"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር
"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:05 ደቂቃ ላይ በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 zemedtv.com
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1lPKqMdrLvmKb
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6uhbo5--zemede-june-08-2025.html?e9s=src_v1_upp
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!
"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:05 ደቂቃ ላይ በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 zemedtv.com
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1lPKqMdrLvmKb
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6uhbo5--zemede-june-08-2025.html?e9s=src_v1_upp
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ ምሽት…
በዘመድ ቴቪ…
• "የሀሳዊ ኢትዮጵያኒስቱ መፈንቅለ ፋኖ" በሚል ርዕስ ጎምቱው የዐማራ ፖለቲከኛ አቶ ተክሌ የሻው እና የፍኖተ ዐማራ አዘጋጁ አቶ አንተነህ ገላዬ በዐማራ ሾተላዮች ጉዳይ ዛሬ ምሽት ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ ክፍል ፪ ዝግጅታቸውን አቅርበው ሲያስደምሙን ያመሻሉ።
• እደግመዋለሁ በዐማራ ጉዳይ ራሳቸው ዐማሮቹ ነጭ ነጯን ሲያወጉ ለመስማት ከፈለጋችሁ የተለቭዥን ሰሃናችሁን ወደ ዘመድ ሚዲያ አዙሩት።
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• መርሀ ግብሩን ከቴሌቭዥኑ በተጨማሪ…
ZemedTv
https://zemedtv.com/live.html
• ተከታተሉ…
በዘመድ ቴቪ…
• "የሀሳዊ ኢትዮጵያኒስቱ መፈንቅለ ፋኖ" በሚል ርዕስ ጎምቱው የዐማራ ፖለቲከኛ አቶ ተክሌ የሻው እና የፍኖተ ዐማራ አዘጋጁ አቶ አንተነህ ገላዬ በዐማራ ሾተላዮች ጉዳይ ዛሬ ምሽት ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ ክፍል ፪ ዝግጅታቸውን አቅርበው ሲያስደምሙን ያመሻሉ።
• እደግመዋለሁ በዐማራ ጉዳይ ራሳቸው ዐማሮቹ ነጭ ነጯን ሲያወጉ ለመስማት ከፈለጋችሁ የተለቭዥን ሰሃናችሁን ወደ ዘመድ ሚዲያ አዙሩት።
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500
• መርሀ ግብሩን ከቴሌቭዥኑ በተጨማሪ…
ZemedTv
https://zemedtv.com/live.html
• ተከታተሉ…
• ኧረ ጻፉ…!
"…እስቲ ነገ በዕለተ አርብ ከምስጋናው በኋላ ጦማሪዎች እንዲጦምሩ፣ ጸሐፊያን እንዲጽፉ የሚጎተጉት አጭር ጦማር ወደ እናንተ አደርሳለሁ።
"…በዩቲዩብ፣ በፌስቡክ፣ ወላ በቲክቶክ በለው በቴሌግራም ብዞር፣ ብዞር፣ ብሽከረከር አንድም የሚያከራክር፣ የሚያመራምር፣ የሚያወያይ ጦማሪ ነው ያጣሁ። እግሬ እስኪቀጥን ነው የዞርኩት። የምታውቁ ጠቁሙኝ።
"…በተረፈ እኔ ዘመዴ የእረፍት ጊዜዬን በአግባቡ እየተጠቀምኩ ነው። በዓመት ለሆኑ ቀናት ብቅ ብላ ጥፍት የምትለዋን የአውሮጳ ፀሐይ ቫይታሚን D ን ትተካለች ብለው ስለነገሩኝ ሳታመልጠኝ በብዛት እየወሰድኳትም ነው። 😁 እዚህ ፀሐይ መታኝ አይሠራም።
• ሻሎም…! ሰላም…!
"…እስቲ ነገ በዕለተ አርብ ከምስጋናው በኋላ ጦማሪዎች እንዲጦምሩ፣ ጸሐፊያን እንዲጽፉ የሚጎተጉት አጭር ጦማር ወደ እናንተ አደርሳለሁ።
"…በዩቲዩብ፣ በፌስቡክ፣ ወላ በቲክቶክ በለው በቴሌግራም ብዞር፣ ብዞር፣ ብሽከረከር አንድም የሚያከራክር፣ የሚያመራምር፣ የሚያወያይ ጦማሪ ነው ያጣሁ። እግሬ እስኪቀጥን ነው የዞርኩት። የምታውቁ ጠቁሙኝ።
"…በተረፈ እኔ ዘመዴ የእረፍት ጊዜዬን በአግባቡ እየተጠቀምኩ ነው። በዓመት ለሆኑ ቀናት ብቅ ብላ ጥፍት የምትለዋን የአውሮጳ ፀሐይ ቫይታሚን D ን ትተካለች ብለው ስለነገሩኝ ሳታመልጠኝ በብዛት እየወሰድኳትም ነው። 😁 እዚህ ፀሐይ መታኝ አይሠራም።
• ሻሎም…! ሰላም…!
"…ጻፉ እንጂ ጎበዝ…!
"…ምንድነው ይሄ ሁላ ዝምታ፣ ጭጭ ጮጋም ማለት? ኧረ ምንሼ ኖ…? ጻፉ እንጂ! ያውም የሚያሟግት፣ የሚያከራክር፣ የሚያወያይ፣ የሚያነጋግር፣ የሚያረጋጋም፣ ተስፋንም የሚጭር፣ ደሀ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ የሚል፣ ሾተላዮችን፣ ሌቦችን፣ ዘራፊዎችን፣ ነፍሰ ገዳይ ጨፍጫፊ ዘር አጥፊዎችን፣ የጭቃ ውስጥ እሾህ፣ ሱፋጮችን፣ የሳር ውስጥ ኮብራ እባቦችን የሚያጋልጥ ጠንቋይ ቀላቢ አስማተኞችን፣ መናፍቃን ትግል ጠላፊዎችን የሚያጋልጥ ድማሚት የሆነ ጦማር ጦምሩ እንጂ። መረጃ ፈልፍላችሁ እያመጣችሁ፣ ማስረጃም በየዘርፍ በየዘርፉ እያቀረባችሁ በማኅበራዊ ሚዲያው ላይ በትበት በሉ እንጂ። በዩቲዩብ፣ በፌስቡክ፣ በቴሌግራም መንደር ድሮም እንደምታውቁት እግሬ ቀጭን ነው አሁን ደግሞ ጦማሪዎች ካሉ ብዬ ያው እግሬ እስኪቀጥን የውስጥ ዓይኔም እስኪላጥ ድረስ ብዞር፣ ብሽከረከር ወደላይ ወደታችም ብንጦሎጦል ወፍ የለም ሆነብኝ። ምነው? በሰላም ነው…?
"…በአይተ ኢሳይያስ አፈወርቂ "ኦሮሙማ" በሚለውን ቃል መጠቀም ምክንያት ኦሮሙማዎቹ ለምን ከወትሮው በተለየ መልኩ ከዳር እስከዳር እንደተንጫጩ አንድም ሰው የሚነግረን እንዴት ይጠፋል? ዐማራን ነፍጠኛ የሚል ታፔላ ለጥፎበት የኢትዮጵያውያን ሁሉ ጠላት ያደረገው ሻአቢያ ለኦሮሞውም ሆን ብሎ ቀደም ሲል ፍሮፌሰር ሐሰን መሀመድ በመጽሐፍ የፈጠረውን፣ ኤርሚያስ ዋቅጅራ ደግሞ በፌስቡክ ገጹ፣ በኢሳትና በኢትዮ 360 ሚዲያዎች ከመጠን በላይ ፕሮሞት ያደረገውን የጨፍጫፊውን የኦሮሞ ቦለጢቀኞች መለያ ኮድ የሆነውን ኦሮሙማ የሚለውን የዳቦ ስም ጠቅሶ ለምን እንዳንጫጫቸው ጻፉ እንጂ። ነገርየው እኮ ከባድ ነው ጎበዝ። ከነፍጠኛ ወደ ኦሮሙማ…
"…ሰው ተርቧል አይገልጠውም። የሚጽፍ ግን የለም። የሚናገርም የለም። በሰሜን ሸዋም ሆነ በሌሎች ክልሎች ዘንድሮ በኢትዮጵያ ያልታረሰው ጦም ያደረው መሬት ብዙ እንደሆነ እየተነገረ ነው። በጎጃም ገበሬዎች በመንግሥት ትእዛዝ ዘንድሮ በቆሎ እንዳይዘሩ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱ፣ ፋኖዎች ደግሞ ማዳበሪያ ከመንግሥት የገዛ ገበሬ እረሽናለሁ በማለታቸው በሚቀጥለው ዓመት ከወዲሁ ምርት እንዳይጠበቅ መደረጉም ነው እየተነገረ ያለው። በተለይ የራቡ ነገር እጅግ የሚያስፈራ እንደሆነ ነው የሚነገረው። ወረርሽኙም ቢሆን ማለትም የዝንጀሮ ፈንጣጣ የተባለው በሽታ ታየ ከተባለበት ከኦሮሚያዋ ሞያሌ በአንደዜ ዘሎ እንዴት መተማና ባህርዳር እንደገባ፣ አዲስ አበባም ጭምር ታይቷል ቢባልም ጮጋ ዝምጭጭ መባሉን ሰምታችሁ የማትጽፉ፣ የማትነግሩን ለምንድነው? ኧረ የምን ዝም፣ ጭጭ ነው? ጻፉ፣ ኧረ ጻፉ።
"…ስለ ቲክቶከር ስመኝ ገብሩ ሻቲ መልበስ አለመልበስ ይሄን ሁላ መቸክቸክ ምኑ ነው የሚጠቅምህ? እነ ልደቱ አያሌው እነ ጃዋር ተጠቃቅሰው ውኃ ስለቸለሱበት ስለ ሐኪሞቹ ዐመጽ ከምን እንደደረሰም ለምን አትጽፉልንም? ስለ እነ አቦይ ስብሐትም፣ ስለ እነ ልደቱ አያሌው አብሮነት፣ ስለ እነ አሉላ ሶሎሞን እና ስለ እነ ጃዋር ጥምረት፣ ስለ እነ መዓረይ ከእነ መከታው እና ከእነ እስክንድር ጋር ለመጣመር አልፎም ለመዋሐድ እየተነጋገሩ ነው ተብሎ ስለሚታማው ነገርም እስቲ ጻፉ። ስለ አፋብኃ አሁናዊ ሁኔታ፣ ስለ የአሩሲና የሐረርጌ ኦሮሞዎች በሰይፍ በገጀራ መጨፋጨፍ፣ ስለ የኦሮሞ እስላሞችና የኦሮሞ ዋቄፈናዎች ቤተ አምልኮዎቻቸውን ተራ በተራ በእሳት እያቃጠሉ፣ ወጣቶችንም በጅምላ እየረሸኑ በበቀል እንዴት እየተወዳደሙ እንዳሆነም ጻፉ እንጂ። እንዴት አንድም ሰው ነፍስ ስላለነው ጉዳይ የሚተነፍስ ይጠፋል? ዞርኩ፣ ዞርኩ፣ ምንም አጥቼ ሲደከመኝ ጊዜና ወደመጠየቁ መጣሁ።
"…የአቢይ አሕመድ ቅቡልነት መቀነሱ ያሳሰባቸው፣ ከመጪው ሐምሌ ነሐሴ ጀምሮ አይኤምኤፍን ለማስደሰት ሲሉ ከሚጨምሩት ታክስ እና ግብር፣ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ የሚመጣው ክረምት ምስቅልቅል ከወዲሁ ቀድሞ የታያቸው የኦሬክሱ የብልፄ ካድሬዎችና አክቲቪስቶች፣ የብልፅግና መንግሥታቸውን ለማዳን ሲሉ የቅቡልነት ማጣት አጀንዳውን ለማስቀየስ ሲሉነእንደተለመደው መጀመሪያ በገመዳ ሾው በኦሮሚኛ ቋንቋ፣ በገመዳ ሾው አልጮህ ሲል በሰይፉ ሾውና በሌሎች የብልፅግና የአጀንዳ ማስቀየሻ ማሽኖች አማካኝነት የተከፈተውን የ"አይዞሽ ገለቴን" አጀንዳ ተቀላቅለህ ከምትጮህ፣ ከምትነፈርቅ ለምን ስለ አሳሳቢው ሀገራዊ ጉዳይ አትጽፍም፣ አትወያይምም። ጻፍ አልኩህ አንተ። ጻፍ እየመጣ ስላለው አደጋ ጻፍ። በዳይ የተባለው ሰው ድምጹ ሳይደመጥ፣ ሳይሰማ፣ ዘመናዊ የኦሮሞ ፓስተር ተብዬ ጠንቋዮች እንደፈረንጅ ላም አልበው፣ እጥብ አድርገው የጋጧትን ምስኪን ጴንጤ የኦሮሞ ሯጭ ሴትን አጀንዳ ተከትለህ ስትጃጃል የራስህን አጀንዳ እንዳትዘነጋ እየነገርኩህ ነው። ንቃ።
• በነገራችን ታች…
"…እኔ ለጥቂት ጊዜ ከቴሌግራም ጦማር ገሸሽ ያልኩት እረፍት መውሰዴ እንዳለ ሆኖ ከእናንተም ወገን አዳዲስ መረጃዎችን በማስረጃ አስደግፈው ክሽን አድርገው የሚያቀርቡ፣ ግሩም የሆነ አሳማኝ፣ አስተማማኝም የሆነ ጦማር በግሩም አማርኛ ሆሄያትን ጠብቀው፣ ፊዳላቱን በአግባቡ ተጠቅመው የሚጽፉ፣ የፌስቡክም ሆነ የዩቲዩብ ቤታቸውን በር ለውይይት፣ ለሙግት፣ ለክርክርም ክፍት አድርገው ሰዎች ሁሉ በጨዋ ደንብ እንዲተነፍሱ የሚያደርጉ፣ ከእውነት ጋር የቆረቡ፣ ፊት ዓይተው የማያደሉ፣ በመልክ፣ በሃይማኖት፣ በጾታ፣ በዘመዳ አዝማድ አሳበው ሃቅን የማይቀብሩ፣ ለገንዘብ ሟች ነውረኛ ጋለሞታም ያልሆኑ፣ ይሄ እኮ ከዘሬ ነው፣ ያኛው ጓደኛ አብሮአደጌ ነው፣ ወገኔም ነው፣ ቤተሰቤም ነው ብለው ማንንም ከመውቀስ፣ ከመምከር ወደ ኋላ የማይመለሱ፣ ወደኋላም የማይሉ፣ ሁሉን እኩል በእኩል ዓይን የሚመለከቱ፣ የማይም ጥርቅም ጫጫታ፣ የዴየደብ መንጋ የስድብ፣ የካድሬዎች፣ የአቃጣሪ እወደድ ባዮች የዛቻ ብዛት ከእውነት ሚዛናቸው ዝንፍ የማያደርጋቸው፣ ጠንካራም የሆነ የዝሆንም ሆነ የአዞ ቆዳን የተላበሱ፣ ሁል ጊዜም ደሀ ተበደለ ፍርድም ተጓደለ የሚል መርሕ አንግበው የሚንቀሳቀሱ፣ ለማንም ለምንም ሸብረክ፣ በርከክ የማይሉ፣ እምነትም፣ ሃይማኖት ያላቸው፣ ሀገራቸውንና ሕዛባቸውን የሚወዱ፣ አጭበርባሪ፣ ቀጣፊ፣ ዋሾ፣ ዋልጌ፣ ጋለሞታ ያለሆኑ፣ ሱሳም፣ አረቄያም፣ ሆዳም ያልሆኑ፣ ለሁሉም ዜጋ እኩል ሳያበላልጡ የሚጮሁ፣ ድምፅ የሚሆኑ፣ ቀለባቸው ላይክና ሼር ያልሆነ፣ እገሌ ቄስ ነው፣ እገሌም ጳጳስ ነው፣ እገሌ ሼህም ፓስተርም ነው ብለው ፈርተው እውነትን የማይቀብሩ ጦማሪዎች ካሉ እስቲ እኔም ልስማቸው፣ ላንባቸው፣ ልከታተላቸው ብዬ ነው መጥፋቴ። እባካችሁ ካያችሁ ጠቁሙኝ። ዘመዴ እገሌን ተከታተለው ብላችሁ ጠቁሙኝማ። ስሞት ስቀበርላችሁ። እስከዛሬ እኔ ብቻዬን አየሩን ሁሉ ይዤ፣ ሌሎች ይኑሩ አይኑሩ እንኳ ሳላውቅ በዚያ ላይ ቢኖሩም ወደፊት እንዳያልፉ አንቄ የያዝኩ፣ የጋረድኳቸውም ስለመለለኝ እስቲ እኔም ዝም ልበል፣ ካሉም ልከታተላቸው፣ ላነብባቸው፣ ልሰማቸውም ብዬ ነው መጥፋቴ። ግን ወፍ የለም። ጭራሽ የሚጽፉት ቢያጡ ነው መሰል እኔን እና መምሕር ፈንታሁን ዋቄን አጀንዳ አድርገው ጃል ቆቱ ምናምን እያሉ ሲያላዝኑ አያቸዋለሁ። ምስኪን ቅባቴ አገው ሸንጎ እኮ ሲያሳዝን። ከምር።…👇①✍✍✍
"…ምንድነው ይሄ ሁላ ዝምታ፣ ጭጭ ጮጋም ማለት? ኧረ ምንሼ ኖ…? ጻፉ እንጂ! ያውም የሚያሟግት፣ የሚያከራክር፣ የሚያወያይ፣ የሚያነጋግር፣ የሚያረጋጋም፣ ተስፋንም የሚጭር፣ ደሀ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ የሚል፣ ሾተላዮችን፣ ሌቦችን፣ ዘራፊዎችን፣ ነፍሰ ገዳይ ጨፍጫፊ ዘር አጥፊዎችን፣ የጭቃ ውስጥ እሾህ፣ ሱፋጮችን፣ የሳር ውስጥ ኮብራ እባቦችን የሚያጋልጥ ጠንቋይ ቀላቢ አስማተኞችን፣ መናፍቃን ትግል ጠላፊዎችን የሚያጋልጥ ድማሚት የሆነ ጦማር ጦምሩ እንጂ። መረጃ ፈልፍላችሁ እያመጣችሁ፣ ማስረጃም በየዘርፍ በየዘርፉ እያቀረባችሁ በማኅበራዊ ሚዲያው ላይ በትበት በሉ እንጂ። በዩቲዩብ፣ በፌስቡክ፣ በቴሌግራም መንደር ድሮም እንደምታውቁት እግሬ ቀጭን ነው አሁን ደግሞ ጦማሪዎች ካሉ ብዬ ያው እግሬ እስኪቀጥን የውስጥ ዓይኔም እስኪላጥ ድረስ ብዞር፣ ብሽከረከር ወደላይ ወደታችም ብንጦሎጦል ወፍ የለም ሆነብኝ። ምነው? በሰላም ነው…?
"…በአይተ ኢሳይያስ አፈወርቂ "ኦሮሙማ" በሚለውን ቃል መጠቀም ምክንያት ኦሮሙማዎቹ ለምን ከወትሮው በተለየ መልኩ ከዳር እስከዳር እንደተንጫጩ አንድም ሰው የሚነግረን እንዴት ይጠፋል? ዐማራን ነፍጠኛ የሚል ታፔላ ለጥፎበት የኢትዮጵያውያን ሁሉ ጠላት ያደረገው ሻአቢያ ለኦሮሞውም ሆን ብሎ ቀደም ሲል ፍሮፌሰር ሐሰን መሀመድ በመጽሐፍ የፈጠረውን፣ ኤርሚያስ ዋቅጅራ ደግሞ በፌስቡክ ገጹ፣ በኢሳትና በኢትዮ 360 ሚዲያዎች ከመጠን በላይ ፕሮሞት ያደረገውን የጨፍጫፊውን የኦሮሞ ቦለጢቀኞች መለያ ኮድ የሆነውን ኦሮሙማ የሚለውን የዳቦ ስም ጠቅሶ ለምን እንዳንጫጫቸው ጻፉ እንጂ። ነገርየው እኮ ከባድ ነው ጎበዝ። ከነፍጠኛ ወደ ኦሮሙማ…
"…ሰው ተርቧል አይገልጠውም። የሚጽፍ ግን የለም። የሚናገርም የለም። በሰሜን ሸዋም ሆነ በሌሎች ክልሎች ዘንድሮ በኢትዮጵያ ያልታረሰው ጦም ያደረው መሬት ብዙ እንደሆነ እየተነገረ ነው። በጎጃም ገበሬዎች በመንግሥት ትእዛዝ ዘንድሮ በቆሎ እንዳይዘሩ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱ፣ ፋኖዎች ደግሞ ማዳበሪያ ከመንግሥት የገዛ ገበሬ እረሽናለሁ በማለታቸው በሚቀጥለው ዓመት ከወዲሁ ምርት እንዳይጠበቅ መደረጉም ነው እየተነገረ ያለው። በተለይ የራቡ ነገር እጅግ የሚያስፈራ እንደሆነ ነው የሚነገረው። ወረርሽኙም ቢሆን ማለትም የዝንጀሮ ፈንጣጣ የተባለው በሽታ ታየ ከተባለበት ከኦሮሚያዋ ሞያሌ በአንደዜ ዘሎ እንዴት መተማና ባህርዳር እንደገባ፣ አዲስ አበባም ጭምር ታይቷል ቢባልም ጮጋ ዝምጭጭ መባሉን ሰምታችሁ የማትጽፉ፣ የማትነግሩን ለምንድነው? ኧረ የምን ዝም፣ ጭጭ ነው? ጻፉ፣ ኧረ ጻፉ።
"…ስለ ቲክቶከር ስመኝ ገብሩ ሻቲ መልበስ አለመልበስ ይሄን ሁላ መቸክቸክ ምኑ ነው የሚጠቅምህ? እነ ልደቱ አያሌው እነ ጃዋር ተጠቃቅሰው ውኃ ስለቸለሱበት ስለ ሐኪሞቹ ዐመጽ ከምን እንደደረሰም ለምን አትጽፉልንም? ስለ እነ አቦይ ስብሐትም፣ ስለ እነ ልደቱ አያሌው አብሮነት፣ ስለ እነ አሉላ ሶሎሞን እና ስለ እነ ጃዋር ጥምረት፣ ስለ እነ መዓረይ ከእነ መከታው እና ከእነ እስክንድር ጋር ለመጣመር አልፎም ለመዋሐድ እየተነጋገሩ ነው ተብሎ ስለሚታማው ነገርም እስቲ ጻፉ። ስለ አፋብኃ አሁናዊ ሁኔታ፣ ስለ የአሩሲና የሐረርጌ ኦሮሞዎች በሰይፍ በገጀራ መጨፋጨፍ፣ ስለ የኦሮሞ እስላሞችና የኦሮሞ ዋቄፈናዎች ቤተ አምልኮዎቻቸውን ተራ በተራ በእሳት እያቃጠሉ፣ ወጣቶችንም በጅምላ እየረሸኑ በበቀል እንዴት እየተወዳደሙ እንዳሆነም ጻፉ እንጂ። እንዴት አንድም ሰው ነፍስ ስላለነው ጉዳይ የሚተነፍስ ይጠፋል? ዞርኩ፣ ዞርኩ፣ ምንም አጥቼ ሲደከመኝ ጊዜና ወደመጠየቁ መጣሁ።
"…የአቢይ አሕመድ ቅቡልነት መቀነሱ ያሳሰባቸው፣ ከመጪው ሐምሌ ነሐሴ ጀምሮ አይኤምኤፍን ለማስደሰት ሲሉ ከሚጨምሩት ታክስ እና ግብር፣ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ የሚመጣው ክረምት ምስቅልቅል ከወዲሁ ቀድሞ የታያቸው የኦሬክሱ የብልፄ ካድሬዎችና አክቲቪስቶች፣ የብልፅግና መንግሥታቸውን ለማዳን ሲሉ የቅቡልነት ማጣት አጀንዳውን ለማስቀየስ ሲሉነእንደተለመደው መጀመሪያ በገመዳ ሾው በኦሮሚኛ ቋንቋ፣ በገመዳ ሾው አልጮህ ሲል በሰይፉ ሾውና በሌሎች የብልፅግና የአጀንዳ ማስቀየሻ ማሽኖች አማካኝነት የተከፈተውን የ"አይዞሽ ገለቴን" አጀንዳ ተቀላቅለህ ከምትጮህ፣ ከምትነፈርቅ ለምን ስለ አሳሳቢው ሀገራዊ ጉዳይ አትጽፍም፣ አትወያይምም። ጻፍ አልኩህ አንተ። ጻፍ እየመጣ ስላለው አደጋ ጻፍ። በዳይ የተባለው ሰው ድምጹ ሳይደመጥ፣ ሳይሰማ፣ ዘመናዊ የኦሮሞ ፓስተር ተብዬ ጠንቋዮች እንደፈረንጅ ላም አልበው፣ እጥብ አድርገው የጋጧትን ምስኪን ጴንጤ የኦሮሞ ሯጭ ሴትን አጀንዳ ተከትለህ ስትጃጃል የራስህን አጀንዳ እንዳትዘነጋ እየነገርኩህ ነው። ንቃ።
• በነገራችን ታች…
"…እኔ ለጥቂት ጊዜ ከቴሌግራም ጦማር ገሸሽ ያልኩት እረፍት መውሰዴ እንዳለ ሆኖ ከእናንተም ወገን አዳዲስ መረጃዎችን በማስረጃ አስደግፈው ክሽን አድርገው የሚያቀርቡ፣ ግሩም የሆነ አሳማኝ፣ አስተማማኝም የሆነ ጦማር በግሩም አማርኛ ሆሄያትን ጠብቀው፣ ፊዳላቱን በአግባቡ ተጠቅመው የሚጽፉ፣ የፌስቡክም ሆነ የዩቲዩብ ቤታቸውን በር ለውይይት፣ ለሙግት፣ ለክርክርም ክፍት አድርገው ሰዎች ሁሉ በጨዋ ደንብ እንዲተነፍሱ የሚያደርጉ፣ ከእውነት ጋር የቆረቡ፣ ፊት ዓይተው የማያደሉ፣ በመልክ፣ በሃይማኖት፣ በጾታ፣ በዘመዳ አዝማድ አሳበው ሃቅን የማይቀብሩ፣ ለገንዘብ ሟች ነውረኛ ጋለሞታም ያልሆኑ፣ ይሄ እኮ ከዘሬ ነው፣ ያኛው ጓደኛ አብሮአደጌ ነው፣ ወገኔም ነው፣ ቤተሰቤም ነው ብለው ማንንም ከመውቀስ፣ ከመምከር ወደ ኋላ የማይመለሱ፣ ወደኋላም የማይሉ፣ ሁሉን እኩል በእኩል ዓይን የሚመለከቱ፣ የማይም ጥርቅም ጫጫታ፣ የዴየደብ መንጋ የስድብ፣ የካድሬዎች፣ የአቃጣሪ እወደድ ባዮች የዛቻ ብዛት ከእውነት ሚዛናቸው ዝንፍ የማያደርጋቸው፣ ጠንካራም የሆነ የዝሆንም ሆነ የአዞ ቆዳን የተላበሱ፣ ሁል ጊዜም ደሀ ተበደለ ፍርድም ተጓደለ የሚል መርሕ አንግበው የሚንቀሳቀሱ፣ ለማንም ለምንም ሸብረክ፣ በርከክ የማይሉ፣ እምነትም፣ ሃይማኖት ያላቸው፣ ሀገራቸውንና ሕዛባቸውን የሚወዱ፣ አጭበርባሪ፣ ቀጣፊ፣ ዋሾ፣ ዋልጌ፣ ጋለሞታ ያለሆኑ፣ ሱሳም፣ አረቄያም፣ ሆዳም ያልሆኑ፣ ለሁሉም ዜጋ እኩል ሳያበላልጡ የሚጮሁ፣ ድምፅ የሚሆኑ፣ ቀለባቸው ላይክና ሼር ያልሆነ፣ እገሌ ቄስ ነው፣ እገሌም ጳጳስ ነው፣ እገሌ ሼህም ፓስተርም ነው ብለው ፈርተው እውነትን የማይቀብሩ ጦማሪዎች ካሉ እስቲ እኔም ልስማቸው፣ ላንባቸው፣ ልከታተላቸው ብዬ ነው መጥፋቴ። እባካችሁ ካያችሁ ጠቁሙኝ። ዘመዴ እገሌን ተከታተለው ብላችሁ ጠቁሙኝማ። ስሞት ስቀበርላችሁ። እስከዛሬ እኔ ብቻዬን አየሩን ሁሉ ይዤ፣ ሌሎች ይኑሩ አይኑሩ እንኳ ሳላውቅ በዚያ ላይ ቢኖሩም ወደፊት እንዳያልፉ አንቄ የያዝኩ፣ የጋረድኳቸውም ስለመለለኝ እስቲ እኔም ዝም ልበል፣ ካሉም ልከታተላቸው፣ ላነብባቸው፣ ልሰማቸውም ብዬ ነው መጥፋቴ። ግን ወፍ የለም። ጭራሽ የሚጽፉት ቢያጡ ነው መሰል እኔን እና መምሕር ፈንታሁን ዋቄን አጀንዳ አድርገው ጃል ቆቱ ምናምን እያሉ ሲያላዝኑ አያቸዋለሁ። ምስኪን ቅባቴ አገው ሸንጎ እኮ ሲያሳዝን። ከምር።…👇①✍✍✍
👆②✍✍✍ "…ለማንኛውም ሁለት ሚሊሻ ተቀላቀለን፣ ቁጥራቸው የማይጨምር የማይቀንሰው 60 ፍሬ ባለ ቀይ ቦኔቶቹን ኮማንዶ አስመረቅን የሚለውን ዋቴ ተወት አድርጉና ጠንከር ስለሚለው ከራቡ በፊት ስለ Biological Weaponsም ስለ ዝንጀሮ ፈንጣጣውም ጻፉልን። ከአሕፋድ ከእስክንድር ነጋ ጦር ስንት ሰው ሞተ፣ ስንቱስ ከዳ ጻፉ እንጂ። ጻፉ። እንዴት ጥቂት አርቆ የሚያስብ የወደፊቱን እየተነበየ ካለፈው ጋር እያነጻጸረ የሚጽፍ የተስተማረ ሰው ይጠፋል? …እኔ እኮ አለመማሬ እኮ የሚነደኝ፣ የሚበሰጨኝ በዚህ ጊዜ ነው። ብማር ብስተማር ኖሮ እልና ደግሞ ሳስበው ብማር ብስተማር ኖሮማ እኔም ሆዳም፣ ፈሪ፣ ቅዘናም፣ ሽንታም፣ ቦቅቧቃ፣ መስሎ አዳሪ፣ አቃጣሪ፣ የቤት ቀጋ የውጭ አልጋ፣ አስመሳይ፣ እስስት፣ ደካማ፣ እወደድ ባይ፣ አሽቃባጭ፣ አፈጻድቅ እሆን ነበር። አለመማሬ እኮ ነው የሌለ ደፋር የሚያደርገኝ። ብቻ ለማንኛውም ጻፉ። ጸሐፊዎች ጻፉ። ጻፉና አስደምሙን። አወያዩን፣ አከራክሩን፣ አመራምሩን እንጂ…! ሃኣ…።
"…ክሬሚያ ጅቡቲ ናት ወይስ አሰብ…? ጻፉ እስቲ ስለእሱ። …ምንአልባት የውስጥ ቅጥረኛ ከፋፋዮች ባይኖሩና የ6 ወር የተንኮል፣ የክፋት፣ የሴራ ትብታብ ተብታቢዎች ባይኖሩ ክረምቱን ለአገዛዙ ያስፈራል ተብሎ የነበረው የመጪው ክረምት የፋኖ ማንሰራራት ግምት እንዳይሳካ ባለ አጀንዳዎቹ፣ አጀንዳ ፈጣሪ፣ አምራች፣ አከፋፋዮቹ በቀጣይ ምን ያደርጋሉ? የሚለውንም ከወዲሁ እየቀደማችሁ በመጻፍ አንቁ እንጂ። ከወዲሁ በቅርቡ ከፍ ባለ ድምጽ ጥቅሴዎቹ ተጠቃቅሰው ስለሚያጮሁት…
• የፕሪቶሪያ ስምምነት አልተከበረም!
• እስከ ሰኔ 30 ብለን የነበረውን የፋኖን ድምሰሳ እስከ ነሐሴ 30 እንጨርሰዋለን!
• ኤርትራን ልንገጥም ነው። ወደብ ልናስመልስ ነው!
• ኤርትራም ትዝታለች፣ "ኦሮሙማ" እያለች ትናቆራለች።
• ሕወሓት ተከፋፈለ፣ ተጣላ፣ ሊታኮስ ነው።
• ስለ አቶ ጌታቸው ረዳም ወሮ ስምረት ፓርቲ ከፍ ብሎ ይጮሃል፣ አንተም አብረህ ትጮሃለህ። እንከፎ። እርግጥ ነው ዓለሙ ሁሉ ጭንቅ ላይ ነው። ኢራንና እስራኤል፣ እስራኤልና ፍልስጤም፣ ሶሪያ፣ የመን፣ ሩሲያና ዩክሬን፣ በአሜሪካም፣ በካናዳም ዓለም ጭንቅ ላይ ነው። ሆኖም ግን ስለ እኛም ጻፉልን። በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ጎልጎታ ቀበሌ ውስጥ ስለተከሰተው የኮሌራ ወረርሽኝም ጻፉ፣ ስለ።ዝንጀሮ ፈንጣጣውም ጻፉ። ጻፉ… 10 ብር ሳይኖርህ ከ10 ሺ ብር በላይ ከባንክ ውጪ መግዛት መሸጥም አትችልም ተባልኩ ብለህ አታለቃቅስ። በ3 ብር ፌስታል 5 ሺ ብር ልቀጣ ነው ብለህ አትንቦቅቦቅ፣ ለገለቴ ቡርቃ እንደሁ የአንተ ማለቅለቅ ሳያስፈልጋት ፌስታል አንደኛ ኦሮሞነቷ፣ ሁለተኛ፣ ጴንጤ መሆኗ ብቻ ይበቃታል። እ? ቀድሞ ያለቀሰ የሚታዘንለትን የዘመኑን ፍርደ ገምድል አጀንዳ ተወውና ይልቅ ጻፍ፣ ስለመጪው ጊዜ ምከር፣ ተመካከር፣ ተጨቃጨቅ፣ ተወያይ።
"…ኧረ ጻፉ… ምንኡኖው ኖ የሚጽፉ የጠፉት?
"…ክሬሚያ ጅቡቲ ናት ወይስ አሰብ…? ጻፉ እስቲ ስለእሱ። …ምንአልባት የውስጥ ቅጥረኛ ከፋፋዮች ባይኖሩና የ6 ወር የተንኮል፣ የክፋት፣ የሴራ ትብታብ ተብታቢዎች ባይኖሩ ክረምቱን ለአገዛዙ ያስፈራል ተብሎ የነበረው የመጪው ክረምት የፋኖ ማንሰራራት ግምት እንዳይሳካ ባለ አጀንዳዎቹ፣ አጀንዳ ፈጣሪ፣ አምራች፣ አከፋፋዮቹ በቀጣይ ምን ያደርጋሉ? የሚለውንም ከወዲሁ እየቀደማችሁ በመጻፍ አንቁ እንጂ። ከወዲሁ በቅርቡ ከፍ ባለ ድምጽ ጥቅሴዎቹ ተጠቃቅሰው ስለሚያጮሁት…
• የፕሪቶሪያ ስምምነት አልተከበረም!
• እስከ ሰኔ 30 ብለን የነበረውን የፋኖን ድምሰሳ እስከ ነሐሴ 30 እንጨርሰዋለን!
• ኤርትራን ልንገጥም ነው። ወደብ ልናስመልስ ነው!
• ኤርትራም ትዝታለች፣ "ኦሮሙማ" እያለች ትናቆራለች።
• ሕወሓት ተከፋፈለ፣ ተጣላ፣ ሊታኮስ ነው።
• ስለ አቶ ጌታቸው ረዳም ወሮ ስምረት ፓርቲ ከፍ ብሎ ይጮሃል፣ አንተም አብረህ ትጮሃለህ። እንከፎ። እርግጥ ነው ዓለሙ ሁሉ ጭንቅ ላይ ነው። ኢራንና እስራኤል፣ እስራኤልና ፍልስጤም፣ ሶሪያ፣ የመን፣ ሩሲያና ዩክሬን፣ በአሜሪካም፣ በካናዳም ዓለም ጭንቅ ላይ ነው። ሆኖም ግን ስለ እኛም ጻፉልን። በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ጎልጎታ ቀበሌ ውስጥ ስለተከሰተው የኮሌራ ወረርሽኝም ጻፉ፣ ስለ።ዝንጀሮ ፈንጣጣውም ጻፉ። ጻፉ… 10 ብር ሳይኖርህ ከ10 ሺ ብር በላይ ከባንክ ውጪ መግዛት መሸጥም አትችልም ተባልኩ ብለህ አታለቃቅስ። በ3 ብር ፌስታል 5 ሺ ብር ልቀጣ ነው ብለህ አትንቦቅቦቅ፣ ለገለቴ ቡርቃ እንደሁ የአንተ ማለቅለቅ ሳያስፈልጋት ፌስታል አንደኛ ኦሮሞነቷ፣ ሁለተኛ፣ ጴንጤ መሆኗ ብቻ ይበቃታል። እ? ቀድሞ ያለቀሰ የሚታዘንለትን የዘመኑን ፍርደ ገምድል አጀንዳ ተወውና ይልቅ ጻፍ፣ ስለመጪው ጊዜ ምከር፣ ተመካከር፣ ተጨቃጨቅ፣ ተወያይ።
"…ኧረ ጻፉ… ምንኡኖው ኖ የሚጽፉ የጠፉት?
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር
"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:00 ደቂቃ ላይ በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 zemedtv.com
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1YqJDZBDkYaKV
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6utldt--zemede-june-15-2025.html?e9s=src_v1_upp
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉
Yahsat 52.5° East
11977 H 27500 • ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!
"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:00 ደቂቃ ላይ በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 zemedtv.com
• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1YqJDZBDkYaKV
• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6utldt--zemede-june-15-2025.html?e9s=src_v1_upp
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉
Yahsat 52.5° East
11977 H 27500 • ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!