"የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት" -አቶ ጌታቸው ረዳ
“የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ ገለጹ።አቶ ጌታቸው ረዳ ይህንን የተናገሩት ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከአማራ ክልል ፕሬዝዳነት አቶ አረጋ ከበደ እና ከአከባቢው አመራሮች ጋር በመሆን በሁመራ ከተማ ከነዋሪዎች ጋር በተደረገ ውይይት ወቅት መሆኑን ከአሚኮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“የማንነት ጥያቄ መኖሩን እናምናለን” ሲሉ አቶ ጌታቸው ተናግረዋል ያለው ዘገባው “ጥያቄው ግን በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት” ማለታቸውንም አሰታውቋል።“ጥያቄው የግለሰብ ጥያቄ ባለመኾኑ የሕዝቡን ድምጽ መስማት ይገባል” ሲሉ አቶ ጌታቸው ተናግረዋል ያለው የአሚኮ ዘገባ “ጥያቄው የግለሰብ ጥያቄ ባለመኾኑ የሕዝቡን ድምጽ መስማት ይገባል” ማለታቸውንም አካቷል።
“የህውሓት መሪዎች የትግራይ ሕዝብ ፍጹም የተለያዩ አካላት መኾናቸውንም ተናግረዋል” ያለወ ዘገባው “ሰላምን ለመፍጠርም ሁለቱን አካላት ለየብቻ መመልከት ጠቃሚ ነው” ሲሉ መግለጻቸውንም አስታውቋል።“ሰው ከመሬት በላይ ከፍ ብሎ መታየት አለበት፣ የወልቃይትን ሕዝብ ሕዝቤ ነው ብሎ መቀበል ይገባል” ማለታቸውንም ዘገባው አመላክቷል።
የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አረጋ ከበደ በበኩላቸው “የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ በብረትና በጉልበት ለመፍታት ማሰብ ተገቢ አይደለም” ሲሉ በመድረኩ ላይ መናገራቸውን ዘገባው አስታውቋል።“የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ በብረትና በጉልበት ለመፍታት ማሰብ ተገቢ አለመኾኑን አንስተዋል” ያለው ዘገባው “በየትኛውም ወገን በኩል ጉዳዩን ዘላቂ ሰላም በሚያመጣና ሕጋዊ ቅቡልነት ባለው መንገድ መፍታት ይገባል” ማለታቸውንም አካቷል።
“ጉዳዩን ከመሠረቱ መፈታት የሚቻለው ከጉልበት ይልቅ ሰላማዊ አማራጭን በመጠቀም ነው” ማለታቸውነ ያካተተው ዘገባው “የአማራ ክልል ሕዝብና መንግሥት በጉልበት የሚመጣበት ኀይል እስካልመጣ ድረስ ሰላማዊ አማራጭን እንደሚጠቀም አስገንዝበዋል” ብሏል።
በሂዩማን ራይትስ ዋች ባወጣው ሪፖርት ላይ ስማቸው ተጠቅሶ በአካባቢው ማንነትን መሠረት ያደረገ ወንጀል ሰርተዋል በማለት ክስ የቀረበባቸው ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በውይይቱ ላይ ከክልሉ ፕሬዝዳንት ከአቶ አረጋ ከበደ እና ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ተቀምጠው በውይይቱ መሳተፋቸውን ዘገባው ጠቁሟል።
ኮለኔል ደመቀ በውይይቱ ላይ “በሰላማዊው የትግራይ ሕዝብ ላይ ችግር እንዲፈጠር አንፈልግም” ማለታቸው የጠቆመው ዘገባው “የወልቃይት ጠገዴን ሕዝብ የዘመናት ጥያቄ በአግባቡ መፍታት ይገባዋል፣ ጥያቄው ሕጋዊና ሀገራዊ መልስ ያሻዋል” ማለታቸውን አካቷል።“የወሰንና ማንነት ኮሚቴው የሚያነሳው ይህ ጥያቄ በአግባቡ አለመመለስ እንደገና በደልና ደም መፋሰስ እንዳያስከትል በጥንቃቄ ሊታይ እንደሚገባ” ማለታቸውንም አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
“የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ ገለጹ።አቶ ጌታቸው ረዳ ይህንን የተናገሩት ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከአማራ ክልል ፕሬዝዳነት አቶ አረጋ ከበደ እና ከአከባቢው አመራሮች ጋር በመሆን በሁመራ ከተማ ከነዋሪዎች ጋር በተደረገ ውይይት ወቅት መሆኑን ከአሚኮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“የማንነት ጥያቄ መኖሩን እናምናለን” ሲሉ አቶ ጌታቸው ተናግረዋል ያለው ዘገባው “ጥያቄው ግን በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት” ማለታቸውንም አሰታውቋል።“ጥያቄው የግለሰብ ጥያቄ ባለመኾኑ የሕዝቡን ድምጽ መስማት ይገባል” ሲሉ አቶ ጌታቸው ተናግረዋል ያለው የአሚኮ ዘገባ “ጥያቄው የግለሰብ ጥያቄ ባለመኾኑ የሕዝቡን ድምጽ መስማት ይገባል” ማለታቸውንም አካቷል።
“የህውሓት መሪዎች የትግራይ ሕዝብ ፍጹም የተለያዩ አካላት መኾናቸውንም ተናግረዋል” ያለወ ዘገባው “ሰላምን ለመፍጠርም ሁለቱን አካላት ለየብቻ መመልከት ጠቃሚ ነው” ሲሉ መግለጻቸውንም አስታውቋል።“ሰው ከመሬት በላይ ከፍ ብሎ መታየት አለበት፣ የወልቃይትን ሕዝብ ሕዝቤ ነው ብሎ መቀበል ይገባል” ማለታቸውንም ዘገባው አመላክቷል።
የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አረጋ ከበደ በበኩላቸው “የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ በብረትና በጉልበት ለመፍታት ማሰብ ተገቢ አይደለም” ሲሉ በመድረኩ ላይ መናገራቸውን ዘገባው አስታውቋል።“የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ በብረትና በጉልበት ለመፍታት ማሰብ ተገቢ አለመኾኑን አንስተዋል” ያለው ዘገባው “በየትኛውም ወገን በኩል ጉዳዩን ዘላቂ ሰላም በሚያመጣና ሕጋዊ ቅቡልነት ባለው መንገድ መፍታት ይገባል” ማለታቸውንም አካቷል።
“ጉዳዩን ከመሠረቱ መፈታት የሚቻለው ከጉልበት ይልቅ ሰላማዊ አማራጭን በመጠቀም ነው” ማለታቸውነ ያካተተው ዘገባው “የአማራ ክልል ሕዝብና መንግሥት በጉልበት የሚመጣበት ኀይል እስካልመጣ ድረስ ሰላማዊ አማራጭን እንደሚጠቀም አስገንዝበዋል” ብሏል።
በሂዩማን ራይትስ ዋች ባወጣው ሪፖርት ላይ ስማቸው ተጠቅሶ በአካባቢው ማንነትን መሠረት ያደረገ ወንጀል ሰርተዋል በማለት ክስ የቀረበባቸው ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በውይይቱ ላይ ከክልሉ ፕሬዝዳንት ከአቶ አረጋ ከበደ እና ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ተቀምጠው በውይይቱ መሳተፋቸውን ዘገባው ጠቁሟል።
ኮለኔል ደመቀ በውይይቱ ላይ “በሰላማዊው የትግራይ ሕዝብ ላይ ችግር እንዲፈጠር አንፈልግም” ማለታቸው የጠቆመው ዘገባው “የወልቃይት ጠገዴን ሕዝብ የዘመናት ጥያቄ በአግባቡ መፍታት ይገባዋል፣ ጥያቄው ሕጋዊና ሀገራዊ መልስ ያሻዋል” ማለታቸውን አካቷል።“የወሰንና ማንነት ኮሚቴው የሚያነሳው ይህ ጥያቄ በአግባቡ አለመመለስ እንደገና በደልና ደም መፋሰስ እንዳያስከትል በጥንቃቄ ሊታይ እንደሚገባ” ማለታቸውንም አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢራን በአሜሪካ ወታደራዊ ጦር ሠፈር ላይ የተፈጸመው ጥቃት “ከኳታር ጋር የሚያገናኘው የለም” አለች!
የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሰኞ ዕለት በአሜሪካ በሚተዳደረው አል ኡዲድ የጦር ሠፈር ላይ የተፈጸመው ጥቃት ከኳታር ጋር “የሚያገናኘው የለም” አሉ።የጦር ሰፈሩ የሚገኘው ኳታር ቢሆንም ቃል አቀባዩ ኢስማኤል ባጋህኢ ግን የኢራን እርምጃ “ራስን የመካለከል ነው” ብለዋል።
ባጋህኢ በኤክስ ገጻቸው ላይ በለጠፉት ጽሑፍ "ኢራን ኳታርን እና ሌሎች ጎረቤት አገራትን በተመለከተ ለመልካም ጉርብትና ፖሊሲዋ ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ነች" ብለዋል።"የአሜሪካ/እስራኤል የወንጀል ጥቃቶች እና በኢራን ላይ ያላቸው የተሳሳቱ ፖሊሲዎች በእኛ እና በቀጠናው ወንድማማች አገሮች መካከል መለያየት መፍጠር የለባቸውም" ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሰኞ ዕለት በአሜሪካ በሚተዳደረው አል ኡዲድ የጦር ሠፈር ላይ የተፈጸመው ጥቃት ከኳታር ጋር “የሚያገናኘው የለም” አሉ።የጦር ሰፈሩ የሚገኘው ኳታር ቢሆንም ቃል አቀባዩ ኢስማኤል ባጋህኢ ግን የኢራን እርምጃ “ራስን የመካለከል ነው” ብለዋል።
ባጋህኢ በኤክስ ገጻቸው ላይ በለጠፉት ጽሑፍ "ኢራን ኳታርን እና ሌሎች ጎረቤት አገራትን በተመለከተ ለመልካም ጉርብትና ፖሊሲዋ ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ነች" ብለዋል።"የአሜሪካ/እስራኤል የወንጀል ጥቃቶች እና በኢራን ላይ ያላቸው የተሳሳቱ ፖሊሲዎች በእኛ እና በቀጠናው ወንድማማች አገሮች መካከል መለያየት መፍጠር የለባቸውም" ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
📲iPhone 16
💾Internal Storage:256GB
🔋battery:100%
👌Condition: New
💲PRICE-115,000birr
♦️Dont miss out on this!
☎️Contact: @adagioandante
0924769665
💾Internal Storage:256GB
🔋battery:100%
👌Condition: New
💲PRICE-115,000birr
♦️Dont miss out on this!
☎️Contact: @adagioandante
0924769665
YeneTube
"የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት" -አቶ ጌታቸው ረዳ “የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ በሕጋዊና በፍትሐዊ መንገድ መመለስ አለበት” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ ገለጹ።አቶ ጌታቸው ረዳ ይህንን የተናገሩት ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከአማራ ክልል ፕሬዝዳነት አቶ አረጋ ከበደ እና ከአከባቢው…
“እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እንጂ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ አስተባበሉ!
“እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለአዲስ ሰታንዳርድ አስታወቁ፤ “የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ” ብለዋል።
ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በሁመራ የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ባወጣው ሪፖርት “የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ተገቢ መኾኑን እናምናለን ብለዋል” ሲል ያወጣው ሪፖርት አስተባብለዋል።
ዛሬ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ቀትር ላይ በጉዳዩ ዙሪያ አዲስ ስታንዳርድ የጠየቃቸው አቶ ጌታቸው “ከአውዱ ውጭ የተወሰደ ነው” ብለዋል።
በመድረኩ ላይ የገለጽኩት “እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ፤ ያም ሁኖ ግን የእኔ እምነት እንደተጠበቀ ሁኖ፣ እዚህ ያላችሁ ሰዎች አለ ብላችሁ የምታምኑ ከሆነ፣ የሆነ ይሁን ጥያቄ በሰላማዊ እና በህጋዊ መንገድ ብቻ ነው መፈታት ያለበት” የሚል ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመድረኩ ላይ የነበሩት አብዘሃኛዎቹ የአስመላሽ ኮሚቴ መሆናቸው በመግለጽ “ወደ ደጋውመ ወጥተን ህዝቡም ጋር ተነጋግረን የህዝቡ ስሜት ምን እንደሆነ በተሟላ መልኩ ለመረዳት እንሞክራለን” ስለ ነግሬያቸዋለሁ ብለዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
“እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለአዲስ ሰታንዳርድ አስታወቁ፤ “የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ” ብለዋል።
ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በሁመራ የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ባወጣው ሪፖርት “የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ተገቢ መኾኑን እናምናለን ብለዋል” ሲል ያወጣው ሪፖርት አስተባብለዋል።
ዛሬ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ቀትር ላይ በጉዳዩ ዙሪያ አዲስ ስታንዳርድ የጠየቃቸው አቶ ጌታቸው “ከአውዱ ውጭ የተወሰደ ነው” ብለዋል።
በመድረኩ ላይ የገለጽኩት “እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ፤ ያም ሁኖ ግን የእኔ እምነት እንደተጠበቀ ሁኖ፣ እዚህ ያላችሁ ሰዎች አለ ብላችሁ የምታምኑ ከሆነ፣ የሆነ ይሁን ጥያቄ በሰላማዊ እና በህጋዊ መንገድ ብቻ ነው መፈታት ያለበት” የሚል ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመድረኩ ላይ የነበሩት አብዘሃኛዎቹ የአስመላሽ ኮሚቴ መሆናቸው በመግለጽ “ወደ ደጋውመ ወጥተን ህዝቡም ጋር ተነጋግረን የህዝቡ ስሜት ምን እንደሆነ በተሟላ መልኩ ለመረዳት እንሞክራለን” ስለ ነግሬያቸዋለሁ ብለዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
አስቸኳይ መረጃ
#ቴምርሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
WhatsApp
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
#ቴምርሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
በአማራ ክልል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በግንባታው ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማት ከሥራ እየወጡ መሆኑ ተገለጸ!
በአማራ ክልል በግንባታው ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ተቋማት አብዛኞቹ በክልሉ በሚስተዋልው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከሥራ እየወጡ መሆኑን የክልሉ ኮንስርታክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ለአሐዱ ገልጿል፡፡በክልሉ ከ3 ሺሕ በላይ ተቋማት በግንባታው ዘርፍ ለመንቀሳቀስ ፈቃድ አውጥተው ይሰሩ እንደነበር የገለጸው ማህበሩ፤ በማህበሩ ሥር ደግሞ ከ765 በላይ ተቋማት እንደነበሩ አስታውቋል፡፡
"ነገር ግን ክልሉ ላይ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ፤ አብዛኞቹ ጨረታዎች ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሚሰጡ በመሆናቸው ብዙዎቹ በአቅም ማነስ ምክንያት ከዘርፉ እየወጡ ነው" ሲሉ የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ሙሉቀን ቢተው ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡"ችግሩን ለማስተካከል ይመለከታቸዋል የተባሉ አካላትን ጠይቀናል ነገር ግን ምንም መፍትሄ ማግኘት አልተቻለም" ያሉት አቶ ሙሉቀን፤ በእዳ ምክንያት ቋሚ እና ተንቀሳቃሽ ንብረቶቻቸውን ያጡ እንዲሁም ከዘርፉ የወጡ እና ሌላ ዘረፍ የቀየሩም ባለሙያዎች መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡
"አሁን ላይ በክልሉ ከሚሰሩት የግንባታ ሥራዎች ውስጥ በግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የሚመጡ ግንባታዎች ብቻ በግሉ ዘርፍ እየተሰሩ ነው" ብለው፤ ነገር ግን ይህ ለሁሉም የሚዳረስ እና ሰፊ ባለመሆኑ ችግሩ ባለሙያዎቹ ሥራ እንዲያጡ ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል፡፡የማህበሩ ፕሬዝደንት "በግንባታው ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩና በአሁኑ ወቅት ከሥራ የወጡ ተቋማት ምን ያህል ናቸው?" ሲል አሐዱ ላቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡
ከዘርፉ ለመውጣታቸው የጸጥታቸው ችግር እና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ያለ ጨረታ የሚወስዷቸው ፕሮጀክቶች መብዛት ዋና ምክንያቶች ናቸው ተብሏል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል በግንባታው ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ተቋማት አብዛኞቹ በክልሉ በሚስተዋልው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከሥራ እየወጡ መሆኑን የክልሉ ኮንስርታክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ለአሐዱ ገልጿል፡፡በክልሉ ከ3 ሺሕ በላይ ተቋማት በግንባታው ዘርፍ ለመንቀሳቀስ ፈቃድ አውጥተው ይሰሩ እንደነበር የገለጸው ማህበሩ፤ በማህበሩ ሥር ደግሞ ከ765 በላይ ተቋማት እንደነበሩ አስታውቋል፡፡
"ነገር ግን ክልሉ ላይ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ፤ አብዛኞቹ ጨረታዎች ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሚሰጡ በመሆናቸው ብዙዎቹ በአቅም ማነስ ምክንያት ከዘርፉ እየወጡ ነው" ሲሉ የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ሙሉቀን ቢተው ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡"ችግሩን ለማስተካከል ይመለከታቸዋል የተባሉ አካላትን ጠይቀናል ነገር ግን ምንም መፍትሄ ማግኘት አልተቻለም" ያሉት አቶ ሙሉቀን፤ በእዳ ምክንያት ቋሚ እና ተንቀሳቃሽ ንብረቶቻቸውን ያጡ እንዲሁም ከዘርፉ የወጡ እና ሌላ ዘረፍ የቀየሩም ባለሙያዎች መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡
"አሁን ላይ በክልሉ ከሚሰሩት የግንባታ ሥራዎች ውስጥ በግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የሚመጡ ግንባታዎች ብቻ በግሉ ዘርፍ እየተሰሩ ነው" ብለው፤ ነገር ግን ይህ ለሁሉም የሚዳረስ እና ሰፊ ባለመሆኑ ችግሩ ባለሙያዎቹ ሥራ እንዲያጡ ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል፡፡የማህበሩ ፕሬዝደንት "በግንባታው ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩና በአሁኑ ወቅት ከሥራ የወጡ ተቋማት ምን ያህል ናቸው?" ሲል አሐዱ ላቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡
ከዘርፉ ለመውጣታቸው የጸጥታቸው ችግር እና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ያለ ጨረታ የሚወስዷቸው ፕሮጀክቶች መብዛት ዋና ምክንያቶች ናቸው ተብሏል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
“የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እንዲሳተፉ ፕሬዚዳንት ታዬ ያቀረቡት ጥያቄ ትክክለኛ ነው” - የአሜሪካን ኤምባሲ
በአዲስ አበባ የሚገኘ የአሜሪካን ኤምባሲ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ “የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ያቀረቡትን ጥያቄ የሚደገፍ ነው ሲል እውቅና እንደሚሰጠው አስታወቀ።
ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ ጎን ለጎን የአፍሪካና የአሜሪካ የግብርና፣ የምግብ እና የቢዝነስ ዘርፍን ለማጠናከር ያለመ የፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል።ፕሬዚዳንት ታዬ በፓናል ውይይቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ አሜሪካ አሁን ላይ በአፍሪካ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ ያላትን ፍላጎት አድንቀዋል።
አፍሪካ የአሜሪካ የኢንቨስትመንት መዳረሻ የሚሆን አቅም እንዳላት ጠቅሰው፣ በአፍሪካ በኩል ሊለማ የሚችል መሬት፣ የሰው ሃብትና ትክክለኛ ፖሊሲ መኖሩን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።በተለይም በኢትዮጵያ ለእርሻ ሥራ መዋል የሚችል ሰፊ ለም መሬት እንዳለ እና ይህንን የግብርና ሥራ ሊያከናውን የሚችል የሰው ሃይል መኖሩንም አስረድተዋል፡፡
ኤምባሲው በይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቹ ባጋረው መልዕክት በኢትዮጵያ “እምቅ አቅም መኖሩን” እንደሚስማማ ገልጾ “በሯ የተከፈ፣ ለቢዝነስ ምቹ የሆነች ኢትዮጵያ ራሷን እና ቀጣናውን ወደፊት ታራምዳለች” ብሏል።በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ የፕሬዝዳንቱን ጥሪ እንደሚደግፈው እና ትክክል መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገጾቹ ላይ ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAsseda
በአዲስ አበባ የሚገኘ የአሜሪካን ኤምባሲ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ “የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ያቀረቡትን ጥያቄ የሚደገፍ ነው ሲል እውቅና እንደሚሰጠው አስታወቀ።
ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ ጎን ለጎን የአፍሪካና የአሜሪካ የግብርና፣ የምግብ እና የቢዝነስ ዘርፍን ለማጠናከር ያለመ የፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል።ፕሬዚዳንት ታዬ በፓናል ውይይቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ አሜሪካ አሁን ላይ በአፍሪካ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ ያላትን ፍላጎት አድንቀዋል።
አፍሪካ የአሜሪካ የኢንቨስትመንት መዳረሻ የሚሆን አቅም እንዳላት ጠቅሰው፣ በአፍሪካ በኩል ሊለማ የሚችል መሬት፣ የሰው ሃብትና ትክክለኛ ፖሊሲ መኖሩን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።በተለይም በኢትዮጵያ ለእርሻ ሥራ መዋል የሚችል ሰፊ ለም መሬት እንዳለ እና ይህንን የግብርና ሥራ ሊያከናውን የሚችል የሰው ሃይል መኖሩንም አስረድተዋል፡፡
ኤምባሲው በይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቹ ባጋረው መልዕክት በኢትዮጵያ “እምቅ አቅም መኖሩን” እንደሚስማማ ገልጾ “በሯ የተከፈ፣ ለቢዝነስ ምቹ የሆነች ኢትዮጵያ ራሷን እና ቀጣናውን ወደፊት ታራምዳለች” ብሏል።በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ የፕሬዝዳንቱን ጥሪ እንደሚደግፈው እና ትክክል መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገጾቹ ላይ ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAsseda
ክሊዮፓትራ ግብፃዊት ነበረች?
ክሊዮፓትራ፣ ታላቋ ግብፅ ንግሥት በእርግጥ ግብፃዊት ነበረች? አንዳንድ የታሪክ መጻህፍት እና ሆሊውድ እንደዚያ አድርጎ ሲስላት ተመልክተናል።
እውነቱ ግን፣ ክሊዮፓትራ መቄዶኒያዊ ግሪክ ነበረች፤ የታላቁ እስክንድር ጄኔራል በሆነው በፕቶለሚ የተመሠረተው የፕቶለማይክ ሥርወ መንግሥት አካል ነበረች። ቤተሰቧ ግብፅን ለብዙ መቶ ዓመታት ቢገዛም፣ በዘር ግን ግሪካውያን ነበሩ። ክሊዮፓትራ ምንም እንኳን የግብፅን ባህል ብትቀበልም የግብጽን ቋንቋን የተናገረች የመጀመሪያዋ ፕቶለሚ ብትሆንም፣ የዘር ግንዷ ግን ከግብጽ አልነበረም።
ሰላም ጤና ይስጥልኝ የቻናላችን በተሰቦች ዛሬ አብዛኛዎቻችን እውነተኛ ታሪክ እንደሆኑ የምናስባቸው ነገር ግን አፈ ታሪክ የሆኑ ታሪኮችን በዩቱብ ቻናላችን ይዘን ቀርበናል፣ ተከታተሉን።ቻናላችንንም ሰብስክራይብ ያድርጉ።
👇👇
https://youtube.com/watch?v=hhCgsXwlzO8&feature=shared
ክሊዮፓትራ፣ ታላቋ ግብፅ ንግሥት በእርግጥ ግብፃዊት ነበረች? አንዳንድ የታሪክ መጻህፍት እና ሆሊውድ እንደዚያ አድርጎ ሲስላት ተመልክተናል።
እውነቱ ግን፣ ክሊዮፓትራ መቄዶኒያዊ ግሪክ ነበረች፤ የታላቁ እስክንድር ጄኔራል በሆነው በፕቶለሚ የተመሠረተው የፕቶለማይክ ሥርወ መንግሥት አካል ነበረች። ቤተሰቧ ግብፅን ለብዙ መቶ ዓመታት ቢገዛም፣ በዘር ግን ግሪካውያን ነበሩ። ክሊዮፓትራ ምንም እንኳን የግብፅን ባህል ብትቀበልም የግብጽን ቋንቋን የተናገረች የመጀመሪያዋ ፕቶለሚ ብትሆንም፣ የዘር ግንዷ ግን ከግብጽ አልነበረም።
ሰላም ጤና ይስጥልኝ የቻናላችን በተሰቦች ዛሬ አብዛኛዎቻችን እውነተኛ ታሪክ እንደሆኑ የምናስባቸው ነገር ግን አፈ ታሪክ የሆኑ ታሪኮችን በዩቱብ ቻናላችን ይዘን ቀርበናል፣ ተከታተሉን።ቻናላችንንም ሰብስክራይብ ያድርጉ።
👇👇
https://youtube.com/watch?v=hhCgsXwlzO8&feature=shared
YouTube
ምናልባት የምታምናቸው 8 ታዋቂ ታሪካዊ የተሳሳቱ አመለካከቶች
አብዛኛዎቻችን እውነተኛ ታሪክ እንደሆኑ የምናስባቸው ነገር ግን አፈ ታሪክ የሆኑ ስምንት ታሪኮችን እናቀርብላቿለን አብራችሁን ቆዩ
አስቸኳይ መረጃ
#ቴምርሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
WhatsApp
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
#ቴምርሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
የ7 ጊዜ የፈረንሳይ ሊግ ዋን አሸናፊው ሊዮን ወደ ታችኛው ሊግ እንዲወርድ ተደረገ
በፈረንሳይ ሊግ ለበርካታ ዓመታት ተጽእኖ መፍጠር የቻለው ኦሎምፒክ ሊዮን የገጠመውን የገንዘብ ቀውስ ማስተካከል ባለመቻሉ ወደ ታችኛው የሊግ እርከን እንዲወርድ ተደርጓል።
በአሜሪካዊው ባለሀብት ጆን ቴክስተር የሚተዳደረው ሊዮን ከወራት በፊት ያለበትን የገንዘብ ቀውስ እንዲያስተካክል የተሰጠውን ጊዜ አልተጠቀመበትም ተብሏል።
የሊዮን 77 በመቶ ድርሻ ያለው የኤግልስ እግር ኳስ ግሩፕ ጥቅምት ወር ላይ ክለቡ 422 ሚሊዮን ፓውንድ ዕዳ እንዳለበት አሳውቆ ነበር።
ሊዮን ያለበትን የገንዘብ ዕዳ ማስተካከል አለመቻሉን የፈረንሳይ ክለቦች የገንዘብ አስተዳደር ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ይፋ አድርጓል።
በ2024/25 የውድድር ዓመት በሊጉ 6ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ በዩሮፓ ሊግ የመሳተፍ ዕድል የነበረው ሊዮን ወደ ታችኛው እርከን እንዲወርድም ተወስኖበታል።
የተጣለው ቅጣት ተገቢ እንዳልሆነ የገለጸው ክለቡ ይግባኝ እንደሚጠይቅም አሳውቋል።
ሊዮን ከ2002 ጀምሮ እስከ 2008 ለተከታታይ 7 ዓመታት የሊጉ ሻምፒዮን እንደነበር ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
በፈረንሳይ ሊግ ለበርካታ ዓመታት ተጽእኖ መፍጠር የቻለው ኦሎምፒክ ሊዮን የገጠመውን የገንዘብ ቀውስ ማስተካከል ባለመቻሉ ወደ ታችኛው የሊግ እርከን እንዲወርድ ተደርጓል።
በአሜሪካዊው ባለሀብት ጆን ቴክስተር የሚተዳደረው ሊዮን ከወራት በፊት ያለበትን የገንዘብ ቀውስ እንዲያስተካክል የተሰጠውን ጊዜ አልተጠቀመበትም ተብሏል።
የሊዮን 77 በመቶ ድርሻ ያለው የኤግልስ እግር ኳስ ግሩፕ ጥቅምት ወር ላይ ክለቡ 422 ሚሊዮን ፓውንድ ዕዳ እንዳለበት አሳውቆ ነበር።
ሊዮን ያለበትን የገንዘብ ዕዳ ማስተካከል አለመቻሉን የፈረንሳይ ክለቦች የገንዘብ አስተዳደር ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ይፋ አድርጓል።
በ2024/25 የውድድር ዓመት በሊጉ 6ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ በዩሮፓ ሊግ የመሳተፍ ዕድል የነበረው ሊዮን ወደ ታችኛው እርከን እንዲወርድም ተወስኖበታል።
የተጣለው ቅጣት ተገቢ እንዳልሆነ የገለጸው ክለቡ ይግባኝ እንደሚጠይቅም አሳውቋል።
ሊዮን ከ2002 ጀምሮ እስከ 2008 ለተከታታይ 7 ዓመታት የሊጉ ሻምፒዮን እንደነበር ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ በኢራን ላይ የፈጸመችው ጥቃት የኒውክሌር ማብላያ ይዞታዎችን እንዳላወደመ የአሜሪካ መከላከያ ማዕከል (ፔንታጎን) የደህንነት ግምገማ አሳየ‼️
ቅድመ ግምገማው ጥቃቱ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ምናልባትም በወራት ወደኋላ ሊመልሰው እንደሚችል ነው ያሳየው።
ኢራን ያበለጸገችው የዩራኒየም ክምችት አሜሪካ ቅዳሜ፣ ሰኔ 14/ 2017 ዓ፣ም በፈጸመችው ጥቃት አለመውደሙን የአገሪቱ የመከላከያ ደህንነት ኤጀንሲ ግምገማን የሚያውቁ ምንጮች ለቢቢሲ የአሜሪካ አጋር ሲቢኤስ ተናግረዋል።
ዋይት ሃውስ በበኩሉ "ይህ ፍጹም የተሳሳተ" ግምገማ" በማይረባ የደህንንት ማህበረሰብ ሾልኮ የወጣ ነው" ሲል ውድቅ አድርጎታል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው የኢራን የኒውክሌር ይዞታዎች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል በማለት በድጋሚ አጽንኦት ሰጥተው፤ "በታሪክ ውስጥ ስኬታማ ከሆኑ ወታደራዊ ጥቃቶች መካከል አንዱ የሆነውን ለማዋረድ" በሚዲያዎች የሚደረግ ሙከራ ሲሉ ከሰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ቅድመ ግምገማው ጥቃቱ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ምናልባትም በወራት ወደኋላ ሊመልሰው እንደሚችል ነው ያሳየው።
ኢራን ያበለጸገችው የዩራኒየም ክምችት አሜሪካ ቅዳሜ፣ ሰኔ 14/ 2017 ዓ፣ም በፈጸመችው ጥቃት አለመውደሙን የአገሪቱ የመከላከያ ደህንነት ኤጀንሲ ግምገማን የሚያውቁ ምንጮች ለቢቢሲ የአሜሪካ አጋር ሲቢኤስ ተናግረዋል።
ዋይት ሃውስ በበኩሉ "ይህ ፍጹም የተሳሳተ" ግምገማ" በማይረባ የደህንንት ማህበረሰብ ሾልኮ የወጣ ነው" ሲል ውድቅ አድርጎታል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው የኢራን የኒውክሌር ይዞታዎች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል በማለት በድጋሚ አጽንኦት ሰጥተው፤ "በታሪክ ውስጥ ስኬታማ ከሆኑ ወታደራዊ ጥቃቶች መካከል አንዱ የሆነውን ለማዋረድ" በሚዲያዎች የሚደረግ ሙከራ ሲሉ ከሰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረመ!
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ኩባንያ ጋር በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ።ሥምምነቱ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ተቋም ጋር ከ200 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ካፒታል በኢትዮጵያ በሆቴልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ለመሰማራት የሚያስችለው መሆኑ ተገልጿል።
የሥምምነት የተደረገው መርሃ-ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በተገኙበት በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ።ሥምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ኩባንያ ጋሬት ጊሽ ፈርመውታል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ሥምምነቱ ኢትዮጵያ የምትፈልገውና ከልማት ፕሮግራሟ ጋር አብሮ የሚሄድ ትልቅ የኢንቨስትመንት ሥምምነት መሆኑን አንስተዋል።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የተደረሰው ሥምምነት በዘርፉ የተመዘገቡ አበረታች መውጤቶችን ለማስቀጠል እንደሚያስችል ጠቅሰው፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ የሚያደርገው ተሳትፎ በአፍሪካም ጭምር ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ተናግረዋል።
የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ተቋም ፕሬዝዳንትና ሥራ አስፈጻሚ ጋሬት ጊሽ በበከላቸው ሥምምነቱ አሜሪካ አፍሪካን በተመለከተ ለማጠናከር ያሰበችውን የንግድና ኢንቨስትመንት ዲፕሎማሲ የተከተለ መሆኑን ተናግረዋል።
(ኢዜአ)
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ኩባንያ ጋር በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ።ሥምምነቱ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ተቋም ጋር ከ200 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ካፒታል በኢትዮጵያ በሆቴልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ለመሰማራት የሚያስችለው መሆኑ ተገልጿል።
የሥምምነት የተደረገው መርሃ-ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በተገኙበት በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ።ሥምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ኩባንያ ጋሬት ጊሽ ፈርመውታል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ሥምምነቱ ኢትዮጵያ የምትፈልገውና ከልማት ፕሮግራሟ ጋር አብሮ የሚሄድ ትልቅ የኢንቨስትመንት ሥምምነት መሆኑን አንስተዋል።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የተደረሰው ሥምምነት በዘርፉ የተመዘገቡ አበረታች መውጤቶችን ለማስቀጠል እንደሚያስችል ጠቅሰው፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ የሚያደርገው ተሳትፎ በአፍሪካም ጭምር ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ተናግረዋል።
የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ትብብር ተቋም ፕሬዝዳንትና ሥራ አስፈጻሚ ጋሬት ጊሽ በበከላቸው ሥምምነቱ አሜሪካ አፍሪካን በተመለከተ ለማጠናከር ያሰበችውን የንግድና ኢንቨስትመንት ዲፕሎማሲ የተከተለ መሆኑን ተናግረዋል።
(ኢዜአ)
@YeneTube @FikerAssefa
በዶሮ እርባታ ላይ የተሰማሩ ትናንሽ አርቢሮች ከዘርፉ መውጣታቸው ለእንቁላል መወደድ ምክንያት ሆኗል ተባለ።
አርቢዎቹ ከዘርፉ እንዲወጡ ያስገደዳቸውም የመኖ ዋጋ ውድነት እንደሆነ ሰምተናል።መኖ አቅራቢ ፋብሪካዎችም ቢሆኑ በጥሬ እቃ እጥረት እና መወደድ ምክንያት እየተቸገሩ መሆኑን ሰምተናል።
በዚህ እና በሌሎች ተደራራቢ ምክንያቶች የእንቁላል መኖ ዋጋ ከፍ ማለቱን ተነግሯል።አንድ ኩንታል የእንቁላል ጣይ የዶሮ መኖ ከሁለት ወር በፊት ሲሸጥ ከነበረው 4,800 ብር አሁን 5,800 ብር እየተሸጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡
በተለይ አቅም የሌላቸው ትናንሽ አርቢዎች እየተቸገሩ በመምጣታቸው ከገበያው ለመውጣት ይገደዳሉ የተባለ ሲሆን በምርት እና ፍላጎት አለመጣጣም ምክንያት አንድ እንቁላል እስከ 25 ብር እንዲሸጥ እድል ፈጥሯል ተብሏል።
በሌላ በኩል ደግሞ መኖ አቅራቢ ፋብሪካዎችም በብዙ ይፈተናሉ የተባለ ሲሆን ለመኖ ማቀነባበሪያ የሚውሉ ግብዓቶችን አለማግኘት ዋነኛ ችግራቸው እንደሆነ ተነግሯል።
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
አርቢዎቹ ከዘርፉ እንዲወጡ ያስገደዳቸውም የመኖ ዋጋ ውድነት እንደሆነ ሰምተናል።መኖ አቅራቢ ፋብሪካዎችም ቢሆኑ በጥሬ እቃ እጥረት እና መወደድ ምክንያት እየተቸገሩ መሆኑን ሰምተናል።
በዚህ እና በሌሎች ተደራራቢ ምክንያቶች የእንቁላል መኖ ዋጋ ከፍ ማለቱን ተነግሯል።አንድ ኩንታል የእንቁላል ጣይ የዶሮ መኖ ከሁለት ወር በፊት ሲሸጥ ከነበረው 4,800 ብር አሁን 5,800 ብር እየተሸጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡
በተለይ አቅም የሌላቸው ትናንሽ አርቢዎች እየተቸገሩ በመምጣታቸው ከገበያው ለመውጣት ይገደዳሉ የተባለ ሲሆን በምርት እና ፍላጎት አለመጣጣም ምክንያት አንድ እንቁላል እስከ 25 ብር እንዲሸጥ እድል ፈጥሯል ተብሏል።
በሌላ በኩል ደግሞ መኖ አቅራቢ ፋብሪካዎችም በብዙ ይፈተናሉ የተባለ ሲሆን ለመኖ ማቀነባበሪያ የሚውሉ ግብዓቶችን አለማግኘት ዋነኛ ችግራቸው እንደሆነ ተነግሯል።
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል በግጭት በተጎዱ የሀገሪቱ ክልሎች ከአስር ሺህ በላይ ለሚሆኑ አባወራዎች ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ ማከፋፈሉን ገለጸ!
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር በግጭት በተጎዱ የሀገሪቱ ሶስት ክልሎች ትግራይ፣ አማራ እና ኦሮምያ ለሚገኙ 10 ሺ 500 አርሷአደር ቤተሰቦች ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ።በግብርና የሚተዳደሩ በክልሎቹ የሚገኙ አንዳንድ አከባቢዎች ያሉ አርሶአደሮች በጦርነት እና በግጭት ሳቢያ ከፍተኛ የሆነ የግብርና ምርት እጥረት መስተዋሉን የጠቆመው ማህበሩ የምግብ እጥረት መስተዋሉንም አመላክቷል።
በአንድ ወር ውስጥ ማለትም ከግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 14 ቀን 2017 ድረስ በትግራይ፣ አማራ እና ኦሮምያ ክልል ለሚገኙ 10 ሺህ 500 አርሶአደር ቤተሰቦች 450 ሜትሪክ ቶን የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም የሚችሉ ምርጥ ዘር ማከፋፈሉን ጠቁሟል።ከአንድ ሺህ 550 ሜትሪክ ቶን በላይ ማዳበሪያም ማከፋፈሉን ገልጿል።በእነዚህ ሶስት ክልሎች ማህበሩ ካከፋፈለው ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ በተጨማሪ ቀጣይ የዝናብ ወራት ከመድረሱ በፊት 63 ሺህ ለሚሆኑ የክልሎቹ ነዋሪዎች የሰብአዊ ርዳታ እያደረሰ እንደሚገኝ አስታውቋል።
"በእነዚህ ክልሎች ራቅ ብለው በሚገኙ እና አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎችያሉ አርሶ አደሮች ጥራት ያለው ዘር እና ማዳበሪያ ማግኘት ይቸገራሉ፤ በአከባቢዎቹ በሚስተዋለው ተደጋጋሚ ድርቅ ሳቢያ የአቅርቦት ሰንሰለቱ ተስተጓጉሏል፣ ሁኔታዎችም ተባብሷል። በተለይም ደግሞ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ በአይና ቡግና እና ላስታ አከባቢዎች እንዲሁም በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በጣም አሳሳቢ ነው" ሲሉ የአለም አቀፉ ቀይመስቀል ማህበር የኢትዮጵያ ቢሮ ኃላፊ ሲሞን ካሳቢያንካ-ኤሽሊማን ገልጸዋል።ማህበሩ ባከፋፈለው ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ እርዳታ ስድስት ሺህ 500 ሄክታር የሚደርስ መሬት ይታረሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክቷል፤ ከዚህም 17 ሺህ ሜትሪክ ቶን በቆሎ፣ ስንዴ፣ ገብስ እና ጤፍ ምርት ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር በግጭት በተጎዱ የሀገሪቱ ሶስት ክልሎች ትግራይ፣ አማራ እና ኦሮምያ ለሚገኙ 10 ሺ 500 አርሷአደር ቤተሰቦች ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ።በግብርና የሚተዳደሩ በክልሎቹ የሚገኙ አንዳንድ አከባቢዎች ያሉ አርሶአደሮች በጦርነት እና በግጭት ሳቢያ ከፍተኛ የሆነ የግብርና ምርት እጥረት መስተዋሉን የጠቆመው ማህበሩ የምግብ እጥረት መስተዋሉንም አመላክቷል።
በአንድ ወር ውስጥ ማለትም ከግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 14 ቀን 2017 ድረስ በትግራይ፣ አማራ እና ኦሮምያ ክልል ለሚገኙ 10 ሺህ 500 አርሶአደር ቤተሰቦች 450 ሜትሪክ ቶን የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም የሚችሉ ምርጥ ዘር ማከፋፈሉን ጠቁሟል።ከአንድ ሺህ 550 ሜትሪክ ቶን በላይ ማዳበሪያም ማከፋፈሉን ገልጿል።በእነዚህ ሶስት ክልሎች ማህበሩ ካከፋፈለው ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ በተጨማሪ ቀጣይ የዝናብ ወራት ከመድረሱ በፊት 63 ሺህ ለሚሆኑ የክልሎቹ ነዋሪዎች የሰብአዊ ርዳታ እያደረሰ እንደሚገኝ አስታውቋል።
"በእነዚህ ክልሎች ራቅ ብለው በሚገኙ እና አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎችያሉ አርሶ አደሮች ጥራት ያለው ዘር እና ማዳበሪያ ማግኘት ይቸገራሉ፤ በአከባቢዎቹ በሚስተዋለው ተደጋጋሚ ድርቅ ሳቢያ የአቅርቦት ሰንሰለቱ ተስተጓጉሏል፣ ሁኔታዎችም ተባብሷል። በተለይም ደግሞ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ በአይና ቡግና እና ላስታ አከባቢዎች እንዲሁም በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በጣም አሳሳቢ ነው" ሲሉ የአለም አቀፉ ቀይመስቀል ማህበር የኢትዮጵያ ቢሮ ኃላፊ ሲሞን ካሳቢያንካ-ኤሽሊማን ገልጸዋል።ማህበሩ ባከፋፈለው ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ እርዳታ ስድስት ሺህ 500 ሄክታር የሚደርስ መሬት ይታረሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክቷል፤ ከዚህም 17 ሺህ ሜትሪክ ቶን በቆሎ፣ ስንዴ፣ ገብስ እና ጤፍ ምርት ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
📲iPhone 16
💾Internal Storage:256GB
🔋battery:100%
👌Condition: New
💲PRICE-115,000birr
♦️Dont miss out on this!
☎️Contact: @adagioandante
0924769665
💾Internal Storage:256GB
🔋battery:100%
👌Condition: New
💲PRICE-115,000birr
♦️Dont miss out on this!
☎️Contact: @adagioandante
0924769665
በምያንማር ታጣቂዎች ተይዘው የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ወደ አገር ተመለሱ!
ከምያንማር የሳይበር ወንጀል ካምፖች አምልጠው በታጣቂዎች ከወደቁት 751 ኢትዮጵያውያን መካከል የሆኑት የመጨረሻዎቹ 49 ተጎጂዎች ትናንት ወደ አገር መግባታቸውን የወላጆች ኮሚቴ አስተባባሪ እና በታይላንድ የሚገኙ ምንጮች ተናገሩ።ከወንጀል ካምፖቹ መውጣት ያልቻሉ 42 ተጎጂዎች ግን አሁንም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሲሆን "ከፎቅ ላይ ራሱን ወረወረ" የተባለ አንድ ኢትዮጵያዊ ሕይወቱ እንዳለፈም ተገልጿል።
ወደ አገራቸው ተመልሰው የተጠናቀቁት ኢትዮጵያውያን ከየካቲት ወር አንስቶ "ዴሞክራቲክ ካረን ቤነቮለንት አርሚ" (DKBA) እና "ቦርደር ጋርድ ፎርስ" (BGF) በተባሉት የምያንማር አማጺያን እጅ ነበሩ።ኢትዮጵያውያኑ ከሌሎች አገራት ዜጎች ጋር በመሆን ታጣቂዎቹ እጅ የገቡት በግዳጅ ሠራተኝነት ተይዘው ከነበሩባቸው የሳይበር ወንጀል ካምፖች ካመለጡ በኋላ ነበር።
ኢትዮጵያውያኑ ወደ እነዚህ ካምፖች የገቡት ጥሩ ገንዘብ እንደሚያገኙ ተነግሯቸው ወደ ታይላንድ ከተወሰዱ በኋላ በምያንማር ለሚገኙ የወንጀል ቡድኖች በመሸጣቸው ነው።በካምፖቹ ውስጥ የማጭበርበር ወንጀል እንዲፈጽሙ ሲገደዱ የነበረ ሲሆን የተለያዩ የስቅይት ድርጊቶች ተፈጽመውባቸዋል።በታጣቂዎች እጅ የነበሩትን ተጎጂዎች ለማስወጣት በጃፓን ቶኪዮ እና በሕንድ ኒው ዴልሂ በሚገኙ ኤምባሲዎች እንዲሁም በአጎራባቿ አገር ታይላንድ የሚገኙ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በኅብረት ሲሰሩ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ከምያንማር የሳይበር ወንጀል ካምፖች አምልጠው በታጣቂዎች ከወደቁት 751 ኢትዮጵያውያን መካከል የሆኑት የመጨረሻዎቹ 49 ተጎጂዎች ትናንት ወደ አገር መግባታቸውን የወላጆች ኮሚቴ አስተባባሪ እና በታይላንድ የሚገኙ ምንጮች ተናገሩ።ከወንጀል ካምፖቹ መውጣት ያልቻሉ 42 ተጎጂዎች ግን አሁንም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሲሆን "ከፎቅ ላይ ራሱን ወረወረ" የተባለ አንድ ኢትዮጵያዊ ሕይወቱ እንዳለፈም ተገልጿል።
ወደ አገራቸው ተመልሰው የተጠናቀቁት ኢትዮጵያውያን ከየካቲት ወር አንስቶ "ዴሞክራቲክ ካረን ቤነቮለንት አርሚ" (DKBA) እና "ቦርደር ጋርድ ፎርስ" (BGF) በተባሉት የምያንማር አማጺያን እጅ ነበሩ።ኢትዮጵያውያኑ ከሌሎች አገራት ዜጎች ጋር በመሆን ታጣቂዎቹ እጅ የገቡት በግዳጅ ሠራተኝነት ተይዘው ከነበሩባቸው የሳይበር ወንጀል ካምፖች ካመለጡ በኋላ ነበር።
ኢትዮጵያውያኑ ወደ እነዚህ ካምፖች የገቡት ጥሩ ገንዘብ እንደሚያገኙ ተነግሯቸው ወደ ታይላንድ ከተወሰዱ በኋላ በምያንማር ለሚገኙ የወንጀል ቡድኖች በመሸጣቸው ነው።በካምፖቹ ውስጥ የማጭበርበር ወንጀል እንዲፈጽሙ ሲገደዱ የነበረ ሲሆን የተለያዩ የስቅይት ድርጊቶች ተፈጽመውባቸዋል።በታጣቂዎች እጅ የነበሩትን ተጎጂዎች ለማስወጣት በጃፓን ቶኪዮ እና በሕንድ ኒው ዴልሂ በሚገኙ ኤምባሲዎች እንዲሁም በአጎራባቿ አገር ታይላንድ የሚገኙ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በኅብረት ሲሰሩ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በተፈጸመው ጥቃት ላይ እጁ አለበት መባሉን አስተባበለ!
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሰ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን በሚገኘው በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም አርብ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት ላይ እጁ አለበት መባሉን አስተባበለ።
“የሸኔ ታጣቂዎች” ናቸው ተብለው የተጠሩት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት ፈጸሙት በተባለ ጥቃት አንድ ባሕታዊ አባት “በአሰቃቂ” ሁኔታ መገደላቸውን የገዳሙ አባቶችን ዋቢ አድርገን መዘገባችን ይታወሳል።
ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር ቆይታ ያደረጉ እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሰ) ከፌዴራል መንግስት ጋር ባካሄዳቸው በሁለቱም የሰላም ንግግሮች ላይ የተሳተፉ አንድ ከፍተኛ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አመራር፣ "አባላቱ በጥቃቱ ላይ ምንም አይነት ተሳትፎ የላቸውም" ሲሉ አስተባብለዋል።
አክለውም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አባላት "በገዳሙ አከባቢ እንደሌሉ" ገልጸው፣ ክሱ "መንግስት በማህረሰቦች መካከል ግጭት ለመቀስቀስ እና በታጣቂ ቡድኖች መካከል ብቅ ያለውን አንድነት ለማፍረስ ሆን ብሎ ያቀናበረው የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ አካል ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሰ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን በሚገኘው በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም አርብ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት ላይ እጁ አለበት መባሉን አስተባበለ።
“የሸኔ ታጣቂዎች” ናቸው ተብለው የተጠሩት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት ፈጸሙት በተባለ ጥቃት አንድ ባሕታዊ አባት “በአሰቃቂ” ሁኔታ መገደላቸውን የገዳሙ አባቶችን ዋቢ አድርገን መዘገባችን ይታወሳል።
ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር ቆይታ ያደረጉ እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሰ) ከፌዴራል መንግስት ጋር ባካሄዳቸው በሁለቱም የሰላም ንግግሮች ላይ የተሳተፉ አንድ ከፍተኛ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አመራር፣ "አባላቱ በጥቃቱ ላይ ምንም አይነት ተሳትፎ የላቸውም" ሲሉ አስተባብለዋል።
አክለውም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አባላት "በገዳሙ አከባቢ እንደሌሉ" ገልጸው፣ ክሱ "መንግስት በማህረሰቦች መካከል ግጭት ለመቀስቀስ እና በታጣቂ ቡድኖች መካከል ብቅ ያለውን አንድነት ለማፍረስ ሆን ብሎ ያቀናበረው የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ አካል ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል የታሪካዊው አል-ነጃሺ መስጂድ እድሳት ሥራ መጠናቀቁ ተገለጸ!
በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ታሪካዊው የአል ነጃሺ መስጂድ የእድሳት ሥራ መጠናቀቁን የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይላይ በየነ ለአሐዱ እንደተናገሩት መስጂዱ ባለፉት 9 ወራት እድሳት ሲደረግለት ቆይቷል፡፡ የእድሳት ሥራውም ከቱርክ ልማት ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
አክለውም "በአሁኑ ጊዜ ከመስጂዱ የተዘረፉ ቅርሶችን ቁጥር የማጣራት ሥራ እየተሰራ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።ይህም በግጭቱ እና በተፈጥሮ አደጋዎች ከፍተኛ ውድቀት ያጋጠመውን የትግራይን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት እየተካሄደ ያለው የመልሶ ማቋቋም ሰፊ እንቅስቃሴ አካል መሆኑን አመላክተዋል።በተጨማሪም በትግራይ ክልል በጦርነትና በክረምቱ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በርካታ ቅርሶች የማደስና የመገንባት ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
"ከአፍሪካ ጥንታዊ እስላማዊ ቅርሶች ውስጥ አንዱ የሆነው የአል-ነጃሺ መስጂድ ጥልቅ ታሪካዊ እና ባህላዊ ጠቀሜታ አለው" ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ "የተሃድሶው መጠናቀቅ ክልሉ ከጦርነት ውድመት እያገገመ ለመምጣቱ ማሳያ ነው" ብለዋል።በትግራይ ክልል ከዉቅሮ 11 ኪሎሜትር ከአዲስ አበባ 800 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ አልነጃሺ መስጂድ በእስለምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠዉ ታሪካዊ መስጂድ መሆኑ ይታወቃል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ታሪካዊው የአል ነጃሺ መስጂድ የእድሳት ሥራ መጠናቀቁን የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይላይ በየነ ለአሐዱ እንደተናገሩት መስጂዱ ባለፉት 9 ወራት እድሳት ሲደረግለት ቆይቷል፡፡ የእድሳት ሥራውም ከቱርክ ልማት ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
አክለውም "በአሁኑ ጊዜ ከመስጂዱ የተዘረፉ ቅርሶችን ቁጥር የማጣራት ሥራ እየተሰራ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።ይህም በግጭቱ እና በተፈጥሮ አደጋዎች ከፍተኛ ውድቀት ያጋጠመውን የትግራይን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት እየተካሄደ ያለው የመልሶ ማቋቋም ሰፊ እንቅስቃሴ አካል መሆኑን አመላክተዋል።በተጨማሪም በትግራይ ክልል በጦርነትና በክረምቱ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በርካታ ቅርሶች የማደስና የመገንባት ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
"ከአፍሪካ ጥንታዊ እስላማዊ ቅርሶች ውስጥ አንዱ የሆነው የአል-ነጃሺ መስጂድ ጥልቅ ታሪካዊ እና ባህላዊ ጠቀሜታ አለው" ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ "የተሃድሶው መጠናቀቅ ክልሉ ከጦርነት ውድመት እያገገመ ለመምጣቱ ማሳያ ነው" ብለዋል።በትግራይ ክልል ከዉቅሮ 11 ኪሎሜትር ከአዲስ አበባ 800 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ አልነጃሺ መስጂድ በእስለምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠዉ ታሪካዊ መስጂድ መሆኑ ይታወቃል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa