በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች በወሲብ ንግድ መሰማራታቸው ተገለጸ።
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ ስላላስቻላቸው ማታ ማታ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ መኖራቸውን በጥናት መለየቱን የጨርቃ ጨርቅ ፌዴሬሽን ገልጿል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ደመወዝ ለኑሮ ስለማይበቃቸው ማታ ማታ ከሆቴሎች ትርፍራፊ ምግቦችን ይዘው ወደ ቤታቸው የሚገቡ እንዳሉም ፌደሬሽኑ ጠቁሟል፡፡
አምራች ስራተኛ፣ ምቹ ስራ ለወጣቶች እና ሴቶች በጨርቃ ጨርቅ አምራች ኢንዱስትሪዎች ውስጥ መፍጠር በሚል ርዕስ የፖሊሲ አቅጣጫ ጠቋሚ ጥናት ለማድረግ የማህበራት ጥናት መድረክ (Forum For Social Studies) በጠራው የሁለተኛ ዙር የባለድርሻ አካላት ወይይት ላይ የተገኙት የጨርቃ ጨርቅ ፌዴሬሽን ተወካይ አቶ ተስፋዬ አብዲሳ ‘’የሚከፈላቸው ደመወዝ ለኑሮ ስለማይበቃቸው ማታ ማታ ከሆቴሎች ተመላሽ ምግቦችን ይዘው የሚገቡ እንዳሉም በጥናት አረጋግጠናል’’ ማለታቸውን ሸገር ሬዲዮ ዘግቧል፡፡
በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ስራተኞች ገቢ እንዲሻሻል ለማድረግ ዝቅተኛ ደመወዝ ወለል ማፅደቅ አንዱ መፍትሄ ነው፤ ያሉት ተወካዩ ‘’በተለይ ሴቶች ክፍያው ዝቅተኛ ስለሆነ በወሲብ ንግድ ላይ የተሰማሩ መኖራቸውን በጥናት አረጋግጠናል’’ ሲሉ አስረድተዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ባካሄደው ጥናት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉ አሰሪዎች ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን ፈቃደኞች እንዲሆኑ አረጋግጧል ተብሏል፡፡
መንግስት ግን በጉዳዩ ዙሪያ እልባት ለመስጠት የሚዘገይበት ምክንያት ግልፅ አይደለም ተብሏል፡፡
ሌላ የውይይት ተሳታፊ በበኩላቸው በኢንዲስትሪ ፓርኮች በጨርቃ ጨርቅ እና ጋርመንት ላይ ተሰማርተው የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ክፍያ ዝቅተኛ በመሆኑ በትዳር ሕይወታቸው ላይ እንኳን የመወሰን መብት እንዳይኖራቸው አድርጓል ብለዋል፡፡
ትዳር የሚመሰርቱት ስለፈለጉ ሳይሆን ወጪ ለመጋራት በሚል እንደሆነም አስረድተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ስራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን አማካሪ አቶ ዘሪሁን ገዛኸኝ በበኩላቸው ኮንፌዴሬሽኑ ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን መጠየቅ ከጀመረ በርካታ ዓመታት ሆኖታል እስካሁን ግን መፍትሄ አላገኘም ብለዋል፡፡
አቶ ዘሪሁን የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሰራተኞች ወርሃዊ ክፍያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ሲተያይ እጅግ ዝቅተኛ ነው ብለዋል፡፡
የጥናት ቡድኑ አባል የሆኑት ደግነት አበባው (ዶ/ር) በበኩላቸው ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ጉዳይ አስፈላጊነቱ እንዳማያጠራጥር ተናግረው ነገር ግን እንዴት ይወሰን የሚለውን በደንብ ማየት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ነገ ሀሙስ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ136ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሰራተኞች ቀንን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የዝቀተኛ ደመወዝ ወለል እንዲወስን የጠየቀው ጥያቄ መልስ እንዳላገኘለት ተናግሯል፡፡
የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ተጠይቆ የዝቀተኛ ደመወዝ ወለል ጉዳይ ከሀገሪቱ ዋና ኢኮኖሚ ጋር የሚገናኝ ስለሆነ በጥንቃቄ ነው መታየት ያለበት የሚል ምላሽ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ ስላላስቻላቸው ማታ ማታ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ መኖራቸውን በጥናት መለየቱን የጨርቃ ጨርቅ ፌዴሬሽን ገልጿል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ደመወዝ ለኑሮ ስለማይበቃቸው ማታ ማታ ከሆቴሎች ትርፍራፊ ምግቦችን ይዘው ወደ ቤታቸው የሚገቡ እንዳሉም ፌደሬሽኑ ጠቁሟል፡፡
አምራች ስራተኛ፣ ምቹ ስራ ለወጣቶች እና ሴቶች በጨርቃ ጨርቅ አምራች ኢንዱስትሪዎች ውስጥ መፍጠር በሚል ርዕስ የፖሊሲ አቅጣጫ ጠቋሚ ጥናት ለማድረግ የማህበራት ጥናት መድረክ (Forum For Social Studies) በጠራው የሁለተኛ ዙር የባለድርሻ አካላት ወይይት ላይ የተገኙት የጨርቃ ጨርቅ ፌዴሬሽን ተወካይ አቶ ተስፋዬ አብዲሳ ‘’የሚከፈላቸው ደመወዝ ለኑሮ ስለማይበቃቸው ማታ ማታ ከሆቴሎች ተመላሽ ምግቦችን ይዘው የሚገቡ እንዳሉም በጥናት አረጋግጠናል’’ ማለታቸውን ሸገር ሬዲዮ ዘግቧል፡፡
በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ስራተኞች ገቢ እንዲሻሻል ለማድረግ ዝቅተኛ ደመወዝ ወለል ማፅደቅ አንዱ መፍትሄ ነው፤ ያሉት ተወካዩ ‘’በተለይ ሴቶች ክፍያው ዝቅተኛ ስለሆነ በወሲብ ንግድ ላይ የተሰማሩ መኖራቸውን በጥናት አረጋግጠናል’’ ሲሉ አስረድተዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ባካሄደው ጥናት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉ አሰሪዎች ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን ፈቃደኞች እንዲሆኑ አረጋግጧል ተብሏል፡፡
መንግስት ግን በጉዳዩ ዙሪያ እልባት ለመስጠት የሚዘገይበት ምክንያት ግልፅ አይደለም ተብሏል፡፡
ሌላ የውይይት ተሳታፊ በበኩላቸው በኢንዲስትሪ ፓርኮች በጨርቃ ጨርቅ እና ጋርመንት ላይ ተሰማርተው የሚሰሩ ሴት ሰራተኞች የሚከፈላቸው ክፍያ ዝቅተኛ በመሆኑ በትዳር ሕይወታቸው ላይ እንኳን የመወሰን መብት እንዳይኖራቸው አድርጓል ብለዋል፡፡
ትዳር የሚመሰርቱት ስለፈለጉ ሳይሆን ወጪ ለመጋራት በሚል እንደሆነም አስረድተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ስራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን አማካሪ አቶ ዘሪሁን ገዛኸኝ በበኩላቸው ኮንፌዴሬሽኑ ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን መጠየቅ ከጀመረ በርካታ ዓመታት ሆኖታል እስካሁን ግን መፍትሄ አላገኘም ብለዋል፡፡
አቶ ዘሪሁን የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሰራተኞች ወርሃዊ ክፍያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ሲተያይ እጅግ ዝቅተኛ ነው ብለዋል፡፡
የጥናት ቡድኑ አባል የሆኑት ደግነት አበባው (ዶ/ር) በበኩላቸው ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ጉዳይ አስፈላጊነቱ እንዳማያጠራጥር ተናግረው ነገር ግን እንዴት ይወሰን የሚለውን በደንብ ማየት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ነገ ሀሙስ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ136ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሰራተኞች ቀንን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የዝቀተኛ ደመወዝ ወለል እንዲወስን የጠየቀው ጥያቄ መልስ እንዳላገኘለት ተናግሯል፡፡
የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ተጠይቆ የዝቀተኛ ደመወዝ ወለል ጉዳይ ከሀገሪቱ ዋና ኢኮኖሚ ጋር የሚገናኝ ስለሆነ በጥንቃቄ ነው መታየት ያለበት የሚል ምላሽ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
😭31👍20❤2
የቡርኪናፋሶን የሽግግር ፕሬዝደንትን ለመደገፍ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሰልፍ ወጡ
በቡርኪናፋሶ ዋና ከተማ ኡጋዱጉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሽግግሩን ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬን በመደገፍ ሰልፍ ወጡ።
ሰልፈኞቹ ፊሽካ እየነፉ፣ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጦር መሪ ጄኔራል ሚካኤል ላንግሌይ በሰጡት አስተያየት ላይ ቁጣቸውን ገልጸዋል፡፡
ከአደባባይ ለድጋፍ የወጡት ሰልፈኞች "ቡርኪናፋሶ በማንም ላይ አትደገፍም ነገር ግን ዘረፋን አንታገስም ብለዋል:: ጄኔራሉ(የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ ጦር መሪ ጄኔራል ሚካኤል ላንግሌይ) ውሸታም ነው:: እኛ እራሳችን በራሳችን ሁሉን መወሰን እንችላለን፡፡ ሀብታችንን በፈለግን ጊዜ እንጠቀማለን፤ ለፈለግነው እንሸጣለን" ብለዋል፡፡
ሰልፈኞቹ "ካፒቴን ትራኦሬን ለማጥፋት ከፈለጉ መጀመሪያ ህዝቡን ማጥፋት አለባቸው" ብለዋል።
"በ1987 (ግድያ) ያጋጠመን ነገር አይደገምም። በካፒቴን ሳንካራ ላይ የደረሰው በካፒቴን ትራኦሬ ላይ አይደርስም። ፕሬዝዳንታችንን ለመከላከል እስከመጨረሻው እንሄዳለን።" ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
የድጋፍ ሰልፉ የወታደራዊ ባለስልጣናት መንግስትን ለመገልበጥ "ሴራ" ማግኘታቸውን ከገለጹ ከቀናት በኋላ ነው ሲል አፍሪካ ኒውስ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቡርኪናፋሶ ዋና ከተማ ኡጋዱጉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሽግግሩን ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬን በመደገፍ ሰልፍ ወጡ።
ሰልፈኞቹ ፊሽካ እየነፉ፣ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጦር መሪ ጄኔራል ሚካኤል ላንግሌይ በሰጡት አስተያየት ላይ ቁጣቸውን ገልጸዋል፡፡
ከአደባባይ ለድጋፍ የወጡት ሰልፈኞች "ቡርኪናፋሶ በማንም ላይ አትደገፍም ነገር ግን ዘረፋን አንታገስም ብለዋል:: ጄኔራሉ(የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ ጦር መሪ ጄኔራል ሚካኤል ላንግሌይ) ውሸታም ነው:: እኛ እራሳችን በራሳችን ሁሉን መወሰን እንችላለን፡፡ ሀብታችንን በፈለግን ጊዜ እንጠቀማለን፤ ለፈለግነው እንሸጣለን" ብለዋል፡፡
ሰልፈኞቹ "ካፒቴን ትራኦሬን ለማጥፋት ከፈለጉ መጀመሪያ ህዝቡን ማጥፋት አለባቸው" ብለዋል።
"በ1987 (ግድያ) ያጋጠመን ነገር አይደገምም። በካፒቴን ሳንካራ ላይ የደረሰው በካፒቴን ትራኦሬ ላይ አይደርስም። ፕሬዝዳንታችንን ለመከላከል እስከመጨረሻው እንሄዳለን።" ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
የድጋፍ ሰልፉ የወታደራዊ ባለስልጣናት መንግስትን ለመገልበጥ "ሴራ" ማግኘታቸውን ከገለጹ ከቀናት በኋላ ነው ሲል አፍሪካ ኒውስ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍62❤3
ልብሶችን ለመግዛት እቀያየር ሲለካ የነበረ ሰው ከበድ ባለ ቆዳ በሽታ ተያዘ።
ልብሶቹን ከገዛ በኋላ ሳያጥብ ከለበሳቸው በኋላ ቆዳው በሽፍታዎች እና በእባጮች ተሸፈነ።
የቆዳ ሐኪሞች ሁሉም ልብሶች ከተገዙ በኋላ መታጠብ እንዳለባቸው ያስጠነቅቃሉ።
በፋብሪካ ውስጥ የሚመረቱ ጨርቆች የቆዳ መቅላት እና ማሳከክ ሊያስከትሉ በሚችሉ የተለያዩ ቆሻሻን እና ውሃን መከላከያ ኬሚካሎች ይታከማሉ።
እንዲሁም ከእርስዎ በፊት ልብሱን ለመግዛት ለክቶት የነበረው ሰው ብዙ የቆዳ በሽታዎች ሊኖርበት ይችላል - ለምሳሌ በቀላሉ የቆዳ ፈንገስ ሊይዝዎት ይችላል።
Via:- FidelPost
@Yenetube @Fikerassefa
ልብሶቹን ከገዛ በኋላ ሳያጥብ ከለበሳቸው በኋላ ቆዳው በሽፍታዎች እና በእባጮች ተሸፈነ።
የቆዳ ሐኪሞች ሁሉም ልብሶች ከተገዙ በኋላ መታጠብ እንዳለባቸው ያስጠነቅቃሉ።
በፋብሪካ ውስጥ የሚመረቱ ጨርቆች የቆዳ መቅላት እና ማሳከክ ሊያስከትሉ በሚችሉ የተለያዩ ቆሻሻን እና ውሃን መከላከያ ኬሚካሎች ይታከማሉ።
እንዲሁም ከእርስዎ በፊት ልብሱን ለመግዛት ለክቶት የነበረው ሰው ብዙ የቆዳ በሽታዎች ሊኖርበት ይችላል - ለምሳሌ በቀላሉ የቆዳ ፈንገስ ሊይዝዎት ይችላል።
Via:- FidelPost
@Yenetube @Fikerassefa
😭19👍18❤1👀1
የውጭ ዜጎች የመሬት እና የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚፈቅድ አዋጅ ለፓርላማ ተመራ!
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ ውስጥ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም የመሬት ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ።አዋጁ የተዘጋጀው “የዜጎችን የመሬት ይዞታ የማግኘትና የመጠቀም መብት በማያጣብብ መልኩ” እንደሆነ ተገልጿል።
የውጭ ዜጎች ካፒታላቸውን “በኢትዮጵያ ስራ ላይ እንዲያውሉ ለማበረታታት” የታለመ ነው የተባለለት ይህን የህግ ረቂቅ ለፓርላማ የመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። ምክር ቤቱ ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 23፤ 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የአዋጅ ረቂቁን ጨምሮ በስድስት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ዜጎች የመሬት እና የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸው ህጋዊ አሰራር እንዲዘረጋ ከተደረገባቸው ምክንያቶች አንዱ፤ ለኢትዮጵያውያን “የስራ ዕድል ለመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ” ያለው በመሆኑ እንደሆነ ጽህፈት ቤቱ ገልጿል። በኢትዮጵያ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት እና አቅርቦት “ሚዛን ለማስጠበቅ” አዋጁ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም ጽህፈት ቤቱ አመልክቷል።
የአዋጅ ረቂቁ የቤት ልማት እና ተደራሽነትን “ይበልጥ ለማነቃቃት” የሚያስችል መሆኑም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ ላይ ተጠቅሷል። ይህ የህግ ረቂቅ የተላለፈለት የተወካዮች ምክር ቤት፤ የውጭ ባለሃብቶች በሪል ስቴት ልማት ዘርፍ በስፋት እንዲሰማሩ የሚያስችል ሌላ አዋጅ ባለፈው ህዳር ወር መጨረሻ ማጽደቁ አይዘነጋም።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ ውስጥ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም የመሬት ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ።አዋጁ የተዘጋጀው “የዜጎችን የመሬት ይዞታ የማግኘትና የመጠቀም መብት በማያጣብብ መልኩ” እንደሆነ ተገልጿል።
የውጭ ዜጎች ካፒታላቸውን “በኢትዮጵያ ስራ ላይ እንዲያውሉ ለማበረታታት” የታለመ ነው የተባለለት ይህን የህግ ረቂቅ ለፓርላማ የመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። ምክር ቤቱ ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 23፤ 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የአዋጅ ረቂቁን ጨምሮ በስድስት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ዜጎች የመሬት እና የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸው ህጋዊ አሰራር እንዲዘረጋ ከተደረገባቸው ምክንያቶች አንዱ፤ ለኢትዮጵያውያን “የስራ ዕድል ለመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ” ያለው በመሆኑ እንደሆነ ጽህፈት ቤቱ ገልጿል። በኢትዮጵያ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት እና አቅርቦት “ሚዛን ለማስጠበቅ” አዋጁ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም ጽህፈት ቤቱ አመልክቷል።
የአዋጅ ረቂቁ የቤት ልማት እና ተደራሽነትን “ይበልጥ ለማነቃቃት” የሚያስችል መሆኑም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ ላይ ተጠቅሷል። ይህ የህግ ረቂቅ የተላለፈለት የተወካዮች ምክር ቤት፤ የውጭ ባለሃብቶች በሪል ስቴት ልማት ዘርፍ በስፋት እንዲሰማሩ የሚያስችል ሌላ አዋጅ ባለፈው ህዳር ወር መጨረሻ ማጽደቁ አይዘነጋም።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👎57👍14😁7❤4👀3
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
LINK -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍5
አስተማሪዋ ተይዛለች
በአዲስ አበባ በኮልፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሰላም በር ትምህርት ቤት የ2ኛ ክፍል ተማሪዋን ለምን የቤት ስራ አልሰራሽም ብላ፣ልጅቷን በተማሪዎች እጇን አስይዛ ሽንቷ እስኪያመልጣት ድረስ ከፍተኛ ድብደባ የፈፀመችባት መምህር በቁጥጥር ስር የዋለች ሲሆን ከትምህርት ቤት ትባረራለች ተብሏል።
Via:- አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ በኮልፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሰላም በር ትምህርት ቤት የ2ኛ ክፍል ተማሪዋን ለምን የቤት ስራ አልሰራሽም ብላ፣ልጅቷን በተማሪዎች እጇን አስይዛ ሽንቷ እስኪያመልጣት ድረስ ከፍተኛ ድብደባ የፈፀመችባት መምህር በቁጥጥር ስር የዋለች ሲሆን ከትምህርት ቤት ትባረራለች ተብሏል።
Via:- አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
😭61👍35❤32😁3
ከዛሬ ሚያዝያ 23 ቀን አንስቶ ብሄራዊ ባንክ የኤክስፖርት ቡና ፈቃድ መስጠት አቆመ።
አዲስ በሚተገረው አሰራር ባንኮች እና ቡና እና ሻይ ሃላፊነቱን ተረክበዋል።ከ27 አመታት በፊት ስራ ላይ ውሎ በነበረው የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ኮንትራት ምዝገባ እና የጭነት ፍቃድ የሚሰጠው ማእከላዊ ባንኩ ብቻ እንደነበር ይታወሳል።
ሆኖም የኢኮኖሚ መከፈቱን ተከትሎ እየተተገበሩ ባሉ ለውጦች መሰረት የቡና ኮንትራት ምዝገባ ወደ ኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስስልጣን ተደርጓል።በተመሳሳይ ከዛሬ ጀምሮ የቡና ጭነት ፈቃድ በንግድ ባንኮች የሚሰራ ይሆናል።
በ1990 ዓም የወጣው የብሄራዊ ባንክ መመሪያ የንግድ ባንኮች እንደ ብሄራዊ ባንክ በመሆን ከቡና በስተቀር ለሁሉም ገቢ/ወጪ ምርቶች ፈቃድ እንዲሰጡ የሚፈቅድ ነው።
[ቅዳሜገበያ]
@YeneTube @FikerAssefa
አዲስ በሚተገረው አሰራር ባንኮች እና ቡና እና ሻይ ሃላፊነቱን ተረክበዋል።ከ27 አመታት በፊት ስራ ላይ ውሎ በነበረው የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ኮንትራት ምዝገባ እና የጭነት ፍቃድ የሚሰጠው ማእከላዊ ባንኩ ብቻ እንደነበር ይታወሳል።
ሆኖም የኢኮኖሚ መከፈቱን ተከትሎ እየተተገበሩ ባሉ ለውጦች መሰረት የቡና ኮንትራት ምዝገባ ወደ ኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስስልጣን ተደርጓል።በተመሳሳይ ከዛሬ ጀምሮ የቡና ጭነት ፈቃድ በንግድ ባንኮች የሚሰራ ይሆናል።
በ1990 ዓም የወጣው የብሄራዊ ባንክ መመሪያ የንግድ ባንኮች እንደ ብሄራዊ ባንክ በመሆን ከቡና በስተቀር ለሁሉም ገቢ/ወጪ ምርቶች ፈቃድ እንዲሰጡ የሚፈቅድ ነው።
[ቅዳሜገበያ]
@YeneTube @FikerAssefa
👍39❤5😁2
በ780,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 15%
📹 (ከ780,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
➡️ እስከ 20% የዋጋ ቅናሽ አድርገናል
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 15%
📹 (ከ780,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
➡️ እስከ 20% የዋጋ ቅናሽ አድርገናል
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍8❤2
Forwarded from In Africa Together
🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎
✨Ready to study abroad and change your life?
🎓This is your chance to meet top university representatives from:
USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!
📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel
Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy
✅Entrance Fee: FREE!!
💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered
🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!
🆓No entrance fee — just register now!
Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6
✨Ready to study abroad and change your life?
🎓This is your chance to meet top university representatives from:
USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!
📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel
Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy
✅Entrance Fee: FREE!!
💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered
🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!
🆓No entrance fee — just register now!
Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6
👍10❤1
Forwarded from YeneTube
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ። ⭐️ ⭐️
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍2
ትራኦሬን ለመጠበቅ ጎዳና ላይ ማደር ጀመሩ
የቡርኪናፋሶ ዜጎች ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራዎሬን ለመጠበቅ ሲባል ማታ ማታ በመንገድ አደባባዮች ላይ ተኝተው ያድራሉ።
ይህ ጉዳይ በተለይ አንድ የአሜሪካ ሴናተር
@Yenetube @Fikerassefa
የቡርኪናፋሶ ዜጎች ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራዎሬን ለመጠበቅ ሲባል ማታ ማታ በመንገድ አደባባዮች ላይ ተኝተው ያድራሉ።
ይህ ጉዳይ በተለይ አንድ የአሜሪካ ሴናተር
ኢብራሂም ትራኦሬ "ወርቃችንን እራሳችን እንጠቀምበታለን" ብሎ ባወጣው ህግ ላይ ደስተኛ አለመሆኑንና ትራኦሬ የሀገሪቱን ወርቅ ለራሱ ስልጣን ማስበቂያ አድርጎታል"የሚል ክስ ካቀረቡበት በኋላ የቡርኪናፋሶ ዜጎች ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራኦሬን ለመጠበቅ ማታ ማታ በዋና ዋና አደባባዮች ላይ ተኝተው እንደሚያድሩ ከሰሞኑ ቡርኪናፋሶ የነበረው ታዋቂው ጋናዊ ዩቱበር Wode maya በሀገሪቱ ጎዳናዎች ላይ ስዟዟር አረጋግጫለሁ ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤113👍50😁5👀1
በደቡብ አፍሪካ 44 #ኢትዮጵያውያን አንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው መገኘታቸውን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ
በደቡብ አፍሪካ #ጁሃንስበርግ 44 ኢትዮጵያውያን አንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው መገኘታቸውን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ።
በጁሃንስበርግ በአንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ናቸው የተባሉት 44ቱ ኢትዮጵያውያኑ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ ደቡብ አፍሪካ የገቡ ሳይሆኑ አልቀሩም ሲል ፖሊስ ገልጿል።
ትላንት ሚያዚያ 23 ቀን 2017 ሰባት ሰአት ተኩል አከባቢ በአንድ ቤት ግቢ ውስጥ አጠራጣሪ ድምጽ በመሰማቱ ፖሊስ ኦፐሬሽኑን ማካሄዱን የሀገሪቱ ጋዜጣ ኒውስ 24 ተመለከትኩት ያለውን የጆሃንስበርግ ፖሊስ ሪፖርት ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
የከተማዋ ፖሊሶች ወደ ቤቱ ቅጥር ግቡ በመግባት ፍተሻ ሲያደርጉ በሁለት ክፍል ውስጥ 44 ኢትዮጵያውያኑ ተቆልፎባቸው መገኘታቸውን ዘገባው አመላክቷል።
አንዱ ብቻ በተሰባበረ እንግሊዝኝ ከፖሊሶች ጋር ለመነጋገር መሞከሩን የጠቆመው ዘገባው ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ለፖሊስ መግለጹን አስታውቋል።
በግቢው ውስጥ የነበረው ሁኔታ አስከፊ መሆኑን ፖሊስ በሪፖርቱ አመላክቷል ያለው ዘገባው ኢትዮጵያውያኑ በቂ ምግብ እንዳልቀረበላቸው፣ ከተቆለፈባቸው ክፍል እንዳይወጡ መደረጋቸውና የፀሃይ ብርሃን አይተው እንደማያውቁ እንዲሁም ደህና ልብስ እንኳ እንደሌላቸው አስታውቋል።
ባሳለፍነው አመት 2016 ዓ.ም ሐምሌ ወር ላይ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ “ኢ-ሰብአዊ በሆነ ሁኔታ” ታጋተው የነበሩ ናቸው ያላቸው 90 ኢትዮጵያውያንን አስለቅቂያለሁ ሲል መግለጹን የተመለከተ ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
በደቡብ አፍሪካ #ጁሃንስበርግ 44 ኢትዮጵያውያን አንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው መገኘታቸውን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ።
በጁሃንስበርግ በአንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ናቸው የተባሉት 44ቱ ኢትዮጵያውያኑ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ ደቡብ አፍሪካ የገቡ ሳይሆኑ አልቀሩም ሲል ፖሊስ ገልጿል።
ትላንት ሚያዚያ 23 ቀን 2017 ሰባት ሰአት ተኩል አከባቢ በአንድ ቤት ግቢ ውስጥ አጠራጣሪ ድምጽ በመሰማቱ ፖሊስ ኦፐሬሽኑን ማካሄዱን የሀገሪቱ ጋዜጣ ኒውስ 24 ተመለከትኩት ያለውን የጆሃንስበርግ ፖሊስ ሪፖርት ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
የከተማዋ ፖሊሶች ወደ ቤቱ ቅጥር ግቡ በመግባት ፍተሻ ሲያደርጉ በሁለት ክፍል ውስጥ 44 ኢትዮጵያውያኑ ተቆልፎባቸው መገኘታቸውን ዘገባው አመላክቷል።
አንዱ ብቻ በተሰባበረ እንግሊዝኝ ከፖሊሶች ጋር ለመነጋገር መሞከሩን የጠቆመው ዘገባው ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ለፖሊስ መግለጹን አስታውቋል።
በግቢው ውስጥ የነበረው ሁኔታ አስከፊ መሆኑን ፖሊስ በሪፖርቱ አመላክቷል ያለው ዘገባው ኢትዮጵያውያኑ በቂ ምግብ እንዳልቀረበላቸው፣ ከተቆለፈባቸው ክፍል እንዳይወጡ መደረጋቸውና የፀሃይ ብርሃን አይተው እንደማያውቁ እንዲሁም ደህና ልብስ እንኳ እንደሌላቸው አስታውቋል።
ባሳለፍነው አመት 2016 ዓ.ም ሐምሌ ወር ላይ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ “ኢ-ሰብአዊ በሆነ ሁኔታ” ታጋተው የነበሩ ናቸው ያላቸው 90 ኢትዮጵያውያንን አስለቅቂያለሁ ሲል መግለጹን የተመለከተ ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
😭30👍24❤5
ቻይና የምድርን ሽክርክሪት በማዘግየት ቀኑን አስረዘመች — ናሳ
ግዙፉ የሶስት ገደሎች ግድብ ለዚህ ተጠያቂ ነው። የሳይንስ ሊቃውንት ስሌት እንደሚያሳየው እጅግ በጣም ብዙ ውሃ የፕላኔቷን የጅምላ ስርጭት በመቀየር የኢነርሺያ ጊዜዋን ጨምሯል።
በዚህም ምክንያት ቀኑ በ0.06 ማይክሮ ሰከንድ የረዘመ ሲሆን የምድር ዘንግ በ2 ሴንቲ ሜትር አካባቢ ተቀይሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
ግዙፉ የሶስት ገደሎች ግድብ ለዚህ ተጠያቂ ነው። የሳይንስ ሊቃውንት ስሌት እንደሚያሳየው እጅግ በጣም ብዙ ውሃ የፕላኔቷን የጅምላ ስርጭት በመቀየር የኢነርሺያ ጊዜዋን ጨምሯል።
በዚህም ምክንያት ቀኑ በ0.06 ማይክሮ ሰከንድ የረዘመ ሲሆን የምድር ዘንግ በ2 ሴንቲ ሜትር አካባቢ ተቀይሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁67👍9👀5👎4❤2
YeneTube
Photo
የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል አንድ አካባቢን "መቆጣጠራቸው" እና የወረዳ አስተዳዳሪን ማቁሰላቸው ተገለጸ‼️
የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ላሬ ወረዳ ውስጥ የሚገኝ "ቢልኩን" የተባለ አካባቢን "መቆጣጠራቸውን" እና የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ማቁሰላቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። ታጣቂዎች ተቆጣጥረውታል የተባለው አካባቢ ነዋሪዎች ወደ ሌላ ከተማ እንደሸሹም ተገልጿል።
ኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳንን ከምትጎራበታቸው ክልሎች አንዱ በሆነው ጋምቤላ ታጣቂዎች ጥቃት መፈጸም የጀመሩት ከትናንት በስቲያ ከረቡዕ ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እንደሆነ አንድ የላሬ ወረዳ ኃላፊ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
እንደ ኃላፊው ገለጻ "የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው የገቡት" ከደቡብ ሱዳን መንግስት ጋር ግጭት ውስጥ ያሉት የሱዳን ሕዝቦች ነጻነት እንቅስቃሴ/ተቃዋሚ (Sudan People's Liberation Movement In Opposition) ታጣቂዎች ናቸው።
ታጣቂዎቹ የገቡት የኑዌር ብሔረሰብ ዞን ላሬ ወረዳ ስር በምትገኘው የድንበር አካባቢዋ ፓጋግ ቀበሌ እንደሆነ ምንጩ ገልጸዋል። ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር ግጭት ውስጥ ያሉት ታጣቂዎች ድንበሩን አቋርጠው የገቡት "ተኩስ ሲከፈትባቸው ሸሽተው" እንደሆነም ተናግረዋል።
"[ታጣቂዎቹ] የራሳቸውን ድንበር ዘለው ወደ እኛ ድንበር ነው የገቡት። እስከ ትናንት [ሐሙስ] ድረስ ያገኘነው መረጃ በእኛ ድንበር [ውስጥ] ነው ያሉት። የኢትዮጵያ ባንዲራ ጭምር ነው የወሰዱት" ብለዋል። "ታጣቂዎቹ እስከ ትናንት ድረስ እየገቡ" እንደሆነ መረጃ እንዳላቸውም አክለዋል።
ኃላፊው፤ ታጣቂዎቹ ድንበሩን አቋርጠው ከገቡ በኋላ "በነዋሪዎች ላይ ተኩስ" መክፈታቸውን እና "ቤቶችን ማቃጠላቸውን" ተናግረዋል።
የታጣቂዎቹን እንቅስቃሴ ተከትሎ "ሕዝቡን ለማረጋጋት" እና "ድንበሩን ለመመልከት" ወደ አካባቢው የተጓዙት የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቶክ ሞንግ በተከፈተባቸው ጥቃት እንደቆሰሉም ምንጩ ገልጸዋል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ባወጣው መረጃም የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ትናንት ሐሙስ ሚያዝያ 23/2017 ዓ.ም. ተኩስ እንደተከፈተባቸው እና "በቀኝ እግራቸው ታፋ ላይ ተመትተው መቁሰላቸውን" አረጋግጧል።
የወረዳው አስተዳዳሪን ጨምሮ "የመንግሥት አካላት" በአካባቢው የተገኙት በደቡብ ሱዳን የተነሳው "የእርስ እርስ ግጭት" በድንበር አካባቢ በሚገኘው "ፓጋግ ቀበሌ ኩብሪ ቢልኩን ተብሎ ወደ ሚጠራው አካባቢ እየተዛመተ" መሆኑን ለማጣራት እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ላሬ ወረዳ ውስጥ የሚገኝ "ቢልኩን" የተባለ አካባቢን "መቆጣጠራቸውን" እና የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ማቁሰላቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። ታጣቂዎች ተቆጣጥረውታል የተባለው አካባቢ ነዋሪዎች ወደ ሌላ ከተማ እንደሸሹም ተገልጿል።
ኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳንን ከምትጎራበታቸው ክልሎች አንዱ በሆነው ጋምቤላ ታጣቂዎች ጥቃት መፈጸም የጀመሩት ከትናንት በስቲያ ከረቡዕ ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እንደሆነ አንድ የላሬ ወረዳ ኃላፊ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
እንደ ኃላፊው ገለጻ "የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው የገቡት" ከደቡብ ሱዳን መንግስት ጋር ግጭት ውስጥ ያሉት የሱዳን ሕዝቦች ነጻነት እንቅስቃሴ/ተቃዋሚ (Sudan People's Liberation Movement In Opposition) ታጣቂዎች ናቸው።
ታጣቂዎቹ የገቡት የኑዌር ብሔረሰብ ዞን ላሬ ወረዳ ስር በምትገኘው የድንበር አካባቢዋ ፓጋግ ቀበሌ እንደሆነ ምንጩ ገልጸዋል። ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር ግጭት ውስጥ ያሉት ታጣቂዎች ድንበሩን አቋርጠው የገቡት "ተኩስ ሲከፈትባቸው ሸሽተው" እንደሆነም ተናግረዋል።
"[ታጣቂዎቹ] የራሳቸውን ድንበር ዘለው ወደ እኛ ድንበር ነው የገቡት። እስከ ትናንት [ሐሙስ] ድረስ ያገኘነው መረጃ በእኛ ድንበር [ውስጥ] ነው ያሉት። የኢትዮጵያ ባንዲራ ጭምር ነው የወሰዱት" ብለዋል። "ታጣቂዎቹ እስከ ትናንት ድረስ እየገቡ" እንደሆነ መረጃ እንዳላቸውም አክለዋል።
ኃላፊው፤ ታጣቂዎቹ ድንበሩን አቋርጠው ከገቡ በኋላ "በነዋሪዎች ላይ ተኩስ" መክፈታቸውን እና "ቤቶችን ማቃጠላቸውን" ተናግረዋል።
የታጣቂዎቹን እንቅስቃሴ ተከትሎ "ሕዝቡን ለማረጋጋት" እና "ድንበሩን ለመመልከት" ወደ አካባቢው የተጓዙት የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቶክ ሞንግ በተከፈተባቸው ጥቃት እንደቆሰሉም ምንጩ ገልጸዋል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ባወጣው መረጃም የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ትናንት ሐሙስ ሚያዝያ 23/2017 ዓ.ም. ተኩስ እንደተከፈተባቸው እና "በቀኝ እግራቸው ታፋ ላይ ተመትተው መቁሰላቸውን" አረጋግጧል።
የወረዳው አስተዳዳሪን ጨምሮ "የመንግሥት አካላት" በአካባቢው የተገኙት በደቡብ ሱዳን የተነሳው "የእርስ እርስ ግጭት" በድንበር አካባቢ በሚገኘው "ፓጋግ ቀበሌ ኩብሪ ቢልኩን ተብሎ ወደ ሚጠራው አካባቢ እየተዛመተ" መሆኑን ለማጣራት እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍23😁8👀4❤2😭1
Forwarded from HuluPay Community
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች🎭
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11❤1
በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭትና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በ9 ወራት ውስጥ ብቻ 200 ነፍሰ ጡር እናቶች በሕክምና እጦት ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ ለአሐዱ አስታውቋል፡፡
በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች፤ ሕጻናትና አፍላ ወጣቶች ዳይሬክተር አቶ መልሰው ጫንያለው፤ "በክልሉ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ የእናቶች ሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ የታቀዱ እቅዶችን ማሳካት አልቻልንም" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በዚህም በአሁኑ ወቅት በክልሉ የታችኛው የእርከን መዋቅር፤ በመሠረተ ልማት አቅርቦትና ጤና ጣቢዎች ላይ ጉዳት በመድረሱ፤ በሚፈለገው ልክ የዜጎችን ሕይወት ለማትረፍ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተቀሰቀሰው ግጭት በአንጻራዊነት በዞኖች የቀነሰ ቢሆንም፤ የሕክምና ተቋማት በሚፈለገው ልክ ማህበረሰብን ለማገልገል ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሐዱ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ በዚህም በተለየ መልኩ ነፍሰጡር እናቶች በወሊድ ጊዜ በቂ የሆነ የሕክምና አገልግሎት ባለማግኘታቸው ባለፉት 9 ወራት ብቻ 200 እናቶች ሕይወታቸው ማለፉን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተፈጠረው ግጭት መቀጠል የህክምና ተቋማቱ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲስተጓጎል ስለሚያደርግ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
አሐዱ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች፤ ሕጻናትና አፍላ ወጣቶች ዳይሬክተር አቶ መልሰው ጫንያለው፤ "በክልሉ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ የእናቶች ሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ የታቀዱ እቅዶችን ማሳካት አልቻልንም" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በዚህም በአሁኑ ወቅት በክልሉ የታችኛው የእርከን መዋቅር፤ በመሠረተ ልማት አቅርቦትና ጤና ጣቢዎች ላይ ጉዳት በመድረሱ፤ በሚፈለገው ልክ የዜጎችን ሕይወት ለማትረፍ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተቀሰቀሰው ግጭት በአንጻራዊነት በዞኖች የቀነሰ ቢሆንም፤ የሕክምና ተቋማት በሚፈለገው ልክ ማህበረሰብን ለማገልገል ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሐዱ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ በዚህም በተለየ መልኩ ነፍሰጡር እናቶች በወሊድ ጊዜ በቂ የሆነ የሕክምና አገልግሎት ባለማግኘታቸው ባለፉት 9 ወራት ብቻ 200 እናቶች ሕይወታቸው ማለፉን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተፈጠረው ግጭት መቀጠል የህክምና ተቋማቱ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲስተጓጎል ስለሚያደርግ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
አሐዱ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
😭11👍7❤2
🌹🌹🌹🌸🌸🌸🌺🌺🌺💐💐💐
የሽምግልና አበባ
#የጠረዼዛ አበባ Flower
FREE DELIVERY
ይደውሉ
Call us for more
⨳ዋጋ 6000 ETB Fixed
for Order @Fikerassefa
የሽምግልና አበባ
#የጠረዼዛ አበባ Flower
FREE DELIVERY
ይደውሉ
Call us for more
⨳ዋጋ 6000 ETB Fixed
for Order @Fikerassefa
👍9❤2😁1