💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"/ማቴ ፫:፫/
✨እንኳን አደረሳችኹ!
✨እሉ እሙንቱ ገጸ #ሰብእ ወገጸ #እንስሳ፤
እሉ እሙንቱ ገጸ #ንስር ወገጸ #አንበሳ፤
ሰአሉ ለነ አርባዕቱ እንስሳ!
✨ሰአለ ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወጸሊ በእንቲአነ፤ ሐረድዎ ወገመድዎ፥ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ፥ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት፤ ረገጸ ምድረ፥ አንሥአ ሙታነ፤ አባ ጊዮርጊስ፥ በሰላም ዐደወ ወመንግሥተ ክብር ወረሰ።
✨ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ፥ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት፥ ወእምኵሉ መንሱት፥ በእንተ ቅዱስ ስምከ፥ ወበእንተ ማርያም እምከ፥ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል፥ ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ፥ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን፥ ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን!!!
✨ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት፤
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት፤
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት፤
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
✨አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ፥ በዘአጸምእ አምላኪየ፤ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ፥ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
✨ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤
ገዳማውያን ወሊቃውንት፤
ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
✨እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✨እንኳን አደረሳችኹ!
✨እሉ እሙንቱ ገጸ #ሰብእ ወገጸ #እንስሳ፤
እሉ እሙንቱ ገጸ #ንስር ወገጸ #አንበሳ፤
ሰአሉ ለነ አርባዕቱ እንስሳ!
✨ሰአለ ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወጸሊ በእንቲአነ፤ ሐረድዎ ወገመድዎ፥ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ፥ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት፤ ረገጸ ምድረ፥ አንሥአ ሙታነ፤ አባ ጊዮርጊስ፥ በሰላም ዐደወ ወመንግሥተ ክብር ወረሰ።
✨ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ፥ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት፥ ወእምኵሉ መንሱት፥ በእንተ ቅዱስ ስምከ፥ ወበእንተ ማርያም እምከ፥ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል፥ ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ፥ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን፥ ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን!!!
✨ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት፤
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት፤
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት፤
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
✨አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ፥ በዘአጸምእ አምላኪየ፤ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ፥ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
✨ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤
ገዳማውያን ወሊቃውንት፤
ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
✨እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፫፦
✝ተዝካረ በዓሉ ለእግዚአብሔር አብ (ወሀቤ ብርሃን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር አርሳንዮስ ጻድቅ (ጠቢብ ወመስተጋድል)
✿ዳንኤል ገዳማዊ (ረድኡ)
✿፳፻ ሰማዕታት ዘደብረ ሊባኖስ (ዘቀተሎሙ ፋሽስት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፫፦
✝ተዝካረ በዓሉ ለእግዚአብሔር አብ (ወሀቤ ብርሃን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር አርሳንዮስ ጻድቅ (ጠቢብ ወመስተጋድል)
✿ዳንኤል ገዳማዊ (ረድኡ)
✿፳፻ ሰማዕታት ዘደብረ ሊባኖስ (ዘቀተሎሙ ፋሽስት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝✝✝ እንኩዋን የመነኮሳት አባት ለተባለው "ቅዱስ ዻኩሚስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✝✝✝
+*" ቅዱስ ዻኩሚስ (አባ ባኹም) "*+
=>ዛሬን አያድርገውና ምንኩስና ማለት መላእክትን መስሎ የሚኖርበት ሕይወት ነበር:: ምንኩስና በእግዚአብሔር ፈቃድ በአባ እንጦንስ ቢመሠረትም ሕይወቱን በማስፋፋት ደረጃ የቅዱስ ዻኩሚስን ያሕል የደከመና የተሳካለት ግን የለም::
+ቅዱሱ በትውልዱ ግብፃዊ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን ከቀደመ ሕይወቱ ጋር በተያያዘ የሚተረክ ነገር በመጽሐፈ ገድሉ ላይ አለ:: ዻኩሚስ ወደ ምንኩስናው ዓለም የመጣ በታላቁ አባ ዸላሞን አማካኝነት ነው:: ለተወሰነ ጊዜም መንፈሳዊ አባቱን እየረዳ ሕይወተ መነኮሳትን አጥንቷል::
+በመንፈሳዊ ሕይወቱና በተጋድሎ እየበረታና እየደረጀ ሲሔድ ከአባ ዸላሞን ተለይቶ : ማሕበር መስርቶ ለመኖር አምላኩን ጠይቆ ፈቃድ በማግኘቱ በሕግ የሚመራ የመጀመሪያውን ገዳም መሥርቷል::
+ቅዱስ ዻኩሚስ ጸሎቱ አጋንንትን ከአካባቢው አያስቀርባቸውም ነበር:: አካሉ አልቆ በአጥንቶቹ እስኪቆም ድረስ ጾሟል:: ዓርብ ዓርብ የጌታችንን ሕማማት እያሰበ ከእንባ ጋር ይሰግዳል:: እንባውና ላበቱ ከፊቱ እየወረደ አካባቢው ጭቃ ይሆን ነበር:: ጌታችንም መስቀል ተሸክሞ ይታየው ነበር::
+ስለ ክብሩም መላእክት ወደ ሰማይ ወስደው ገነትና ሲዖልን አሳይተውታል:: አባታችን ቅዱስ ዻኩሚስ ከርሕራሔው የተነሳ አጋንንት ያደሩባቸውን ሰዎች ሲያገኝ በቀጥታ ከመፈወስ ይልቅ ደዌውን : ርኩሳን መናፍስቱንም ወደ እርሱ እንዲገለበጡ ያዛቸው ነበር::
+ከዚያም በጾም : በጸሎትና በስግደት ያማስናቸዋል:: ያኔ በግዳቸው እየጮሁ ሲወጡ ደጉ አባት "ምነው ትንሽ ቆዩ እንጂ" ይላቸዋል::
+አጋንንቱም እያደነቁ "ከገነት ካስወጣነው ከአዳም በቀር እንዲህ ዓይነት ፍጡርስ ዓይተን አናውቅም" ብለው እንደ ጢስ በነዋል:: አጋንንት ስለሚፈሩት "አርበኛው መነኩሴ" ይሉታል::
<<< የቅዱስ ዻኩሚስ ፍሬዎች >>>
1.በግብፅ በርካታ ገዳማትን አቁዋቁሟል::
2.ለሁሉም ገዳማት አበ ምኔቶችን ሹሞ እየዞረ ይጠብቃቸው ነበር::
3.የመጀመሪያውን ሥርዓተ መነኮሳት አዘጋጅቷል::
4.መነኮሳት ሥጋዊም ሆነ መንፈሳዊ ሹመት እንዳይሾሙ ከልክሏል::
5.መነኮሳት ከገዳማቸው በፍፁም እንዳይወጡ ከልክሏል::
6.ከግብፅ ውጪ ምንኩስናን ያስፋፉ አባቶችን አስተምሮ አመንኩሷል:: (ለምሳሌ በኢትዮዽያ ምንኩስናን ያስፋፉት አቡነ አረጋዊ የዚህ አባት ደቀ መዝሙር ናቸው)
+ከዚሕም ባለፈ በርካታ ሥራዎችን ሠርቷል:: ቅዱስ ዻኩሚስ ጫማ ሳይጫማ: እሾህን ሳይሰቀቅ ይረግጥም ነበር:: የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እጥፍ ሆኖ የበዛለት ቅዱሱ መነኮስ ወደ ወደደው እግዚአብሔር በዚህች ቀን ሔዷል::
=>የጻድቁ መነኮስ ጸጋና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን::
=>ግንቦት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ዻኩሚስ (አበ መነኮሳት ሣልሳዊ)
2.አባ ሲማኮስ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት
=>+"+ ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም:: በእናት ማሕጸን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ:: ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ:: ስለ መንግስተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ:: ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው:: +"+ (ማቴ. 19:11)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
+*" ቅዱስ ዻኩሚስ (አባ ባኹም) "*+
=>ዛሬን አያድርገውና ምንኩስና ማለት መላእክትን መስሎ የሚኖርበት ሕይወት ነበር:: ምንኩስና በእግዚአብሔር ፈቃድ በአባ እንጦንስ ቢመሠረትም ሕይወቱን በማስፋፋት ደረጃ የቅዱስ ዻኩሚስን ያሕል የደከመና የተሳካለት ግን የለም::
+ቅዱሱ በትውልዱ ግብፃዊ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን ከቀደመ ሕይወቱ ጋር በተያያዘ የሚተረክ ነገር በመጽሐፈ ገድሉ ላይ አለ:: ዻኩሚስ ወደ ምንኩስናው ዓለም የመጣ በታላቁ አባ ዸላሞን አማካኝነት ነው:: ለተወሰነ ጊዜም መንፈሳዊ አባቱን እየረዳ ሕይወተ መነኮሳትን አጥንቷል::
+በመንፈሳዊ ሕይወቱና በተጋድሎ እየበረታና እየደረጀ ሲሔድ ከአባ ዸላሞን ተለይቶ : ማሕበር መስርቶ ለመኖር አምላኩን ጠይቆ ፈቃድ በማግኘቱ በሕግ የሚመራ የመጀመሪያውን ገዳም መሥርቷል::
+ቅዱስ ዻኩሚስ ጸሎቱ አጋንንትን ከአካባቢው አያስቀርባቸውም ነበር:: አካሉ አልቆ በአጥንቶቹ እስኪቆም ድረስ ጾሟል:: ዓርብ ዓርብ የጌታችንን ሕማማት እያሰበ ከእንባ ጋር ይሰግዳል:: እንባውና ላበቱ ከፊቱ እየወረደ አካባቢው ጭቃ ይሆን ነበር:: ጌታችንም መስቀል ተሸክሞ ይታየው ነበር::
+ስለ ክብሩም መላእክት ወደ ሰማይ ወስደው ገነትና ሲዖልን አሳይተውታል:: አባታችን ቅዱስ ዻኩሚስ ከርሕራሔው የተነሳ አጋንንት ያደሩባቸውን ሰዎች ሲያገኝ በቀጥታ ከመፈወስ ይልቅ ደዌውን : ርኩሳን መናፍስቱንም ወደ እርሱ እንዲገለበጡ ያዛቸው ነበር::
+ከዚያም በጾም : በጸሎትና በስግደት ያማስናቸዋል:: ያኔ በግዳቸው እየጮሁ ሲወጡ ደጉ አባት "ምነው ትንሽ ቆዩ እንጂ" ይላቸዋል::
+አጋንንቱም እያደነቁ "ከገነት ካስወጣነው ከአዳም በቀር እንዲህ ዓይነት ፍጡርስ ዓይተን አናውቅም" ብለው እንደ ጢስ በነዋል:: አጋንንት ስለሚፈሩት "አርበኛው መነኩሴ" ይሉታል::
<<< የቅዱስ ዻኩሚስ ፍሬዎች >>>
1.በግብፅ በርካታ ገዳማትን አቁዋቁሟል::
2.ለሁሉም ገዳማት አበ ምኔቶችን ሹሞ እየዞረ ይጠብቃቸው ነበር::
3.የመጀመሪያውን ሥርዓተ መነኮሳት አዘጋጅቷል::
4.መነኮሳት ሥጋዊም ሆነ መንፈሳዊ ሹመት እንዳይሾሙ ከልክሏል::
5.መነኮሳት ከገዳማቸው በፍፁም እንዳይወጡ ከልክሏል::
6.ከግብፅ ውጪ ምንኩስናን ያስፋፉ አባቶችን አስተምሮ አመንኩሷል:: (ለምሳሌ በኢትዮዽያ ምንኩስናን ያስፋፉት አቡነ አረጋዊ የዚህ አባት ደቀ መዝሙር ናቸው)
+ከዚሕም ባለፈ በርካታ ሥራዎችን ሠርቷል:: ቅዱስ ዻኩሚስ ጫማ ሳይጫማ: እሾህን ሳይሰቀቅ ይረግጥም ነበር:: የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እጥፍ ሆኖ የበዛለት ቅዱሱ መነኮስ ወደ ወደደው እግዚአብሔር በዚህች ቀን ሔዷል::
=>የጻድቁ መነኮስ ጸጋና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን::
=>ግንቦት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ዻኩሚስ (አበ መነኮሳት ሣልሳዊ)
2.አባ ሲማኮስ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት
=>+"+ ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም:: በእናት ማሕጸን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ:: ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ:: ስለ መንግስተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ:: ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው:: +"+ (ማቴ. 19:11)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Ginbot_14
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Pachomius, the Father of the Monks✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Pachomius (Abba Pakhom)✞✞✞
=>Unlike today, monasticism meant a life in which one lived as the angels. Monasticism, though it was established by the Will of God by Abba Anthony, there was none that tried and was successful in expanding it as St. Pachomius.
✞It is said that the Saint was Egyptian in his lineage. And regarding his prior life there is a story that is told in his hagiography. Pachomius came to monasticism through the Great Abba Palaemon. And for some time, serving his spiritual father, he studied the life of the monks.
✞And when he became stronger and mature in his spiritual life and struggles, he left Abba Palaemon, asked his Creator if he could establish a community and because he received approval, he formed the first coenobitic monastery which was directed by a rule (The Pachomian Koinonia).
✞And the prayers of Saint Pachomius did not allow demons to come close to the surroundings [of the monastic community]. The Saint fasted until his flesh withered and his bones were left. And on Fridays, he used to prostrate with tears contemplating the passions of our Lord. And the area used to become muddy from his tears and sweat which poured down. And our Lord used to appear before him carrying a cross.
✞And for his honor, angels took him up and showed him paradise and hades. And our father, Abba Pachomius, because of his compassion for others, when he found people that were possessed by demons instead of directly healing the illnesses, he used to instruct the evil spirits to possess him.
✞Then, he would exhaust them with prayer, fasting and prostrations. Thereafter, when they were forced to leave screaming, the kind father used to say, “Why are you leaving, stay a bit!”
✞And the demons in admiration used to reply, “Except Adam whom we had thrown out of paradise, we have not seen such a creature” and would vanish like smoke. And because the demons feared him, they used to call him, “The Fighting Monk”.
✞✞✞The Fruits of Saint Pachomius✞✞✞
1. The Saint established many monasteries in Egypt.
2. And after assigning abbots to the monasteries, he used to visit them.
3. He prepared the first rule for monks (The Rule of St. Pachomius).
4. He prohibited monks from worldly or spiritual designations.
5. He also prohibited monks from leaving their monastery.
6. He taught and tonsured monks that were the fathers which expanded monasticism outside Egypt. (For example Abune Aregawi – one of the Nine Saints – who expanded monasticism in Ethiopia, was the disciple of this father)
✞And beyond these, he has done many acts. St. Pachomius used to walk without a shoe and without fear of thorns. This holy monk, in whom the grace of the Holy Spirit dwelt exponentially, went to the God he loved on this day.
✞✞✞May the grace and blessing of the righteous monk be with us all.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 14th of Ginbot
1. St. Abba Pachomius (The Third Father (in rank) of the Monks)
2. Abba Epimachus (Ephimachus/ Symmachus) the Martyr
✞✞✞Monthly Feasts
1. Abune Aregawi (ZeMichael)
2. St. Christodoulos (Gebre Kirstos) the Bridegroom
3. St. Philip the Apostle (one of the 72 Disciples)
4. St. Moses (Man of God)
5. Abba Simeon the Ascetic
6. Abba John (Yohannis) the Righteous
7. Our Mother St. Nasahit
✞✞✞“All men cannot receive this saying, save they to whom it is given. For there are some eunuchs, which were so born from their mother's womb: and there are some eunuchs, which were made eunuchs of men: and there be eunuchs, which have made themselves eunuchs for the kingdom of heaven's sake. He that is able to receive it, let him receive it.”✞✞✞
Matt.19:11-12
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Pachomius, the Father of the Monks✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Pachomius (Abba Pakhom)✞✞✞
=>Unlike today, monasticism meant a life in which one lived as the angels. Monasticism, though it was established by the Will of God by Abba Anthony, there was none that tried and was successful in expanding it as St. Pachomius.
✞It is said that the Saint was Egyptian in his lineage. And regarding his prior life there is a story that is told in his hagiography. Pachomius came to monasticism through the Great Abba Palaemon. And for some time, serving his spiritual father, he studied the life of the monks.
✞And when he became stronger and mature in his spiritual life and struggles, he left Abba Palaemon, asked his Creator if he could establish a community and because he received approval, he formed the first coenobitic monastery which was directed by a rule (The Pachomian Koinonia).
✞And the prayers of Saint Pachomius did not allow demons to come close to the surroundings [of the monastic community]. The Saint fasted until his flesh withered and his bones were left. And on Fridays, he used to prostrate with tears contemplating the passions of our Lord. And the area used to become muddy from his tears and sweat which poured down. And our Lord used to appear before him carrying a cross.
✞And for his honor, angels took him up and showed him paradise and hades. And our father, Abba Pachomius, because of his compassion for others, when he found people that were possessed by demons instead of directly healing the illnesses, he used to instruct the evil spirits to possess him.
✞Then, he would exhaust them with prayer, fasting and prostrations. Thereafter, when they were forced to leave screaming, the kind father used to say, “Why are you leaving, stay a bit!”
✞And the demons in admiration used to reply, “Except Adam whom we had thrown out of paradise, we have not seen such a creature” and would vanish like smoke. And because the demons feared him, they used to call him, “The Fighting Monk”.
✞✞✞The Fruits of Saint Pachomius✞✞✞
1. The Saint established many monasteries in Egypt.
2. And after assigning abbots to the monasteries, he used to visit them.
3. He prepared the first rule for monks (The Rule of St. Pachomius).
4. He prohibited monks from worldly or spiritual designations.
5. He also prohibited monks from leaving their monastery.
6. He taught and tonsured monks that were the fathers which expanded monasticism outside Egypt. (For example Abune Aregawi – one of the Nine Saints – who expanded monasticism in Ethiopia, was the disciple of this father)
✞And beyond these, he has done many acts. St. Pachomius used to walk without a shoe and without fear of thorns. This holy monk, in whom the grace of the Holy Spirit dwelt exponentially, went to the God he loved on this day.
✞✞✞May the grace and blessing of the righteous monk be with us all.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 14th of Ginbot
1. St. Abba Pachomius (The Third Father (in rank) of the Monks)
2. Abba Epimachus (Ephimachus/ Symmachus) the Martyr
✞✞✞Monthly Feasts
1. Abune Aregawi (ZeMichael)
2. St. Christodoulos (Gebre Kirstos) the Bridegroom
3. St. Philip the Apostle (one of the 72 Disciples)
4. St. Moses (Man of God)
5. Abba Simeon the Ascetic
6. Abba John (Yohannis) the Righteous
7. Our Mother St. Nasahit
✞✞✞“All men cannot receive this saying, save they to whom it is given. For there are some eunuchs, which were so born from their mother's womb: and there are some eunuchs, which were made eunuchs of men: and there be eunuchs, which have made themselves eunuchs for the kingdom of heaven's sake. He that is able to receive it, let him receive it.”✞✞✞
Matt.19:11-12
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"/ማቴ ፫:፫/
✨እንኳን አደረሳችኹ!
✨እሉ እሙንቱ ገጸ #ሰብእ ወገጸ #እንስሳ፤
እሉ እሙንቱ ገጸ #ንስር ወገጸ #አንበሳ፤
ሰአሉ ለነ አርባዕቱ እንስሳ!
✨ሰአለ ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወጸሊ በእንቲአነ፤ ሐረድዎ ወገመድዎ፥ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ፥ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት፤ ረገጸ ምድረ፥ አንሥአ ሙታነ፤ አባ ጊዮርጊስ፥ በሰላም ዐደወ ወመንግሥተ ክብር ወረሰ።
✨ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ፥ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት፥ ወእምኵሉ መንሱት፥ በእንተ ቅዱስ ስምከ፥ ወበእንተ ማርያም እምከ፥ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል፥ ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ፥ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን፥ ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን!!!
✨ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት፤
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት፤
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት፤
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
✨አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ፥ በዘአጸምእ አምላኪየ፤ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ፥ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
✨ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤
ገዳማውያን ወሊቃውንት፤
ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
✨እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✨እንኳን አደረሳችኹ!
✨እሉ እሙንቱ ገጸ #ሰብእ ወገጸ #እንስሳ፤
እሉ እሙንቱ ገጸ #ንስር ወገጸ #አንበሳ፤
ሰአሉ ለነ አርባዕቱ እንስሳ!
✨ሰአለ ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወጸሊ በእንቲአነ፤ ሐረድዎ ወገመድዎ፥ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ፥ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት፤ ረገጸ ምድረ፥ አንሥአ ሙታነ፤ አባ ጊዮርጊስ፥ በሰላም ዐደወ ወመንግሥተ ክብር ወረሰ።
✨ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ፥ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት፥ ወእምኵሉ መንሱት፥ በእንተ ቅዱስ ስምከ፥ ወበእንተ ማርያም እምከ፥ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል፥ ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ፥ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ፥ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን፥ ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን!!!
✨ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት፤
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት፤
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት፤
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
✨አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ፥ በዘአጸምእ አምላኪየ፤ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ፥ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
✨ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤
ገዳማውያን ወሊቃውንት፤
ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
✨እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Audio
"" ዘመኑ ክፉ ነውና፤ በዚያ ዘመን አስተዋይ የሚሆን ዝም ይላል። "" (አሞ. ፭ : ፲፫)
"ገድለ ቅዱስ አርሳንዮስ ጠቢብ"
(ግንቦት 13 - 2015)
"ገድለ ቅዱስ አርሳንዮስ ጠቢብ"
(ግንቦት 13 - 2015)
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፬፦
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር ጳኩሚስ ጻድቅ (አበ ድርገተ መንፈስ)
✿መነኮሳት ኅሩያን (ውሉዱ መንፈሳውያን)
✿ገዳመ ዳውናስ መካኑ (ወላዲተ አእላፍ)
✿ሲማኮስ ሰማዕት ዐቢይ (ዘሃገረ ፈርማ)
✿ማኅበራኒሁ ሰማዕታት (እለ ቴዎድሮስ ወሠርማ)
✿ብጹዓዊ ገብረ ክርስቶስ (መርዓዊ ወመናኒ)
✿ያሳይ ጻድቅ ዘመንዳባ (ወልደ ንጉሥ)
✿ወጻድቃን ውሉዱ (ገባርያነ መንክራት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፬፦
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር ጳኩሚስ ጻድቅ (አበ ድርገተ መንፈስ)
✿መነኮሳት ኅሩያን (ውሉዱ መንፈሳውያን)
✿ገዳመ ዳውናስ መካኑ (ወላዲተ አእላፍ)
✿ሲማኮስ ሰማዕት ዐቢይ (ዘሃገረ ፈርማ)
✿ማኅበራኒሁ ሰማዕታት (እለ ቴዎድሮስ ወሠርማ)
✿ብጹዓዊ ገብረ ክርስቶስ (መርዓዊ ወመናኒ)
✿ያሳይ ጻድቅ ዘመንዳባ (ወልደ ንጉሥ)
✿ወጻድቃን ውሉዱ (ገባርያነ መንክራት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ ግንቦት 1 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ቅዱስ ናትናኤል +"+
+በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከቅዱሳን ሐዋርያት
መካከል ዘግይቶ ሰማዕትነትን የተቀበለ ይህ ቅዱስ
ሐዋርያ ነው::
+ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ
ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን
ይታወቃል ቢሉ
እርሱ ሕጻን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ
እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ
በቅርጫት ውስጥ
አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው
ነበር::
+ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል::
በባልንጀሮቹ
ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን (ገሊላ ቃና አካባቢ
ስላደገ): አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር::
ምሑረ ኦሪት
ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር::
+በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል
የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ
የጠራበት አንዱ
ምክንያትም ይሔው ነው::
+ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ
ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ" እያለም
ይተክዝ
ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን
አውቆ በፊልዾስ አማካኝነት ጠርቶታል::
+ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በኋላ ግን የጌታችንን
ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት
ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል
አመስግኖታል::
+ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር
ምስጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ
ቅዱስም ሰክሮ ብዙ
አሕዛብን ከጨለማ (ጣኦት አምልኮ) ወደ ብርሃን (አሚነ
ክርስቶስ) መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል::
+የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ
ከተገደለ በኋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም 2ኛ
ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ
አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል::
በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል::
በገድለ
ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው
በ150 ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች
በመጨረሻ
ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል::
❖እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን
ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን::
ከበረከቱም አይለየን::
=>ግንቦት 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ (ቀናተኛው ስምዖን)
2.ቅዱስ ሚናስ ባሕታዊ
3.ቅዱስ ቀርጢኖስ ሰማዕት
4."400" ቅዱሳን ሰማዕታት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ኢየሉጣ
2.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ (አፈ በረከት)
3.ቅዱስ ሚናስ ግብፃዊ
4.ቅድስት እንባ መሪና
5.ቅድስት ክርስጢና
=>+"+ ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልዾስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ' አለው:: +"+ (ዮሐ. 1:48-51)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
❖ ግንቦት 1 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ቅዱስ ናትናኤል +"+
+በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከቅዱሳን ሐዋርያት
መካከል ዘግይቶ ሰማዕትነትን የተቀበለ ይህ ቅዱስ
ሐዋርያ ነው::
+ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ
ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን
ይታወቃል ቢሉ
እርሱ ሕጻን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ
እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ
በቅርጫት ውስጥ
አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው
ነበር::
+ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል::
በባልንጀሮቹ
ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን (ገሊላ ቃና አካባቢ
ስላደገ): አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር::
ምሑረ ኦሪት
ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር::
+በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል
የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ
የጠራበት አንዱ
ምክንያትም ይሔው ነው::
+ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ
ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ" እያለም
ይተክዝ
ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን
አውቆ በፊልዾስ አማካኝነት ጠርቶታል::
+ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በኋላ ግን የጌታችንን
ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት
ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል
አመስግኖታል::
+ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር
ምስጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ
ቅዱስም ሰክሮ ብዙ
አሕዛብን ከጨለማ (ጣኦት አምልኮ) ወደ ብርሃን (አሚነ
ክርስቶስ) መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል::
+የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ
ከተገደለ በኋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም 2ኛ
ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ
አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል::
በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል::
በገድለ
ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው
በ150 ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች
በመጨረሻ
ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል::
❖እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን
ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን::
ከበረከቱም አይለየን::
=>ግንቦት 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ (ቀናተኛው ስምዖን)
2.ቅዱስ ሚናስ ባሕታዊ
3.ቅዱስ ቀርጢኖስ ሰማዕት
4."400" ቅዱሳን ሰማዕታት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ኢየሉጣ
2.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ (አፈ በረከት)
3.ቅዱስ ሚናስ ግብፃዊ
4.ቅድስት እንባ መሪና
5.ቅድስት ክርስጢና
=>+"+ ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልዾስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ' አለው:: +"+ (ዮሐ. 1:48-51)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/