Telegram Web Link
Forwarded from YeneTube
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ

https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN

በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
  44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
  አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Forwarded from YeneTube
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions


We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:

🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods


📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7

🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.

Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ሆነ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ይፋ አድርጓል።ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።

መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል። ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።

ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።

ብሔራዊ ባንክ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።

ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል።

@YeneTube @FikerAssefa
በቀጣይ የክረምት ወራት የከፋ ጉዳት ሊያስከትል የሚችል የዝናብ ሁኔታ በሀገሪቱ የምሥራቅ አካባቢዎች እንደሚጠበቅ ተገለጸ!

በሀገሪቱ የምሥራቅ አካባቢዎች በተያዘው የክረምት ወቅት ቀጣይ ወራት የከፋ ጉዳት ሊያስከትል የሚችል የዝናብ ሁኔታ እንደሚጠበቅ የብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኢንስቲቲዩት አስታወቀ።ቀደም ባሉ ዓመታት በድሬደዋ እና ሌሎች ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች ቀውስ ያስከተሉ የጎርፍ አደጋዎች ዓይነት ሊከሰት እንደሚችል ትንበያ መኖሩን ኢንስቲትዩቱ ጠቁሟል፤ አስፈላጊው የቅድም ጥንቃቄ ሥራ መሠራት እንዳለበት አሳስቧል።

“የዘንድሮው ክረምት ከፍተኛ የዝናብ ሁኔታ እና በጎርፍ አደጋ ሳቢያ ከፍተኛ ቀውስ የተመዘገበባቸውን እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር 1998 እና 2010ዓ.ም የነበሩትን ጊዜያት ይመስላል ተብሎ ይጠበቃል” ሲሉ በኢንስቲቲዩቱ የሶማሌ ክልል እና አጎራባች አካባቢዎች የሜትሮሎጂ ትንበያ እና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዴስክ መሪ አቶ አሸናፊ ሙሉነህ መናገራቸውን ከጀርመን ድምጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“ድሬደዋ እና በድሬደዋ ዙርያ እንዲሁም በሰሜን ሶማሌ የጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ የእግር ተዳፋት ፣እንዲሁም ከጭናክሰን እስከ ጅግጅጋ ባሉ የጎርፍ መፋሰሻ መስመሮች ላይ የክረምቱ የከባድ ዝናብ አዝማሚያ ጎርፍንን ያስከትላል” ማለታቸውን ዘገባው አስደምጧል።ቀውሶች የሚደገሙበት ሁኔታዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ ተብሎ ትንበያ እና ቅድመ ማስጠንቀቂያዎች እየተላለፉ መሆኑን አብራርተዋል።

ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ በድሬደዋ እንዲሁም ጅግጅጋ አካባቢዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያው በተጠናከረ መልኩ ወረዳ ድረስ ተደራሽ በማድረግ ሥራዎችን መሥራት ይጠበቃል ሲሉ አቶ አሸናፊ አሳስበዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
እ.ኤ.አ. በ2024 ብሔራዊ ባንክ 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. በ2024 በአጠቃላይ የባንክ ሥራው 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ፡፡

ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር ኦዲት እንዲደረግ የኢትዮጵያ መንግሥት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ጋር ባደረገው ስምምነት መሠረት የተቀጠረው ኤምኤስኢ ኦዲት ሰርቪስ ኤልአልፒ (MSE Audit Service LLP)፣ የብሔራዊ ባንክን የ2024 የፋይናንስ እንቅስቃሴ ኦዲት በማድረግ ግኝቱን ይፋ አድርጓል፡፡

የኦዲት ሪፖርቱ በተያዘው ሰኔ ወር መጀመሪያ አካባቢ በብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ የባንኩን የዳይሬክተሮች ቦርድ በመወከል ተረጋግጦ መውጣቱን በሰነዱ መጀመሪያ ገጽ ላይ ተመላክቷል፡፡

ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142623/

@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራ መንግስት በሀገሪቱ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ!

- አምነስቲ እና ሂዩማን ራይትወች የኤርትራ መንግስትን ኮንነዋል፣ የቡድኑ የስራ ግዜ እንዲራዘም ጠይቀዋል

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤርትራ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው የባለሙያዎች ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ለማድረግ የኤርትራ መንግስት ጥረት አያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም መጀመሪያ ቀናት በሲዊዘርላንድ ጀኔቫ በተካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ላይ የኤርትራ የተባበሩት መንግሥታት ልዩ የሰብዓዊ መብት ተከታታይ ራፖርተር ሞሐመድ አብደልሰላም በኤርትራ የሚካሄዱት የሰብአዊ መብተት "ጥሰቶች ስልታዊ ናቸው፤ የተጠያቂነት አስፈላጊነት እጅግ በጣም አጣዳፊ ነው" ሲሉ መግለጻቸው ይታወሳል።

የኤርትራ መንግስት ለመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ያስገባውን ዶክመንት መመልከቱን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል ባሰራጨው ዘገባው ኤርትራ የባለሞያዎቹ ቡድን የስራ ግዜ እንዳይራዘም በመጠየቅ ላይ ትገኛለች።

“የአጣሪ ቡድኑ በኤርትራ ያለው ስራ ገና አልተጠናቀቀም፣ ብዙ ይቀረዋል፤ የምክር ቤቱ አባል ሀገራት የቡድኑን የስራ ግዜ እንዲራዘም ድምጻቸውን ሊሰጡት ይገባል፤ በኤርትራ በመካሄድ ላይ ላሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤ ከዚህ በፊት ለተፈጸሙ እና አሁንም በመፈጸም ላይ ላሉ ጥሰቶች ተጠያቂ እንዲሆን ማድረግ ይገባዋል” ሲሉ የአምነስቲ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዋና ዳየሬክተር ቲገረ ቻጉታህ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
አስቸኳይ መረጃ
#ቴምርሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል

10% ቅድመ ክፍያ
ሰፊ የጋራ መገልገያ
ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
ተመጣጣኝ ዋጋ

🏡  ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
       👉1 መኝታ 63ካሬ=
     10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
        ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር

         👉2 መኝታ 86 ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
        ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር

        👉3 መኝታ 114 ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
      ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
       
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት

👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌  አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ

⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::

ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251976195835

WhatsApp
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835

Telegram user
@Ruthtemersales

TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ

https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN

በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
  44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
  አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions


We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:

🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods


📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7

🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.

Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ!

የኬንያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረቡዕ ፣ሰኔ 18/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ የተካሄደውን ተቃውሞ "ሰላማዊ መስሎ የታየ የሽብር ተግባር" እና "የመንግሥት ለውጥ ለማድረግ የተደረገ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ሙከራ" ነው አሉ።

ሚኒስትሩ ቢያንስ 10 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ ፖሊስ ከፍተኛ ኃይል ተጠቅሟል መባሉንም አስተባብለዋል።ኪፕቹምባ ሙርኮሜን የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ የሆነ "ትንኮሳ ቢገጥማቸውም ላሳዩት አስደናቂ ትዕግስት" እና የተካሄደውን "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማክሸፍ" ላደረጉት እገዛ አመስግነዋል።

ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ተቃውሞ ከተገደሉት 10 ሰዎች በተጨማሪ 300 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል።" በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የተካሄደውን ጥቃቶች ፣ ዘረፋዎች፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲሁም ውድመት የተፈፀመበትን ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል እናወግዛለን" ብለዋል ሚኒስትሩ።

@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር የክልሉን “ግዛት በማስመለስ” እና በተፈናቃዮች ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ ገለፁ!

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ከጠ/ሚ አብይ አህመድ ጋር በመገናኘት ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማስቻል እና "በወራሪ ሀይሎች" የተያዙ ያሏቸውን የክልሉ አካባቢዎችን ነጻ ማውጣት በሚሉ አጀንዳዎች ዙሪያ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ አስታወቁ።

ሌተናል ጀነራል ታደሰ "በክልሉ እያጋጠሙ ያሉ ተደጋጋሚ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከፌዴራል መንግስት ጋር የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ እንጠይቃለን" ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት የተባበሩት መንግስታት ደርጅት የልማት ፕሮግራም የአደጋ እና ዝግጁነት ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ቱርባን ሳሌህ የተመራ ልዑክን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው።

ፕሬዝዳንቱ ከልዑካኑ ጋር በነበራቸው ውይይት፤ “ወደ ጦርነት እንድንገባ የሚያደርገን ምክንያት የለም” ሲሉ ገልጸው “ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማድረግ እና የክልሉን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ ከፌደራል መንግስት ጋር በቀጣይ ተቀራርቦ መስራት ያስፈልጋል” ብለዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
"በአምስት ሰነፎች የተነሳ የትግራይ ሕዝብ ለጦርነት መማገድ መቆም አለበት" አቶ ጌታቸው ረዳ

'አንድ ፖርቲ ውስጥ ያሉ አምስት ሰነፎች' ሲሉ የጠሯቸው ግለሰቦች፤ የትግራይን የህልውና ችግር ውስጥ ከተውታል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሰራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ ተናግረዋል፡፡አቶ ጌታቸው ይህንን ያሉት ሴንተር ፎር ሪስፖንሲብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ የተሰኘ ድርጅት ባዘጋጀው ውይይት ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ነው።

ድርጅቱ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ሰላም፣ ዲሞክራሲ እና ልማት በትግራይ እድሎች እና ፈተናዎቸ በሚል ርዕስ ውይይት እያካሄደ ይገኛል።በዚህ የውይይት መድረክ ላይም አቶ ጌታቸው ረዳ እና የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መሀመድ እድሪስን ጨምሮ በርካታ የተለያዩ ፖለቲካዊ አቋም ያላቸዉ የትግራይ ፖለቲከኞችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ተገኝተዋል።

በውይይት መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ "ፖለቲካ ውስጥ ከገባን ጀምሮ እንዲህ ያሉ ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል" ብለዋል።"አሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ የትግራይ ሕዝብ ሰላም ያስፈልገዋል" ያሉም ሲሆን፤ "ሕዝቡ አሁን የህልውና አደጋ የተጋረጠበት ሆኗል" ሲሉ ገልጸዋል።

"አሁን የትግራይ ሕዝብ ልማት ይቆይለት" ያሉት አቶ ጌታቸው፤ "መልማት ችግር የለውም ግን ሕዝቡ የህልውና አደጋ ተጋርጦባታል" ብለዋል። "አምስት እና ሰባት የሆኑ ሰነፎች የትግራይ ህዝብንና ወጣቱን ወደ ጦርነት የሚማግዱበት ሁኔታ መቆሞ አለበት! ለዚህ ደግሞ ዲሞክራሲ የግድ ይላል" ሲሉም ተደምጠዋል።

ይህ መድረክ 'እነዚህ ጥቂት ሰነፎችን በቃችሁ የሚል አይነት ጠንካራ ወይይት የሚደረግበት የመጀመሪያ መደረክ ይሆናል' የሚል ተስፋ እንዳላቸውም ገልጸዋል።በዚህ የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ሌላው የሰላም ሚኒስትሩ አቶ መሀመድ እድሪስ ናቸው።

በንግግራቸውም "በትግራይ ፖለቲካም ሆነ በሀገሪቱ ያሉ የፖለቲካ ሂደት ላይ በአብዛኛው ከፊት ወጣቶች አይመጡም" ያሉ ሲሆን፤ ይህ ዓይነቱ ውይይት ግን ወጣቶችን ወደ ፊት ለማምጣት የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። "በትግራይ ፖለቲካ ውስጥ ይህ የዛሬው ወይይት ታሪካዊ የሆነ ውይይት እንደሚሆን አልጠራጠርም" ሲሉም ተናግረዋል።

"ጦርነት ይበቃ ለማለት ድፍረት ይጠይቃል" ያሉት ሚኒስትሩ፤ "ሰላም ማለት ድፍረት ይጠይቃል፤ ከጦርነት የሚያተርፍ ሕዝብ የለም" ሲሉ ገልጸዋል።መድረኩም በተለያዩ መነሻ ፅሁፎች መነሻነት ሰፋ ያለ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።

የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።

ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256

@YeneTube @FikerAssefa
የጋምቤላ ክልል 2017 በጀት ዓመት የወርቅ ምርት መጠን ከአምስት ሺህ ኪሎግራም በላይ መድረሱ ተገለጸ!

-በ2016 የተመረተው 650 ኪሎግራም ብቻ ነበር ተብሏል

በጋምቤላ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የወርቅ ምርት ከስምንት እጥፍ በላይ ማደጉን የጋምቤላ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት አስታወቀ።ዘንድሮ ክልሉ በ12 ወራት አምስት ሺህ 295 በላይ ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል ሲሉ የክልሉ የማዕድን ሀብት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡጁሉ ጊሎ ኡጁሉ ገልጸዋል።

በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት የተመረተው የወርቅ መጠን 650 ኪሎ ግራም እንደነበር ቁመዋል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ስምንት እጥፍ የወርቅ ምርት መገኘቱን ያሳያል ብለዋል።በክልሉ በዘንድሮው በጀት ዓመት 2 ሺህ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማስገባት መታቀዱን አስታውሰው፣ እስከ ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ አምስት ሺህ 295 ነጥብ 87 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን ተናግረዋል።

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በክልሉ የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ገልጸው፤ ወርቅ አምራቾች የወርቅ ምርታቸውን በቀላሉ ወደ ብሔራዊ ባንክ በማስገባት ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በክልሉ ቀደም ሲል በወርቅ ማዕድን ማውጣት ላይ የተሰማሩት በጸጥታ ስጋት ምክንያት ከአቅም በታች ሲያመርቱ እንደነበር አውስተው፤ በአሁኑ ጊዜ ሰላም በመስፈኑ ወርቅ አምራቾች በሙሉ አቅማቸው ወደ ማምረት እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።በተያዘው የበጀት አመት ስምንት ወራት መንግስት 22 ነጥብ 5 ቶን (22 ሺህ 500 ኪሎግራም) ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡ ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa
ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ!

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።

በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።

በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።

ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።

ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።

ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
🎨 Graphic Design Course Registration Now Open!
Unlock your creativity and learn the skills to design stunning visuals for social media, branding, and more.
Beginner-friendly
Hands-on projects
Certificate included

📅 Limited seats – Register today!

Call us:
          ☎️
0989747878
0799331774

@merahyan
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ምሽት አይበግረንም!

ለሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ
📍 ፒያሳ ከሚኒልክ አደባባይ ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር የሚወስደው መንገድ ላይ የንግድ ሱቆችን መሸጥ ጀምረናል።
👉 2 ቤዝመንት ያለው
👉ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉በ1 ዓመት ተኩል የምትረከቡት

👉ምድር ቤት
20 ካሬ= 7ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2.8ሚሊዮን ብር
👉1ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 5.5 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2 ሚሊዮን ብር
👉2ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.8 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.5 ሚሊዮን ብር
👉3ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.2 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.2 ሚሊዮን ብር
👉4ኛ እና 5ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 3.9 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 900 ሺ ብር
👉ቀሪው በግንባታ ሂደት የሚከፈል።

ለበለጠ መረጃ
09-76-19-58-35

Telegram username
@Ruthtemersales

Whats app
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ

https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN

በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
  44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
  አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions


We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:

🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods


📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7

🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.

Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ!

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።

በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።

በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።

ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።

ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።

ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
2025/06/30 14:03:13
Back to Top
HTML Embed Code: