በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺዞን ምዥጋ በተባለ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 18 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። ከትናንት በስተያ ንጋት
11 ሰዓት ገደማ መፈጸመው በተገለጸው ጥቃት ሕይወታቸው ካለፈ በተጨማሪ 10 ሰዎች መጎዳታቸውና ወደ ነቀምት ሆስፒታል መወሰዳቸውንምአመልክተዋል። ድንገት ደረሰ በተባለው በዚህ ጥቃት ሦስት ሰዎችም መታገታቸውና ከመካከላቸውም አንደኛው ሞተው መገኘታቸውን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው እማኞች ገልጸዋል።
ለጥቃቱ በሼኔ ስም የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ተጠያቂ አድርገዋል። የክልሉ ፖሊስ በበኩሉ ጉዳዩን እያጣራመሆኑን አስታውቋል። በአካባቢው ከዚህ ቀደም በተደረጉ የሰላም ገባኤዎች እና በዞኑ ውስጥ ከነበሩት ታጣቂዎች ጋርም የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ ሰላም ሰፍኖ መቆየቱን ነዋሪው አብራርተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
11 ሰዓት ገደማ መፈጸመው በተገለጸው ጥቃት ሕይወታቸው ካለፈ በተጨማሪ 10 ሰዎች መጎዳታቸውና ወደ ነቀምት ሆስፒታል መወሰዳቸውንምአመልክተዋል። ድንገት ደረሰ በተባለው በዚህ ጥቃት ሦስት ሰዎችም መታገታቸውና ከመካከላቸውም አንደኛው ሞተው መገኘታቸውን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው እማኞች ገልጸዋል።
ለጥቃቱ በሼኔ ስም የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ተጠያቂ አድርገዋል። የክልሉ ፖሊስ በበኩሉ ጉዳዩን እያጣራመሆኑን አስታውቋል። በአካባቢው ከዚህ ቀደም በተደረጉ የሰላም ገባኤዎች እና በዞኑ ውስጥ ከነበሩት ታጣቂዎች ጋርም የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ ሰላም ሰፍኖ መቆየቱን ነዋሪው አብራርተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍9❤1
Forwarded from YeneTube
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
👍3
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍4❤1
Forwarded from Kal Temer Real Estate
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤2👍1
በኢትዮጵያ የውጭ ኢንቨስትመንትና ንግድ ከአቅም በታች መሆኑ ተገለጸ!
በኢትዮጵያ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት (FDI) እና የውጭ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው በታች መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን እንዳብራሩት፣ የውጭ ባንኮች ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ያሉ ታሳቢ ተደርገው የነበሩ እቅዶች ባለመሳካታቸው የውጭ ኢንቨስትመንት ከእቅድ በታች ሆኗል።
በተመሳሳይ፣ የውጭ ንግድ ከታቀደው በታች እንዲሆን ያደረጉትን ምክንያቶች ሲያብራሩ፣ በሀዋሳ ልዩ ኢንዱስትሪ ዞን ውስጥ ለአብዛኞቹ ምርቶች ትልቅ አስተዋጽኦ የነበረው የአሜሪካው የልብስ ኩባንያ ፒቪኤች (PVH) በነሐሴ ወር ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙ አንዱ ምክንያት መሆኑን ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት (FDI) እና የውጭ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው በታች መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን እንዳብራሩት፣ የውጭ ባንኮች ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ያሉ ታሳቢ ተደርገው የነበሩ እቅዶች ባለመሳካታቸው የውጭ ኢንቨስትመንት ከእቅድ በታች ሆኗል።
በተመሳሳይ፣ የውጭ ንግድ ከታቀደው በታች እንዲሆን ያደረጉትን ምክንያቶች ሲያብራሩ፣ በሀዋሳ ልዩ ኢንዱስትሪ ዞን ውስጥ ለአብዛኞቹ ምርቶች ትልቅ አስተዋጽኦ የነበረው የአሜሪካው የልብስ ኩባንያ ፒቪኤች (PVH) በነሐሴ ወር ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙ አንዱ ምክንያት መሆኑን ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
😁20👍15❤2😭1
የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በሥራ ማቆም አድማ የተሳተፉ የሕክምና ባለሙያዎችን ማሰናበቱን አሳውቋል። መመለስ የሚፈልጉ ይቅርታ ይጠይቁኝም ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
👎65👍14😁6❤2
ግንቦት 20
ህወሐት ‹‹ግንቦት 20ን አከብራለሁ› አለ
ፓርቲው ትናንት ባወጣው መግለጫ 34ተኛው የግንቦት 20 በአል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ገልጿል፡፡
ከዛሬ ግንቦት 16 አንስቶ ግንቦት 20 የተመለከቱ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱ የገለፀው ፓርቲው በውይይቶቹ ላይ ‹‹የትግራይ ህዝብ ያሳለፈው ትግልና ያገኘው ድል›› የሚለው እንደሚነሳና በቀጣይነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎች እንደሚዳሰሱ አስረድቷል፡፡
የዘንድሮው ግንቦት 20 በአል የሚከበረው የህወሀትን 50ኛ አመት በማስመልከት የተዘጋጀው ፕሮግራም አንዱ አካል ሆኖ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
የየካቲት 11ን የህወሀት 50ኛ አመት በአል አመቱን በሙሉ ለማክበር መታቀዱንም አውስቶ የዘንድሮው ግንቦት 20 አከባበር የዚሁ በአል አካል መሆኑን ገልጿል፡፡
ግንቦት 20 በመቀሌ ደማቅ ዝግጅት ለማድረግ ማቀዱንም አስረድቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ህወሐት ‹‹ግንቦት 20ን አከብራለሁ› አለ
ፓርቲው ትናንት ባወጣው መግለጫ 34ተኛው የግንቦት 20 በአል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ገልጿል፡፡
ከዛሬ ግንቦት 16 አንስቶ ግንቦት 20 የተመለከቱ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱ የገለፀው ፓርቲው በውይይቶቹ ላይ ‹‹የትግራይ ህዝብ ያሳለፈው ትግልና ያገኘው ድል›› የሚለው እንደሚነሳና በቀጣይነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎች እንደሚዳሰሱ አስረድቷል፡፡
የዘንድሮው ግንቦት 20 በአል የሚከበረው የህወሀትን 50ኛ አመት በማስመልከት የተዘጋጀው ፕሮግራም አንዱ አካል ሆኖ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
የየካቲት 11ን የህወሀት 50ኛ አመት በአል አመቱን በሙሉ ለማክበር መታቀዱንም አውስቶ የዘንድሮው ግንቦት 20 አከባበር የዚሁ በአል አካል መሆኑን ገልጿል፡፡
ግንቦት 20 በመቀሌ ደማቅ ዝግጅት ለማድረግ ማቀዱንም አስረድቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍45😁45🔥4❤2👎1
ታሪኩ ጋንኪሲ (ዲሽታ ጊና) የአሜሪካ ቪዛ ተከለከለ
የ"ዲሽታ ጊና" ድምጻዊ ታሪኩ ጋንኪሲ፣ በአሜሪካን የሚገኝ አንድ ድርጅት ሊሰጠው የነበረውን ሽልማት ለመቀበል ለአሜሪካ ቪዛ ጠይቆ ተከለከለ።
ታሪኩ ለአሜሪካ ኤምባሲ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግ "አሜሪካን ሀገር በቋሚነት ለመኖር" ማሰቡን በመግለጹ፣ የቪዛ ኦፊሰሩ ወደ ሀገሩ ላይመለስ ይችላል በሚል ስጋት ቪዛውን እንደከለከለው FastMereja ዘግቧል። በዚህም ምክንያት ታሪኩ ሽልማቱን በአካል መቀበል ሳይችል ቀርቶ በወኪሉ አማካኝነት ተበርክቶለታል።
ታሪኩ ከጂንካ በላከው የቪዲዮ መልዕክት፣ ሽልማቱን ስላገኙት አመስግኖ፣ ወደ አሜሪካ የመምጣት እቅዱ ሳይሳካለት ቀርቶ አሁን ጂንካ ተመልሶ በግብርና ስራው ላይ እንደተሰማራ ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የ"ዲሽታ ጊና" ድምጻዊ ታሪኩ ጋንኪሲ፣ በአሜሪካን የሚገኝ አንድ ድርጅት ሊሰጠው የነበረውን ሽልማት ለመቀበል ለአሜሪካ ቪዛ ጠይቆ ተከለከለ።
ታሪኩ ለአሜሪካ ኤምባሲ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግ "አሜሪካን ሀገር በቋሚነት ለመኖር" ማሰቡን በመግለጹ፣ የቪዛ ኦፊሰሩ ወደ ሀገሩ ላይመለስ ይችላል በሚል ስጋት ቪዛውን እንደከለከለው FastMereja ዘግቧል። በዚህም ምክንያት ታሪኩ ሽልማቱን በአካል መቀበል ሳይችል ቀርቶ በወኪሉ አማካኝነት ተበርክቶለታል።
ታሪኩ ከጂንካ በላከው የቪዲዮ መልዕክት፣ ሽልማቱን ስላገኙት አመስግኖ፣ ወደ አሜሪካ የመምጣት እቅዱ ሳይሳካለት ቀርቶ አሁን ጂንካ ተመልሶ በግብርና ስራው ላይ እንደተሰማራ ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁72👍24😭13❤5👀4🔥2👎1
ኢሳይያስ አፈወርቂ
የኤርትራ መንግስት በብልፅግና መንግሥት የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴን ተከትሎ በወቅቱ የኤርትራ ህዝብና መንግሥት ላደረገው ድንገተኛ ድጋፍ ምንም አይነት ፀፀት ወይም ስጋት አይሰማውም "የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቅ ዛሬ ኤርትራ 34ኛ የነፃነት ቀኗን ስታከብር ካደረጉት ንግግር የተወሰደ።
@Yenetube @Fikerassefa
የኤርትራ መንግስት በብልፅግና መንግሥት የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴን ተከትሎ በወቅቱ የኤርትራ ህዝብና መንግሥት ላደረገው ድንገተኛ ድጋፍ ምንም አይነት ፀፀት ወይም ስጋት አይሰማውም "የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቅ ዛሬ ኤርትራ 34ኛ የነፃነት ቀኗን ስታከብር ካደረጉት ንግግር የተወሰደ።
@Yenetube @Fikerassefa
😁29👍25👀2❤1😭1
ለመምህራን ቅድሚያ ይሰጣል የተባለዉ የ120 ቢሊዮን ብር የቤት ብድር ተፈረመ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚያደርግ የ25/75 ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ስምምነት በተለይም ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደ ጊዮርጊስ እንደገለጹት፤ ስምምነቱ ቤት የሌላቸውን የመንግስት ሰራተኞችን ችግር ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል።
የመንግስት ሰራተኞች 25 በመቶ የቤቱን ዋጋ እንዲቆጥቡ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ቀሪው 75 በመቶ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር እንደሚሸፈን ተጠቁሟል።
የብድሩ ጊዜ ለ20 ዓመታት የሚከፈል ሲሆን፣ በከተማዋ የሚገኙ 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል። ከፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ መምህራን ቅድሚያ ተጠቃሚ እንደሚሆኑም ወይዘሮ ቅድስት አክለዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንደተናገሩት ባንኩ ለዚህ ፕሮጀክት 120 ቢሊዮን ብር ብድር ለማቅረብ አቅዷል። የብድሩ ወለድ 14 በመቶ ሲሆን፤ ለ20 ዓመት የሚከፈል መሆኑን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ ለሦስት ዓመታት የግንባታ ጊዜና አንድ ዓመት ደግሞ የብድር መክፈያ የእፎይታ ጊዜ የተሰጠው መሆኑም ተጠቁሟል ሲል ካፒታል ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚያደርግ የ25/75 ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ስምምነት በተለይም ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደ ጊዮርጊስ እንደገለጹት፤ ስምምነቱ ቤት የሌላቸውን የመንግስት ሰራተኞችን ችግር ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል።
የመንግስት ሰራተኞች 25 በመቶ የቤቱን ዋጋ እንዲቆጥቡ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ቀሪው 75 በመቶ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር እንደሚሸፈን ተጠቁሟል።
የብድሩ ጊዜ ለ20 ዓመታት የሚከፈል ሲሆን፣ በከተማዋ የሚገኙ 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል። ከፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ መምህራን ቅድሚያ ተጠቃሚ እንደሚሆኑም ወይዘሮ ቅድስት አክለዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንደተናገሩት ባንኩ ለዚህ ፕሮጀክት 120 ቢሊዮን ብር ብድር ለማቅረብ አቅዷል። የብድሩ ወለድ 14 በመቶ ሲሆን፤ ለ20 ዓመት የሚከፈል መሆኑን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ ለሦስት ዓመታት የግንባታ ጊዜና አንድ ዓመት ደግሞ የብድር መክፈያ የእፎይታ ጊዜ የተሰጠው መሆኑም ተጠቁሟል ሲል ካፒታል ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍48😁20❤4🔥1
" ወደ ሃገር ውስጥ በመግባት ላይ የምተገኘውን ጣና ነሽ መርከብ ለማሳለፍ ሲባል የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል " - አገልግሎቱ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፥ " ጣና ነሽ " መርከብን ለማሳለፍ ሲባል ነገ የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አሳውቋል።
" የመርከቧ ከፍታ ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ስታንዳርድ በላይ በመሆኑ ዋና አስፖልት ተሻጋሪ የመካከለኛ እና ዝቅተኛ መስመሮች አደጋ እንዳያደርሱ እና መርከቧን በሰላም ለማሳለፍ ሲባል ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ መርከቧን በተሸከመው ተሽከርካሪ ፍጥነት እና የትራፊክ ፍሰት ለሚወሰን ጊዜ ፦
- በሠመራ፣
- አይሳኢታ፣
- ሎግያ፣
- ሚሌ
- ኤሊውሃ አካባቢያቸው የሃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል "ብሏል።
መርከቧ አልፋ አገልግሎቱ እስኪመለስ ነዋሪዎች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ ያቀረበው አገልግሎቱ ስንት ሰዓት ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎቱ እንደሚመለስ የሰጠው ፍንጭ የለም።
EEU
@Yenetube @Yenetube
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፥ " ጣና ነሽ " መርከብን ለማሳለፍ ሲባል ነገ የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አሳውቋል።
" የመርከቧ ከፍታ ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ስታንዳርድ በላይ በመሆኑ ዋና አስፖልት ተሻጋሪ የመካከለኛ እና ዝቅተኛ መስመሮች አደጋ እንዳያደርሱ እና መርከቧን በሰላም ለማሳለፍ ሲባል ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ መርከቧን በተሸከመው ተሽከርካሪ ፍጥነት እና የትራፊክ ፍሰት ለሚወሰን ጊዜ ፦
- በሠመራ፣
- አይሳኢታ፣
- ሎግያ፣
- ሚሌ
- ኤሊውሃ አካባቢያቸው የሃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል "ብሏል።
መርከቧ አልፋ አገልግሎቱ እስኪመለስ ነዋሪዎች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ ያቀረበው አገልግሎቱ ስንት ሰዓት ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎቱ እንደሚመለስ የሰጠው ፍንጭ የለም።
EEU
@Yenetube @Yenetube
👍57😁33❤4😭1
በሞያሌ Mpox ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ!
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ እስተዳደር ከሚገኙ በህመሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል።
ቫይረሱ እንደተገኘበት የተረጋገጠው የ21 ቀን እድሜ ያለው ህፃን ልጅ ሲሆን እናቱም በተደረገው ቀጣይ ምርመራ ለቫይረሱ እንደተጋለጠች ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የህፃኑ አባትም ወደ ጎረቤት ሀገር ሄዶ የነበረ መሆኑ መታወቁና የሄደባቸውን አካባቢዎች እንዲሁም ከግለሰቡ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችን የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል።
[ጤና ሚኒስቴር]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ እስተዳደር ከሚገኙ በህመሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል።
ቫይረሱ እንደተገኘበት የተረጋገጠው የ21 ቀን እድሜ ያለው ህፃን ልጅ ሲሆን እናቱም በተደረገው ቀጣይ ምርመራ ለቫይረሱ እንደተጋለጠች ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የህፃኑ አባትም ወደ ጎረቤት ሀገር ሄዶ የነበረ መሆኑ መታወቁና የሄደባቸውን አካባቢዎች እንዲሁም ከግለሰቡ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችን የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል።
[ጤና ሚኒስቴር]
@YeneTube @FikerAssefa
👍36😭6❤4👎1
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
👍11❤5
Forwarded from YeneTube
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
👍4
ጃዋር መሀመድ ለኢሳያስ አፈወርቂ ንግግር መልስ ሰጠ፡፡ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ትላንት ያደረጉትን ንግግር ትርጉም ማዳመጡን በመግለፅ የጀመረው ጃዋር ‹‹በሁለት ቁልፍ ነጥቦች ላይ አስተያየት መስጠት እፈልጋለሁ›› ብሏል፡፡
ሲያስረዳም ‹‹ፕሬዝደንት ኢሳያስ የቀድሞ የጦር አጋራቸውን አብይ አህመድን የኦሮሞን ጥቅም የማይወክለውን የኦሮሙማ ርእዮተ አለም የሚያራምድ በማለት ከሰዋል›› ካለ በኋላ በዚህ ንግግር ደስተኛ አለመሆኑን አስታውቋል፡፡ ‹‹ኦሮሙማ የፖለቲካ ርእዮተ አለም አይደለም›› ያለው ጃዋር ይህ የኦሮሞ ማንነት ወይንም ባህል መግለጫ ቃል መሆኑን አስረድቷል፡፡
ልክ ኤርትራዊ ወይንም ኩኩዩ እንደማለት መሆኑንም ገልጿል፡፡ ቢሆንም ፕሬዝደንት ኢሳያስ ከ7 አመታት በኋላ አብይ የኦሮሞን እሴት እንደማይወክል በማመናቸው ደስተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለአስርት አመታት ከኤርትራ ጋር ሲሰሩ የነበሩትን የኦሮሞ ፖለቲካ መሪዎች ጨምሮ የኦሮሞ ምሁራንና የተከበሩ የአገር ሽማግሌዎች ለዲሞክራሲያዊ ሽግግር አብይን ሲደግፉ መቆየታቸውን የጠቀሰው ጃዋር ይሁንና ቤተመንግስት ከገባ በኋላ እነዚህን ገለል እንዳደረጋቸው አስረድቷል፡፡
"በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል የተፈጠረው የአጭር ጊዜ ትብብር ዘለቄታዊነት ሊኖረው እንዳልቻለ" የጠቀሰው ጃዋር እንደዚህ አይነት የአጭር ጊዜ ግብ ያላቸው ስሌቶች በሁለቱ አገራት መካከል መደገም እንደሌለበት አሳስቧል፡፡ የፕሬዝደንት ኢሳያስ የትላንቱ ንግግር በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት መካረሩን እንዲያሳይ ጠቁሞም ‹‹በአፍሪካ ቀንድ ሌላ አውዳሚ ጦርነት ከመምጣቱ በፊት የሚመለከታቸው አካለት ይህንን አደገኛ አካሄድ ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለባቸው›› ብሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ሲያስረዳም ‹‹ፕሬዝደንት ኢሳያስ የቀድሞ የጦር አጋራቸውን አብይ አህመድን የኦሮሞን ጥቅም የማይወክለውን የኦሮሙማ ርእዮተ አለም የሚያራምድ በማለት ከሰዋል›› ካለ በኋላ በዚህ ንግግር ደስተኛ አለመሆኑን አስታውቋል፡፡ ‹‹ኦሮሙማ የፖለቲካ ርእዮተ አለም አይደለም›› ያለው ጃዋር ይህ የኦሮሞ ማንነት ወይንም ባህል መግለጫ ቃል መሆኑን አስረድቷል፡፡
ልክ ኤርትራዊ ወይንም ኩኩዩ እንደማለት መሆኑንም ገልጿል፡፡ ቢሆንም ፕሬዝደንት ኢሳያስ ከ7 አመታት በኋላ አብይ የኦሮሞን እሴት እንደማይወክል በማመናቸው ደስተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለአስርት አመታት ከኤርትራ ጋር ሲሰሩ የነበሩትን የኦሮሞ ፖለቲካ መሪዎች ጨምሮ የኦሮሞ ምሁራንና የተከበሩ የአገር ሽማግሌዎች ለዲሞክራሲያዊ ሽግግር አብይን ሲደግፉ መቆየታቸውን የጠቀሰው ጃዋር ይሁንና ቤተመንግስት ከገባ በኋላ እነዚህን ገለል እንዳደረጋቸው አስረድቷል፡፡
"በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል የተፈጠረው የአጭር ጊዜ ትብብር ዘለቄታዊነት ሊኖረው እንዳልቻለ" የጠቀሰው ጃዋር እንደዚህ አይነት የአጭር ጊዜ ግብ ያላቸው ስሌቶች በሁለቱ አገራት መካከል መደገም እንደሌለበት አሳስቧል፡፡ የፕሬዝደንት ኢሳያስ የትላንቱ ንግግር በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት መካረሩን እንዲያሳይ ጠቁሞም ‹‹በአፍሪካ ቀንድ ሌላ አውዳሚ ጦርነት ከመምጣቱ በፊት የሚመለከታቸው አካለት ይህንን አደገኛ አካሄድ ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለባቸው›› ብሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍42😁13❤6