✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፪፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ብጹዕ ጳውሊ የዋህ፥ አረጋዊ ትሩፍ (ረድአ እንጦኒ ክቡር)
✿ቆዝሞስ ወድምያኖስ ክቡራን (ሰማዕታት)
✿አንቲቆስ፥ አብራንዮስ፥ ወዮንዲኖስ (አኃዊሆሙ)
✿ቴዎዳዳ ቅድስት (እሞሙ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፪፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ብጹዕ ጳውሊ የዋህ፥ አረጋዊ ትሩፍ (ረድአ እንጦኒ ክቡር)
✿ቆዝሞስ ወድምያኖስ ክቡራን (ሰማዕታት)
✿አንቲቆስ፥ አብራንዮስ፥ ወዮንዲኖስ (አኃዊሆሙ)
✿ቴዎዳዳ ቅድስት (እሞሙ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✝ የሰኔ 23 ✝✞✞
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖✝ እንኳን አደረሳችሁ✝ ❖
❖ ✝ሰኔ 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ✝ቅዱስ_ሰሎሞን ንጉሠ እሥራኤል✝ +"+
=>መፍቀሬ ጥበብ:
¤ጠቢበ ጠቢባን:
¤ንጉሠ እሥራኤል:
¤ነቢየ ጽድቅ:
¤መስተሣልም (ሰላማዊ) . . . እየተባለ የሚጠራው
ቅዱስ ሰሎሞን የታላቁ ነቢይና ንጉሥ ልበ
አምላክ ቅዱስ_ዳዊትና የቅድስት ቤርሳቤህ (ቤትስባ) ልጅ ነው:: ከ3ሺ ዓመታት በፊት የተወለደው ቅዱስ
ሰሎሞን እስከ 12 ዓመቱ ድረስ በቤተ መንግሥት ከአባቱ
ጋር
አድጉዋል::
+ቅዱስ ዳዊት 70 ዘመን በሞላው ጊዜ የአካሉን
መድከም አይቶ አዶንያስ በጉልበት እነግሣለሁ ቢልም
አልተሳካለትም::
እግዚአብሔር ሰሎሞንን መርጧልና ገና በ12 ዓመቱ
ነገሠ:: ልበ_አምላክ አባቱ ዳዊት ነፍሱ ከሥጋው ከመለየቷ በፊት መከረው::
"ልጄ ሆይ! ልብህን ስጠኝ:: ፈጣሪህንም አምልክ"
አለው::
+ቅዱስ ሰሎሞን እንደ ነገሠ በገባዖን ለእግዚአብሔር
መስዋዕትን አቀረበ:: ጌታም ተገልጾ "ምን ትፈልጋለህ?"
አለው::
ሰሎሞንም ልክ እንደ አባቱ ማስተዋልን: ልቡናን ለመነ::
በዚህም ጌታ ደስ ስለተሰኘ "አልቦ እምቅድሜከ: ወአልቦ
እምድኅሬከ - ከአንተም በፊት: ከአንተም በኋላ እንዳንተ
ያለ ጠቢብና ባለጠጋ ሰው የለም: አይኖርም" ብሎት
ተሠወረ::
ቅዱስ ሰሎሞን ለ40 ዓመታት በእሥራኤል ላይ ነገሠ::
+ግሩም በሆነ ፍትሑ: በልዩ ጥበቡ ዓለም ተገዛለት::
እግዚአብሔር የመረጣት የእኛዋ ንግስተ_ሳባ /አዜብ/ማክዳም ትፈትነው ዘንድ ሒዳ ምኒልክን (እብነ_መለክን) ጸነሰች:: በኋላም ታቦተ_ጽዮንና ሥርዓተ ኦሪት መጣልን:: ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን ድንግል_ማርያም ከእነሱ ዘር እንደምትወለድ ነግሮት ነበርና ያበጀሁ መስሎት
ሴቶችን አብዝቶ ነበር::
+ነገር ግን:-
¤አንደኛ ሰው (ሥጋ ለባሽ) ነውና:
¤ሁለተኛ ደግሞ ከብዙ ሴቶች መካከል
ከአንዷ እመ_ብርሃን ትገኛለች መስሎት ነበር:: ነገሩ መንገድ ስቶበት ከአሕዛብ
(ከፈርዖን ልጅ) ጋር በመወዳጀቱ ለጣዖት አሰገደችው::
እግዚአብሔር እጅግ አዘነ::
+በራዕይ ተገልጦ "ስለ ወዳጄ ስለ ዳዊት ስል በአንተ ላይ ክፉን አላደርግም" አለው:: ታላቁ ነቢይ
ሰሎሞን ይህንን ሲሰማ ወደ ልቡ ተመለሰ:: ማቅ ለብሶ:
አመድ
ነስንሶ በፍጹም ልቡ አለቀሰ:: ንስሃ ገባ:: መፍቀሬ ንስሃ
ጌታችንም ንስሃውን ተቀበለው::
+የይቅርታው መገለጫም ተወዳዳሪ የሌላቸውን 5
መጻሕፍት ገለጠለት:: ተናገራቸው:: ጻፋቸው:: እሊሕም:-
1.መጽሐፈ ጥበብ
2.መጽሐፈ ተግሣጽ
3.መጽሐፈ መክብብ
4.መጽሐፈ ምሳሌ
5.መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ናቸው::
+ቅዱስ ሰሎሞን ልዩ የሆነውን ቤተ_መቅደስ በመስራቱም ይደነቃል:: ደጉ ንጉሥ: ጠቢብና ነቢይ
ሰሎሞን በዚህች ዕለት በ52 ዓመቱ ዐርፎ ወደ ፈጣሪው
ሔዷል::
+"+ አባ_ኖብ +"+
=>ዳግመኛ በዚህ ቀን ታላቁ ሰማዕት አባ ኖብ አርፏል::
በዚሕ ስም የሚጠሩ ብዙ ቅዱሳን ቢኖሩም ዋናው ይኼው
ቅዱስ
ነው::
+አባ ኖብ እንደ ገዳማውያን በበርሃ የተጋደለ: እንደ
ሊቃውንት መጻሕፍትን ያመሰጠረ: በተለይ ደግሞ በዘመነ
ሰማዕታት
ጭንቅ ጭንቅ መከራዎችን የተቀበለ አባት ነው:: ስለ
ገድሉ ብዛት "ኃያል ሰማዕት": አንገቱን ስላልተቆረጠም
"ሰማዕት
ዘእንበለ ደም" ይባላል:: ዘመነ ሰማዕታትን ካለፉ 72ቱ
ከዋክብትም አንዱ ነው::
=>ከመፍቀሬ ጥበብ ቅዱስ ሰሎሞን: ከኃያሉ ሰማዕት አባ
ኖብ በረከትን አምላካችን ይክፈለን::
=>ሰኔ 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን (ንጉሠ እሥራኤል)
2.ቅዱስ አባ ኖብ (ሰማዕት ወጻድቅ)
3.ቅዱሳን መርቆሬዎስ: ፊልዾስና ቶማስ (ሰማዕታት)
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ ዳዊት ልበ አምላክ
2፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት
3፡ ቅዱስ ጢሞቴዎስ ገዳማዊ
4፡ አባ ሳሙኤል
5፡ አባ ስምዖን
6፡ አባ ገብርኤል
7፡ ቅዱስ ዳንኤል ነቢይ
=>+"+ የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጉብዝናህ ወራት
ፈጣሪህን አስብ:: ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት
ሳይደርሱ:
ፀሐይ: ጨረቃና ከዋክብትም ሳይጨልሙ . . . አፈርም
ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ: ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ
እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ::
ሰባኪው:- "ከንቱ: ከንቱ: ሁሉ ከንቱ ነው" ይላል:: +"+
(መክ. 12:1-9)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖✝ እንኳን አደረሳችሁ✝ ❖
❖ ✝ሰኔ 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ✝ቅዱስ_ሰሎሞን ንጉሠ እሥራኤል✝ +"+
=>መፍቀሬ ጥበብ:
¤ጠቢበ ጠቢባን:
¤ንጉሠ እሥራኤል:
¤ነቢየ ጽድቅ:
¤መስተሣልም (ሰላማዊ) . . . እየተባለ የሚጠራው
ቅዱስ ሰሎሞን የታላቁ ነቢይና ንጉሥ ልበ
አምላክ ቅዱስ_ዳዊትና የቅድስት ቤርሳቤህ (ቤትስባ) ልጅ ነው:: ከ3ሺ ዓመታት በፊት የተወለደው ቅዱስ
ሰሎሞን እስከ 12 ዓመቱ ድረስ በቤተ መንግሥት ከአባቱ
ጋር
አድጉዋል::
+ቅዱስ ዳዊት 70 ዘመን በሞላው ጊዜ የአካሉን
መድከም አይቶ አዶንያስ በጉልበት እነግሣለሁ ቢልም
አልተሳካለትም::
እግዚአብሔር ሰሎሞንን መርጧልና ገና በ12 ዓመቱ
ነገሠ:: ልበ_አምላክ አባቱ ዳዊት ነፍሱ ከሥጋው ከመለየቷ በፊት መከረው::
"ልጄ ሆይ! ልብህን ስጠኝ:: ፈጣሪህንም አምልክ"
አለው::
+ቅዱስ ሰሎሞን እንደ ነገሠ በገባዖን ለእግዚአብሔር
መስዋዕትን አቀረበ:: ጌታም ተገልጾ "ምን ትፈልጋለህ?"
አለው::
ሰሎሞንም ልክ እንደ አባቱ ማስተዋልን: ልቡናን ለመነ::
በዚህም ጌታ ደስ ስለተሰኘ "አልቦ እምቅድሜከ: ወአልቦ
እምድኅሬከ - ከአንተም በፊት: ከአንተም በኋላ እንዳንተ
ያለ ጠቢብና ባለጠጋ ሰው የለም: አይኖርም" ብሎት
ተሠወረ::
ቅዱስ ሰሎሞን ለ40 ዓመታት በእሥራኤል ላይ ነገሠ::
+ግሩም በሆነ ፍትሑ: በልዩ ጥበቡ ዓለም ተገዛለት::
እግዚአብሔር የመረጣት የእኛዋ ንግስተ_ሳባ /አዜብ/ማክዳም ትፈትነው ዘንድ ሒዳ ምኒልክን (እብነ_መለክን) ጸነሰች:: በኋላም ታቦተ_ጽዮንና ሥርዓተ ኦሪት መጣልን:: ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን ድንግል_ማርያም ከእነሱ ዘር እንደምትወለድ ነግሮት ነበርና ያበጀሁ መስሎት
ሴቶችን አብዝቶ ነበር::
+ነገር ግን:-
¤አንደኛ ሰው (ሥጋ ለባሽ) ነውና:
¤ሁለተኛ ደግሞ ከብዙ ሴቶች መካከል
ከአንዷ እመ_ብርሃን ትገኛለች መስሎት ነበር:: ነገሩ መንገድ ስቶበት ከአሕዛብ
(ከፈርዖን ልጅ) ጋር በመወዳጀቱ ለጣዖት አሰገደችው::
እግዚአብሔር እጅግ አዘነ::
+በራዕይ ተገልጦ "ስለ ወዳጄ ስለ ዳዊት ስል በአንተ ላይ ክፉን አላደርግም" አለው:: ታላቁ ነቢይ
ሰሎሞን ይህንን ሲሰማ ወደ ልቡ ተመለሰ:: ማቅ ለብሶ:
አመድ
ነስንሶ በፍጹም ልቡ አለቀሰ:: ንስሃ ገባ:: መፍቀሬ ንስሃ
ጌታችንም ንስሃውን ተቀበለው::
+የይቅርታው መገለጫም ተወዳዳሪ የሌላቸውን 5
መጻሕፍት ገለጠለት:: ተናገራቸው:: ጻፋቸው:: እሊሕም:-
1.መጽሐፈ ጥበብ
2.መጽሐፈ ተግሣጽ
3.መጽሐፈ መክብብ
4.መጽሐፈ ምሳሌ
5.መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ናቸው::
+ቅዱስ ሰሎሞን ልዩ የሆነውን ቤተ_መቅደስ በመስራቱም ይደነቃል:: ደጉ ንጉሥ: ጠቢብና ነቢይ
ሰሎሞን በዚህች ዕለት በ52 ዓመቱ ዐርፎ ወደ ፈጣሪው
ሔዷል::
+"+ አባ_ኖብ +"+
=>ዳግመኛ በዚህ ቀን ታላቁ ሰማዕት አባ ኖብ አርፏል::
በዚሕ ስም የሚጠሩ ብዙ ቅዱሳን ቢኖሩም ዋናው ይኼው
ቅዱስ
ነው::
+አባ ኖብ እንደ ገዳማውያን በበርሃ የተጋደለ: እንደ
ሊቃውንት መጻሕፍትን ያመሰጠረ: በተለይ ደግሞ በዘመነ
ሰማዕታት
ጭንቅ ጭንቅ መከራዎችን የተቀበለ አባት ነው:: ስለ
ገድሉ ብዛት "ኃያል ሰማዕት": አንገቱን ስላልተቆረጠም
"ሰማዕት
ዘእንበለ ደም" ይባላል:: ዘመነ ሰማዕታትን ካለፉ 72ቱ
ከዋክብትም አንዱ ነው::
=>ከመፍቀሬ ጥበብ ቅዱስ ሰሎሞን: ከኃያሉ ሰማዕት አባ
ኖብ በረከትን አምላካችን ይክፈለን::
=>ሰኔ 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን (ንጉሠ እሥራኤል)
2.ቅዱስ አባ ኖብ (ሰማዕት ወጻድቅ)
3.ቅዱሳን መርቆሬዎስ: ፊልዾስና ቶማስ (ሰማዕታት)
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ ዳዊት ልበ አምላክ
2፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት
3፡ ቅዱስ ጢሞቴዎስ ገዳማዊ
4፡ አባ ሳሙኤል
5፡ አባ ስምዖን
6፡ አባ ገብርኤል
7፡ ቅዱስ ዳንኤል ነቢይ
=>+"+ የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጉብዝናህ ወራት
ፈጣሪህን አስብ:: ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት
ሳይደርሱ:
ፀሐይ: ጨረቃና ከዋክብትም ሳይጨልሙ . . . አፈርም
ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ: ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ
እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ::
ሰባኪው:- "ከንቱ: ከንቱ: ሁሉ ከንቱ ነው" ይላል:: +"+
(መክ. 12:1-9)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Senne_23
✞✞✞On this day we commemorate Solomon the King of Israel, and Abba Noub the Confessor✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Solomon, King of Israel✞✞✞
=>St. Solomon, who is known as
*the one that loves wisdom,
*the wisest of the wise,
*the King of Israel,
*a prophet,
*peaceful and the like, was the son of the Great Prophet and King, St. David, a man after God’s own heart, and St. Bath–sheba. St. Solomon, who was born 3000 years ago, grew up in the palace with his father until he was 12 years old.
✞And at that time, seeing that St. David had become weak at the age of 70, Adonijah tried to be King though unsuccessful. And as God had chosen Solomon, he became King at 12 years old. And David, a man after God’s own heart, before he passed away advised him saying, “My son, give me thine heart and worship God.”
✞And when St. Solomon was enthroned, he offered offerings to God at Gibeon. Thus, God appeared and said to him, “What do you want?” And Solomon, like his father, asked for wisdom and knowledge. And God, because He was delighted with the Saint’s request, replied, “Either before or after you, there was none or there will be any, as wise and as rich as you,” and disappeared. Thereafter, St. Solomon reigned over Israel for 40 years.
✞The world was subjected to him for his splendid justice and unique wisdom. And our Queen, Saba/ Sheba/ Maqeda/ Azeb, who was chosen by God, went to test him and returned with Menelik l (Ebne Melek) conceived. Later on, the Ark of Zion and the rites of the Old Testament came to us as well. And because the Righteous Prophet was told that from his loins the Virgin Mary would be born, he took to himself many women thinking he was doing well.
✞Nonetheless,
*First, because he was just a man like us,
*And second, because he thought that he would bear from one of the women the Mother of Light, he conducted himself as mentioned earlier. Then, losing his track by mingling with gentiles, particularly with Pharaoh’s daughter, he bowed down to an idol. And God was very disappointed.
✞And He appeared to him in a revelation and said, “For the sake of My beloved David I will not afflict you.” And when Solomon heard this, he came to his senses, and he repented wearing sackcloth, placing ash upon himself, and with tears. And our Lord, Who loves repentance, accepted his penitence.
✞And as a show of His mercy, He revealed to him 5 Books. And the Saint spoke and wrote them. And they are
1. The Book of Wisdom/Wisdom of Solomon
2. Tegsats (The Book of Reproof)
3. The Book of Ecclesiastes
4. Proverbs and
5. Song of Songs [of Solomon]
✞St. Solomon is also esteemed for building the marvelous Temple [of Jerusalem on Mount Moraih] . The wise, kind king, and prophet Solomon departed on this day at the age of 52 years.
✞✞✞Abba Noub the Confessor✞✞✞
=>Also on this day departed Abba Noub, the Great Martyr. Though there are many saints called by this name, this Saint is foremost.
✞Abba Noub fought in the desert like the monks, exegeted the Scriptures like the scholars and was a father who particularly received grave tortures in the Era of Persecution [like the martyrs]. He is called, “A Great Martyr” for his strife and is also known as “A martyr that did not shed his blood” since he was not beheaded. The Saint was one of the 72 Stars that survived the Era of Persecution.
✞✞✞May our God grant us from the blessings of St. Solomon, the one who loves wisdom, and from the Great Martyr - Abba Noub.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 23rd of Senne
1. The Prophet of Truth St. Solomon (King of Israel)
2. St. Abba Noub the Confessor (Martyr and Righteous)
3. Sts. Mercurius, Philip and Thomas (Martyrs)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. David (a man after God’s own heart/will)
2. St. George the Arch-Martyr
3. Abba Timothy, the Anchorite
4. Abba Samuel
5. Abba Simon
6. Abba Gabriel
7. St. Daniel the Prophet
✞✞✞On this day we commemorate Solomon the King of Israel, and Abba Noub the Confessor✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Solomon, King of Israel✞✞✞
=>St. Solomon, who is known as
*the one that loves wisdom,
*the wisest of the wise,
*the King of Israel,
*a prophet,
*peaceful and the like, was the son of the Great Prophet and King, St. David, a man after God’s own heart, and St. Bath–sheba. St. Solomon, who was born 3000 years ago, grew up in the palace with his father until he was 12 years old.
✞And at that time, seeing that St. David had become weak at the age of 70, Adonijah tried to be King though unsuccessful. And as God had chosen Solomon, he became King at 12 years old. And David, a man after God’s own heart, before he passed away advised him saying, “My son, give me thine heart and worship God.”
✞And when St. Solomon was enthroned, he offered offerings to God at Gibeon. Thus, God appeared and said to him, “What do you want?” And Solomon, like his father, asked for wisdom and knowledge. And God, because He was delighted with the Saint’s request, replied, “Either before or after you, there was none or there will be any, as wise and as rich as you,” and disappeared. Thereafter, St. Solomon reigned over Israel for 40 years.
✞The world was subjected to him for his splendid justice and unique wisdom. And our Queen, Saba/ Sheba/ Maqeda/ Azeb, who was chosen by God, went to test him and returned with Menelik l (Ebne Melek) conceived. Later on, the Ark of Zion and the rites of the Old Testament came to us as well. And because the Righteous Prophet was told that from his loins the Virgin Mary would be born, he took to himself many women thinking he was doing well.
✞Nonetheless,
*First, because he was just a man like us,
*And second, because he thought that he would bear from one of the women the Mother of Light, he conducted himself as mentioned earlier. Then, losing his track by mingling with gentiles, particularly with Pharaoh’s daughter, he bowed down to an idol. And God was very disappointed.
✞And He appeared to him in a revelation and said, “For the sake of My beloved David I will not afflict you.” And when Solomon heard this, he came to his senses, and he repented wearing sackcloth, placing ash upon himself, and with tears. And our Lord, Who loves repentance, accepted his penitence.
✞And as a show of His mercy, He revealed to him 5 Books. And the Saint spoke and wrote them. And they are
1. The Book of Wisdom/Wisdom of Solomon
2. Tegsats (The Book of Reproof)
3. The Book of Ecclesiastes
4. Proverbs and
5. Song of Songs [of Solomon]
✞St. Solomon is also esteemed for building the marvelous Temple [of Jerusalem on Mount Moraih] . The wise, kind king, and prophet Solomon departed on this day at the age of 52 years.
✞✞✞Abba Noub the Confessor✞✞✞
=>Also on this day departed Abba Noub, the Great Martyr. Though there are many saints called by this name, this Saint is foremost.
✞Abba Noub fought in the desert like the monks, exegeted the Scriptures like the scholars and was a father who particularly received grave tortures in the Era of Persecution [like the martyrs]. He is called, “A Great Martyr” for his strife and is also known as “A martyr that did not shed his blood” since he was not beheaded. The Saint was one of the 72 Stars that survived the Era of Persecution.
✞✞✞May our God grant us from the blessings of St. Solomon, the one who loves wisdom, and from the Great Martyr - Abba Noub.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 23rd of Senne
1. The Prophet of Truth St. Solomon (King of Israel)
2. St. Abba Noub the Confessor (Martyr and Righteous)
3. Sts. Mercurius, Philip and Thomas (Martyrs)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. David (a man after God’s own heart/will)
2. St. George the Arch-Martyr
3. Abba Timothy, the Anchorite
4. Abba Samuel
5. Abba Simon
6. Abba Gabriel
7. St. Daniel the Prophet
✞✞✞“Remember now thy Creator in the days of thy youth, while the evil days come not, nor the years draw nigh, when thou shalt say, I have no pleasure in them; While the sun, or the light, or the moon, or the stars, be not darkened, . . . Then shall the dust return to the earth as it was: and the spirit shall return unto God who gave it. Vanity of vanities, saith the preacher; all is vanity.”✞✞✞
Eccl. 12:1-8
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
Eccl. 12:1-8
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✨ነቢየ_ጽድቅ
¤ መፍቀሬ_ጥበብ
✨ጠቢበ_ጠቢባን
¤ መስተሳልም_ወመስተፋቅር
✨ሐናጼ_መቅደስ
¤ ንጉሠ_እስራኤል
✨ወልደ_ዳዊት . . .
✨ቅዱስ ሰሎሞን
✨በእግዚአብሔር የተመረጠ ነው!
✨የክርስቶስ ምሳሌ ነው!
✨እግዚአብሔር ያከበረውን ማንም ሊያዋርደው አይችልም!
❀እኛም አባት ስንለው (በሁለቱም ተዘምዶ) የሚሰማን ደስታና ኩራት ብቻ ነው!
✨ለኢትዮዽያውያን ደግሞ በሃይማኖትም ሆነ በተዘምዶ አባታችን ነው::
✨ከንግሥተ ሳባ ምኒልክን (ቦይነ ሐኪምን) ወልዶ ተዛምዶናልና::
🌿 የበዓሉ በረከት ይደርብን 🌿
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት✨
🌿" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
¤ መፍቀሬ_ጥበብ
✨ጠቢበ_ጠቢባን
¤ መስተሳልም_ወመስተፋቅር
✨ሐናጼ_መቅደስ
¤ ንጉሠ_እስራኤል
✨ወልደ_ዳዊት . . .
✨ቅዱስ ሰሎሞን
✨በእግዚአብሔር የተመረጠ ነው!
✨የክርስቶስ ምሳሌ ነው!
✨እግዚአብሔር ያከበረውን ማንም ሊያዋርደው አይችልም!
❀እኛም አባት ስንለው (በሁለቱም ተዘምዶ) የሚሰማን ደስታና ኩራት ብቻ ነው!
✨ለኢትዮዽያውያን ደግሞ በሃይማኖትም ሆነ በተዘምዶ አባታችን ነው::
✨ከንግሥተ ሳባ ምኒልክን (ቦይነ ሐኪምን) ወልዶ ተዛምዶናልና::
🌿 የበዓሉ በረከት ይደርብን 🌿
✨ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት✨
🌿" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝ቅዱስ አባ ኖብ
✨ገዳማዊ ጻድቅ።
✨ኃያል ሰማዕት።
✨ከ፸፪ቱ ከዋክብት አንዱ።
✨ሰማዕት ዘንበለ ደም።
በረከቱ ይደርብን።
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✨ገዳማዊ ጻድቅ።
✨ኃያል ሰማዕት።
✨ከ፸፪ቱ ከዋክብት አንዱ።
✨ሰማዕት ዘንበለ ደም።
በረከቱ ይደርብን።
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
ስንክሳር
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ /ገብረ መድኅን/
ገብሩ ለቅዱስዳዊት ንጉሠ እስራኤል
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ /ገብረ መድኅን/
ገብሩ ለቅዱስዳዊት ንጉሠ እስራኤል
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn