👆②✍✍✍ …
3ኛ፥ በአፋጎ ከክፍለ ጦር በላይ ያሉ መሪዎች ከዚህ የተሻለ የጥቅም ቦታ ስለማያገኙ ትግሉን ለማራዘም ይገደዳሉ። ትግሉ በአጭር ጊዜ ከተጠናቀቀ ኪሣራ ስለሚገጥማቸው፣ የጀመሩትንም ኢንቨስትመንትና ልክና ገደብ የሌለው ገቢ ስለሚያስቀርባቸው ትግሉ በአጭሩ እንዲቋጭ አይፈልጉም። ሕዝብ አለቀ ለእነሱ ደንታቸው አይደለም። ዛሬ ያለ ከልካይ በሳምንት ውስጥ በሚልዮን ተከፋዮች ናቸው። የገቢ ምንጫቸውም ሰፊ ነው። ራሱ መንግሥት ተብዬው በእጅ አዙር ከፋያቸው ነው። የዐማራን አንድነት በየጊዜው ለሚያኮላሸው ለእነ አስረስ ቡድን አገዛዙ ራሱ በብአዴን በኩል የጠየቁትን ቢሰጥ ምኑ ይጎዳል? አግኝቶ ነው? የባለሀብቶች እና የድርጅት ንብረቶች በጎጃም ምድር በሚያልፉበት ጊዜ ችግር እንዳይገጥማቸው ከተለያዩ ድርጅቶች በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ እየተከፈላቸው የሚሠሩ ናቸው። ለምሳሌ ከዳሽን ቢራ የማከፈለው አለ። ከሐበሻ ቢራ የሚከፈለው አለ። ከዱቄት ፋብሪካ፣ ከፌቤላ፣ ከብረታ ብረት ምርት፣ ከቀለም ፋብሪካዎች ወዘተ የሚከፈለው አለ። እርሻ ጠብቀው፣ ምርት አሳልፈው የሚከፈላቸው አሉ። እነዚህ ድርጅቶች የጭነት መኪናዎቻቸው በቀረጥም ሆነ በኬላ ከተያዘ አመራሮቹ በአስቸኳይ ተደውሎላቸው ይነገራቸውና ለኬላ ላይ ቀረጥ ሰብሳቢዎች "እሱ የእኛ ነው ልቀቀው" እያሉ በነፃ የሚያስለቅቁለት እነዚህ ዘናጭ የዕዙ የውስጥ አመራሮች ናቸው። ጫማቸው ውድ፣ ልብሳቸው ነጭ ነው የዕዙ አመራሮች። የጀነራል ውባንተ አባተን ሚስት 30 ሚልዮን ብር የሚያወጣ ምርት በወረሱ ጊዜ የውባንተ ሚስት ለአቤቱታ አስረስ መዓረይ እና ዘመነ ካሤን ጭምር ተማጽና፣ አንቺ የውባንተ ሚስት ስለመሆንሽ የጋብቻ ሠርተፍኪቴ ሁላ አቅርቢ ብለዋት፣ ለአስረስና ለዘመነ ካሤ ጭምር በኋትስአፕ የሠርጋቸውን ሙሉ ዶክመንትም ማስረጃና መረጃ ልካ ጥፊ ከዚህ ብለው ነው ሞጣ ላይ ገሚሱን ጠጥተው፣ ገሚሱን ሽጠውባት የ30 ሚልዮን ብር ንብረት አውድመው ያባረሯት። ሰዎቹ ሲበዛ ጨካኝ ናቸው። መረጃው በሙሉ ስላለኝ ነው እኔ የምናገረው። እኔ በበኩሌ አስረስ መዓረይን ፊቱን ሁላ ትኩር ብዬ ሳየው ከምር ዐማራም አይመስለኝ። የዐማራ መልክም፣ ወዝም የለው። ከምር እውነቴን ነው። የእናንተን ዐላውቅም እኔ ግን እንደዚያ ነው የሚታየኝ።
"…ተመልከቱ ይሄ ብቻ አይደለም ከዚህ በተረፈም በመላው ጎጃም የሚገኘውና በተለያየ መልክ በግብር፣ በቀረጥ የሚሰበሰበውም ገቢም 25% ለዕዙ ነው የሚገባው። በቀን ከ10 ሚልዮን ብር በላይ ገቢ አላቸው። እኔና ዘመነ ካሤን በስልክ አገናኝቶ ካስተዋወቁን ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው አቶ ግርማ አየለም ከዚህ ተነሥቶ ነው እኛ ጎጃሞች ሀብታም ነን፣ አቅምም አለን እናም ከማንም ሳንቀናጅ ብቻችንን ሁሉንም ነገር መፍጠር እንችላለን እስከማለት የደረሰው። አስረስ መዓረይም "ዘመዴ ቤተልሔምንና ግርማ አየለን ከሰው ቆጥረህ ነውን" ቢለኝም የእነ አስረስን ፍላጎትና ዕቅድ የማውቀው በእነዚሁ ገንገበቶች በኩል ነው። ልብ በሉ በቀን 10 ሚልዮን ብር በወር ስንት እንደሚመጣ ምቱት። በዚህ ብር ደግሞ በተወሰነው ብር አክቲቪስት ገዝተው ይቀጥሩበታል። ከጎጃም ወደ ዶላር ተቀይሮ ኡጋንዳና ካናዳ አሜሪካም ጭምር በዶላር ተመንዝሮ ይገባላቸዋል። በተለይ ደግሞ በአፋጎ ስም የሚሰበሰብ ዶላር በውጭ ሀገር ካለም ለአስረስ ሚስትና ልጅ ጨምሮ ለሰብሳቢ አክቲቪስቶቹ እንዲከፋፈሉት ይደረጋል። የቀረውን ብር ግን አመራሮቹ ይከፋፈሉታል። በየወሩም፣ በየሳምንቱም 400ሺህ 500ሺህ ስለ ሚደርሳቸው እነዚህ አመራሮች ትግሉ ቢቋጭ ይሄን ማግኘት ህልም ስለሚሆንባቸው የዐማራ ፋኖ አንድ ሁኖ መንግሥት ከሆነም ይሄ ሁሉ ጥቅም ስለ ሚቀርባቸው ካሉበት ንቅንቅ ማለት አይፈልጉም።
"…በዚህ ብር አንዲት ሴተኛ አዳሪ ሴት በ60 ሺህ ብር ይገዛሉ። ድሮ ሲመኟት የነበሩዋቸውን ሴቶች ያሉበት ጫካና የገጠር ቀበሌ ድረስ በእግር እና በሞተር ሳይክል አስጭነው አምጥተው ይጎለምቱበታል። ድህነት በተንሠራፋበት ማኅበረሰብ ውስጥ ለአንድ አዳር 60 ሺ ብር መክፈልና 60 ሺ ብር ማግኘት ማለት እንደቀላል የሚታይ አይደለም። ሴቶቹ ሴተኛ አዳሪ ብቻ አይደሉም። ኑሮ የከበዳቸው፣ ድህነት ያደቀቃቸው የቤት ልጆች ሁሉ ናቸው በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩት። 2 ሴት ይዞ የሚተኛ ሁሉ እንዳለ ነው የሚነገረው። ውስኪ እንደ ጉድ ነው የሚወርደው። ጾም የለ ፍስግ ፍየል እንደጉድ ነው የሚታረደው። እንዲያውም አንድ ጊዜ ወደ ዳሞት ለግምገማ የተጠሩ የፋኖ አመራሮች የምሳ ሰዓት ደርሶ ምሳ እንብላ ብለው ገምጋሚዎቹ ወደ ገበታው፣ ወደ ማዕዱ ተሰብሳቢ አመራሮቹን ይጋብዛሉ። ተጋባዦቹም ዕለቱ ረቡዕ ሆኖ በዚያ ላይ ጾም መሆኑን ዓይተው እንኳ ስሜታቸውን መደበቅ አልቻሉም። በቀጥታ ሽሮ አንበላም። ለህዝብ ነፃነት ብዬ ወጥቼ ነገ ልሙት ዛሬ ለማላውቀው ሽሮ አልበላም ይላሉ። አመራሩም ግራ ተጋብቶ ኧረ ሽሮ አትበሉም? በሉ እሺ ለእናንተ የፍስክ ምግብ የተዘጋጀው ከዚህ ትምህርት ቤት ጀርባ ነው። መሳሪያችሁን አውርዱና ተከተሉን በማለት፣ መሣሪያ አስወርደው ወደ ጓሮ በመውሰድ አንበርክከው በከዘራ ሳይቀር ቆምጠው፣ ቆምጠው የለቀቋቸው። አክቲቪስቶች ደጋ ዳሞትን ሞልጨው የሚሰድቡትም በብዙ ምክንያት ነው። ደጋ ዳሞት ግን ጀግንነቱ አሁንም አልተቋረጠም።
"…የዐፋጎ አመራር ዘወትር በቃ መቦረቅ ዘና ፈታ ማለት ነው። ባልተገደበው ገንዘብ ፍሰት ምክንያት ዩጋንዳ የነዳጅ ማደያ የሠራ አለ። ባህርዳርና አዲስ አበባ ሪልእስቴት የገዛ አለ። በቤተሰቡ የኢንቨስትመንት ቦታ ተቀብሎ መአድን ቁፈራ የገባ አለ። 4 እና 5 ሲኖትራክ የገዛም አለ። ባህርዳር ላይ ሁለገብ የኤሌክትሮኒክስ ሴንተር የከፈተም አለ። በገጠር የጎጃም የቀበሌ ከተማ ውስጥ ባለ 6 ወለል ፎቅ እየሠራ፣ እየገነባ ያለም አለ። አዲስ አበባ የባህል ልብስ መሸጫ ሱቅ የከፈተ አለ። የሚሆነው አይታወቅምና ዘሬን ሳልተካ እንዳልሞት በማለት ሴቶችን ሲያስወልድ የሚውል አለ። ባህርዳር መሬት ሊገዛ መጥቶ ዋጋው ይሄነው ተብሎ ተነግሮት ችግር የለም ሽጥልኝ ብሎ ሳይከራከር የሚከፍል ከሆነ ወንድሙ የፋኖ አለቃ ነው ማለት ነው። እገታው፣ ዘረፋው ሳይጨመር ማለት ነው። በሶማሌ ክልል በኩል በሶማሊላንድ የገባ 100 ሚልዮን ብር በልቷል የተባለው ማንችሎትን ከሥልጣን ካባረሩት በኋላ አሁን ሲጨንቃቸው ጥያቄ ሲበዛባቸው አጠገባቸው ያስቀመጡትም በምክንያት ነው። ይሄ በውል የሚታወቀው ነው። ያልተወቀውን ደግሞ እግዚአብሔር ይቁጠረው። አስረስ እንኳ አሜሪካ ለሚስቴና ለልጆቸ ቤት የገዛሁት ቪትስ መኪና ነበረችኝ እሷን ሽጨ ነው ሲል ቅሽሽ አላለውም። በዶክተሩ በኩል ተሰብስቦ ለሚስቱ የተሰጠውን ዶላር ግን አይተነፍሳትም። ቪትስ ተሽጦ ሚስቱ በአሜሪካ ቤት ሲኖራት ፈጣሪ ያሳያችሁ።
4ኛ፣ ብዙኀኑ የአፋጎ መሪዎች አማካሪዎቻቸው ሀገር ውስጥ አይደሉም ያሉት። ሀገር ውስጥ ያሉትም ቢሆኑ ብአዴኖች ናቸው። ከውጭ ያሉት ደግሞ እምነት የለሾች፣ ሊበራሎች እና ፓስተሮች ናቸው። እነሱ ደግሞ ከዐማራው ይልቅ አቢይን ስለሚወዱት ትግሉ እንዳያልቅ የማይሆን የህልም እንጀራ ምክር ይመክሯቸዋል። የብአዴን ሰዎች ደግሞ እንዲህ እንዲህ እያደረጉ በፋኖ በኩል የብልጽግናን መንግሥት ከውስጥ ሲያዳከሙ ቆይተው እነሱ ልክ እንደ ኦህዴዶቹ የውስጥ ሰርጄሪ ሠርተው ወደ ፊት መውጣት ይፈልጋሉ። ተመስገን ጥሩነህ ቀጣዩ ጠቅላይ ሚንስትር ለመሆን እያደረገው ያለው ጥረትም የሚዘወረው በዚህ በኩል ነው። ተመስገን ጥሩነህ ድንቁ ከወለጋ የሚመዘዝ ኦሮሞነት ስላለው እነ ሽመልስ…👇②✍✍✍
3ኛ፥ በአፋጎ ከክፍለ ጦር በላይ ያሉ መሪዎች ከዚህ የተሻለ የጥቅም ቦታ ስለማያገኙ ትግሉን ለማራዘም ይገደዳሉ። ትግሉ በአጭር ጊዜ ከተጠናቀቀ ኪሣራ ስለሚገጥማቸው፣ የጀመሩትንም ኢንቨስትመንትና ልክና ገደብ የሌለው ገቢ ስለሚያስቀርባቸው ትግሉ በአጭሩ እንዲቋጭ አይፈልጉም። ሕዝብ አለቀ ለእነሱ ደንታቸው አይደለም። ዛሬ ያለ ከልካይ በሳምንት ውስጥ በሚልዮን ተከፋዮች ናቸው። የገቢ ምንጫቸውም ሰፊ ነው። ራሱ መንግሥት ተብዬው በእጅ አዙር ከፋያቸው ነው። የዐማራን አንድነት በየጊዜው ለሚያኮላሸው ለእነ አስረስ ቡድን አገዛዙ ራሱ በብአዴን በኩል የጠየቁትን ቢሰጥ ምኑ ይጎዳል? አግኝቶ ነው? የባለሀብቶች እና የድርጅት ንብረቶች በጎጃም ምድር በሚያልፉበት ጊዜ ችግር እንዳይገጥማቸው ከተለያዩ ድርጅቶች በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ እየተከፈላቸው የሚሠሩ ናቸው። ለምሳሌ ከዳሽን ቢራ የማከፈለው አለ። ከሐበሻ ቢራ የሚከፈለው አለ። ከዱቄት ፋብሪካ፣ ከፌቤላ፣ ከብረታ ብረት ምርት፣ ከቀለም ፋብሪካዎች ወዘተ የሚከፈለው አለ። እርሻ ጠብቀው፣ ምርት አሳልፈው የሚከፈላቸው አሉ። እነዚህ ድርጅቶች የጭነት መኪናዎቻቸው በቀረጥም ሆነ በኬላ ከተያዘ አመራሮቹ በአስቸኳይ ተደውሎላቸው ይነገራቸውና ለኬላ ላይ ቀረጥ ሰብሳቢዎች "እሱ የእኛ ነው ልቀቀው" እያሉ በነፃ የሚያስለቅቁለት እነዚህ ዘናጭ የዕዙ የውስጥ አመራሮች ናቸው። ጫማቸው ውድ፣ ልብሳቸው ነጭ ነው የዕዙ አመራሮች። የጀነራል ውባንተ አባተን ሚስት 30 ሚልዮን ብር የሚያወጣ ምርት በወረሱ ጊዜ የውባንተ ሚስት ለአቤቱታ አስረስ መዓረይ እና ዘመነ ካሤን ጭምር ተማጽና፣ አንቺ የውባንተ ሚስት ስለመሆንሽ የጋብቻ ሠርተፍኪቴ ሁላ አቅርቢ ብለዋት፣ ለአስረስና ለዘመነ ካሤ ጭምር በኋትስአፕ የሠርጋቸውን ሙሉ ዶክመንትም ማስረጃና መረጃ ልካ ጥፊ ከዚህ ብለው ነው ሞጣ ላይ ገሚሱን ጠጥተው፣ ገሚሱን ሽጠውባት የ30 ሚልዮን ብር ንብረት አውድመው ያባረሯት። ሰዎቹ ሲበዛ ጨካኝ ናቸው። መረጃው በሙሉ ስላለኝ ነው እኔ የምናገረው። እኔ በበኩሌ አስረስ መዓረይን ፊቱን ሁላ ትኩር ብዬ ሳየው ከምር ዐማራም አይመስለኝ። የዐማራ መልክም፣ ወዝም የለው። ከምር እውነቴን ነው። የእናንተን ዐላውቅም እኔ ግን እንደዚያ ነው የሚታየኝ።
"…ተመልከቱ ይሄ ብቻ አይደለም ከዚህ በተረፈም በመላው ጎጃም የሚገኘውና በተለያየ መልክ በግብር፣ በቀረጥ የሚሰበሰበውም ገቢም 25% ለዕዙ ነው የሚገባው። በቀን ከ10 ሚልዮን ብር በላይ ገቢ አላቸው። እኔና ዘመነ ካሤን በስልክ አገናኝቶ ካስተዋወቁን ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው አቶ ግርማ አየለም ከዚህ ተነሥቶ ነው እኛ ጎጃሞች ሀብታም ነን፣ አቅምም አለን እናም ከማንም ሳንቀናጅ ብቻችንን ሁሉንም ነገር መፍጠር እንችላለን እስከማለት የደረሰው። አስረስ መዓረይም "ዘመዴ ቤተልሔምንና ግርማ አየለን ከሰው ቆጥረህ ነውን" ቢለኝም የእነ አስረስን ፍላጎትና ዕቅድ የማውቀው በእነዚሁ ገንገበቶች በኩል ነው። ልብ በሉ በቀን 10 ሚልዮን ብር በወር ስንት እንደሚመጣ ምቱት። በዚህ ብር ደግሞ በተወሰነው ብር አክቲቪስት ገዝተው ይቀጥሩበታል። ከጎጃም ወደ ዶላር ተቀይሮ ኡጋንዳና ካናዳ አሜሪካም ጭምር በዶላር ተመንዝሮ ይገባላቸዋል። በተለይ ደግሞ በአፋጎ ስም የሚሰበሰብ ዶላር በውጭ ሀገር ካለም ለአስረስ ሚስትና ልጅ ጨምሮ ለሰብሳቢ አክቲቪስቶቹ እንዲከፋፈሉት ይደረጋል። የቀረውን ብር ግን አመራሮቹ ይከፋፈሉታል። በየወሩም፣ በየሳምንቱም 400ሺህ 500ሺህ ስለ ሚደርሳቸው እነዚህ አመራሮች ትግሉ ቢቋጭ ይሄን ማግኘት ህልም ስለሚሆንባቸው የዐማራ ፋኖ አንድ ሁኖ መንግሥት ከሆነም ይሄ ሁሉ ጥቅም ስለ ሚቀርባቸው ካሉበት ንቅንቅ ማለት አይፈልጉም።
"…በዚህ ብር አንዲት ሴተኛ አዳሪ ሴት በ60 ሺህ ብር ይገዛሉ። ድሮ ሲመኟት የነበሩዋቸውን ሴቶች ያሉበት ጫካና የገጠር ቀበሌ ድረስ በእግር እና በሞተር ሳይክል አስጭነው አምጥተው ይጎለምቱበታል። ድህነት በተንሠራፋበት ማኅበረሰብ ውስጥ ለአንድ አዳር 60 ሺ ብር መክፈልና 60 ሺ ብር ማግኘት ማለት እንደቀላል የሚታይ አይደለም። ሴቶቹ ሴተኛ አዳሪ ብቻ አይደሉም። ኑሮ የከበዳቸው፣ ድህነት ያደቀቃቸው የቤት ልጆች ሁሉ ናቸው በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩት። 2 ሴት ይዞ የሚተኛ ሁሉ እንዳለ ነው የሚነገረው። ውስኪ እንደ ጉድ ነው የሚወርደው። ጾም የለ ፍስግ ፍየል እንደጉድ ነው የሚታረደው። እንዲያውም አንድ ጊዜ ወደ ዳሞት ለግምገማ የተጠሩ የፋኖ አመራሮች የምሳ ሰዓት ደርሶ ምሳ እንብላ ብለው ገምጋሚዎቹ ወደ ገበታው፣ ወደ ማዕዱ ተሰብሳቢ አመራሮቹን ይጋብዛሉ። ተጋባዦቹም ዕለቱ ረቡዕ ሆኖ በዚያ ላይ ጾም መሆኑን ዓይተው እንኳ ስሜታቸውን መደበቅ አልቻሉም። በቀጥታ ሽሮ አንበላም። ለህዝብ ነፃነት ብዬ ወጥቼ ነገ ልሙት ዛሬ ለማላውቀው ሽሮ አልበላም ይላሉ። አመራሩም ግራ ተጋብቶ ኧረ ሽሮ አትበሉም? በሉ እሺ ለእናንተ የፍስክ ምግብ የተዘጋጀው ከዚህ ትምህርት ቤት ጀርባ ነው። መሳሪያችሁን አውርዱና ተከተሉን በማለት፣ መሣሪያ አስወርደው ወደ ጓሮ በመውሰድ አንበርክከው በከዘራ ሳይቀር ቆምጠው፣ ቆምጠው የለቀቋቸው። አክቲቪስቶች ደጋ ዳሞትን ሞልጨው የሚሰድቡትም በብዙ ምክንያት ነው። ደጋ ዳሞት ግን ጀግንነቱ አሁንም አልተቋረጠም።
"…የዐፋጎ አመራር ዘወትር በቃ መቦረቅ ዘና ፈታ ማለት ነው። ባልተገደበው ገንዘብ ፍሰት ምክንያት ዩጋንዳ የነዳጅ ማደያ የሠራ አለ። ባህርዳርና አዲስ አበባ ሪልእስቴት የገዛ አለ። በቤተሰቡ የኢንቨስትመንት ቦታ ተቀብሎ መአድን ቁፈራ የገባ አለ። 4 እና 5 ሲኖትራክ የገዛም አለ። ባህርዳር ላይ ሁለገብ የኤሌክትሮኒክስ ሴንተር የከፈተም አለ። በገጠር የጎጃም የቀበሌ ከተማ ውስጥ ባለ 6 ወለል ፎቅ እየሠራ፣ እየገነባ ያለም አለ። አዲስ አበባ የባህል ልብስ መሸጫ ሱቅ የከፈተ አለ። የሚሆነው አይታወቅምና ዘሬን ሳልተካ እንዳልሞት በማለት ሴቶችን ሲያስወልድ የሚውል አለ። ባህርዳር መሬት ሊገዛ መጥቶ ዋጋው ይሄነው ተብሎ ተነግሮት ችግር የለም ሽጥልኝ ብሎ ሳይከራከር የሚከፍል ከሆነ ወንድሙ የፋኖ አለቃ ነው ማለት ነው። እገታው፣ ዘረፋው ሳይጨመር ማለት ነው። በሶማሌ ክልል በኩል በሶማሊላንድ የገባ 100 ሚልዮን ብር በልቷል የተባለው ማንችሎትን ከሥልጣን ካባረሩት በኋላ አሁን ሲጨንቃቸው ጥያቄ ሲበዛባቸው አጠገባቸው ያስቀመጡትም በምክንያት ነው። ይሄ በውል የሚታወቀው ነው። ያልተወቀውን ደግሞ እግዚአብሔር ይቁጠረው። አስረስ እንኳ አሜሪካ ለሚስቴና ለልጆቸ ቤት የገዛሁት ቪትስ መኪና ነበረችኝ እሷን ሽጨ ነው ሲል ቅሽሽ አላለውም። በዶክተሩ በኩል ተሰብስቦ ለሚስቱ የተሰጠውን ዶላር ግን አይተነፍሳትም። ቪትስ ተሽጦ ሚስቱ በአሜሪካ ቤት ሲኖራት ፈጣሪ ያሳያችሁ።
4ኛ፣ ብዙኀኑ የአፋጎ መሪዎች አማካሪዎቻቸው ሀገር ውስጥ አይደሉም ያሉት። ሀገር ውስጥ ያሉትም ቢሆኑ ብአዴኖች ናቸው። ከውጭ ያሉት ደግሞ እምነት የለሾች፣ ሊበራሎች እና ፓስተሮች ናቸው። እነሱ ደግሞ ከዐማራው ይልቅ አቢይን ስለሚወዱት ትግሉ እንዳያልቅ የማይሆን የህልም እንጀራ ምክር ይመክሯቸዋል። የብአዴን ሰዎች ደግሞ እንዲህ እንዲህ እያደረጉ በፋኖ በኩል የብልጽግናን መንግሥት ከውስጥ ሲያዳከሙ ቆይተው እነሱ ልክ እንደ ኦህዴዶቹ የውስጥ ሰርጄሪ ሠርተው ወደ ፊት መውጣት ይፈልጋሉ። ተመስገን ጥሩነህ ቀጣዩ ጠቅላይ ሚንስትር ለመሆን እያደረገው ያለው ጥረትም የሚዘወረው በዚህ በኩል ነው። ተመስገን ጥሩነህ ድንቁ ከወለጋ የሚመዘዝ ኦሮሞነት ስላለው እነ ሽመልስ…👇②✍✍✍
❤525👍141🙏21😡15🕊9✍8🏆7👌5🤔3
👆③✍✍✍ …አብዲሳ ሳይቀር የሚመኩበት ሰው ነው። ምንአልባትም ብለው አቢይ ቢወድቅና የጎጃሙ ቡድን እንደተባለው ሁሉን ሥልጣን ጠቅልሎ ቢመጣ ተመስገንን ሥልጣን በመስጠት ይኸው አሁን ደግሞ ዐማራ ነው የነገሠው በማለት ማስተንፈስ ይፈልጋሉ። ይሄ ፕላን B ነው እንጂ ዋነኛው ግን አይደለም። ዋነኛ ዓላማቸው ፋኖን ባለበት ማምከን እና እዚያው ባለበት እየረገጠ አርመጥምጦ ማስቀረት ነው። ይመርራል ግን እውነታው ይሄው ነው።
5ኛ፥ ከጎጃም ፋኖ የዕዝ መሪዎች መካከል ዳብል ኤጀንት ሁነው የሚሠሩቱ ብዙዎች ናቸው። ከብአዴን አመራሮች ጋራ "እኛ ብንጨርስ እናንተን እንጠብቃችኋለን እናንተ ብትጨርሱ እኛን ትጠብቃላችሁ" ተባብለው ተማምለውና ተስማምተው የሚኖሩ አሉ። አርበኛ ዘመነ ካሤና ጠበቃ አስረስ መዓረይ የሚንቀሳቀሱበትን ዘመናዊ መኪና መመልከት ይቻላል። ገና መከላከያ ስምሪት ሲሰጠው በዚህ በኩል ይመጣል ወጣ በል ቦታ ያዝ እየተባባሉ መረጃ ከብአዴኖቹ ጋር ይለዋወጣሉ። ፋኖም ለማጥቃት ወደ ከተማ ሲወጣ ለብአዴን መሪዎች አስቀድሞ እንዲጠነቀቁ መረጃ ይሰጣቸዋል። በሁለቱም መካከል ከፋኖም ሆነ ከብአዴን የሚያስቸግራቸው ካለ በጋራ ያስመቱታል። ያስወግዱታልም። ወደ ፊት በዐማራነቱ ክችች የሚል በዚያ ላይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ ፋኖ ከሆነና አቅም እንዳለው ከታወቀ በድሮንም፣ በደፈጣም፣ ከጀርባም መትተው በስሙ ብርጌድ ያቋቁሙለታል። እንደዚህ አይነቶቹ ከፋኖ ዘንድ በቶሎ ይወገዳሉ። ከብአዴን በኩል ደግሞ በአፋ ፋኖን እያወገዘ በተግባር የሚረዳቸው አይነካም፣ በአፉም፣ በልቡም ብልፅግና የሆነ አመራር ሊስቱን ብአዴኖቹ ለፋኖዎቹ ይሰጣሉ፣ ከዚያ እያንበረከኩ ቆይተው ይረሽኑአቸዋል። እየሆነ ያለው ይሄ ነው።
"…በ2017 ዓም ሙሉ የፋኖ የማጥቃት ኦፕሬሽኖች በበቂ ሁኔታ ሳይሳኩ የቀሩት እነዚህ አመራሮች ቀድመው መረጃ አውጥተው እየሰጡ በመሆኑ ነው። በዕዝ አመራሮቹ መረጃው እየወጣበት ኦፖሬሽኑ ያልከሸፈበት ብርጌድ እና ክፍለ ጦር የለም። ካሜራ ብቻ። ፕሮፓጋንዳ ብቻ። ሰሞኑን እንዲያውም "አይማን ፍለጋ" የሚል ዶክመንተሪ ይለቀቃል ብለው ሲሉ ሰምቼ ራሳቸው ፋኖዎቹን አይማን ደግሞ ምንድነው ብዬ ጠይቄ ነበር። አርበኛ ዘመነ ካሤና አስረስ መዓረይ በወንዝ ውስጥ እያቋረጡ ቪድዮ ተነሥተው የለቀቁትን አይቼ ነው የጠየቅኳቸው። አይማን ማለት ዘመዴ ወንዝ ነው። ያውም በክረምት ብቻ የሚወርድ እና የሚሞላ ወንዝ ነው። አይማን ወንዝ ከበሙር በእግር ሁለት ሰዓት ይወስዳል። የነሳሚ እና የነሸጋ ጦር መዋያ ቦታ ነው። ከዚህ ወንዝ ተሻግሮ 30 ደቂቃ ከተጓዙ በኋላ አባይ ዳር የምትባል የገጠር ከተማ ትገኛለች። አባይዳር በጣም ሰፊ የእርሻ ቦታ ያለበት ስፍራ ነው። ከዚህ አለፍ ብሎ ደግሞ በጣም ሰፊ የወርቅ ቦታ አለው። የወርቁን ማውጫ ቦታ የሚያስተዳድሩት ደግሞ ወርቀኞቹ የሚያገኙትን ገንዘብ እየቀረጡ የተቀመጡ ፋኖዎች ናቸው። የሰሊጥ ምናምን ሳይጨመር ማለት ነው። እናም "አይማን ፍለጋ" ሲሉ የወንዙን መነሻውን ወይስ መድረሻው ነው? የሚፈልጉት ብለን ዶክመንተሪውን በጉጉት እየጠበቅን ነው የሚሉኝ። ምን አልባት ወደሱዳን ለመሄድ ወንዙን እያቋረጡ ነው ከተባለ እንኳ ከወንዙ ጋር አብሮ በመጓዝ ነው እንዴ የሚሻገሩት። ወንዝን ቆርጠህ ትሻገራለህ እንጂ ወንዙ ወደሚፈስበት እየሄዱ ቪድዮ መቀረጽ አይነፋም። ስንጠረጥር ስንጠረጥር ግን ወርቅ ጭረት ላይ በሰፊው መሰማራታቸው አልቀረም። ሀብታሙ፣ ኢንቨስተሩ የጎጃም ፋኖ በጊዜ ካልታረመ ከአልሸባብም ሆነ ከቦካ ሀራም የከፈ ጨካኝ ሆኖ ጎጃምን ሲኦል እንደሚያደርገው ከወዲሁ መናገር ነቢይ አያስብልም።
6ኛ፦ የአፋጎ መሪዎች ለጎጠኝነቱም፣ ለክልልነቱም ለሀገርነቱም አስቸጋሪው ኢትዮጵያኒስቱና ሃይማኖተኛነቱ ነው ብለው ያምናሉ። ተሞክሮውን የወሰዱት ደግሞ ከህወሓት ነው። ህወሓት ብሔርተኝነቱ የተሳካላት ሕዝቡን ከእምነት እና ከሀገራዊ ስሜት አውጥታ ትግራዋይ ስላደረገችው ነው። እኛም ያሰብነውን ለማሳካት ሃይማኖተኞችን ገለል አድርገን ጎጃሜነትን ብቻ በመስበክ በታጋዩም በማኅበረሰቡም ዘንድ ማስረጽ አለብን ነው የሚሉት። በዚህ ምክንያት 99%ኦርቶዶክስ የሆነ ማኅበረሰብ ከጎንደር፣ ከሸዋ እና ከወሎ መገንጠልን አይወድልንም በማለት በማጥላላት ላይ ተሰማርተዋል። አማኙን ለማሸማቀቅም "የነጠላ ሥር ቁማርቸኞች፣ አክራሪ ኦርቶዶክሶች፣ ሞዐ ተዋሕዶዎች፣ ቲም ክርስቲያኖች፣ ወግ አጥባቂዎች፣ ትግላችንን የጎተተው ፖለቲካ ነው" እያሉ ለማሳቀቅ በስፋት እየሞከሩ ነው። ለዚህ ደግሞ በየጊዜው በአፋጎ የቀረጥ ብር የሚተነፍሱት እነ ሥጋ ቆራጩ ይሄነው የሸበሉ፣ እነ ጥልሚያኮስ አማኑኤል አብነት፣ እነ አስረስ ማረይ እና በመጠጥ፣ በአረቄ ብዛት ጉበቱ ፈርሶ የበለዘው ማርሸት ፀሐዩ ምስክሮች ናቸው።
"…ለምሳሌ በስፋት ዘመቻ የተከፈተባቸው ከጎንደር ዘመነ ካሤንና ሻለቃ ዝናቡን ከድሮን ጥቃት የታደገው ትልቁ ኢያሱን ሲሆን፣ ከወሎ ደግሞ የምሬ ወዳጆን ቀኝ እጆች ሄኖክ አዲሴን እና አበበን ነው። ኤልሻዳይ የጊዮን ልጅ የሚባለው የጎጃም አክቲቪስት እንኳ ነገር ዓለሙ ድንግርግር ሲልበት፣ በሄኖክ አዲሴ ላይ የተከፈተው የጎጃም አክቲቪስቶች ዘመቻ ሲደብረው እንዲህ ብሎ ነው በፌስቡክ ገፁ ላይ ያሰፈረው።
ለመረጃ ያክል
"…ሄኖክ አዲስ የፋኖ መሪዎችን ለመምረጥ በተሳተፈባቸው ሦስት ምርጫዎች ድምጽ የሰጠው ለዘመነ ነው። ዘመነን ነው መሪየ ይሆናል ብሎ በተደጋጋሚ ጊዜ ድምጽ የሰጠው። የመጀመሪያው አፋህድን በፈጠረው ምርጫ ከእስክንድር ይልቅ ዘመነን መርጧል፤ ባለፈው መስከረም ለሚዲያ ይፋ ባልሆነ ምርጫም ለዘመነ ድምፁን ሰጧል። በቅርቡ አፋብኃ ምስረታ ወቅት የመሪዎች ምርጫ ውጤት ተቀባይነት አጦ ሴንትራል ኮማንድ ቢመሰረትም ድምጽ የሰጡው ግን ዘመነ መሪ እንዲሆን ነበር።
"…ሄኖክ ያመነበትን እውነት በጊዜ እና በቦታ ሳይለዋውጥ አንድ ወጥ ሆኖ ቢገኝም ዛሬ ጠላት ተደግጎ በፌስቡክ እና በቲክቶክ እየተዘመተበት ነው። ሄኖክ ከዚህ በላይ ምን ያድርግ? እንደ እየሱስ ክርስቶስ ፍቅሩን ለመግለጽ ተሰቅሎ ማሳየት ነበረበት? በጣም የሚገርመው ነገር ይህ ሁሉ የስድብ እና የስም ማጥፋት ዘመቻ እየተደረገበት አቁሙ የሚል አንድ አመራር መጥፋቱ ነዉ። ከሰኔ 15 ማግስት ጀምሮ በጎጃም የፓለቲካ፥ የኢኮኖሚ እና የባህል ሊህቃን ላይ የተቀናጀ እና ተከታታይነት ያለው የሚዲያ ዘመቻ ሲከፈት የወሎ ሊህቅ እና አክቲቪስት ነበር ከጎናችን የነበረው። ከዚህ በኋላ የጎጃም ፋኖ አጋርስ ማን ነው? በማለት ነው መልስ የሌለው ጥያቄ የሚጠይቀው። ዘመነ ካሤ በጎንደር፣ በጎጃምና በሸዋ አመራሮች ተመርጦ ሳለ የዘመነ ምርጫ ለአፋጎ እንዳይደርስ ይዘው፣ ደብቀው አቆይተው ዘመነካሤን አፈር ደቼ ያበሉት እነ አስረስ መዓረይ አሁን ደግሞ ዘመነን ብቻ አይደለም እንዳለ ጎጃምን ከዐማራነት አውጥተው ወይ ክልል አልያም ሀገር እናደርጋለን ብለው ነው የሚወበሩት። አዋሳን ደቡቦች ገንብተው ለሲዳማ እንዳስረከቡት ባህርዳንም ዐማሮች ገንብተው ለጎጃም ያስረክቡናል ነው ምኞታቸው። ከጎንደር፣ ከሸዋ፣ ከወሎ የተለየ ጎጃሜነት በራሱ የሞተ ነው። ፕሮፌሰር ሀብታሙ ሰምተሃል። እነ አስረስን ገደል ባትከታቸው ጥሩ ነው። እየመከርኩህ ነው አባቴ። 👇③✍✍✍
5ኛ፥ ከጎጃም ፋኖ የዕዝ መሪዎች መካከል ዳብል ኤጀንት ሁነው የሚሠሩቱ ብዙዎች ናቸው። ከብአዴን አመራሮች ጋራ "እኛ ብንጨርስ እናንተን እንጠብቃችኋለን እናንተ ብትጨርሱ እኛን ትጠብቃላችሁ" ተባብለው ተማምለውና ተስማምተው የሚኖሩ አሉ። አርበኛ ዘመነ ካሤና ጠበቃ አስረስ መዓረይ የሚንቀሳቀሱበትን ዘመናዊ መኪና መመልከት ይቻላል። ገና መከላከያ ስምሪት ሲሰጠው በዚህ በኩል ይመጣል ወጣ በል ቦታ ያዝ እየተባባሉ መረጃ ከብአዴኖቹ ጋር ይለዋወጣሉ። ፋኖም ለማጥቃት ወደ ከተማ ሲወጣ ለብአዴን መሪዎች አስቀድሞ እንዲጠነቀቁ መረጃ ይሰጣቸዋል። በሁለቱም መካከል ከፋኖም ሆነ ከብአዴን የሚያስቸግራቸው ካለ በጋራ ያስመቱታል። ያስወግዱታልም። ወደ ፊት በዐማራነቱ ክችች የሚል በዚያ ላይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ ፋኖ ከሆነና አቅም እንዳለው ከታወቀ በድሮንም፣ በደፈጣም፣ ከጀርባም መትተው በስሙ ብርጌድ ያቋቁሙለታል። እንደዚህ አይነቶቹ ከፋኖ ዘንድ በቶሎ ይወገዳሉ። ከብአዴን በኩል ደግሞ በአፋ ፋኖን እያወገዘ በተግባር የሚረዳቸው አይነካም፣ በአፉም፣ በልቡም ብልፅግና የሆነ አመራር ሊስቱን ብአዴኖቹ ለፋኖዎቹ ይሰጣሉ፣ ከዚያ እያንበረከኩ ቆይተው ይረሽኑአቸዋል። እየሆነ ያለው ይሄ ነው።
"…በ2017 ዓም ሙሉ የፋኖ የማጥቃት ኦፕሬሽኖች በበቂ ሁኔታ ሳይሳኩ የቀሩት እነዚህ አመራሮች ቀድመው መረጃ አውጥተው እየሰጡ በመሆኑ ነው። በዕዝ አመራሮቹ መረጃው እየወጣበት ኦፖሬሽኑ ያልከሸፈበት ብርጌድ እና ክፍለ ጦር የለም። ካሜራ ብቻ። ፕሮፓጋንዳ ብቻ። ሰሞኑን እንዲያውም "አይማን ፍለጋ" የሚል ዶክመንተሪ ይለቀቃል ብለው ሲሉ ሰምቼ ራሳቸው ፋኖዎቹን አይማን ደግሞ ምንድነው ብዬ ጠይቄ ነበር። አርበኛ ዘመነ ካሤና አስረስ መዓረይ በወንዝ ውስጥ እያቋረጡ ቪድዮ ተነሥተው የለቀቁትን አይቼ ነው የጠየቅኳቸው። አይማን ማለት ዘመዴ ወንዝ ነው። ያውም በክረምት ብቻ የሚወርድ እና የሚሞላ ወንዝ ነው። አይማን ወንዝ ከበሙር በእግር ሁለት ሰዓት ይወስዳል። የነሳሚ እና የነሸጋ ጦር መዋያ ቦታ ነው። ከዚህ ወንዝ ተሻግሮ 30 ደቂቃ ከተጓዙ በኋላ አባይ ዳር የምትባል የገጠር ከተማ ትገኛለች። አባይዳር በጣም ሰፊ የእርሻ ቦታ ያለበት ስፍራ ነው። ከዚህ አለፍ ብሎ ደግሞ በጣም ሰፊ የወርቅ ቦታ አለው። የወርቁን ማውጫ ቦታ የሚያስተዳድሩት ደግሞ ወርቀኞቹ የሚያገኙትን ገንዘብ እየቀረጡ የተቀመጡ ፋኖዎች ናቸው። የሰሊጥ ምናምን ሳይጨመር ማለት ነው። እናም "አይማን ፍለጋ" ሲሉ የወንዙን መነሻውን ወይስ መድረሻው ነው? የሚፈልጉት ብለን ዶክመንተሪውን በጉጉት እየጠበቅን ነው የሚሉኝ። ምን አልባት ወደሱዳን ለመሄድ ወንዙን እያቋረጡ ነው ከተባለ እንኳ ከወንዙ ጋር አብሮ በመጓዝ ነው እንዴ የሚሻገሩት። ወንዝን ቆርጠህ ትሻገራለህ እንጂ ወንዙ ወደሚፈስበት እየሄዱ ቪድዮ መቀረጽ አይነፋም። ስንጠረጥር ስንጠረጥር ግን ወርቅ ጭረት ላይ በሰፊው መሰማራታቸው አልቀረም። ሀብታሙ፣ ኢንቨስተሩ የጎጃም ፋኖ በጊዜ ካልታረመ ከአልሸባብም ሆነ ከቦካ ሀራም የከፈ ጨካኝ ሆኖ ጎጃምን ሲኦል እንደሚያደርገው ከወዲሁ መናገር ነቢይ አያስብልም።
6ኛ፦ የአፋጎ መሪዎች ለጎጠኝነቱም፣ ለክልልነቱም ለሀገርነቱም አስቸጋሪው ኢትዮጵያኒስቱና ሃይማኖተኛነቱ ነው ብለው ያምናሉ። ተሞክሮውን የወሰዱት ደግሞ ከህወሓት ነው። ህወሓት ብሔርተኝነቱ የተሳካላት ሕዝቡን ከእምነት እና ከሀገራዊ ስሜት አውጥታ ትግራዋይ ስላደረገችው ነው። እኛም ያሰብነውን ለማሳካት ሃይማኖተኞችን ገለል አድርገን ጎጃሜነትን ብቻ በመስበክ በታጋዩም በማኅበረሰቡም ዘንድ ማስረጽ አለብን ነው የሚሉት። በዚህ ምክንያት 99%ኦርቶዶክስ የሆነ ማኅበረሰብ ከጎንደር፣ ከሸዋ እና ከወሎ መገንጠልን አይወድልንም በማለት በማጥላላት ላይ ተሰማርተዋል። አማኙን ለማሸማቀቅም "የነጠላ ሥር ቁማርቸኞች፣ አክራሪ ኦርቶዶክሶች፣ ሞዐ ተዋሕዶዎች፣ ቲም ክርስቲያኖች፣ ወግ አጥባቂዎች፣ ትግላችንን የጎተተው ፖለቲካ ነው" እያሉ ለማሳቀቅ በስፋት እየሞከሩ ነው። ለዚህ ደግሞ በየጊዜው በአፋጎ የቀረጥ ብር የሚተነፍሱት እነ ሥጋ ቆራጩ ይሄነው የሸበሉ፣ እነ ጥልሚያኮስ አማኑኤል አብነት፣ እነ አስረስ ማረይ እና በመጠጥ፣ በአረቄ ብዛት ጉበቱ ፈርሶ የበለዘው ማርሸት ፀሐዩ ምስክሮች ናቸው።
"…ለምሳሌ በስፋት ዘመቻ የተከፈተባቸው ከጎንደር ዘመነ ካሤንና ሻለቃ ዝናቡን ከድሮን ጥቃት የታደገው ትልቁ ኢያሱን ሲሆን፣ ከወሎ ደግሞ የምሬ ወዳጆን ቀኝ እጆች ሄኖክ አዲሴን እና አበበን ነው። ኤልሻዳይ የጊዮን ልጅ የሚባለው የጎጃም አክቲቪስት እንኳ ነገር ዓለሙ ድንግርግር ሲልበት፣ በሄኖክ አዲሴ ላይ የተከፈተው የጎጃም አክቲቪስቶች ዘመቻ ሲደብረው እንዲህ ብሎ ነው በፌስቡክ ገፁ ላይ ያሰፈረው።
ለመረጃ ያክል
"…ሄኖክ አዲስ የፋኖ መሪዎችን ለመምረጥ በተሳተፈባቸው ሦስት ምርጫዎች ድምጽ የሰጠው ለዘመነ ነው። ዘመነን ነው መሪየ ይሆናል ብሎ በተደጋጋሚ ጊዜ ድምጽ የሰጠው። የመጀመሪያው አፋህድን በፈጠረው ምርጫ ከእስክንድር ይልቅ ዘመነን መርጧል፤ ባለፈው መስከረም ለሚዲያ ይፋ ባልሆነ ምርጫም ለዘመነ ድምፁን ሰጧል። በቅርቡ አፋብኃ ምስረታ ወቅት የመሪዎች ምርጫ ውጤት ተቀባይነት አጦ ሴንትራል ኮማንድ ቢመሰረትም ድምጽ የሰጡው ግን ዘመነ መሪ እንዲሆን ነበር።
"…ሄኖክ ያመነበትን እውነት በጊዜ እና በቦታ ሳይለዋውጥ አንድ ወጥ ሆኖ ቢገኝም ዛሬ ጠላት ተደግጎ በፌስቡክ እና በቲክቶክ እየተዘመተበት ነው። ሄኖክ ከዚህ በላይ ምን ያድርግ? እንደ እየሱስ ክርስቶስ ፍቅሩን ለመግለጽ ተሰቅሎ ማሳየት ነበረበት? በጣም የሚገርመው ነገር ይህ ሁሉ የስድብ እና የስም ማጥፋት ዘመቻ እየተደረገበት አቁሙ የሚል አንድ አመራር መጥፋቱ ነዉ። ከሰኔ 15 ማግስት ጀምሮ በጎጃም የፓለቲካ፥ የኢኮኖሚ እና የባህል ሊህቃን ላይ የተቀናጀ እና ተከታታይነት ያለው የሚዲያ ዘመቻ ሲከፈት የወሎ ሊህቅ እና አክቲቪስት ነበር ከጎናችን የነበረው። ከዚህ በኋላ የጎጃም ፋኖ አጋርስ ማን ነው? በማለት ነው መልስ የሌለው ጥያቄ የሚጠይቀው። ዘመነ ካሤ በጎንደር፣ በጎጃምና በሸዋ አመራሮች ተመርጦ ሳለ የዘመነ ምርጫ ለአፋጎ እንዳይደርስ ይዘው፣ ደብቀው አቆይተው ዘመነካሤን አፈር ደቼ ያበሉት እነ አስረስ መዓረይ አሁን ደግሞ ዘመነን ብቻ አይደለም እንዳለ ጎጃምን ከዐማራነት አውጥተው ወይ ክልል አልያም ሀገር እናደርጋለን ብለው ነው የሚወበሩት። አዋሳን ደቡቦች ገንብተው ለሲዳማ እንዳስረከቡት ባህርዳንም ዐማሮች ገንብተው ለጎጃም ያስረክቡናል ነው ምኞታቸው። ከጎንደር፣ ከሸዋ፣ ከወሎ የተለየ ጎጃሜነት በራሱ የሞተ ነው። ፕሮፌሰር ሀብታሙ ሰምተሃል። እነ አስረስን ገደል ባትከታቸው ጥሩ ነው። እየመከርኩህ ነው አባቴ። 👇③✍✍✍
❤508👍138🙏23✍15🕊11😡11🏆8👌3🤔1
👆④✍✍✍
6ኛ፦ የአፋጎ መሪዎች ሃይማኖተኛ ወታደር እንዳዘዙት አይሆንም በሚል መርህ ታች ያለውን የፋኖ አባል እምነትም ሕይወትም እንዳይኖረው እየሠሩበት ነው። እነአስረስ በደንብ የቀረቡትን የብርጌድ መሪ ሴት እስከ መጋበዝ ድረስ ያደርጉታል። ተዋጊው ወታደር ትምህርት እንዳያገኝ በተለያየ መንገድ አጥረው ይይዙታል። የፖለቲካ መኮንን ተብለው እየዞሩ ያስተምሩ የነበሩትን ሳይቀር አስረስ መዓረይ ወዲያው ነው ያስቆማቸው። "ወታደር አድርግ አታድርግ እንጂ ትምህርት አያስፈልገውም" በማለት ነው ለምን ብለው እንዳይጠይቁ፣ እንዳይማሩ፣ እንዳያውቁ ያደረጓቸው። በተለይም ለሃይማኖቴ፣ ለማዕተቤ ብሎ የወጣውን ስለሚፈሩት በሩቁ ተሸማቆ እንዲኖር ያደርጉታል። ፋኖ ዮሐንስን ጨምሮ የተገደሉት፣ የተወገዱት ምሑራን ፋኖዎች፣ ቀለም ገብ ፋኖዎች በሙሉ ባለማዕተብ የተዋሕዶ ልጆች ናቸው። ከጠጪ፣ ከሠካራም፣ ከቅባቴና ከጴንጤዎቹ አመራሮች እስከአሁን እንኳን ሊሞቱ፣ ሊገደሉ እንቅፋት ጭምር የመታቸው የሉም።
7ኛ፥ ከክፍለ ጦር ጀምሮ እስከ ብርጌድ ሻለቃ ድረስ በየጊዜው ሪፎርም በማድረግ በመገለባበጥ ያማስሉታል፣ የትግሉን ሥነ ባህርይ የለመደው ለምን ብሎ መጠየቅ እንዳይችል አርፎ እንዲቀመጥ ያደርጉታል። በአዲስ የተሾመውም የላይኛውን እያየ እንዳያወርዱት በሥጋት ዝም ጭጭ ብሎ የመሪዎችን ፎቶ እየተቀባበለ "ጀግናው፣ ሙሴያችን፣ ቶማስ ሳንካራችን፣ የትውልዱ መሪ፣ የእኛ ባትሆን ኑሮ፣ አንተኮ ትለያለህ.."እያለ የውዳሴ መአት ሲያወርድ ይኖራል። ልብ ሊባል የሚገባው ከላይኛው መሪዎች ግን ሪፎርምም ግምገማም ተደርጎ አያውቅም። አንድ የብርጌድም ሆነ የክፍለ ጦር መሪ ዕቅድ ሳይኖረው፣ ሥልጠና ሳያገኝ፣ ክትትል ሳይደረግለት ያጥፋ አያጥፋ በምን ይለካል? የሚመጣውም እንዲሁ ነው። በቅንነት ለፊፎርም ሥራ የሚደክሙ ሰዎች ግን ቅን ሓሳባቸውና ቁርጠኛ ድካማቸው የሚዘነጋ አይደለም።
8ኛ፦ ዐማራዊ አንድነቱ ሁለት ሦስት ጊዜ እንዳይሳካ ያደረጉት የአፋጎ መሪዎች ናቸው። ለምን ብሎ የሚጠይቃቸው አባል እንዳይኖር በሚድያ አፎቻቸው በኩል አፉን ለማዘጋት ይሞክራሉ። የውስጥ ሥራችንን እስክንጨርስ ድረስ ጄነራል ተፈራ ማሞ ለ6 ወር ይምራን፣ ከ6 ወር በኋላ አርበኛ ዘመነ ካሤ ይረከበው ብለው ፊርማቸውን ካኖሩ በኋላ በውጭ ያለው ቀጣሪያቸው በፍጹም አይደረግም በማለቱ ስምምነቱን ትተነዋል ብለው ራሳቸው ያመጡትን ራሳቸው ያሮጡት እነ አስረስ መዓረይ እና አርበኛ ዘመነ ካሤ ናቸው። አሁን ደግሞ ከጎንደር፣ ከሸዋ እና ከወሎ ጋራ አንድነቱ ካልተሳካልን ከህወሓት፣ ከጉምዝ ነጻ አውጪ እና ከኦሮሞ ነጻ አውጪው ከኦነግ ሸኔው ከጃልመሮ ጋራ ሁነን አንድ የስምምነት ድርጅት ፈጥረን መጓዝ አለብን ብለው ወዲያ ወዲህ እየተደዋወሉ በመላላጥ ላይ ናቸው። አንዳንዳን የኦነግና የወያኔ ሰዎች በግልጽ ከአፋጎ መሪዎች ጋር መደዋወል መጀመራቸውም ነው የሚሰማው። ከጎንደር፣ ከሸዋና ከወሎ ዐማራ ይልቅ እንዴት እነዚህ ሊቀርቧቸው እንደቻሉ ፈጣሪ ይወቀው።
"…ተመልከቱ ጎንደርን "ሞዐ ተዋሕዶ የሚል ስም ሰጥተው ነው የሚወቅጡት። እነ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም፣ እነ አያሌው መንበር ሁላ በዚህ ስምም ሆነው ነው ጎንደርን የሚወቅጡት። ወሎን ደግሞ ቲም ገዱና ምዐ ተዋሕዶ የሚል የዳቦ ስም ሰጥተው ነው የሚወርዱበት። ከገዱ አንዳርጋቸውና ከስብሀት ነጋ ጋር፣ ከጃዋር መሀመድም ጋር ቁጭ ብለው የተወያዩት እነርሱ ሆነው ሳሉ ወሎንና ጎንደርን ላም ባልዋለበት ኩበት ካልለቀማችሁ ብለው ፍዳ ያበሏቸዋል። ሸዋን ደግሞ በእስር ቤት እስኳድ (በዶክተር ወንድ ወሰን) ፈርጀው ዋይ ዋይ እያሉ ነው። ደፍራችሁ ተወያዩ።
9ኛ፥ የዐማራ ፋኖ በጎጃም ወሳኝ እስትራቴጅስት አመራሮች ከሚባሉት መካከል እነ ፓስተር ተሰማ ካሳሁን የአብን አመራር የነበረ እና አባቱ ከአቢይ አሕመድ ጋር በአንድ የጸሎት ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ፣ እሱም የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኝ ወጣቶች ሊቀመንበር እንዲሆን ከታጨ በኋላ ወደ ዐማራ ፋኖ በጎጃም ይቀላቀል ዘንድ በተመስገን ጥሩነህ ተልኮ ጎጃም የከተመውና በብሔራዊ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ይሠራ በነበረው ፓስተር ዳዊት መሀሪ ናቸው። ለእነዚህ ደግሞ ከብልፅግና ወንጌል የተሻለ የጌታ መንግሥት የላቸውም። ባለፈው በበቋራ ቃል ኪዳን ወቅት ተሰማ ያለውን ሰምታችኋል "በዚህ 6ወር ሥራ እንሠራበታለን አንድነቱን እንቢ በሉ"ሲል የነበረው ለዚሁ ዓላማ ነበር። በጎን "እኔ የአብን መስራች ነበርሁ አብንን የሸጡብን ጎንደሬዎች ናቸው ዛሬም ከጎንደር ጋራ አንድ ብንሆን ትግሉን ይሸጡብናል፣ እንሁን ከተባለም እንኳ ወሳኝ ወሳኝ የመሪነት ቦታዎችን መያዝ ያለብን እኛ ጎጃሞች ነን" በማለት ብዙ ሰዎችን ሸውዶና አሳምኖም አንድነቱ እንዲቀር አድርጓል። ጎጃም አሁን በይፋ ከአፋብኃ እንደወጣ ይቆጠራል።
10ኛ፦ በማርሸት እና በአስረስ በኩል የጎጃም ዳብል ኤጀንት ባለሀብቶች አሉ። ብአዴኖች እነ ተመስገን ጥሩነህ በሚረጩት ገንዘብና ከፋፋይ አጠራጣሪ መረጃ ምክንያት አሁን የጎጃም ፋኖ ትልቅ አደጋ ውስጥ ነው ያለው። ይሄ ቲም ማስወገድ ያለበትን ያስወግዳል መጥቀም ያለበትን ይጠቅማል። ዐማራን ነጻ የማውጣት አይደለም ዐማራ የመሆን ዕድል የለውም። ለሚፈልጉት አስወጋጅ ቲምና ብርጌድ ዲሽቃም፣ ስናይፐርም፣ ብሬንም ተተኳሽም ገዝተው ያቀርባሉ። በማርሸት በኩል ብቻ አንደኛው ባለሀብት እስከ አሁን የተለቀቀው ብር 135 ሚልዮን ብር መድረሱን ነው የሰማሁት። ይሄ ካራሱ ከማርሸት የተገኘ መረጃ ነው። ማርሸት እንደሚታወቀው ይቅማል፣ ያጨሳል፣ ይጠጣል፣ ጋንጃ ይስባል ሲመረቅን መረጃዎችን በሀላል ይናገራል። ይሄ ሁሉ ገንዘብ ለፋኖ ትግል የዋለ ሳይሆን ለትግል ማኮላሻ የዋለ ነው። በሌሎች በኩል ምን ያክል ብልጽግና ገንዘብ እንደረጨ ይሄንን ተከትሎ ማሰብ አይከብድም። ነገርየውን አቅልላችሁ እንዳትመለከቱት።
11ኛ፥ እውነት ለመናገር አርበኛ ዘመነ ካሴ የአስረስ መዓረይን ያህል ብስል ፖለቲካ ዐዋቂ አይደለም። እንዴት እንደሚመቱት እና እየመቱት እንደሆላም እንኳ ብዙም ዐያውቅም አይረዳውምም። አርበኛ ዘመነ ካሴ አንደበተ ርቱዕ ነው። በዚህም ተሰጥኦው ምክንያት መናገር እና መቀስቀስ ይችላል እንጂ እስትራቴጅስት ፖለቲከኛ ግን አይደለም። ከአጃቢዎቹ መካከል የተሻለ ደህና አማካሪ እንኳ የለውም። እነ አስረስ መዓረይ የአርበኛ ዘመነ ካሤን ሥነ ልቡናውን በደንብ ስላጠኑት ከላይ ከላዩ በአጃቢዎቹ በኩል ፎቶ እያስነሱ አንተኮ ትለያለህ እያሉ ይፖስቱለታል። እሱም እንደ ሚወዱት አምኖ ይኖራል። የዐማራው ንጉሥ አንተነህ የሚል ቲሸርት ሳይቀር አሠርተው አምጥተው አልብሰው ፎቶ አንስተው ይፖስቱታል። King የሚል ቲሸረት ገዝተው አምጥተው ወንዝ ውስጥ አቁመው ራሳቸው በሌላ ገጽ የውዳሴ ኮሜንት እየጻፉ እሱን ለማስደሰት ጥረት ያደርጉለታል። የዘመነን የዋህነት ተጠቅመው ብዙ ጊዜ ማኖ እያስነኩት ነው። ለትልቅ የተባለውን ዘመነን ወደ ትንሽ እንዲወርድ እያንደረደሩት ነው። ፈጣሪ ይሁነው። እኔ ራሴ እኔና ዘመነ በግል፣ በምስጢር ያወራነውን፣ የነገረኝን እያሰብኩ እሰጋለታለሁ።
12ኛ፥ በመጨረሻም ሁልጊዜ ከገንዘብ ለቀማ ስር፣ ከሴት ቀሚስ ስር፣ ከውስኪ ስር፣ በፍየል ቁርጥ ሥጋ ስር፣ ፎቶ እየለቀቁ ከማያዩት ከኮሜንት ውዳሴ ስር የሚልከሰከስ የዕዝ መሪ ዐማራን አይደለም መንደሯን ነጻ ማውጣት ይቅርና ራሳቸውም ከከባድ ሱስ ነፃ የሚያወጣቸው ያስፈልጋቸዋል። እነዚህ ጉደኞች የጎጃም ዐማራን መርተውና አዋግተው አራት ኪሎ ያደርሱናል ብለው ተስፋ…👇 ④✍✍✍
6ኛ፦ የአፋጎ መሪዎች ሃይማኖተኛ ወታደር እንዳዘዙት አይሆንም በሚል መርህ ታች ያለውን የፋኖ አባል እምነትም ሕይወትም እንዳይኖረው እየሠሩበት ነው። እነአስረስ በደንብ የቀረቡትን የብርጌድ መሪ ሴት እስከ መጋበዝ ድረስ ያደርጉታል። ተዋጊው ወታደር ትምህርት እንዳያገኝ በተለያየ መንገድ አጥረው ይይዙታል። የፖለቲካ መኮንን ተብለው እየዞሩ ያስተምሩ የነበሩትን ሳይቀር አስረስ መዓረይ ወዲያው ነው ያስቆማቸው። "ወታደር አድርግ አታድርግ እንጂ ትምህርት አያስፈልገውም" በማለት ነው ለምን ብለው እንዳይጠይቁ፣ እንዳይማሩ፣ እንዳያውቁ ያደረጓቸው። በተለይም ለሃይማኖቴ፣ ለማዕተቤ ብሎ የወጣውን ስለሚፈሩት በሩቁ ተሸማቆ እንዲኖር ያደርጉታል። ፋኖ ዮሐንስን ጨምሮ የተገደሉት፣ የተወገዱት ምሑራን ፋኖዎች፣ ቀለም ገብ ፋኖዎች በሙሉ ባለማዕተብ የተዋሕዶ ልጆች ናቸው። ከጠጪ፣ ከሠካራም፣ ከቅባቴና ከጴንጤዎቹ አመራሮች እስከአሁን እንኳን ሊሞቱ፣ ሊገደሉ እንቅፋት ጭምር የመታቸው የሉም።
7ኛ፥ ከክፍለ ጦር ጀምሮ እስከ ብርጌድ ሻለቃ ድረስ በየጊዜው ሪፎርም በማድረግ በመገለባበጥ ያማስሉታል፣ የትግሉን ሥነ ባህርይ የለመደው ለምን ብሎ መጠየቅ እንዳይችል አርፎ እንዲቀመጥ ያደርጉታል። በአዲስ የተሾመውም የላይኛውን እያየ እንዳያወርዱት በሥጋት ዝም ጭጭ ብሎ የመሪዎችን ፎቶ እየተቀባበለ "ጀግናው፣ ሙሴያችን፣ ቶማስ ሳንካራችን፣ የትውልዱ መሪ፣ የእኛ ባትሆን ኑሮ፣ አንተኮ ትለያለህ.."እያለ የውዳሴ መአት ሲያወርድ ይኖራል። ልብ ሊባል የሚገባው ከላይኛው መሪዎች ግን ሪፎርምም ግምገማም ተደርጎ አያውቅም። አንድ የብርጌድም ሆነ የክፍለ ጦር መሪ ዕቅድ ሳይኖረው፣ ሥልጠና ሳያገኝ፣ ክትትል ሳይደረግለት ያጥፋ አያጥፋ በምን ይለካል? የሚመጣውም እንዲሁ ነው። በቅንነት ለፊፎርም ሥራ የሚደክሙ ሰዎች ግን ቅን ሓሳባቸውና ቁርጠኛ ድካማቸው የሚዘነጋ አይደለም።
8ኛ፦ ዐማራዊ አንድነቱ ሁለት ሦስት ጊዜ እንዳይሳካ ያደረጉት የአፋጎ መሪዎች ናቸው። ለምን ብሎ የሚጠይቃቸው አባል እንዳይኖር በሚድያ አፎቻቸው በኩል አፉን ለማዘጋት ይሞክራሉ። የውስጥ ሥራችንን እስክንጨርስ ድረስ ጄነራል ተፈራ ማሞ ለ6 ወር ይምራን፣ ከ6 ወር በኋላ አርበኛ ዘመነ ካሤ ይረከበው ብለው ፊርማቸውን ካኖሩ በኋላ በውጭ ያለው ቀጣሪያቸው በፍጹም አይደረግም በማለቱ ስምምነቱን ትተነዋል ብለው ራሳቸው ያመጡትን ራሳቸው ያሮጡት እነ አስረስ መዓረይ እና አርበኛ ዘመነ ካሤ ናቸው። አሁን ደግሞ ከጎንደር፣ ከሸዋ እና ከወሎ ጋራ አንድነቱ ካልተሳካልን ከህወሓት፣ ከጉምዝ ነጻ አውጪ እና ከኦሮሞ ነጻ አውጪው ከኦነግ ሸኔው ከጃልመሮ ጋራ ሁነን አንድ የስምምነት ድርጅት ፈጥረን መጓዝ አለብን ብለው ወዲያ ወዲህ እየተደዋወሉ በመላላጥ ላይ ናቸው። አንዳንዳን የኦነግና የወያኔ ሰዎች በግልጽ ከአፋጎ መሪዎች ጋር መደዋወል መጀመራቸውም ነው የሚሰማው። ከጎንደር፣ ከሸዋና ከወሎ ዐማራ ይልቅ እንዴት እነዚህ ሊቀርቧቸው እንደቻሉ ፈጣሪ ይወቀው።
"…ተመልከቱ ጎንደርን "ሞዐ ተዋሕዶ የሚል ስም ሰጥተው ነው የሚወቅጡት። እነ ፓስተር ምስጋናው አንዷለም፣ እነ አያሌው መንበር ሁላ በዚህ ስምም ሆነው ነው ጎንደርን የሚወቅጡት። ወሎን ደግሞ ቲም ገዱና ምዐ ተዋሕዶ የሚል የዳቦ ስም ሰጥተው ነው የሚወርዱበት። ከገዱ አንዳርጋቸውና ከስብሀት ነጋ ጋር፣ ከጃዋር መሀመድም ጋር ቁጭ ብለው የተወያዩት እነርሱ ሆነው ሳሉ ወሎንና ጎንደርን ላም ባልዋለበት ኩበት ካልለቀማችሁ ብለው ፍዳ ያበሏቸዋል። ሸዋን ደግሞ በእስር ቤት እስኳድ (በዶክተር ወንድ ወሰን) ፈርጀው ዋይ ዋይ እያሉ ነው። ደፍራችሁ ተወያዩ።
9ኛ፥ የዐማራ ፋኖ በጎጃም ወሳኝ እስትራቴጅስት አመራሮች ከሚባሉት መካከል እነ ፓስተር ተሰማ ካሳሁን የአብን አመራር የነበረ እና አባቱ ከአቢይ አሕመድ ጋር በአንድ የጸሎት ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ፣ እሱም የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኝ ወጣቶች ሊቀመንበር እንዲሆን ከታጨ በኋላ ወደ ዐማራ ፋኖ በጎጃም ይቀላቀል ዘንድ በተመስገን ጥሩነህ ተልኮ ጎጃም የከተመውና በብሔራዊ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ይሠራ በነበረው ፓስተር ዳዊት መሀሪ ናቸው። ለእነዚህ ደግሞ ከብልፅግና ወንጌል የተሻለ የጌታ መንግሥት የላቸውም። ባለፈው በበቋራ ቃል ኪዳን ወቅት ተሰማ ያለውን ሰምታችኋል "በዚህ 6ወር ሥራ እንሠራበታለን አንድነቱን እንቢ በሉ"ሲል የነበረው ለዚሁ ዓላማ ነበር። በጎን "እኔ የአብን መስራች ነበርሁ አብንን የሸጡብን ጎንደሬዎች ናቸው ዛሬም ከጎንደር ጋራ አንድ ብንሆን ትግሉን ይሸጡብናል፣ እንሁን ከተባለም እንኳ ወሳኝ ወሳኝ የመሪነት ቦታዎችን መያዝ ያለብን እኛ ጎጃሞች ነን" በማለት ብዙ ሰዎችን ሸውዶና አሳምኖም አንድነቱ እንዲቀር አድርጓል። ጎጃም አሁን በይፋ ከአፋብኃ እንደወጣ ይቆጠራል።
10ኛ፦ በማርሸት እና በአስረስ በኩል የጎጃም ዳብል ኤጀንት ባለሀብቶች አሉ። ብአዴኖች እነ ተመስገን ጥሩነህ በሚረጩት ገንዘብና ከፋፋይ አጠራጣሪ መረጃ ምክንያት አሁን የጎጃም ፋኖ ትልቅ አደጋ ውስጥ ነው ያለው። ይሄ ቲም ማስወገድ ያለበትን ያስወግዳል መጥቀም ያለበትን ይጠቅማል። ዐማራን ነጻ የማውጣት አይደለም ዐማራ የመሆን ዕድል የለውም። ለሚፈልጉት አስወጋጅ ቲምና ብርጌድ ዲሽቃም፣ ስናይፐርም፣ ብሬንም ተተኳሽም ገዝተው ያቀርባሉ። በማርሸት በኩል ብቻ አንደኛው ባለሀብት እስከ አሁን የተለቀቀው ብር 135 ሚልዮን ብር መድረሱን ነው የሰማሁት። ይሄ ካራሱ ከማርሸት የተገኘ መረጃ ነው። ማርሸት እንደሚታወቀው ይቅማል፣ ያጨሳል፣ ይጠጣል፣ ጋንጃ ይስባል ሲመረቅን መረጃዎችን በሀላል ይናገራል። ይሄ ሁሉ ገንዘብ ለፋኖ ትግል የዋለ ሳይሆን ለትግል ማኮላሻ የዋለ ነው። በሌሎች በኩል ምን ያክል ብልጽግና ገንዘብ እንደረጨ ይሄንን ተከትሎ ማሰብ አይከብድም። ነገርየውን አቅልላችሁ እንዳትመለከቱት።
11ኛ፥ እውነት ለመናገር አርበኛ ዘመነ ካሴ የአስረስ መዓረይን ያህል ብስል ፖለቲካ ዐዋቂ አይደለም። እንዴት እንደሚመቱት እና እየመቱት እንደሆላም እንኳ ብዙም ዐያውቅም አይረዳውምም። አርበኛ ዘመነ ካሴ አንደበተ ርቱዕ ነው። በዚህም ተሰጥኦው ምክንያት መናገር እና መቀስቀስ ይችላል እንጂ እስትራቴጅስት ፖለቲከኛ ግን አይደለም። ከአጃቢዎቹ መካከል የተሻለ ደህና አማካሪ እንኳ የለውም። እነ አስረስ መዓረይ የአርበኛ ዘመነ ካሤን ሥነ ልቡናውን በደንብ ስላጠኑት ከላይ ከላዩ በአጃቢዎቹ በኩል ፎቶ እያስነሱ አንተኮ ትለያለህ እያሉ ይፖስቱለታል። እሱም እንደ ሚወዱት አምኖ ይኖራል። የዐማራው ንጉሥ አንተነህ የሚል ቲሸርት ሳይቀር አሠርተው አምጥተው አልብሰው ፎቶ አንስተው ይፖስቱታል። King የሚል ቲሸረት ገዝተው አምጥተው ወንዝ ውስጥ አቁመው ራሳቸው በሌላ ገጽ የውዳሴ ኮሜንት እየጻፉ እሱን ለማስደሰት ጥረት ያደርጉለታል። የዘመነን የዋህነት ተጠቅመው ብዙ ጊዜ ማኖ እያስነኩት ነው። ለትልቅ የተባለውን ዘመነን ወደ ትንሽ እንዲወርድ እያንደረደሩት ነው። ፈጣሪ ይሁነው። እኔ ራሴ እኔና ዘመነ በግል፣ በምስጢር ያወራነውን፣ የነገረኝን እያሰብኩ እሰጋለታለሁ።
12ኛ፥ በመጨረሻም ሁልጊዜ ከገንዘብ ለቀማ ስር፣ ከሴት ቀሚስ ስር፣ ከውስኪ ስር፣ በፍየል ቁርጥ ሥጋ ስር፣ ፎቶ እየለቀቁ ከማያዩት ከኮሜንት ውዳሴ ስር የሚልከሰከስ የዕዝ መሪ ዐማራን አይደለም መንደሯን ነጻ ማውጣት ይቅርና ራሳቸውም ከከባድ ሱስ ነፃ የሚያወጣቸው ያስፈልጋቸዋል። እነዚህ ጉደኞች የጎጃም ዐማራን መርተውና አዋግተው አራት ኪሎ ያደርሱናል ብለው ተስፋ…👇 ④✍✍✍
❤483👍144✍17😡15🙏10🕊8🏆8💔6😱5🤯2
👆⑤ ✍✍✍ …የሚያደርጉ ፋኖዎች ካሉ በጊዜ መንቃት አለባቸው ባይ ነኝ። ይሄንን የመሰለ ታላቅ የበላይ ዘለቀ ልጆች ኃይል በማይመጥኑት ፀረ ዐማራ ብአዴንን በሚያስንቁ ሰዎች መመራት ስለሌለበት ዕዙ ሪፎርም ያስፈልገዋል! ብለው መጠየቅና ማስተካከል አለባቸው። እነ ማርሸት፣ እነ አስረስ፣ እነ ተሰማ የሚመሩት ድርጅት አይደለም ለዐማራ፣ አይደለም ለጎጃም ከጎጃምም ራሱ ለጎንቻም ሆነ ለሜጫም አይጠቅምም።
"…በየትኛውም መድረክ ቅቡልነታቸው የወረደው እነ አስረስ መዓረይ አሁን በሕዝብም፣ በሠራዊቱም ዘንድ ተወዳጅ በሆነው በሻለቃ ዝናቡ በኩል ለመገለጥ ይላላጣሉ። ደጋ ዳሞት ከትናንት እስከዛሬ ድረስ ያልተቋረጠ ተጋድሎ እያደረገ ያለ አካባቢ ነው። ምሥራቅ ጎጃምን ለብአዴን አስረክቦ በምዕራቡ የጎጃም ክፍል የከረመው የእነ አስረስ መዓረይ ቡድን አሁን የእነ ዝናቡን ተጋድሎና ጀግንነት ተጠቅሞ የፕሮፓጋንዳ ሥራውን ይጀምራል። እነ መሳይ መኮንን፣ እነ ደረጄ ሀብተወልድ፣ እነ ፋሲል የእኔዓለም አሁን ሻለቃ ዝናቡን በቃለ መጠይቅ ልቡን ያፈርሱታል። ለብልጽግና ግብአት የሚሆን መረጀ አስፈልፍለው ያስወጡታል። ጎጃም ይዋጋል፣ ይሞታል ይገድላል፣ እዚያው ጭቃውን ሲያቦካ ይኖራል። ዐማራን አሸናፊ የሚያደርገው አንድነት ብቻ ነው። ትግሬ እንኳ 17 ዓመት ታግላ ማሸነፍ ሲያቅታት ኢህአዴግ ብላ ሌሎች ኢትዮጵያውያንን ካሳተፈች በኋላ ነው ጎንደርን ወሎና ወለጋን አልፋ ወደ መሃል ሀገር የገባችሁ። እናርጅ እናውጋ ላይ ብቻ ስትታኮስ ውለህ ብታድር የኦሮሙማው አገዛዝ ምኑ ነው የሚጎዳው? ሁለት ሚሊሻ ማረክን፣ አንድ ልዩ ኃይል ገደልን፣ ሦስት መከላከያ ስበን አስከዳን ብለህ ዜና ሠርተህ ስታበቃ እግረ መንገድህን የአረመኔው ብራኑ ጁላ ጦር በጎጃም እንዲህና እንዲያ ቦታ ላይ ትምህርት ቤት አወደመ፣ ጤና ጣቢያ አቃጠለ፣ ገበሬ ገደለ፣ መንደር አቃጠለ ብለህ ማለቃቀስ ፋርነት ነው። የራስህን አባት ሚሊሻ ገደልህ ፎክረህ፣ 3 መከላከያ ስቤ አስከዳሁ ብለህ ፎክረህ ስታበቃ ወደምኩ፣ ተቃጠልኩ ብሎ ማላዘን አይነፋም። ኦሮሙማው እንደሆነ ትግሉ ዓባይን እስካልተሻገረ ድረስ እዚያው እንደ ጋዛ እያነደደህ፣ እያደቀቀህ፣ ትምህርትና ጤና ጣቢያ እያወደመብህ፣ በበሽታም፣ በጥይትም እየፈጀህ በቢኖር ለእሱ ደስታው ነው። ከፈለገም እናትህንና አባትህን ሰልፍ አስወጥቶ እያስወገዘህ መሳቂያ መሳለቂያ እያደረገህ ይኖራል። የምትጎዳው አንተና ሕዝብህ ናቸው። አሁንም ስርነቀል ግምገማ ተካሂዶ የጎጃም ፋኖ አመራሮች ወደመስመር ካልመጡ በስተቀር የጎጃምም፣ የዐማራም መከራ አያበቃም።
"…እኔ የምጽፈውም፣ የምናገረውም ሲያነቡትም ሆነ ሲሰሙት ይደብራል፣ ይመርራል፣ ይጎመዝዛል። ውዳሴ ከንቱ፣ የውሸት ሰበር ዜና፣ መሬት ላይ የሌለ የድል ዜና ሸላይ በላዩ መጋት የለመደ ጆሮ እንደኔ ዓይነቱን ኮመጠጥ ያለ ራስህን ለካህን አስመርምር፣ ንስሀ ግባ የሚል ጠንከር ያለ ቃል መስማት ያሳምምሃል። ራስህን በራስህ ማርካት የለመድክ አንተ ሳሙናህን ስቀማህና ሚስት አግብተህ በተፈጥሮ መንገድ ተደሰት፣ ዘርተካ ስልህ ልማድህ ትዝ እያለህ ታለቃቅስብኛለህ፣ ትውርድብኛለህ፣ ትሰድበኛለህ። መፍትሄው የእኔ መንገድ ነው። አቢይ አሕመድ ሟች ወታደር አላጣም። የደቡብን ሕዝብ መቀነስ ስለሚፈልግ ከኦሮሚያ እንኳ ሰው ቢያጣ ከደቡብ በገፍ አምጥቶ ይለቅብሃል። ይቀጠቅጥሃል። ያወድምሃል። ከደቡብ እንኳ ሰው ቢያጣ በራሱ በአማራው ሚሊሻ፣ በቅማንትና በአገው ሸንጎ ታጣቂዎች እርስ በእርስ ያፋጅሃል። አንተ ነፃ ባላወጣኸው ከተማና መንደር ውስጥ ያሉትን ሕዝብ በሙሉ የሚያዝባቸው አገዛዙ ነው። ተነሥ፣ ተኛ፣ ታጠቅ፣ ዝመት የሚለው አገዛዙ ነው። ሰልፍ ውጣ፣ ፋኖን አውግዝ ቢለው ከመታዘዝ ውጪ ሌላ ምንም ማድረግ አይችልም። ከሠልፉ ማግስት አገዛዙ ዐውቆ ወደ ኋላ ያፈገፍግና ፋኖ ወደ ከተሞቹ እንዲገባ ያደርጋል። ፋኖም ከተማ እንደገባ ባለፈው ሰልፍ የወጣው ማነው ብሎ የገዛ ሕዝቡን ያስራል፣ በገንዘብ ይቀጣል፣ የሚሊሻና የአድማ ብተና ሰዎችን ደግሞ ይገድላል። ማን ተጎዳ? አቢይ አህመድ? ብራኑ ጁላ? በፍጹም። የምትጎዳው አንተ ነህ። የአንድ ሚሊሻ ሞት ብዙ ቤተሰብ ያለ ወላጅ ነው የሚያስቀረው። አሁን ብዙ ወንዶች በዐማራ ክልል እየሞቱ ነው። መሬት ጦሙን እያደረ ነው። የፋኖ አመራሮች ራሳቸውም፣ ቤተሰቦቻቸውም ኑሮአቸውን ባህርዳር፣ ማርቆስ፣ አዲስ አበባ፣ ዱባይ፣ ኡጋንዳ፣ አውሮጳ፣ አሜሪካና ካናዳ ዘጭ ብለው እየኖሩ ነው። እየተጎዳ ያለው ሕዝቡ ነው። አምርረህ ተሟገት። ፕሮፓጋንዳው ይብቃ። ህመምህን ተናግረህ ፈውስ የሚሰጥህን መድኃኒት በቶሎ ውሰድ። የእነ ፕሮፌሰር ሀብታሙ ምክር ጎጃምን በአናቱ ነው የሚተክለው። ብትፎክር፣ ብትሸልል፣ እሱ መፍትሄ አይሆንም። መፍትሄው ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞችህ ጋር አንድ ሆነህ ስትታገል ነው። የሚዘረፈው ሲጠፋ፣ ገበሬው ምርቱ ሲቀዘቅዝ ገንዘቡ እንጀራ አይሆንህም እኮ ጎበዝ። ዘንድሮ ገበሬው ማዳበሪያ አላገኘም። እናም መጪው ጊዜ ይከብድብሃል።
• እስከመስከረም እዚያው ጎጃም ነኝ። ከጎጃም አልወጣም፣ ከጮቄም አልወርድም። የእውነት ይሁን የውሸት ወያኔ ከሻአቢያ ጋር ሆና ለውጊያ እየተዘጋጀች መሆኗ እየተነገረ ነው። በጦርነቱ ተጎጂው አሁንም ዐማራው ነው። በዚህ ጊዜ ዐማራ አንድ ሆኖ ተዘጋጅቶ እንዳይጠብቅ ደግሞ የአፋጎ አመራሮች ከወያኔም በላይ፣ ከኦሮሙማውም በላይ ጠላት ሆነው ተሰልፈዋል። የትግሬ ኮሎኔሎችን፣ አዋጊዎችን ፈትቶ የላከው የአስረስ መዓረይ ቡድን ዐማራ አንድ እንዳይሆን ሽብልቅ ነው የገባበት። ነገርየው ከባድ ነው። ከ5 ሴቶች 4ቱ ጥቁር ከል የኀዘን ልብስ የለበሱበት የጎጃም ዐማራ ትግል በጥቂቶች አፈር ደቼ እየበላ ነው። ዝናቡ መሳይ ጋር ሄዶ በግድ በሚመስል መልኩ የሰጠውን ቃለመጠይቅም አይቼዋለሁ። ዝናቡን በሚገባ ዐውቀዋለሁ። የገባበትና የከረሙበትንም ዐውቃለሁ። ይሕቺን ክረምት በሥልጠና ሰበብ አሳልፈው ዐማራን በበጋው ደቼ ሊያበሉት ነው የሚፈልጉት። ይሄ ደግሞ ለኦሮሙማውም የተመቸ ነው። በእኔ በኩል ለዛሬ ይህን ጽፌአለሁ። እናንተ ደግሞ አንብባችሁ ስትጨርሱ የራሳችሁን ሓሳብ ጻፉ። በጨዋ ደንብም የወያዩ። አመሰግናለሁ።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…!
"…በየትኛውም መድረክ ቅቡልነታቸው የወረደው እነ አስረስ መዓረይ አሁን በሕዝብም፣ በሠራዊቱም ዘንድ ተወዳጅ በሆነው በሻለቃ ዝናቡ በኩል ለመገለጥ ይላላጣሉ። ደጋ ዳሞት ከትናንት እስከዛሬ ድረስ ያልተቋረጠ ተጋድሎ እያደረገ ያለ አካባቢ ነው። ምሥራቅ ጎጃምን ለብአዴን አስረክቦ በምዕራቡ የጎጃም ክፍል የከረመው የእነ አስረስ መዓረይ ቡድን አሁን የእነ ዝናቡን ተጋድሎና ጀግንነት ተጠቅሞ የፕሮፓጋንዳ ሥራውን ይጀምራል። እነ መሳይ መኮንን፣ እነ ደረጄ ሀብተወልድ፣ እነ ፋሲል የእኔዓለም አሁን ሻለቃ ዝናቡን በቃለ መጠይቅ ልቡን ያፈርሱታል። ለብልጽግና ግብአት የሚሆን መረጀ አስፈልፍለው ያስወጡታል። ጎጃም ይዋጋል፣ ይሞታል ይገድላል፣ እዚያው ጭቃውን ሲያቦካ ይኖራል። ዐማራን አሸናፊ የሚያደርገው አንድነት ብቻ ነው። ትግሬ እንኳ 17 ዓመት ታግላ ማሸነፍ ሲያቅታት ኢህአዴግ ብላ ሌሎች ኢትዮጵያውያንን ካሳተፈች በኋላ ነው ጎንደርን ወሎና ወለጋን አልፋ ወደ መሃል ሀገር የገባችሁ። እናርጅ እናውጋ ላይ ብቻ ስትታኮስ ውለህ ብታድር የኦሮሙማው አገዛዝ ምኑ ነው የሚጎዳው? ሁለት ሚሊሻ ማረክን፣ አንድ ልዩ ኃይል ገደልን፣ ሦስት መከላከያ ስበን አስከዳን ብለህ ዜና ሠርተህ ስታበቃ እግረ መንገድህን የአረመኔው ብራኑ ጁላ ጦር በጎጃም እንዲህና እንዲያ ቦታ ላይ ትምህርት ቤት አወደመ፣ ጤና ጣቢያ አቃጠለ፣ ገበሬ ገደለ፣ መንደር አቃጠለ ብለህ ማለቃቀስ ፋርነት ነው። የራስህን አባት ሚሊሻ ገደልህ ፎክረህ፣ 3 መከላከያ ስቤ አስከዳሁ ብለህ ፎክረህ ስታበቃ ወደምኩ፣ ተቃጠልኩ ብሎ ማላዘን አይነፋም። ኦሮሙማው እንደሆነ ትግሉ ዓባይን እስካልተሻገረ ድረስ እዚያው እንደ ጋዛ እያነደደህ፣ እያደቀቀህ፣ ትምህርትና ጤና ጣቢያ እያወደመብህ፣ በበሽታም፣ በጥይትም እየፈጀህ በቢኖር ለእሱ ደስታው ነው። ከፈለገም እናትህንና አባትህን ሰልፍ አስወጥቶ እያስወገዘህ መሳቂያ መሳለቂያ እያደረገህ ይኖራል። የምትጎዳው አንተና ሕዝብህ ናቸው። አሁንም ስርነቀል ግምገማ ተካሂዶ የጎጃም ፋኖ አመራሮች ወደመስመር ካልመጡ በስተቀር የጎጃምም፣ የዐማራም መከራ አያበቃም።
"…እኔ የምጽፈውም፣ የምናገረውም ሲያነቡትም ሆነ ሲሰሙት ይደብራል፣ ይመርራል፣ ይጎመዝዛል። ውዳሴ ከንቱ፣ የውሸት ሰበር ዜና፣ መሬት ላይ የሌለ የድል ዜና ሸላይ በላዩ መጋት የለመደ ጆሮ እንደኔ ዓይነቱን ኮመጠጥ ያለ ራስህን ለካህን አስመርምር፣ ንስሀ ግባ የሚል ጠንከር ያለ ቃል መስማት ያሳምምሃል። ራስህን በራስህ ማርካት የለመድክ አንተ ሳሙናህን ስቀማህና ሚስት አግብተህ በተፈጥሮ መንገድ ተደሰት፣ ዘርተካ ስልህ ልማድህ ትዝ እያለህ ታለቃቅስብኛለህ፣ ትውርድብኛለህ፣ ትሰድበኛለህ። መፍትሄው የእኔ መንገድ ነው። አቢይ አሕመድ ሟች ወታደር አላጣም። የደቡብን ሕዝብ መቀነስ ስለሚፈልግ ከኦሮሚያ እንኳ ሰው ቢያጣ ከደቡብ በገፍ አምጥቶ ይለቅብሃል። ይቀጠቅጥሃል። ያወድምሃል። ከደቡብ እንኳ ሰው ቢያጣ በራሱ በአማራው ሚሊሻ፣ በቅማንትና በአገው ሸንጎ ታጣቂዎች እርስ በእርስ ያፋጅሃል። አንተ ነፃ ባላወጣኸው ከተማና መንደር ውስጥ ያሉትን ሕዝብ በሙሉ የሚያዝባቸው አገዛዙ ነው። ተነሥ፣ ተኛ፣ ታጠቅ፣ ዝመት የሚለው አገዛዙ ነው። ሰልፍ ውጣ፣ ፋኖን አውግዝ ቢለው ከመታዘዝ ውጪ ሌላ ምንም ማድረግ አይችልም። ከሠልፉ ማግስት አገዛዙ ዐውቆ ወደ ኋላ ያፈገፍግና ፋኖ ወደ ከተሞቹ እንዲገባ ያደርጋል። ፋኖም ከተማ እንደገባ ባለፈው ሰልፍ የወጣው ማነው ብሎ የገዛ ሕዝቡን ያስራል፣ በገንዘብ ይቀጣል፣ የሚሊሻና የአድማ ብተና ሰዎችን ደግሞ ይገድላል። ማን ተጎዳ? አቢይ አህመድ? ብራኑ ጁላ? በፍጹም። የምትጎዳው አንተ ነህ። የአንድ ሚሊሻ ሞት ብዙ ቤተሰብ ያለ ወላጅ ነው የሚያስቀረው። አሁን ብዙ ወንዶች በዐማራ ክልል እየሞቱ ነው። መሬት ጦሙን እያደረ ነው። የፋኖ አመራሮች ራሳቸውም፣ ቤተሰቦቻቸውም ኑሮአቸውን ባህርዳር፣ ማርቆስ፣ አዲስ አበባ፣ ዱባይ፣ ኡጋንዳ፣ አውሮጳ፣ አሜሪካና ካናዳ ዘጭ ብለው እየኖሩ ነው። እየተጎዳ ያለው ሕዝቡ ነው። አምርረህ ተሟገት። ፕሮፓጋንዳው ይብቃ። ህመምህን ተናግረህ ፈውስ የሚሰጥህን መድኃኒት በቶሎ ውሰድ። የእነ ፕሮፌሰር ሀብታሙ ምክር ጎጃምን በአናቱ ነው የሚተክለው። ብትፎክር፣ ብትሸልል፣ እሱ መፍትሄ አይሆንም። መፍትሄው ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞችህ ጋር አንድ ሆነህ ስትታገል ነው። የሚዘረፈው ሲጠፋ፣ ገበሬው ምርቱ ሲቀዘቅዝ ገንዘቡ እንጀራ አይሆንህም እኮ ጎበዝ። ዘንድሮ ገበሬው ማዳበሪያ አላገኘም። እናም መጪው ጊዜ ይከብድብሃል።
• እስከመስከረም እዚያው ጎጃም ነኝ። ከጎጃም አልወጣም፣ ከጮቄም አልወርድም። የእውነት ይሁን የውሸት ወያኔ ከሻአቢያ ጋር ሆና ለውጊያ እየተዘጋጀች መሆኗ እየተነገረ ነው። በጦርነቱ ተጎጂው አሁንም ዐማራው ነው። በዚህ ጊዜ ዐማራ አንድ ሆኖ ተዘጋጅቶ እንዳይጠብቅ ደግሞ የአፋጎ አመራሮች ከወያኔም በላይ፣ ከኦሮሙማውም በላይ ጠላት ሆነው ተሰልፈዋል። የትግሬ ኮሎኔሎችን፣ አዋጊዎችን ፈትቶ የላከው የአስረስ መዓረይ ቡድን ዐማራ አንድ እንዳይሆን ሽብልቅ ነው የገባበት። ነገርየው ከባድ ነው። ከ5 ሴቶች 4ቱ ጥቁር ከል የኀዘን ልብስ የለበሱበት የጎጃም ዐማራ ትግል በጥቂቶች አፈር ደቼ እየበላ ነው። ዝናቡ መሳይ ጋር ሄዶ በግድ በሚመስል መልኩ የሰጠውን ቃለመጠይቅም አይቼዋለሁ። ዝናቡን በሚገባ ዐውቀዋለሁ። የገባበትና የከረሙበትንም ዐውቃለሁ። ይሕቺን ክረምት በሥልጠና ሰበብ አሳልፈው ዐማራን በበጋው ደቼ ሊያበሉት ነው የሚፈልጉት። ይሄ ደግሞ ለኦሮሙማውም የተመቸ ነው። በእኔ በኩል ለዛሬ ይህን ጽፌአለሁ። እናንተ ደግሞ አንብባችሁ ስትጨርሱ የራሳችሁን ሓሳብ ጻፉ። በጨዋ ደንብም የወያዩ። አመሰግናለሁ።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…!
🙏657❤338👍164😡62🕊18🏆14✍10🤔10👌7🔥5🤯5
መልካም…
"…ከወትሮው ዛሬ ይሻላል… ወደ 20 ፍሬ የሚደርሱ ሰዎች 😡 ጓ ብው ብለው አይቻቸዋለሁ። እነዚህ ሰዎች የርእሰ አንቀጹ ተቃዋሚዎች ናቸው ማለትም አይደለም። ባነበቡት ነገር ብስጭት የገባቸውም ሰዎች ይሄን የብስጭት፣ የንዴት 😡 ኢሞጂ ስለሚጠቀሙ ነው።
"…ለማንኛውም እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ዛሬ በጻፍኩት ርእሰ አንቀጽ ላይ በጨዋ ደንብ መወያየት እንጀምራለን። እየቆየሁ ስመጣ አገዛዙ እጅ ሰጥተውት የነበሩትን እነ መንግሥቱን እጃቸውን ጠምዝዞ እስከ አፍንጫቸው ድረስ አስታጥቆ ወደ ጫካ መመለሱን ካልሰማችሁ ሰሞኑን እነግራችኋለሁ። ሌላው አንደጊዜ የተከበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ ጀምረውት የነበረውና በጊዜ የተቃጨው ጎንደርና ጎጃምን የሚያቃቅር አጀንዳም በእነ አስረስ በኩል እንዲንቀሳቀስ ተደርጎ ሰሞኑን ጎንደርና ጎጃም የሚነታረኩበት አጀንዳ ይለቀቃል። መጠበቅ ነው።
• ሓሳባችሁን መስጠት ጀምሩ። እኔም ቁጭ ብዬ ማንበቤን እቀጥላለሁ። ጀምሩ…✍✍✍ ጻፉ።
• ማስጠንቀቂያ…
"…ተቃውሞ እንኳን ቢኖራችሁ በጨዋ ደንብ ሓሳባችሁን ግለጹ። መብታችሁ ነው። በርእሰ አንቀጹ ብትናደዱ እንኳ በመሳደብ ሳይሆን በጨዋ ደንብ በመተንተን ተቃወሙ። ይሄ በጣም ተላላቅ ሰዎች የሚሳተፉበት ገፅ ስለሆነ የመንደር ዱርዬ ጋጠወጥ ስድብ በገጼ አይስተናገድም። ብስጭታችሁን ዋጥ አድርጋችሁ ተሳተፉ። ባለጌ ይቀሰፋል። ሰምታችኋል!
"…ከወትሮው ዛሬ ይሻላል… ወደ 20 ፍሬ የሚደርሱ ሰዎች 😡 ጓ ብው ብለው አይቻቸዋለሁ። እነዚህ ሰዎች የርእሰ አንቀጹ ተቃዋሚዎች ናቸው ማለትም አይደለም። ባነበቡት ነገር ብስጭት የገባቸውም ሰዎች ይሄን የብስጭት፣ የንዴት 😡 ኢሞጂ ስለሚጠቀሙ ነው።
"…ለማንኛውም እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ዛሬ በጻፍኩት ርእሰ አንቀጽ ላይ በጨዋ ደንብ መወያየት እንጀምራለን። እየቆየሁ ስመጣ አገዛዙ እጅ ሰጥተውት የነበሩትን እነ መንግሥቱን እጃቸውን ጠምዝዞ እስከ አፍንጫቸው ድረስ አስታጥቆ ወደ ጫካ መመለሱን ካልሰማችሁ ሰሞኑን እነግራችኋለሁ። ሌላው አንደጊዜ የተከበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ ጀምረውት የነበረውና በጊዜ የተቃጨው ጎንደርና ጎጃምን የሚያቃቅር አጀንዳም በእነ አስረስ በኩል እንዲንቀሳቀስ ተደርጎ ሰሞኑን ጎንደርና ጎጃም የሚነታረኩበት አጀንዳ ይለቀቃል። መጠበቅ ነው።
• ሓሳባችሁን መስጠት ጀምሩ። እኔም ቁጭ ብዬ ማንበቤን እቀጥላለሁ። ጀምሩ…✍✍✍ ጻፉ።
• ማስጠንቀቂያ…
"…ተቃውሞ እንኳን ቢኖራችሁ በጨዋ ደንብ ሓሳባችሁን ግለጹ። መብታችሁ ነው። በርእሰ አንቀጹ ብትናደዱ እንኳ በመሳደብ ሳይሆን በጨዋ ደንብ በመተንተን ተቃወሙ። ይሄ በጣም ተላላቅ ሰዎች የሚሳተፉበት ገፅ ስለሆነ የመንደር ዱርዬ ጋጠወጥ ስድብ በገጼ አይስተናገድም። ብስጭታችሁን ዋጥ አድርጋችሁ ተሳተፉ። ባለጌ ይቀሰፋል። ሰምታችኋል!
👍669❤234😡55🙏49✍15🤯9🤔8🔥7👌7😱6🕊4
"ርእሰ አንቀጽ"
"…አቢይ ውሸታም ነው። ብልፅግና ጨፍጫፊ ነው። ፓርላማው እንቅልፋም ነው። መከላከያው ጨፍጫፊ ነው። አገዛዙ ፀረ ሕዝብ፣ ፀረ ሰው፣ ፀረ ሃይማኖት፣ ፀረ ባሕል፣ ፀረ ኢትዮጵያ ነው ወዘተረፈ ብሎ እሱ ፓርላማ ቀርቦ በተበጠረቀ ቁጥር፣ ራሱ ጠያቂ ራሱ መላሽ በሆነበት የቴሌቭዥን መስኮት ዲስኩሮቹ በተሰራጩ ቁጥር፣ አሰፍስፎ ጠብቆ እሱን በማሳጣት ለእሱ ግብረ መልስ ለመስጠት በሚል ሰበብ፣ ሱፍና ከረባት ገጭ አድርጎ፣ በቴሌቭዥን፣ በዩቲዩብ፣ በቲክቶክና በፌስቡክ ቀርቦ አቢይ እንዲህ አለ፣ እንዲህ ዋሸ፣ ቀጠፈ ብሎ ሲተነትኑ መዋል ማደር እንዴት ያለ ሰገጤነት፣ ምን የሚሉት ዥልጥ ጅልነትስ ነው? እንዴት ሰው ሰባት ዓመት ሙሉ የአንድ በሃላል ማንነቱ በዓለሙ ሁሉ የታዋቀን፣ ሁሉ ሰው የተረዳውን ሰው የተገለጠ ውሸቱን መልሶ መላልሶ ችክ እስኪል ድረስ ሲተነትን ይኖራል? ጥቅሙ ነው ያልገባኝ።
"…ይሄን ከንቱ የከንቱ ከንቱ ሥርዓት ገርስሶ፣ ለውጥም አምጥቶ የተሻለ ሥርዓት፣ እውነተኛ ሕዝባዊ መንግሥት መመስረት ነው የሚሻለው ወይስ የአያልቄን የአባ ሳክሶን የሐሰት ዲስኩር በየደቂቃው ልተንትነው ብሎ አየር ይዞ መበጥረቅ ነው የሚሻለው? በቃ ሕዝቡ እኮ ሁሉን ዐወቀ፣ ሁሉንም ተረዳ፣ እንኳን ሰፊው ሕዝብ ይሄን የአገዛዙን ክፋት፣ አረመኔነትና ውድቀት ራሳቸው የአገዛዙ ሚዲያዎች መመልከት በቂ ነው። የአቢይ አሕመድን የማኅበራዊ ሚዲያ የፌስቡክ ገፁን የአስተያየት መስጫ ሰንዱቅ ማየቱ ብቻ በቂ እኮ ነው። ሕዝቡ ምንያህል እንደተጠየፈው፣ እንደናቀው ለማወቅ አይደለም በሰውየው፣ በራሱ ደጋፊ የፓርቲ አባላት፣ በሚዲያ ሠራዊቶቹ በካድሬዎቹ ጭምር ምን ያህል እንደተናቀ መመልከት ይቻላል። እናም ቀባሪ ያጣን አንድ ግለሰብና ፓርቲን በየጊዜው እያነሱ እንዲህና እንዲያ አለ ብሎ ማላዘን፣ እንደ ጋማ ከብት መልሶ መላልሶም ማመንዠክ ጥቅሙ አይታየኝም።
"…ይልቅ ይሄን ሥርዓት ለማስወገድ ጫካ ገብቶ ነፍጥ ያነሣውን አካል በደከመው እያበረቱ፣ ጠንክሮ እንዲወጣም እያበረታቱ፣ ተግዳሮቶቹን በድፍረት እየቀረፉ፣ ሾተላይ ሴረኞቹንም ኮምጨጭ እያሉ እየገሰፁ፣ እየነቀሉም ወደፊት እንዲመጣ ማድረግ ነው እንጂ የምን በሞተ እና ቀባሪ ባጣ አስከሬን ፊት ቆሞ ማላዘን ነው? በለስ ቀንቷቸው ቢመጡ፣ ሥልጣን ላይ ቢወጡ ከአቢይ አሕመድ የባሰ ጨፍጫፊ፣ ዘራፊ የመሆን ባሕሪያቸው ከወዲሁ ፈጥጦ የወጣባቸውና የተገለጠባቸውን እንደ ዐማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች ያሉትን ዓይነቶቹን አደብ የሚገዙበትን መስመር ማመቻቸት፣ መፍትሄ መፈለግም እንጂ አቢይ ነዳጅ አወጣለሁ ብሎ ዋሸ፣ ሙፈሪያት ከሚል የጠራችው ቁጥር እና አቢይ አሕመድ የጠራው ቁጥር የተለያየ ነው ወዘተ እያሉ ቁጥር አይፈሬን የሆነን ግለሰብ አስር ጊዜ እኮ አይደለም 7 ዓመት ሙሉ ስሙን እየጠሩ ችክ ምንችክ ብሎ ማላዘን ጥቅሙ ምንድነው? ፐ እገሌ እኮ አቢይን እርቃኑን አስቀረው ብሎ እርቃኑን በቆመ ሰው ላይ ሲንዘባዘቡ መዋልም ልክ አይመስለኝም።
"…አሁን የሕዝብ ጥያቄ እኮ አንተ አክቲቪስቱ፣ አንተ ቦለጢቀኛው፣ አንተ ጋዜጠኛው፣ አንተ ታጋዩ፣ አንተ ተንታኙ ልክ እንደ ሕዝቡ፣ ሕዝቡ የመረረውንና ያንገሸገሸውን ይሄን መርግ ማን ከላያችን ያንሣልን ብሎ የሚያለቅስበትን ጉዳይ መልሰህ፣ መላልሰህ አዲስ ግኝት ያገኘህ ይመስል እንድትዘበዝበው አይደለም። ነዳጅ በሊትር 120 ብር ገባ፣ ምስር በኪሎ 300 ብር ገባ(አሁን ይሄን ከጻፍኩ በኋላ 350 መግባቱን ሰማሁ)፣ አንድ ኪሎ ኮሮሪማ 3ሺ ብር ገባ፣ አንድ ደረቅ እንጀራ 35 ብር ገባ፣ የአንድ ዶላር ምንዛሪ 160 ብር ደረሰ፣ ከአዲስ አበባ ወደ ክፍለ ሀገር በመኪና መሄድ ከባድ ሆነ፣ የቤት ኪራይ ጣራ ነካ፣ ሀኪሞች፣ መምህራን እና የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ በወር 71$ ነው፣ በኑሮ ውድነቱ ምክንያት ፍቺ እየበዛ ነው። ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች እየወደሙ ነው፣ ገበሬው ማረስ፣ ማምረት አልቻለም ወዘተረፈ እያሉ ሀገር ምድሩ የሚያውቀውን፣ በድርጊቱ ተማርሮ መፍትሄ ያጣበትን ጉዳይ ልክ እንደ አዲስ ግኝት ፀዳ ኮስተር ብሎ ከሕዝቡ ጋር መልሶ መላልሶ ማልቀስ እንደ አስለቃሽ ደረት አስመቺ ሴት ሕዝብን ያለምንም መፍትሄ ዋይ ዋይ ማስባል ምን ይሉታል?
"…በዕድሩ ድክመት ምክንያት ቀባሪ አጥቶ ከሞተ የቆየውን የሞተ፣ የገማ፣ የከረፋ አረመኔ ሥርዓት አስር ጊዜ እያነሳህ እንደ ቡና ከምትወቅጠው ከዚያ ይልቅ እየመጣ ስላለው ራብ፣ እየመጣ ስላለው ደም አፋሳሽ ጦርነት፣ እየተበራከተ ስላለው ፍልሰት፣ ስደት፣ ዘረፋ፣ እገታ፣ ጭፍጨፋ አድምቶ መወያየት፣ መምከር፣ ስለ የመብራት፣ የውኃ ዋጋ መናር፣ የገበሬው ማዳበሪያ እጦት፣ የምርት መቀነስ ወዘተረፈ የመፍትሄ ሓሳብ ማምጣት አይሻልም። ጨክነህ ስለ ፋኖ ጎታች፣ ሾተላይ፣ ሰልቃጭ፣ ደፍጣጭ ፋኖ መሳይ ፍናፍንቶች ብትወያይ አይሻልም? ሚዲያን ያህል ትልቅ መሣሪያ ይዘህ ስታበቃ ሁልጊዜ አቢይ ውሸታም፣ ዋሾ ነው እያልክ አየር ከምትይዝ ደፍረህ ይሄን አገዛዝ ሊቀይር ይችላል ብለህ ተስፋ የጣልክበትንና የሕፃን ጨዋታ እየመሰለ የመጣውን የዐማራ ፋኖ ትግል መስመር ስለ ማስያዝ ብትመክር አይሻልም? ይሄ ሥርዓት እንደሁ ፋኖም ባይመጣ እንኳ በራሱ ሽግር መውደቁ፣ ተገርስሶ መውደቁ እንደሁ አይቀርም። ከወደቀ በኋላ ታዲያ እነ ዘመነ ካሴና እነ ሀብቴ፣ እነ ምሬ፣ እነ ደሳለኝ፣ በአንድ በኩል እነ እስክንድር፣ እነ መከታው፣ እነ ሙሀቤ፣ እነ ደረጄ በሌላ በኩል ሆነው አራት ኪሎ ሲጨቃጨቁ ሌላ ደም መፋሰስ ከመከሰቱ በፊት ከወዲሁ እንደ ትልቅ ሰው ተሰባስበህ በጊዜ ብትመክር፣ ብትመካከር አይሻልም?
• 3 :1 ።
"…አቢይ ውሸታም ነው። ብልፅግና ጨፍጫፊ ነው። ፓርላማው እንቅልፋም ነው። መከላከያው ጨፍጫፊ ነው። አገዛዙ ፀረ ሕዝብ፣ ፀረ ሰው፣ ፀረ ሃይማኖት፣ ፀረ ባሕል፣ ፀረ ኢትዮጵያ ነው ወዘተረፈ ብሎ እሱ ፓርላማ ቀርቦ በተበጠረቀ ቁጥር፣ ራሱ ጠያቂ ራሱ መላሽ በሆነበት የቴሌቭዥን መስኮት ዲስኩሮቹ በተሰራጩ ቁጥር፣ አሰፍስፎ ጠብቆ እሱን በማሳጣት ለእሱ ግብረ መልስ ለመስጠት በሚል ሰበብ፣ ሱፍና ከረባት ገጭ አድርጎ፣ በቴሌቭዥን፣ በዩቲዩብ፣ በቲክቶክና በፌስቡክ ቀርቦ አቢይ እንዲህ አለ፣ እንዲህ ዋሸ፣ ቀጠፈ ብሎ ሲተነትኑ መዋል ማደር እንዴት ያለ ሰገጤነት፣ ምን የሚሉት ዥልጥ ጅልነትስ ነው? እንዴት ሰው ሰባት ዓመት ሙሉ የአንድ በሃላል ማንነቱ በዓለሙ ሁሉ የታዋቀን፣ ሁሉ ሰው የተረዳውን ሰው የተገለጠ ውሸቱን መልሶ መላልሶ ችክ እስኪል ድረስ ሲተነትን ይኖራል? ጥቅሙ ነው ያልገባኝ።
"…ይሄን ከንቱ የከንቱ ከንቱ ሥርዓት ገርስሶ፣ ለውጥም አምጥቶ የተሻለ ሥርዓት፣ እውነተኛ ሕዝባዊ መንግሥት መመስረት ነው የሚሻለው ወይስ የአያልቄን የአባ ሳክሶን የሐሰት ዲስኩር በየደቂቃው ልተንትነው ብሎ አየር ይዞ መበጥረቅ ነው የሚሻለው? በቃ ሕዝቡ እኮ ሁሉን ዐወቀ፣ ሁሉንም ተረዳ፣ እንኳን ሰፊው ሕዝብ ይሄን የአገዛዙን ክፋት፣ አረመኔነትና ውድቀት ራሳቸው የአገዛዙ ሚዲያዎች መመልከት በቂ ነው። የአቢይ አሕመድን የማኅበራዊ ሚዲያ የፌስቡክ ገፁን የአስተያየት መስጫ ሰንዱቅ ማየቱ ብቻ በቂ እኮ ነው። ሕዝቡ ምንያህል እንደተጠየፈው፣ እንደናቀው ለማወቅ አይደለም በሰውየው፣ በራሱ ደጋፊ የፓርቲ አባላት፣ በሚዲያ ሠራዊቶቹ በካድሬዎቹ ጭምር ምን ያህል እንደተናቀ መመልከት ይቻላል። እናም ቀባሪ ያጣን አንድ ግለሰብና ፓርቲን በየጊዜው እያነሱ እንዲህና እንዲያ አለ ብሎ ማላዘን፣ እንደ ጋማ ከብት መልሶ መላልሶም ማመንዠክ ጥቅሙ አይታየኝም።
"…ይልቅ ይሄን ሥርዓት ለማስወገድ ጫካ ገብቶ ነፍጥ ያነሣውን አካል በደከመው እያበረቱ፣ ጠንክሮ እንዲወጣም እያበረታቱ፣ ተግዳሮቶቹን በድፍረት እየቀረፉ፣ ሾተላይ ሴረኞቹንም ኮምጨጭ እያሉ እየገሰፁ፣ እየነቀሉም ወደፊት እንዲመጣ ማድረግ ነው እንጂ የምን በሞተ እና ቀባሪ ባጣ አስከሬን ፊት ቆሞ ማላዘን ነው? በለስ ቀንቷቸው ቢመጡ፣ ሥልጣን ላይ ቢወጡ ከአቢይ አሕመድ የባሰ ጨፍጫፊ፣ ዘራፊ የመሆን ባሕሪያቸው ከወዲሁ ፈጥጦ የወጣባቸውና የተገለጠባቸውን እንደ ዐማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች ያሉትን ዓይነቶቹን አደብ የሚገዙበትን መስመር ማመቻቸት፣ መፍትሄ መፈለግም እንጂ አቢይ ነዳጅ አወጣለሁ ብሎ ዋሸ፣ ሙፈሪያት ከሚል የጠራችው ቁጥር እና አቢይ አሕመድ የጠራው ቁጥር የተለያየ ነው ወዘተ እያሉ ቁጥር አይፈሬን የሆነን ግለሰብ አስር ጊዜ እኮ አይደለም 7 ዓመት ሙሉ ስሙን እየጠሩ ችክ ምንችክ ብሎ ማላዘን ጥቅሙ ምንድነው? ፐ እገሌ እኮ አቢይን እርቃኑን አስቀረው ብሎ እርቃኑን በቆመ ሰው ላይ ሲንዘባዘቡ መዋልም ልክ አይመስለኝም።
"…አሁን የሕዝብ ጥያቄ እኮ አንተ አክቲቪስቱ፣ አንተ ቦለጢቀኛው፣ አንተ ጋዜጠኛው፣ አንተ ታጋዩ፣ አንተ ተንታኙ ልክ እንደ ሕዝቡ፣ ሕዝቡ የመረረውንና ያንገሸገሸውን ይሄን መርግ ማን ከላያችን ያንሣልን ብሎ የሚያለቅስበትን ጉዳይ መልሰህ፣ መላልሰህ አዲስ ግኝት ያገኘህ ይመስል እንድትዘበዝበው አይደለም። ነዳጅ በሊትር 120 ብር ገባ፣ ምስር በኪሎ 300 ብር ገባ(አሁን ይሄን ከጻፍኩ በኋላ 350 መግባቱን ሰማሁ)፣ አንድ ኪሎ ኮሮሪማ 3ሺ ብር ገባ፣ አንድ ደረቅ እንጀራ 35 ብር ገባ፣ የአንድ ዶላር ምንዛሪ 160 ብር ደረሰ፣ ከአዲስ አበባ ወደ ክፍለ ሀገር በመኪና መሄድ ከባድ ሆነ፣ የቤት ኪራይ ጣራ ነካ፣ ሀኪሞች፣ መምህራን እና የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ በወር 71$ ነው፣ በኑሮ ውድነቱ ምክንያት ፍቺ እየበዛ ነው። ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች እየወደሙ ነው፣ ገበሬው ማረስ፣ ማምረት አልቻለም ወዘተረፈ እያሉ ሀገር ምድሩ የሚያውቀውን፣ በድርጊቱ ተማርሮ መፍትሄ ያጣበትን ጉዳይ ልክ እንደ አዲስ ግኝት ፀዳ ኮስተር ብሎ ከሕዝቡ ጋር መልሶ መላልሶ ማልቀስ እንደ አስለቃሽ ደረት አስመቺ ሴት ሕዝብን ያለምንም መፍትሄ ዋይ ዋይ ማስባል ምን ይሉታል?
"…በዕድሩ ድክመት ምክንያት ቀባሪ አጥቶ ከሞተ የቆየውን የሞተ፣ የገማ፣ የከረፋ አረመኔ ሥርዓት አስር ጊዜ እያነሳህ እንደ ቡና ከምትወቅጠው ከዚያ ይልቅ እየመጣ ስላለው ራብ፣ እየመጣ ስላለው ደም አፋሳሽ ጦርነት፣ እየተበራከተ ስላለው ፍልሰት፣ ስደት፣ ዘረፋ፣ እገታ፣ ጭፍጨፋ አድምቶ መወያየት፣ መምከር፣ ስለ የመብራት፣ የውኃ ዋጋ መናር፣ የገበሬው ማዳበሪያ እጦት፣ የምርት መቀነስ ወዘተረፈ የመፍትሄ ሓሳብ ማምጣት አይሻልም። ጨክነህ ስለ ፋኖ ጎታች፣ ሾተላይ፣ ሰልቃጭ፣ ደፍጣጭ ፋኖ መሳይ ፍናፍንቶች ብትወያይ አይሻልም? ሚዲያን ያህል ትልቅ መሣሪያ ይዘህ ስታበቃ ሁልጊዜ አቢይ ውሸታም፣ ዋሾ ነው እያልክ አየር ከምትይዝ ደፍረህ ይሄን አገዛዝ ሊቀይር ይችላል ብለህ ተስፋ የጣልክበትንና የሕፃን ጨዋታ እየመሰለ የመጣውን የዐማራ ፋኖ ትግል መስመር ስለ ማስያዝ ብትመክር አይሻልም? ይሄ ሥርዓት እንደሁ ፋኖም ባይመጣ እንኳ በራሱ ሽግር መውደቁ፣ ተገርስሶ መውደቁ እንደሁ አይቀርም። ከወደቀ በኋላ ታዲያ እነ ዘመነ ካሴና እነ ሀብቴ፣ እነ ምሬ፣ እነ ደሳለኝ፣ በአንድ በኩል እነ እስክንድር፣ እነ መከታው፣ እነ ሙሀቤ፣ እነ ደረጄ በሌላ በኩል ሆነው አራት ኪሎ ሲጨቃጨቁ ሌላ ደም መፋሰስ ከመከሰቱ በፊት ከወዲሁ እንደ ትልቅ ሰው ተሰባስበህ በጊዜ ብትመክር፣ ብትመካከር አይሻልም?
• 3 :1 ።
❤1.11K👍382🙏81😡56🏆24👌21🕊15🔥11✍8🤔1😱1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጨነቀለ’ት…
"…የምን መቀባጠር ነው? …አለቃቸው አቢይ አሕመድ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ቢሆንም… በዐማራ ተሸነፍኩ ማለት፣ ዐማራ ለድርድር ከእኔጋር ተቀመጠ ማለት የሞት ሞት፣ ክብረነክ ነው፣ ትግሬ በሽመል ፀጥ ለጥ አድርጎ የገዛውን እኔ በፈንጂና በድሮን አቃተኝ ብል ዓለሙ ሁሉ፣ ኦሮሞውስ ምን ይለኛል በሚል ምንተ እፍረቱን ያለተወገረ፣ ያልተወቀጠ፣ ያልተቀጠቀጠ ይመስል በልቡ እያለቀሰ፣ በአፉ አልሸነፍ ባይ ሆኖ "ፋኖ መደራደር ከፈለገ እዚያው በክልሉ በቀበሌና በሰፈሩ ይደራደር" ሲል ትሰማዋለህ። ነገርየው ግን እንደ ወሬው አይደለም። ከባድ ነው።
"…በኦሮሙማወረ የተናቀው ዐማራ፣ ብአዴን እስካለ ድረስ እንደ ገረድ፣ እንደ አሽከር፣ እንደ ውሻ እግር ስር እያንከባለልነው፣ እንደ አህያ ረግጠን፣ እየወገርን እንገዛዋለን ብለው አስበው እንደ ቄራ ከፍት አርደን፣ እንደ ዶሮ ጨፍጭፈን፣ እንደ ዕቃ ሽጠን ለውጠን፣ በግሬደር አርሰን ቆፍረን ቀብረነው እንኳ ጠያቂ የለብንም ያሉት ዐማራ አሁን የኤዶም ገነት ደጃፍ ላይ ያለው የእሳት ሰይፍ የያዘ ኪሩቤል ሆኖባቸው ጨንቋቸዋል።
"…የጎጃሙ ስግብግብ ራስወዳድ የዐማራ ፋኖ አመራር ቢስተካከል፣ የጎንደሩ የብአዴን ስኳድ ፋኖ ቢስተካከል፣ የሸዋው የእስክንድር፣ የወሎው የሙሀባው ፋኖ ወደ መስመር ቢገባ አለቀ፣ ደቀቀ ነበር። አሁን ታቦት አሸክመህ፣ መስቀል አስይዘህ፣ ከቤተ ክህነት ጳጳስ፣ ቄስ፣ ከመስጊድ ሼክና ኡስታዝ አግተልትለህ፣ ነጭ ጺም ያለው ሽማግሌ፣ ታዋቂ ሯጭ ሰብስበህ መሳሪያ ጣል፣ በቃ እንታረቅ ብትለው የሚሰማ አንድም ፋኖ የለም። አንድም አልኩህ።
"…አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ሰሜነኞቹ አንድላይ ከገጠሙ ደግሞ ነገርየው ይበልጥ ይከፋል። እናም የምን ሽማግሌ ሰብስቦ ማስጨነቅ ነው? ገጥመሃል ገጥመሃል ነው። ስንቱ ጀግና ከወደቀ በኋላ የምን እየዬ አስታርቁን ነው?
"…የምን መቀባጠር ነው? …አለቃቸው አቢይ አሕመድ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ቢሆንም… በዐማራ ተሸነፍኩ ማለት፣ ዐማራ ለድርድር ከእኔጋር ተቀመጠ ማለት የሞት ሞት፣ ክብረነክ ነው፣ ትግሬ በሽመል ፀጥ ለጥ አድርጎ የገዛውን እኔ በፈንጂና በድሮን አቃተኝ ብል ዓለሙ ሁሉ፣ ኦሮሞውስ ምን ይለኛል በሚል ምንተ እፍረቱን ያለተወገረ፣ ያልተወቀጠ፣ ያልተቀጠቀጠ ይመስል በልቡ እያለቀሰ፣ በአፉ አልሸነፍ ባይ ሆኖ "ፋኖ መደራደር ከፈለገ እዚያው በክልሉ በቀበሌና በሰፈሩ ይደራደር" ሲል ትሰማዋለህ። ነገርየው ግን እንደ ወሬው አይደለም። ከባድ ነው።
"…በኦሮሙማወረ የተናቀው ዐማራ፣ ብአዴን እስካለ ድረስ እንደ ገረድ፣ እንደ አሽከር፣ እንደ ውሻ እግር ስር እያንከባለልነው፣ እንደ አህያ ረግጠን፣ እየወገርን እንገዛዋለን ብለው አስበው እንደ ቄራ ከፍት አርደን፣ እንደ ዶሮ ጨፍጭፈን፣ እንደ ዕቃ ሽጠን ለውጠን፣ በግሬደር አርሰን ቆፍረን ቀብረነው እንኳ ጠያቂ የለብንም ያሉት ዐማራ አሁን የኤዶም ገነት ደጃፍ ላይ ያለው የእሳት ሰይፍ የያዘ ኪሩቤል ሆኖባቸው ጨንቋቸዋል።
"…የጎጃሙ ስግብግብ ራስወዳድ የዐማራ ፋኖ አመራር ቢስተካከል፣ የጎንደሩ የብአዴን ስኳድ ፋኖ ቢስተካከል፣ የሸዋው የእስክንድር፣ የወሎው የሙሀባው ፋኖ ወደ መስመር ቢገባ አለቀ፣ ደቀቀ ነበር። አሁን ታቦት አሸክመህ፣ መስቀል አስይዘህ፣ ከቤተ ክህነት ጳጳስ፣ ቄስ፣ ከመስጊድ ሼክና ኡስታዝ አግተልትለህ፣ ነጭ ጺም ያለው ሽማግሌ፣ ታዋቂ ሯጭ ሰብስበህ መሳሪያ ጣል፣ በቃ እንታረቅ ብትለው የሚሰማ አንድም ፋኖ የለም። አንድም አልኩህ።
"…አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ሰሜነኞቹ አንድላይ ከገጠሙ ደግሞ ነገርየው ይበልጥ ይከፋል። እናም የምን ሽማግሌ ሰብስቦ ማስጨነቅ ነው? ገጥመሃል ገጥመሃል ነው። ስንቱ ጀግና ከወደቀ በኋላ የምን እየዬ አስታርቁን ነው?
❤1.2K👍349🙏111🏆40😡27👌20🕊14✍8🔥6🤯6⚡1
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር
"…"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:00 ሲሆን በዘመድ ቴቪ የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 https://zemedtv.com/live.html
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/ZemedMedia
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6vsv5z--zemede-july-06-2025.html?e9s=src_v1_upp_a
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!
"…"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:00 ሲሆን በዘመድ ቴቪ የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 https://zemedtv.com/live.html
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/ZemedMedia
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6vsv5z--zemede-july-06-2025.html?e9s=src_v1_upp_a
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!
❤303👍119🙏22😡20✍9👌7🤔4🏆4🤯3🕊3🔥1
• አላችሁ አይደል…?
👉🏿 በ zemedtv.com
👉🏿 በ 👉 https://x.com/ZemedMedia
👉🏿 https://rumble.com/v6vsv5z--zemede-july-06-2025.html?e9s=src_v1_upp_a
👉🏿 Yahsat 52.5° East 11977 H 27500
• ነጭ ነጯን ጀምረናል…
👉🏿 በ zemedtv.com
👉🏿 በ 👉 https://x.com/ZemedMedia
👉🏿 https://rumble.com/v6vsv5z--zemede-july-06-2025.html?e9s=src_v1_upp_a
👉🏿 Yahsat 52.5° East 11977 H 27500
• ነጭ ነጯን ጀምረናል…
❤416👍156🙏50😡34👌12🤔9🕊9🏆8
"…የሁለቱንም የእርስ በርስ መነቋቆርም ሆነ የፒፕሉን ሾርት ሚሞሪያምነት የታየበትን ጦማሮች አንብቤአለሁ። ዳንኤል የተረት ጦማሩን ሲጽፍ መልእክቱ ሰውበሰው ተጫነን (ቂጠታን) ያበሳጨዋል ብሎ እንዳልጻፈው እርግጠኛ ነኝ። በዳንኤል የተረት ጦማር ዘሪሁን ለምን ጓ እንዳለ እስከአሁን የሚገባው፣ የሚገለጥለትም አይመስለኝም። ዳንኤል ወሬ አሳመርኩ ብሎ በዘሪሁን ቁስል ላይ እንጨት ነው የሰደደበት። 😂 …ይሄን ደግሞ የማውቀው ብቸኛው ሰው እኔ ዘመዴ ብቻ ነኝ። የዳንኤል የተረት ጦማር ለማን እንደተጻፈ ሳይሆን ዘሪሁን ለምን ጓ እንዳለ የገባው እኔን ብቻ ነው።
"…ዘንድሮ መቼም ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ ተአምር እያየሁ ነው። ዘብጥያ ስላወረዱት ነውረኛ አመራርም እየሰማሁ ደሜ ሲሞቅ ነው የዋለው። የብዙዎች ስጋት ዐፋጎ በእነ አስረስ መዓረይና በእነ ማርሸት ተጠልፎ ዐማራንም፣ ጎጃምንም ያዋርድ ይሆን የሚል ነው። አይመስለኝም። እኔ እያየሁ ባለሁት እንቅስቃሴ ፍፁም ደስተኛ ነኝ። ጎጃም አርበኛ ዘመነ ካሤን ነጻ የሚያወጣ፣ መሰሪዎቹንም ፍዳ የሚያበላ እሳት የላሰ ተናዳፊ ተርብ አራስ ነበርም የሆኑ የበላይ ዘለቀ ልጆች እንዳሉ የገባኝ ነውረኛውን ዘብጥያ ሲያወርዱት ባየሁ ጊዜ ነው። ማንን እንዳትሉኝ በቃ አስረውታል አስረውታል። እና የባለ ትዳር ሚስት ደፍሮ እያዩት ሊምሩት ነው? ዘመነም ለማስፈታት አይሞክራትም። መዓረይም፣ ማርሸትም አቅም ይላቸውም። ብራቮ የበላይ እስትንፋሶች። አንበሶች። 👏👏👏
"…አሳዬ ደርቤ ከወሎ፣ ባዶ ጭንቅላት አደራው ዘላለም፣ የማከብረው ሞገሴ ሽፈራውና ሌሎችን ማርሸት ፀሐዩ ሰብስቦ መመሪያ ሲሰጥ፣ ጨበጣ ግጠሙ ሲላቸውም እኔም ተደብቄ እየሰማሁ ነበር።
"…የትግሬ ፊት ይዘህ ጎጃሜ ነኝ እየልክ ባለ ትዳር የልጆች እናት የቀማኸው የኡጋንዳው ጋዜጠኛም ነብር አየኝ በል።
• ነገ ከምስጋና በኋላ እንገናኝ…
"…ዘንድሮ መቼም ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ ተአምር እያየሁ ነው። ዘብጥያ ስላወረዱት ነውረኛ አመራርም እየሰማሁ ደሜ ሲሞቅ ነው የዋለው። የብዙዎች ስጋት ዐፋጎ በእነ አስረስ መዓረይና በእነ ማርሸት ተጠልፎ ዐማራንም፣ ጎጃምንም ያዋርድ ይሆን የሚል ነው። አይመስለኝም። እኔ እያየሁ ባለሁት እንቅስቃሴ ፍፁም ደስተኛ ነኝ። ጎጃም አርበኛ ዘመነ ካሤን ነጻ የሚያወጣ፣ መሰሪዎቹንም ፍዳ የሚያበላ እሳት የላሰ ተናዳፊ ተርብ አራስ ነበርም የሆኑ የበላይ ዘለቀ ልጆች እንዳሉ የገባኝ ነውረኛውን ዘብጥያ ሲያወርዱት ባየሁ ጊዜ ነው። ማንን እንዳትሉኝ በቃ አስረውታል አስረውታል። እና የባለ ትዳር ሚስት ደፍሮ እያዩት ሊምሩት ነው? ዘመነም ለማስፈታት አይሞክራትም። መዓረይም፣ ማርሸትም አቅም ይላቸውም። ብራቮ የበላይ እስትንፋሶች። አንበሶች። 👏👏👏
"…አሳዬ ደርቤ ከወሎ፣ ባዶ ጭንቅላት አደራው ዘላለም፣ የማከብረው ሞገሴ ሽፈራውና ሌሎችን ማርሸት ፀሐዩ ሰብስቦ መመሪያ ሲሰጥ፣ ጨበጣ ግጠሙ ሲላቸውም እኔም ተደብቄ እየሰማሁ ነበር።
"…የትግሬ ፊት ይዘህ ጎጃሜ ነኝ እየልክ ባለ ትዳር የልጆች እናት የቀማኸው የኡጋንዳው ጋዜጠኛም ነብር አየኝ በል።
• ነገ ከምስጋና በኋላ እንገናኝ…
❤730👍251🙏63😡20✍17🏆11🔥9🕊9😱7