል የበቀሉት አለው። እረኛውም እሾኮቹን ከእህሉ ጋር የተከላቸው እሱ እንደሆነ ነገረው ሰውየው በንዴት እየተንቦገቦገ ለምን እንዲ እንዳረገው ጠየቀው እረኛውም እንዲ አለው። "እኚህ እሾኮች ዘሮቹ ለመታጨድ ከመድረሳቸው በፊት ረግፈው ያልቃሉ ከዛም አፈር ከነካቸው በኋላ በቶሎ ይበሰብሳሉ ይህንን ያረኩት አንድም ሌቦች እንዳይሰረቁ እና ሰርቀውም ሀጢያት እንዳይገቡ ሲሆን ሊላው ደሞ አንተ የለፋክበትን ሊላው ሰው ሳይሆን እራስክ እንድትጠቀም ነው" አለው። ሰውየው በእረኛው ጥበብ ተደመመ እና አመስግኖት ለእረኛው ከዘራቸው ዘሮች እሩብ እንደሚሰጠው ነገረው። ገበሬውም "እኔ ካንተ ደስታክን እንጂ ላብክን ወይም ጉልበትክን አልሻም ከእዚ ቀደም ሰዎች የዘራውትን ፍሬ ሰረቁኝ ስትል ስለሰማው ነው።ብሎ መለሰለት። " አሉ ዲያቆን ዘርሀ ያቆብ።
ፅናትም በልቧ "ልክ እንደ እረኛው የሰውን ፈገግታ ብቻ አስቦ የሚለፉ ሰዎችን አምላክ ይባረካቸው" አለች። እና ጮክ ብላ "አሜን" አለች። እብዱ ያቤፅም ተከትሎዋት "አቤትትትት" አለ። ፅናትም ግራ ተጋብታ "እእ" አለችው። እብዱ ያቤፅም "ምነው "አቤትትት ስትይ አቤትትት አልኩኝ" ሲላት። ፅናት "ኧረ እኔ አሜንን ነው ያለኩት" ብላ ሳቀች። ምእመናኑ ፅናትን እየዞረ ማየት ጀመረ። ደንግጣ ሳቋን አቋረጠች። እብዱ ያቤፅም " ምነው ለምን መሳቅሽን አቋረጥሽ ሳቂ እንጂ እነዚህን ፈርተሽ ነው ወይስ ፈጣሪን ፈጣሪ ቤቴ መታቹ አልቅሱ ብቻ አላለም" እብዱ ያቤፅ ድምፁ ለጉድ ይጮካል ይባስ ብሎ ከመቀመጫውም ተነስቶ ፅናትን እያየ ሰዎችን በአይኑ እየገላመጠ
" ሳቂ እነሱን ተያቸው አምላክ ለምን ሳቅሽ ብሎ አይቆጣም እባክሽ ሳቂ በደንብ ሳቂ አምላክ ለምን ሳቃቹ አይልም ከጠየቀሽም እኔ አስቂያት ነው እለዋለው" እያለ መጮኩን ቀጠለ ፅናት በተቀመጠችበት ደርቃ ቀረች። እብዱ ያቤፅም ንግግሩን ቀጠለ። ሰዎች እሱን መጠጋት ፈሩ። ይህንን ያየው ያቤፅ " እ ኑ ኑዋ አብዶል ብላቹ ፀበል ውሰዱኝ ፈራቹ " አለና ፅናት እግር ስር ተቀምጦ ሳቂና ሳቅ የሚያስከፍል ከሆነ እኔ እከፈልልሻለው ሳቂና ሳቅ የሚያስቀጣ ከሆነ እኔ እቀጣልሻለው " እያለ መጮ ቀጠለ። እብዱ ያቤፅን ማንም አልተጠጋውም።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
.
.
🥀..ክፍል 29..🥀
.
.
.
ከሳምንት በኋላ ፅናት ጠዋት ተነስታ ቤተክርስቲያን ልትሳለም የቤታቸውን በር ከፍታ ወጣችና የውጩንም በር ስትከፍት እብዱ በራቸው ጥግ ላይ ጥቅልል ብሎ ተኝቶ አገኘችው። ፅናት በጣም ደነገጠች ጠጋ ብላ በፍርሀት ውስጥ እጇ እየተንቀጠቀጠ ትከሻውን ነካ ነካ አደረገችው። እብዱ ያቤፅ ግን አልተነሳም። ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ነበር። ፅናት በድጋሚ ሀይሉዋን ጨምራ ነካ ነካ አደረገችው አሁን ተነሳ ፤ አሁን ነቃ፤ አሁን የፅናት መቀስቀስ ሰራ ቀና ብሎ አያት። ፊቷ ላይ ሻረፕ ጠምጥማለች ልክ ከእዚህ በፊትም እብዱ ያቤፅ ፅናትን በሻርፕ ውስጥ እንጂ ያለ ሻርፕ አያውቃትም። ግን ባለፈው ሲጠጋት ያላት ጠረን ገና አይኑን ሳይገልፅ እሷነቷን አሳውቆታል። ብድግ ብሎ እንደመደንገጥ እያደረገው "ሰሰሰላም" አላት። ፅናትም " ሰላም" አለችው። እብዱ ያቤፅም በድንጋጤ ባኖ ከዛም ደሞ ከተቀመጠበት መሬት ተነስቶ ቆመ።ፅናት ውስጧ ብዙ አሰበ "እብድ እንዴት ሰላም አጥቶ ሰላምታ ይጠይቃል?" የሚለው ግን ከ ጥያቄዎቿ አንዱ እና ዋነኛው ነው።
እብዱ ያቤፅም " ቆሞ በዝምታ ፅናትን ካያት በኋላ በፍጥነት ተራምዶዋት ሊሄድ ሲል ፅናት ሳታስበው "ቆይ አትሂድ"
የሚል ድምፅ አወጣች። እብዱ ያቤፅም
እርምጃውን ገታ አድርጎ ቆመ ፅናትም
መዳፎቿን እያፋተገች እና እየተርበተበተች " ፍቃደኛ ከሆንክ እና ካላስቸገረኩክ እባክክ ቤተ ክርስቲያን አብረን እንሂድ " አለችው። እብዱ ያቤፅም " እሺ " ነይ አላት። ከዛም ጎን ለጎን ሆነው አንድም ትንፋሽ ሳያወጡ እና ሁለቱም በተራ በተራ እየተነፈሱ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ደረሱ።
ፅናት ቤተ እምነት ለመግባት ያሉትን መስፈርቶች አሙዋልታ ገባች። እብዱ ያቤፅ ግን " ልክ እንደ ጎደኛው ወይም የራሱ ቤት ሰተትትት ብሎ ገባ።
ፅናትም " ሆ አሁን እብድነቱን ማወቂያ ምክንያት ያገኘው መሰለኝ" ብላ። ተከተለችው።
እብዱ ያቤፅም ቤተክርስቲያን ውስጥ ከተደረደሩት ሳፋ መሰል በምነ በረድ ከተሰሩት የምእመናን መቀመጫ ላይ ተቀመጠ ፅናትም ከጎኑ ተቀመጠች
እብዱ ያቤፅ ወደ ሰማይ አንጋጦ ብዙ ደቂቃዎችን አስቆጥሮ ከዛም ደሞ አንገቱን አቀረቀረ። ዛሬ ዲያቆን ዘረሀ ያቆብ ናቸው ትምህርት የሚሰጡት እኚህን ሰውዬ ፅናት አጥብቃ እንደ ነብሷ ትወዳቸዋለች። በመንፈሳዊው አለም እሳቸውን በአለማዊው ደሞ ደራሲ መሀመድ ሳላዲንን ትወዳቸዋለች። የሚናገሩትን ቃላቶች ስሰማቸው በደረቅ ጉሮሮ ላይ ቀዝቃዛ ውሀ ሲገባ ፍጥረትን የሚያረካውን ያክል ያረካታል።
ዲያቆን ዘርሀ ያቆብ ዛሬ የህይወትን ብልሀት እያስተማሩ ነው። ታዲያ ለምእመናን ( የታዳሚው) አንድ ምሳሌ እንዳላቸው በመናገር ምሳሌያቸውን እንዲ ብለው መናገር ጀመሩ። ድምፃቸው እጅግ በጣም ይማርካል እና ከማይኩ እና ከወኔያቸው ጋር ተደምሮ ድባቡ ይስባል። " ከቀናት በአንዱ ቀን አንዱ የቀዬ ባለሀብት ትልቁ እና ለማየት ከሚደክመው እርሻው ላይ ወቅቱን ያገናዘቡ የተለያዩ ምርቶችን ዘራ።እናም እናትህ በጠና ታማለች በነብስ ድረስላት ተብሎ መልክተኛ ተላከበት። እሱም እርሻውን ለቀጠረው እረኛ አደራውን ከእምነት ጋር ጥሎ ወደ እናቱ ሄደ። እናቱን ሲያስታምም ከቆየ ሰንበት አለ። እናቱም አገገሙ ባለ ቀየውም እርሻዬን ልየው ብሎ ወደ ግዛቱ ተመለሰ። ታዲያ ወደ ግዛቱ ሲመለስ እረኛው የለም። እናም ደሞ የዘራበት መሬት በእሾ ተከቧል። የዘራቸው ዘሮችም የሉም። ይህ ሰው ግራ ተጋባ። ወደ መሬቱ ጠጋ አለ። መሬቱ ሙሉ በእሾህ ተሞልቷል። ሰውየው አነባ "ምን ልበላ ነው ምንስ ሽጬ ለእናቴ ላረግላት ነው?" አለ። ግራም ተጋባ ይህ ሰው ለማሰብ ከፍ ያለ ቦታ ላይ መሆን ምርጫው ነውና ከእርሻው አጠገብ ካለው ግዙፍ ዛፍ ላይ ወጣ።
ከዛፉ ላይ ሆኖ እርሻውን ሲያየው ከእሾኮቹ መሀል የተከላቸውን እህሎች ተመለከታቸው። ከቆይታ በኋላ እረኛው መጣ። ለምንድነው እኚ እሾኮች በእህሉ መሀከል የበቀሉት አለው። እረኛውም እሾኮቹን ከእህሉ ጋር የተከላቸው እሱ እንደሆነ ነገረው ሰውየው በንዴት እየተንቦገቦገ ለምን እንዲ እንዳረገው ጠየቀው እረኛውም እንዲ አለው። "እኚህ እሾኮች ዘሮቹ ለመታጨድ ከመድረሳቸው በፊት ረግፈው ያልቃሉ ከዛም አፈር ከነካቸው በኋላ በቶሎ ይበሰብሳሉ ይህንን ያረኩት አንድም ሌቦች እንዳይሰረቁ እና ሰርቀውም ሀጢያት እንዳይገቡ ሲሆን ሊላው ደሞ አንተ የለፋክበትን ሊላው ሰው ሳይሆን እራስክ እንድትጠቀም ነው" አለው። ሰውየው በእረኛው ጥበብ ተደመመ እና አመስግኖት ለእረኛው ከዘራቸው ዘሮች እሩብ እንደሚሰጠው ነገረው። ገበሬውም "እኔ ካንተ ደስታክን እንጂ ላብክን ወይም ጉልበትክን አልሻም ከእዚ ቀደም ሰዎች የዘራውትን ፍሬ ሰረቁኝ ስትል ስለሰማው ነው።ብሎ መለሰለት። " አሉ ዲያቆን ዘርሀ ያቆብ።
ፅናትም በልቧ "ልክ እንደ እረኛው የሰውን ፈገግታ ብቻ አስቦ የሚለፉ ሰዎችን አምላክ ይባረካቸው" አለች። እና ጮክ ብላ "አሜን" አለች። እብዱ ያቤፅም ተከትሎዋት "አቤትትትት" አለ። ፅናትም ግራ ተጋብታ "እእ" አለችው። እብዱ ያቤፅም "ምነው "አቤትትት ስትይ አቤትትት አልኩኝ" ሲላት። ፅናት "ኧረ እኔ አሜንን ነው ያለኩት" ብላ ሳቀች። ምእመናኑ ፅናትን እየዞረ ማየት ጀመረ። ደንግጣ ሳቋን አቋረጠች። እብዱ ያቤፅም " ምነው ለምን መሳቅሽን አቋረጥሽ ሳቂ እንጂ እነዚህን ፈርተሽ ነው ወይስ ፈጣሪን ፈጣሪ ቤቴ መታቹ አልቅሱ ብቻ አላለም" እብዱ ያቤፅ ድምፁ ለጉድ ይጮካል ይባስ ብሎ ከመቀመጫውም ተነስቶ ፅናትን እያየ ሰዎችን በአይኑ እየገላመጠ
" ሳቂ እነሱን ተያቸው አምላክ ለምን ሳቅሽ ብሎ አይቆጣም እባክሽ ሳቂ በደንብ ሳቂ አምላክ ለምን ሳቃቹ አይልም ከጠየቀሽም እኔ አስቂያት ነው እለዋለው" እያለ መጮኩን ቀጠለ ፅናት በተቀመጠችበት ደርቃ ቀረች። እብዱ ያቤፅም ንግግሩን ቀጠለ። ሰዎች እሱን መጠጋት ፈሩ። ይህንን ያየው ያቤፅ " እ ኑ ኑዋ አብዶል ብላቹ ፀበል ውሰዱኝ ፈራቹ " አለና ፅናት እግር ስር ተቀምጦ ሳቂና ሳቅ የሚያስከፍል ከሆነ እኔ እከፈልልሻለው ሳቂና ሳቅ የሚያስቀጣ ከሆነ እኔ እቀጣልሻለው " እያለ መጮ ቀጠለ። እብዱ ያቤፅን ማንም አልተጠጋውም።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
❤101👍6👎4
Forwarded from ሳሎዳ ትሬዲንግ ️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌 ስውር የሼልፍ መስቀያ
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSAtGhsgy/
ፍፁም ጥንቅቅ ላለ ሥራ " ላንተ 🫵
“ስራዎት ያቅልሉ " ሳሎዳ ትሬዲንግ
☎️.... ይደውሉ ይዘዙን... ☎️
@Salodatrading
Contact us:-📞 +251914855557
💬 ማንኛዉም የዕቃ ዋጋ ለማወቅ
@Salodatrading @Salodatrading
https://vt.tiktok.com/ZSAtGhsgy/
❤3
♥️ ፅናት ♥️...!!!
.
.
🥀..ክፍል 30..🥀
.
.
እብዱ ያቤፅን ሁሉም ሰው በግርምት እና በድንጋጤ ማየት ጀምሯል ማንም ሳይጠጋዉ ማንም ሳያስቆመው እራሱን በእራሱ ዝም አስብሎ ከፅናት እግር ስር ሳይነሳ ድምፁን ለስለስ አድርጎ። "ብዙ ሳቅን የሚቀሙ ሰዎች አሉ። መንገድ አትክፈችላቸው ሳቅ የተፈጥሮ ህግ ነው ፣ሳቅ የፈጣሪ ህግ ነው ፣የሰው ህግ አደለም። የሰይጣን ህግ ቢሆን ኖሮ ሰዎች አይቃወሙም ነበር።" አለ። ፅናት ምንም ማለት አልቻለም በውስጧ ምታስባቸው ነገሮች ግራ አጋብተዋታል። እብዱ ያቤፅም " ምነው ምነው ዝም አልሽ ፊትሽ ተሸፍኗል ስሜትሽን ማወቅ አልቻልኩም አንቺ እኔን ታይኛለሽ እኔ ግን በትንሹ አይንሽን ብቻ ነው ማየት የቻልኩት በአይኖችሽ ውስጥ ድንጋጤ ይታያል። ለምን ደነገጥሽ?" አላት። መልሱን ከአይኗቿ እየፈለገ።
ፅናትም በሚንቀጠቀጥ ድምፅ "እእእእ አአአንተ"ብላ ፀጥ አለች። ከዛም እብዱ ያቤፅ" ምነው ምንድን ነው ለማለት የፈለግሽውን ለምን ተውሽው" አላት። ድምፁን በጣምም ለስለስ አርጎ። ማስተዛዘን እና ምፀና ባጀበው ድምፅ ፅናትም "በቃ አሁን ቤቴ መሄድ አለብኝ " አለች። እብዱ ያቤፅም ከ ፅናት ስር ተነስቶ ቆመ።
ከዛ ፅናት በፍጥነት ተነስታ መራመድ ጀመረች። ልክ ቤተ እምነቱ በር ላይ ስትደርስ ተሳልማ ወጣች። እብዱ ያቤፅም ፅናትን ከኋላዋ መከተል ጀመር።
ፅናት የሆነ ሰአት ላይ ኮቴው ሲጠፋ ዞር ስትል እብዱ ያቤፅ በአከባቢው የለም። በውስጧ " የት ሄዶ ነው " አለች። ግራ እየተጋባች ባለፈው እብዱ ያቤፅን ያገኘችበት መታጠፌያ ላይ ስትደርስ እብዱ ያቤፅ ትልቅ ድንጋይ ተሸክሞ ተንበርክኳል። ፅናት ግራ ገባት። ሳታስበው ድምፃዋን ከፍ አድርጋ " ምን እየሆነ ነው ደሞ በየት ቀደመኝ" አለች። ከዛም ወደ እሱ እየተጠጋች ስትመጣ እብዱ ያቤፅም በእንብርክኩ ወደ ፅናት እየተጠጋ መጣ። ፅናት እርምጃዋን ፡ገታች። እብዱ ያቤፅም ተጠጋት ልክ እርስዋ የቆመችበት ጋር ሲደርስ " ይቅርታ ይቅርታ አድርጊልኝ እባክሽ" አላት። ፅናትም ድንጋዩን እየተንቀጠቀች ልታነሳለት ስትል የድንጋዩ ክብደት ከመንቀጥቀጧ ጋር ተደማሮ ያንን ከባድ ድንጋይ እብዱ ያቤፅ ላይ ጣለችበት። ፅናት በድንጋጤ ደርቃ ቀረች። እብዱ ያቤፅም እራሱን ስቶ ወደቀ።
ፅናትም ስትደነግጥ እና ድንጋጤዎችን ከአቅምዋ በላይ ሲሆን ማስተናገድ ስለማችል እርስዋም እራስዋን ስታ ወደቀች። እብዱ ያቤፅ እና ፅናት እራሳቸውን አያውቁም። በወደቁበት አከባቢ እንኳንስ በምድር የሚጉዋዝ
በሰማይ የሚበር በራሪ አእዋፍም የለም።
ከእብዱ ያቤፅ እና ከፅናት በስተቀር።
ፅናት ወደ እራስዋ ስትመለስ ግን እራስዋን ያገኘችው ባለፈው እሷ እና እህቷ በፀሎት ለመታከም ገብተውበት የነበረበት ያ በግዙፉ ግቢ ውስጥ ያለው ትንሽዬ ቤት ፅናት እና እህቷ ተሳቀው ምሽቱን ያሳለፉበት ፤ትንሽዬ ቤት ውስጥ ናቸው። እዛ የሚገረም ነገሮችን ያየችበት ቤት ውስጥ ናት። ፅናት ደንግጣለች። አንገቷን እንደምንም ብላ አዙራ ወደ አንደኛው አልጋ አይኑዋን ወረወረችው የጠበቀችውን ነገር ነው ያየችው በአሁኑ ሰአት በእህቷ ቦታ እብዱ ያቤፅ በሆዱ ተኝቶ ነበር። ፅናት ብድግ ብላ ወደ እብዱ ያቤፅ ሄደች። የፊቷን ሻርፕ እብዱ ያቤፅ ጭንቅላት ላይ አስረውለታል። ፅናት እጅዋን ወደ እብዱ ያቤፅ ጭንቅላት ላከችውና በቀስታ ጭንቅላቱን መዳበስ ጀመረች።
እብዱ ያቤፅም የፅናት ውብ ጣቶች ሲነኩት ሰውነቱን ሲነዝረው፤ ልቡም ሲመታ ፤ አይኖቹም በሀይለኛው ሲጨፈኑ ይሰማዋል የፅናትን ጠረን ያውቀዋል ምን አልባትም በአለም ላይ ከሚወዳቸው ጠረኖች አንዱ የፅናት ጠረን ይሆናል። እብዱ ያቤፅ በፅናት እጆች በፅናት የጣት እንቅስቃሴዎች ተማርኳል። "በህይወታችን ተሰምቶን የማያውቀው ስሜት ሲሰማን አንድን ሰው ስንነካው ብቻ ስላም ሲሰማን፤ ሊላ የሰላም አለም ውስጥ የሆንን ያክል ሲሰማን እና ከሚሰማን ስሜት መራቅ ሳንፈልግ ስንቀር ይህ ስሜት ምን ሊባል ይችላል? ለእዚህ ስሜት ቤካን የሚለው ቃል ትክክለኛ መገለጫው ነው።" አለች ፅናት በስሱ የእብዱ ያቤፅን ጭንቅላት እየዳበሰች። እብዱ ያቤፅም ልክ እንዳልሰማ ሆኖ የፅናትን የጣቶቿን ጨዋታ አይኑን እንደጨፈነ ማጣጣም ቀጠለ። በመሀል ግን ፅናት ጣቶቿን ከጭንቅላቱ ላይ አንስታ "ይቅርታ" ብላ ወደ አልጋዋ ተመልሳ ወጣች። አልጋዋ ላይ ሆና "ማነው እዚህ ያመጣን እሺ ሊቦ ልትሆን ትችላለች ምን አልባት" አለች።
በሩ ተከፈተ ጋሽ በሬሳ ነበሩ ፅናት ጋሽ በሬሳን ለመጨረሻ ጊዜ ካየቻቸው ቆየች። ጋሽ በሬሳ ማለት ለፅናት እና ለበፀሎት ብቸኛ መላካቸው ናቸው።
ተነስታ ብታቅፋቻው ደስ ይላት ነበር። ግን አትችልም ምክንያቱን ባታውቀውም በጣም አርጋ እየወደደቻቸው የምትፈራቸው ሰው መካከል እሳቸውን እና ሊባኖስ ናቸው።
ጋሽ በሬሳ ፅናትን " እንዴት ነሽ ልጄ" አሉዋት። ፅናትም እየተርበተበተች "ደና ደና ነኝ" አለች። እሳቸውም "ጥሩ " አሉና ወደ እብዱ ያቤፅ ተጠግተው እብዱ ያቤፅን በጀረባው ገለበጡት። ጋሽ በሬሳን ላዩዋቸው እንኳንስ ሰው እንዲ በቀላሉ የሚገለብጡ ብርጭቆ እንኳን አንስተው ለመጠጣት የሚቸግራቸው ያክል የጃጁ ነበር የሚመስሉት።
ጋሽ በሬሳም የእብዱ ያቤፅን ሁለት እጆች ተጠቅመው ቀና አርገው እንዲቀመጥ አረጉት። "እንዴት ነህ ጎረምሳው " አሉት። እብዱ ያቤፅም "በደና በመሆን እና ባለመሆን ውስጥ እየዋኘው ነው" አላቸው። ጋሽ በሬሳም ተጠንቅቀህ ዋኝ ዋና ሲበዛ ያዳክማል ከምንም በላይ ደሞ ልብን ያደክማል ከዛም እራስህን ስትስት ትሰምጣለክ ወይ ደና መሆንን ወይ ደና አለመሆንን መርጠክ ዋኝ። እንደእኔ ግን ደና ባለመሆን ውስጥ ብትዋኝ ባይ ነኝ ምክንያቱም ደና አለመሆን ጤነኝነት ነው" ብለውት ሄዱ።ፅናት ጋሽ በሬሳ ከወጡ በኋላ "ቆይ ምን ማለታቸው ነው? ወይ ፈጣሪ ምን አይነት ውስብስብ ሰው ናቸው እሳቸውስ የሚሰሩት ሰውን ደና ለማድረግ አደል እንዴ" አለች።ፊትዋን ወደ ግድግዳው እንዳዞረች። እብዱ ያቤፅም
"ልክ ናቸው፤ያሉት ልክ ነው፤ደና አለመሆን ደና ወደመሆን እንድንጓዝ ያረገናል ደና መሆን እና ደና አለመሆንን ብዙ ሰዎች ልክ ከመሆን እና ልክ ካለመሆን ጋር ያገናኑታል በጭራሽ አይገናኑም" አለ። እብዱ ያቤፅ እጁን እያወናጨፈ። ፅናት ግራ ተጋብታ ዝም ከማለት ውጪ ምንም ማለት አልቻለችም። ያሉበት ቤት በር ተከፈተ ሊባኖስ ነበረች። ፅናት ልክ የሊባኖስን "እንዴት ቆያቹ" የሚል የሰላምታ ድምፅ ሰትሰማ "ሊቦዬ" ብላ ከተኛችበት ተስፈንጥራ ተነስታ አቀፈቻት እና ሊባኖስ በእጅዋ የያዘችውን ሻርፕ ተቀብላ ፊቷ ላይ ጠመጠመችው።
ሊባኖስም "በሉ ተነሱ ወደ ቤት እንሄድ " አለች። ፅናትም ወደ ሊባኖስ ጆሮ ጠጋ ብላ እሱም እኛ ቤት ይመጣል?" አለቻት።ሊባኖስም " አዎ አብሮን ይሄዳል እንከባከበዋለን" አለች። ፅናት ደስ አላት።ከዛም ወደ ቤታቸው ከ እብዱ ጋር ሄዱ። ልክ ቤት ሲደርሱ በፀሎት በር ላይ ቆማ አገኝዋት። ፅናት መኪና ውስጥ ሆና ነበር እህቷን ያየቻት። ፅናት ልክ እህቷን ስታያት ከተቀመጠችበት ጋቢና ወንበር ልትወረድ ምንም አልቀራትም።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
.
.
🥀..ክፍል 30..🥀
.
.
እብዱ ያቤፅን ሁሉም ሰው በግርምት እና በድንጋጤ ማየት ጀምሯል ማንም ሳይጠጋዉ ማንም ሳያስቆመው እራሱን በእራሱ ዝም አስብሎ ከፅናት እግር ስር ሳይነሳ ድምፁን ለስለስ አድርጎ። "ብዙ ሳቅን የሚቀሙ ሰዎች አሉ። መንገድ አትክፈችላቸው ሳቅ የተፈጥሮ ህግ ነው ፣ሳቅ የፈጣሪ ህግ ነው ፣የሰው ህግ አደለም። የሰይጣን ህግ ቢሆን ኖሮ ሰዎች አይቃወሙም ነበር።" አለ። ፅናት ምንም ማለት አልቻለም በውስጧ ምታስባቸው ነገሮች ግራ አጋብተዋታል። እብዱ ያቤፅም " ምነው ምነው ዝም አልሽ ፊትሽ ተሸፍኗል ስሜትሽን ማወቅ አልቻልኩም አንቺ እኔን ታይኛለሽ እኔ ግን በትንሹ አይንሽን ብቻ ነው ማየት የቻልኩት በአይኖችሽ ውስጥ ድንጋጤ ይታያል። ለምን ደነገጥሽ?" አላት። መልሱን ከአይኗቿ እየፈለገ።
ፅናትም በሚንቀጠቀጥ ድምፅ "እእእእ አአአንተ"ብላ ፀጥ አለች። ከዛም እብዱ ያቤፅ" ምነው ምንድን ነው ለማለት የፈለግሽውን ለምን ተውሽው" አላት። ድምፁን በጣምም ለስለስ አርጎ። ማስተዛዘን እና ምፀና ባጀበው ድምፅ ፅናትም "በቃ አሁን ቤቴ መሄድ አለብኝ " አለች። እብዱ ያቤፅም ከ ፅናት ስር ተነስቶ ቆመ።
ከዛ ፅናት በፍጥነት ተነስታ መራመድ ጀመረች። ልክ ቤተ እምነቱ በር ላይ ስትደርስ ተሳልማ ወጣች። እብዱ ያቤፅም ፅናትን ከኋላዋ መከተል ጀመር።
ፅናት የሆነ ሰአት ላይ ኮቴው ሲጠፋ ዞር ስትል እብዱ ያቤፅ በአከባቢው የለም። በውስጧ " የት ሄዶ ነው " አለች። ግራ እየተጋባች ባለፈው እብዱ ያቤፅን ያገኘችበት መታጠፌያ ላይ ስትደርስ እብዱ ያቤፅ ትልቅ ድንጋይ ተሸክሞ ተንበርክኳል። ፅናት ግራ ገባት። ሳታስበው ድምፃዋን ከፍ አድርጋ " ምን እየሆነ ነው ደሞ በየት ቀደመኝ" አለች። ከዛም ወደ እሱ እየተጠጋች ስትመጣ እብዱ ያቤፅም በእንብርክኩ ወደ ፅናት እየተጠጋ መጣ። ፅናት እርምጃዋን ፡ገታች። እብዱ ያቤፅም ተጠጋት ልክ እርስዋ የቆመችበት ጋር ሲደርስ " ይቅርታ ይቅርታ አድርጊልኝ እባክሽ" አላት። ፅናትም ድንጋዩን እየተንቀጠቀች ልታነሳለት ስትል የድንጋዩ ክብደት ከመንቀጥቀጧ ጋር ተደማሮ ያንን ከባድ ድንጋይ እብዱ ያቤፅ ላይ ጣለችበት። ፅናት በድንጋጤ ደርቃ ቀረች። እብዱ ያቤፅም እራሱን ስቶ ወደቀ።
ፅናትም ስትደነግጥ እና ድንጋጤዎችን ከአቅምዋ በላይ ሲሆን ማስተናገድ ስለማችል እርስዋም እራስዋን ስታ ወደቀች። እብዱ ያቤፅ እና ፅናት እራሳቸውን አያውቁም። በወደቁበት አከባቢ እንኳንስ በምድር የሚጉዋዝ
በሰማይ የሚበር በራሪ አእዋፍም የለም።
ከእብዱ ያቤፅ እና ከፅናት በስተቀር።
ፅናት ወደ እራስዋ ስትመለስ ግን እራስዋን ያገኘችው ባለፈው እሷ እና እህቷ በፀሎት ለመታከም ገብተውበት የነበረበት ያ በግዙፉ ግቢ ውስጥ ያለው ትንሽዬ ቤት ፅናት እና እህቷ ተሳቀው ምሽቱን ያሳለፉበት ፤ትንሽዬ ቤት ውስጥ ናቸው። እዛ የሚገረም ነገሮችን ያየችበት ቤት ውስጥ ናት። ፅናት ደንግጣለች። አንገቷን እንደምንም ብላ አዙራ ወደ አንደኛው አልጋ አይኑዋን ወረወረችው የጠበቀችውን ነገር ነው ያየችው በአሁኑ ሰአት በእህቷ ቦታ እብዱ ያቤፅ በሆዱ ተኝቶ ነበር። ፅናት ብድግ ብላ ወደ እብዱ ያቤፅ ሄደች። የፊቷን ሻርፕ እብዱ ያቤፅ ጭንቅላት ላይ አስረውለታል። ፅናት እጅዋን ወደ እብዱ ያቤፅ ጭንቅላት ላከችውና በቀስታ ጭንቅላቱን መዳበስ ጀመረች።
እብዱ ያቤፅም የፅናት ውብ ጣቶች ሲነኩት ሰውነቱን ሲነዝረው፤ ልቡም ሲመታ ፤ አይኖቹም በሀይለኛው ሲጨፈኑ ይሰማዋል የፅናትን ጠረን ያውቀዋል ምን አልባትም በአለም ላይ ከሚወዳቸው ጠረኖች አንዱ የፅናት ጠረን ይሆናል። እብዱ ያቤፅ በፅናት እጆች በፅናት የጣት እንቅስቃሴዎች ተማርኳል። "በህይወታችን ተሰምቶን የማያውቀው ስሜት ሲሰማን አንድን ሰው ስንነካው ብቻ ስላም ሲሰማን፤ ሊላ የሰላም አለም ውስጥ የሆንን ያክል ሲሰማን እና ከሚሰማን ስሜት መራቅ ሳንፈልግ ስንቀር ይህ ስሜት ምን ሊባል ይችላል? ለእዚህ ስሜት ቤካን የሚለው ቃል ትክክለኛ መገለጫው ነው።" አለች ፅናት በስሱ የእብዱ ያቤፅን ጭንቅላት እየዳበሰች። እብዱ ያቤፅም ልክ እንዳልሰማ ሆኖ የፅናትን የጣቶቿን ጨዋታ አይኑን እንደጨፈነ ማጣጣም ቀጠለ። በመሀል ግን ፅናት ጣቶቿን ከጭንቅላቱ ላይ አንስታ "ይቅርታ" ብላ ወደ አልጋዋ ተመልሳ ወጣች። አልጋዋ ላይ ሆና "ማነው እዚህ ያመጣን እሺ ሊቦ ልትሆን ትችላለች ምን አልባት" አለች።
በሩ ተከፈተ ጋሽ በሬሳ ነበሩ ፅናት ጋሽ በሬሳን ለመጨረሻ ጊዜ ካየቻቸው ቆየች። ጋሽ በሬሳ ማለት ለፅናት እና ለበፀሎት ብቸኛ መላካቸው ናቸው።
ተነስታ ብታቅፋቻው ደስ ይላት ነበር። ግን አትችልም ምክንያቱን ባታውቀውም በጣም አርጋ እየወደደቻቸው የምትፈራቸው ሰው መካከል እሳቸውን እና ሊባኖስ ናቸው።
ጋሽ በሬሳ ፅናትን " እንዴት ነሽ ልጄ" አሉዋት። ፅናትም እየተርበተበተች "ደና ደና ነኝ" አለች። እሳቸውም "ጥሩ " አሉና ወደ እብዱ ያቤፅ ተጠግተው እብዱ ያቤፅን በጀረባው ገለበጡት። ጋሽ በሬሳን ላዩዋቸው እንኳንስ ሰው እንዲ በቀላሉ የሚገለብጡ ብርጭቆ እንኳን አንስተው ለመጠጣት የሚቸግራቸው ያክል የጃጁ ነበር የሚመስሉት።
ጋሽ በሬሳም የእብዱ ያቤፅን ሁለት እጆች ተጠቅመው ቀና አርገው እንዲቀመጥ አረጉት። "እንዴት ነህ ጎረምሳው " አሉት። እብዱ ያቤፅም "በደና በመሆን እና ባለመሆን ውስጥ እየዋኘው ነው" አላቸው። ጋሽ በሬሳም ተጠንቅቀህ ዋኝ ዋና ሲበዛ ያዳክማል ከምንም በላይ ደሞ ልብን ያደክማል ከዛም እራስህን ስትስት ትሰምጣለክ ወይ ደና መሆንን ወይ ደና አለመሆንን መርጠክ ዋኝ። እንደእኔ ግን ደና ባለመሆን ውስጥ ብትዋኝ ባይ ነኝ ምክንያቱም ደና አለመሆን ጤነኝነት ነው" ብለውት ሄዱ።ፅናት ጋሽ በሬሳ ከወጡ በኋላ "ቆይ ምን ማለታቸው ነው? ወይ ፈጣሪ ምን አይነት ውስብስብ ሰው ናቸው እሳቸውስ የሚሰሩት ሰውን ደና ለማድረግ አደል እንዴ" አለች።ፊትዋን ወደ ግድግዳው እንዳዞረች። እብዱ ያቤፅም
"ልክ ናቸው፤ያሉት ልክ ነው፤ደና አለመሆን ደና ወደመሆን እንድንጓዝ ያረገናል ደና መሆን እና ደና አለመሆንን ብዙ ሰዎች ልክ ከመሆን እና ልክ ካለመሆን ጋር ያገናኑታል በጭራሽ አይገናኑም" አለ። እብዱ ያቤፅ እጁን እያወናጨፈ። ፅናት ግራ ተጋብታ ዝም ከማለት ውጪ ምንም ማለት አልቻለችም። ያሉበት ቤት በር ተከፈተ ሊባኖስ ነበረች። ፅናት ልክ የሊባኖስን "እንዴት ቆያቹ" የሚል የሰላምታ ድምፅ ሰትሰማ "ሊቦዬ" ብላ ከተኛችበት ተስፈንጥራ ተነስታ አቀፈቻት እና ሊባኖስ በእጅዋ የያዘችውን ሻርፕ ተቀብላ ፊቷ ላይ ጠመጠመችው።
ሊባኖስም "በሉ ተነሱ ወደ ቤት እንሄድ " አለች። ፅናትም ወደ ሊባኖስ ጆሮ ጠጋ ብላ እሱም እኛ ቤት ይመጣል?" አለቻት።ሊባኖስም " አዎ አብሮን ይሄዳል እንከባከበዋለን" አለች። ፅናት ደስ አላት።ከዛም ወደ ቤታቸው ከ እብዱ ጋር ሄዱ። ልክ ቤት ሲደርሱ በፀሎት በር ላይ ቆማ አገኝዋት። ፅናት መኪና ውስጥ ሆና ነበር እህቷን ያየቻት። ፅናት ልክ እህቷን ስታያት ከተቀመጠችበት ጋቢና ወንበር ልትወረድ ምንም አልቀራትም።
.
.
በየቀኑ እንዲለቀቅ አንብባቹ ስጨርሱ ላይክ ሼር አርጉ ቤተሰብ ♥️
ይቀጥላል
❤80👍6👏2
