✝እንኳን አደረሰነ!
☞ተፈጸመ ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን።
ወአመ ፴፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር፥ መጥምቀ መለኮት፥ ወጸያሔ ፍኖት፥ ወነቢየ ልዑል ዮሐንስ (ልደቱ)
✿ዘካርያስ ክቡር ሊቀ ካህናት (አቡሁ)
✿ኤልሳቤጥ ብጽዕት (እሙ)
✿ደናግል ቅዱሳት ማርያ ወማርታ (አኃተ አልዓዛር)
✿ጌራን ጻድቅ መስተጋድል (እምደስያተ ሕንደኬ)
✿ገብረ ክርስቶስ መነኮስ ጻድቅ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ተፈጸመ ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን።
ወአመ ፴፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር፥ መጥምቀ መለኮት፥ ወጸያሔ ፍኖት፥ ወነቢየ ልዑል ዮሐንስ (ልደቱ)
✿ዘካርያስ ክቡር ሊቀ ካህናት (አቡሁ)
✿ኤልሳቤጥ ብጽዕት (እሙ)
✿ደናግል ቅዱሳት ማርያ ወማርታ (አኃተ አልዓዛር)
✿ጌራን ጻድቅ መስተጋድል (እምደስያተ ሕንደኬ)
✿ገብረ ክርስቶስ መነኮስ ጻድቅ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
†††✝ እንኳን ለተባረከ ወር ሐምሌ እና ለቅዱሳኑ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። ✝†††
††† ✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!✝
††† እግዚአብሔርን ቸር የምንለው በባሕርዩ ፍጹም ቸር በመሆኑ ነው:: ይሕንን ደግሞ ለማረጋገጥ መቅመስ ይቻላል:: ይገባልም:: (መዝ. 33:7) ይሔው ደግሞ ያን ሁሉ ኃጢአታችንን ታግሶ ከወርኀ ሐምሌ አደረሰን:: ለዚሕ ቸርነቱ አምልኮ : ውዳሴና ስግደት ይገባዋል::
ለወርኀ ነሐሴ ደግሞ እንዲያደርሰን ልንማጸነው ይገባል::
††† ✝ቅዱስ አግናጥዮስ ሐዋርያዊ ሊቅ ✝†††
††† ሐዋርያዊ ጳጳስና ሰማዕት ቅዱስ አግናጥዮስ ገና በልጅነቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ያየ : ራሱ ጌታችን ትንቢት የተናገረለት (ማቴ.18:1) እና ከጌታ ዕርገት በኋላ ሐዋርያትን የተከተለ አባት ነው:: ጌታ ሲያርግ የአምስት ዓመት ሕፃን ሲሆን ከሰላሳ ስድስት ዓመታት በላይ ሐዋርያትንና ቤተ ክርስቲያንን አገልግሏል::
ዕድሜው ወደ አርባዎቹ ሲደርስ (ኢየሩሳሌም በጠፋችበት ዓመት - በ70 ዓ/ም) እርሱ የአንጾኪያ ሊቀ ጳጳሳት ሆኖ ተሹሟል:: አስቀድሞ ከወንጌላዊ ቅዱስ ዮሐንስ እግር ምሥጢርና ፍቅርን ጠጥቷልና የተለየ ሰው ነበር:: ቅዱስ አግናጥዮስ ከአንጾኪያ እየተነሳ ምድረ እስያንም በወንጌል ዕርፈ መስቀል አርሷል::
በአካል ያልደረሰባቸውን በጦማር (በክታብ) አስተምሯል:: በአካሉ እንኳ ምንም በጾም በጸሎትና በብዙ ድካም የተቀጠቀጠ ቢሆን ግርማው የሚያስፈራ ነበር:: ከነገር ሁሉ በኋላ የወቅቱ ቄሣር ጠራብሎስ ይዞ አሰቃይቶ ለአንበሳ አስበልቶታል:: በዚህ ምክንያት "ምጥው ለአንበሳ-ለአንበሳ የተሰጠ" እየተባለ ይጠራል::
††† ✝አባ ብዮክ እና አባ ብንያሚን✝ †††
††† እነዚህ ቅዱሳን የሥጋ ወንድማማቾች ናቸው:: ካህን አባታቸው በሚገባ ቢያሳድጋቸው እነሱም ገና በወጣትነት የሚደነቅ የክህነት አገልግሎትን ሰጥተዋል:: ሙሉ ሌሊት ለጸሎት : ሲነጋ ለኪዳን : በሠርክ ደግሞ ለቅዳሴ ይፋጠኑ ነበር:: ሁሌም በየቤቱ እየዞሩ የደከመውን ሲያበረቱ : የታመመውን ሲፈውሱ : ያዘነውን ሲያጽናኑ ውለው ትንሽ ቂጣ ለራት ይመገባሉ::
ሰውነታቸው በፍቅር ሽቱ የታሸ ነበርና ብዙዎችን መለወጥ ቻሉ:: አንዴ ቅዳሴ ሊገቡ ሲሉ "አባታችሁ ሊሞት ነው" ቢሏቸው "ሰማያዊው አባት ይቀድማል" ብለው ቀድሰዋል:: አባታቸውንም ቀብረውታል:: በመጨረሻ ግን አንድ ቀን ለመስዋዕት ብለው ያዘጋጁትን የበረከት ሕብስት እባብ በልቶባቸው አገኙ:: እንደ ምንም ፈልገው እባቡን ገደሉት::
ነገር ግን ያ የተባረከ ሕብስት በሆዱ ውስጥ ነበርና ምን ያድርጉት? ጌታን ስለ ማክበር ሊበሉት ፈልገው ጌታን ቢጠይቁት መልአኩ መጥቶ "ሰማዕትነት ሆኖ ይቆጠርላቹሃል" አላቸው:: ሁለቱ ወንድማማቾች ብዮክና ብንያሚን ፈጣሪያቸውን አመስግነው በሉት:: ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲገቡ ሁለቱንም እንደተቃቀፉ ዐርፈው አገኟቸው:: መልካም እረኞቻቸው ናቸውና ከታላቅ ለቅሶ ጋር ቀብረዋቸዋል::
††† ✝ቅድስት ቅፍሮንያ ሰማዕት ወጻድቅት✝ †††
††† ይህቺ ቅድስት እናታችን ደግሞ ገና በአሥራ ሁለት ዓመቷ ታላቅ እህቷን ተከትላ ገዳም ትገባለች:: በሚገርም ተጋድሎ በጥቂት ጊዜ አጋንንትን አሳፍራ መነኮሳይያትንም አስገርማቸዋለች:: ትጋቷ ግሩም ነበርና ስትታዘዝ : ስትጸልይና ስትሰግድ ያለ እንቅልፍና ምግብ ቀናት ያልፉ ነበር:: በዚህ የተቆጣ ሰይጣን አረማዊ መኮንንን ይዞባት መጣ::
ሌሎች ደናግል ሲያመልጡ እርሷ ለመከራ ተዘጋጅታ ጠበቀችው:: አዕምሮ የጎደለው መኮንኑም ክርስቶስን ካልካድሽ ብሎ ጽኑዕ ጽኑዕ መከራን አመጣባት:: በተጋድሎ ባለቀ አካሏ ሁሉንም ቻለች:: በዚህች ቀን ግን አንገቷን በሰይፍ አስቆርጧታል::
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የወዳጆቹን ትዕግስትና ጽናት ለእኛም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
††† ✝ቅዱስ ቶማስ ✝†††
ዳግመኛ በዚህ ቀን ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ ይታሰባል::
ይኸውም ከሕንድ አውራጃዎች በአንዱ ወንጌልን ሰብኮ እኩሎቹ ሲያምኑ እኩሎቹ እንቢ አሉ:: ቅዱስ ቶማስም ያመኑትን "ከጣዖት አምልኮና ከዝሙት ሽሹ" ብሎ መከራቸው::
ምክሩን ከሰሙት አንዱ በዚያው ምሽት ሊጠጣ ወደ መሸታ ቤት ይገባል:: ሰው ሁሉ ከወጣ በኋላ ባለ መሸተኛዋ ሴት እንደለመደችው አብረው እንዲተኙ ስትጠይቀው "እንዴት ሐዋርያው ከዝሙት ሽሹ እያለ እንዲህ ትይኛለሽ?" በሚል ሰይፍ አውጥቶ አንገቷን ቆረጣት::
እርሱ መልካም ያደረገ መስሎታል:: የሠራው ሥራ (መግደሉ) ግን አሕዛባዊ ግብር ነው:: በማግስቱ ቅዱስ ቶማስ ነገሩን ሰምቶ ሰዎችን ሰበሰበና "ይህንን የአውሬ ድርጊት የፈጸመ ማነው?" ሲል ጠየቀ:: ፈጻሚው ግን አልታወቅም በሚል ዝም አለ:: ወዲያው ቅዱሱ ሐዋርያ ዳቦ አንስቶ ቆረሰና "ለበረከት እያነሳችሁ ውሰዱ" አለ:: ሰውየው ተራውን ጠብቆ ሊያነሳ ሲል እጁ ሰለለች::
ሐዋርያው "ምነው ልጄ! ምን ሆንክ?" አለው:: እሱም እንዳላመለጠ ሲያውቅ እውነቱን ተናዘዘ:: ቅዱስ ቶማስ ግን ሕዝቡ ሁሉ እንደተሰበሰበ ያን ወጣት ገስጾ "አስከሬኑን አምጡልኝ" አለ::
የወጣቱን እጅ ፈውሶ "በል የገደልኩሽ እኔ:: የሚያስነሳሽ ግን ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:: ብለህ አንገቷን ቀጥለው" አለው:: እንዳለው ቢያደርግ የሞተችው አፈፍ ብላ ተነሳች:: ይህንን ተአምር ያዩ አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል::
††† ከሐዋርያው በረከት ይክፈለን::
††† ሐምሌ 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አግናጥዮስ ሐዋርያዊ ሰማዕት
2.አበው ቅዱሳን ብዮክና ብንያሚን
3.ቅድስት ቅፍሮንያ (ሰማዕት ወጻድቅት)
4.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
5.አቡነ ገብረ መድኅን ጻድቅ
6.አባ ክልዮስ ዘሮሜ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላእክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
††† "በዚያች ሰዓት ደቀ መዛሙርቱ ወደ ጌታ ኢየሱስ ቀርበው "በመንግስተ ሰማያት ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን?" አሉት::
ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ:: እንዲህም አለ:- "እውነት እላቹሃለሁ:: ካልተመለሳችሁ እንደ ሕፃናትም ካልሆናችሁ ወደ መንግስተ ሰማያት ከቶ አትገቡም::
እንግዲህ እንደዚህ ሕፃን ራሱን የሚያዋርድ ሁሉ በመንግስተ ሰማያት የሚበልጥ እርሱ ነው::" " †††
(ማቴ. ፲፰፥፩)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
††† ✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!✝
††† እግዚአብሔርን ቸር የምንለው በባሕርዩ ፍጹም ቸር በመሆኑ ነው:: ይሕንን ደግሞ ለማረጋገጥ መቅመስ ይቻላል:: ይገባልም:: (መዝ. 33:7) ይሔው ደግሞ ያን ሁሉ ኃጢአታችንን ታግሶ ከወርኀ ሐምሌ አደረሰን:: ለዚሕ ቸርነቱ አምልኮ : ውዳሴና ስግደት ይገባዋል::
ለወርኀ ነሐሴ ደግሞ እንዲያደርሰን ልንማጸነው ይገባል::
††† ✝ቅዱስ አግናጥዮስ ሐዋርያዊ ሊቅ ✝†††
††† ሐዋርያዊ ጳጳስና ሰማዕት ቅዱስ አግናጥዮስ ገና በልጅነቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ያየ : ራሱ ጌታችን ትንቢት የተናገረለት (ማቴ.18:1) እና ከጌታ ዕርገት በኋላ ሐዋርያትን የተከተለ አባት ነው:: ጌታ ሲያርግ የአምስት ዓመት ሕፃን ሲሆን ከሰላሳ ስድስት ዓመታት በላይ ሐዋርያትንና ቤተ ክርስቲያንን አገልግሏል::
ዕድሜው ወደ አርባዎቹ ሲደርስ (ኢየሩሳሌም በጠፋችበት ዓመት - በ70 ዓ/ም) እርሱ የአንጾኪያ ሊቀ ጳጳሳት ሆኖ ተሹሟል:: አስቀድሞ ከወንጌላዊ ቅዱስ ዮሐንስ እግር ምሥጢርና ፍቅርን ጠጥቷልና የተለየ ሰው ነበር:: ቅዱስ አግናጥዮስ ከአንጾኪያ እየተነሳ ምድረ እስያንም በወንጌል ዕርፈ መስቀል አርሷል::
በአካል ያልደረሰባቸውን በጦማር (በክታብ) አስተምሯል:: በአካሉ እንኳ ምንም በጾም በጸሎትና በብዙ ድካም የተቀጠቀጠ ቢሆን ግርማው የሚያስፈራ ነበር:: ከነገር ሁሉ በኋላ የወቅቱ ቄሣር ጠራብሎስ ይዞ አሰቃይቶ ለአንበሳ አስበልቶታል:: በዚህ ምክንያት "ምጥው ለአንበሳ-ለአንበሳ የተሰጠ" እየተባለ ይጠራል::
††† ✝አባ ብዮክ እና አባ ብንያሚን✝ †††
††† እነዚህ ቅዱሳን የሥጋ ወንድማማቾች ናቸው:: ካህን አባታቸው በሚገባ ቢያሳድጋቸው እነሱም ገና በወጣትነት የሚደነቅ የክህነት አገልግሎትን ሰጥተዋል:: ሙሉ ሌሊት ለጸሎት : ሲነጋ ለኪዳን : በሠርክ ደግሞ ለቅዳሴ ይፋጠኑ ነበር:: ሁሌም በየቤቱ እየዞሩ የደከመውን ሲያበረቱ : የታመመውን ሲፈውሱ : ያዘነውን ሲያጽናኑ ውለው ትንሽ ቂጣ ለራት ይመገባሉ::
ሰውነታቸው በፍቅር ሽቱ የታሸ ነበርና ብዙዎችን መለወጥ ቻሉ:: አንዴ ቅዳሴ ሊገቡ ሲሉ "አባታችሁ ሊሞት ነው" ቢሏቸው "ሰማያዊው አባት ይቀድማል" ብለው ቀድሰዋል:: አባታቸውንም ቀብረውታል:: በመጨረሻ ግን አንድ ቀን ለመስዋዕት ብለው ያዘጋጁትን የበረከት ሕብስት እባብ በልቶባቸው አገኙ:: እንደ ምንም ፈልገው እባቡን ገደሉት::
ነገር ግን ያ የተባረከ ሕብስት በሆዱ ውስጥ ነበርና ምን ያድርጉት? ጌታን ስለ ማክበር ሊበሉት ፈልገው ጌታን ቢጠይቁት መልአኩ መጥቶ "ሰማዕትነት ሆኖ ይቆጠርላቹሃል" አላቸው:: ሁለቱ ወንድማማቾች ብዮክና ብንያሚን ፈጣሪያቸውን አመስግነው በሉት:: ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲገቡ ሁለቱንም እንደተቃቀፉ ዐርፈው አገኟቸው:: መልካም እረኞቻቸው ናቸውና ከታላቅ ለቅሶ ጋር ቀብረዋቸዋል::
††† ✝ቅድስት ቅፍሮንያ ሰማዕት ወጻድቅት✝ †††
††† ይህቺ ቅድስት እናታችን ደግሞ ገና በአሥራ ሁለት ዓመቷ ታላቅ እህቷን ተከትላ ገዳም ትገባለች:: በሚገርም ተጋድሎ በጥቂት ጊዜ አጋንንትን አሳፍራ መነኮሳይያትንም አስገርማቸዋለች:: ትጋቷ ግሩም ነበርና ስትታዘዝ : ስትጸልይና ስትሰግድ ያለ እንቅልፍና ምግብ ቀናት ያልፉ ነበር:: በዚህ የተቆጣ ሰይጣን አረማዊ መኮንንን ይዞባት መጣ::
ሌሎች ደናግል ሲያመልጡ እርሷ ለመከራ ተዘጋጅታ ጠበቀችው:: አዕምሮ የጎደለው መኮንኑም ክርስቶስን ካልካድሽ ብሎ ጽኑዕ ጽኑዕ መከራን አመጣባት:: በተጋድሎ ባለቀ አካሏ ሁሉንም ቻለች:: በዚህች ቀን ግን አንገቷን በሰይፍ አስቆርጧታል::
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የወዳጆቹን ትዕግስትና ጽናት ለእኛም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
††† ✝ቅዱስ ቶማስ ✝†††
ዳግመኛ በዚህ ቀን ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ ይታሰባል::
ይኸውም ከሕንድ አውራጃዎች በአንዱ ወንጌልን ሰብኮ እኩሎቹ ሲያምኑ እኩሎቹ እንቢ አሉ:: ቅዱስ ቶማስም ያመኑትን "ከጣዖት አምልኮና ከዝሙት ሽሹ" ብሎ መከራቸው::
ምክሩን ከሰሙት አንዱ በዚያው ምሽት ሊጠጣ ወደ መሸታ ቤት ይገባል:: ሰው ሁሉ ከወጣ በኋላ ባለ መሸተኛዋ ሴት እንደለመደችው አብረው እንዲተኙ ስትጠይቀው "እንዴት ሐዋርያው ከዝሙት ሽሹ እያለ እንዲህ ትይኛለሽ?" በሚል ሰይፍ አውጥቶ አንገቷን ቆረጣት::
እርሱ መልካም ያደረገ መስሎታል:: የሠራው ሥራ (መግደሉ) ግን አሕዛባዊ ግብር ነው:: በማግስቱ ቅዱስ ቶማስ ነገሩን ሰምቶ ሰዎችን ሰበሰበና "ይህንን የአውሬ ድርጊት የፈጸመ ማነው?" ሲል ጠየቀ:: ፈጻሚው ግን አልታወቅም በሚል ዝም አለ:: ወዲያው ቅዱሱ ሐዋርያ ዳቦ አንስቶ ቆረሰና "ለበረከት እያነሳችሁ ውሰዱ" አለ:: ሰውየው ተራውን ጠብቆ ሊያነሳ ሲል እጁ ሰለለች::
ሐዋርያው "ምነው ልጄ! ምን ሆንክ?" አለው:: እሱም እንዳላመለጠ ሲያውቅ እውነቱን ተናዘዘ:: ቅዱስ ቶማስ ግን ሕዝቡ ሁሉ እንደተሰበሰበ ያን ወጣት ገስጾ "አስከሬኑን አምጡልኝ" አለ::
የወጣቱን እጅ ፈውሶ "በል የገደልኩሽ እኔ:: የሚያስነሳሽ ግን ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:: ብለህ አንገቷን ቀጥለው" አለው:: እንዳለው ቢያደርግ የሞተችው አፈፍ ብላ ተነሳች:: ይህንን ተአምር ያዩ አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል::
††† ከሐዋርያው በረከት ይክፈለን::
††† ሐምሌ 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አግናጥዮስ ሐዋርያዊ ሰማዕት
2.አበው ቅዱሳን ብዮክና ብንያሚን
3.ቅድስት ቅፍሮንያ (ሰማዕት ወጻድቅት)
4.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
5.አቡነ ገብረ መድኅን ጻድቅ
6.አባ ክልዮስ ዘሮሜ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላእክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
††† "በዚያች ሰዓት ደቀ መዛሙርቱ ወደ ጌታ ኢየሱስ ቀርበው "በመንግስተ ሰማያት ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን?" አሉት::
ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ:: እንዲህም አለ:- "እውነት እላቹሃለሁ:: ካልተመለሳችሁ እንደ ሕፃናትም ካልሆናችሁ ወደ መንግስተ ሰማያት ከቶ አትገቡም::
እንግዲህ እንደዚህ ሕፃን ራሱን የሚያዋርድ ሁሉ በመንግስተ ሰማያት የሚበልጥ እርሱ ነው::" " †††
(ማቴ. ፲፰፥፩)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
#Feasts of #Hamle_1
✞✞✞On this day we begin the Month of Hamle and commemorate Saint Ignatius of Antioch (Theophorous), Abba Bioukha, Abba Benjamin (Banayen/Tayaban), Saint Febronia (Cephronia/Phebronia), and Saint Thomas the Apostle✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞We say God is Good because He is wholly Good in His nature. And to examine this one can taste His goodness and it is essential to do so. (Ps. 33 (34):8) Thence, He helped us reach the Month of Hamle bearing our sins. And for this, His mercy, He is deserving of adoration, praise, and prostration. We should also beseech Him to enable us to reach the Month of Nehasse.
✞✞✞Saint Ignatius the Apostolic Scholar✞✞✞
=>St. Ignatius was a father who was an Apostolic Bishop and Martyr that saw Christ when he was just a child and for whom our Lord Himself foretold a prophecy (Matt. 18:1). And after the Ascension of the Lord, he followed the Apostles. When the Lord ascended, the Saint was a five years old child, and served the Apostles and the Church for more than thirty six years.
✞When he was close to his forties (in the year Jerusalem was destroyed – 70 A.D), he was appointed as the Archbishop of Antioch. And because he learned under St. John the Evangelist mysteries and drank love prior to that, he was a unique man. St. Ignatius going forth from Antioch has cultivated the land of Asia (Asia Minor) by the Gospel.
✞And he has taught the areas he could not reach through letters. And though his body was withered by many labors and from prayer and fasting, he had a majesty about him. And in the end, after much ministering, the Caesar of the time, Trajan, had him devoured by lions after he had him caught and tortured. And for this reason he is called, “Metew LeAnbesa – the one given to lions”.
✞✞✞Abba Bioukha and Abba Benjamin (Banayen/ Tayaban)✞✞✞
=>These Saints were brothers. And because their priest father raised them properly, they gave an outstanding priestly service in their youth. They hastened to pray during the night, for the matins in the morning, and for the Divine Liturgy later in the day. They always went to the homes of believers and used to strengthen the weary, heal the sick, console the grief stricken during the day and would only eat a small flat bread for dinner.
✞And because their body was fragrant of love, they were able to change many. On one day, when they were told, “Your father is about to depart” they replied, “The heavenly Father precedes” and went on to celebrate the liturgy. Thereafter, they buried their father. On another day, they found the host they had prepared for the Eucharist consumed by a serpent. Then, they looked for the snake and killed it.
✞However, because that blessed bread was inside it, they did not know what to do. Because they wanted to consume it in honor of Christ, they asked the Lord. And an angel came and said to them, “It will be counted for you as martyrdom.” Hence, the two brothers, Bioukha and Benjamin, thanked their God and ate the snake. When the faithful entered the church, they found the two departed while embracing one another. And because they were good shepherds, they buried them in great lamentation.
✞✞✞On this day we begin the Month of Hamle and commemorate Saint Ignatius of Antioch (Theophorous), Abba Bioukha, Abba Benjamin (Banayen/Tayaban), Saint Febronia (Cephronia/Phebronia), and Saint Thomas the Apostle✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞We say God is Good because He is wholly Good in His nature. And to examine this one can taste His goodness and it is essential to do so. (Ps. 33 (34):8) Thence, He helped us reach the Month of Hamle bearing our sins. And for this, His mercy, He is deserving of adoration, praise, and prostration. We should also beseech Him to enable us to reach the Month of Nehasse.
✞✞✞Saint Ignatius the Apostolic Scholar✞✞✞
=>St. Ignatius was a father who was an Apostolic Bishop and Martyr that saw Christ when he was just a child and for whom our Lord Himself foretold a prophecy (Matt. 18:1). And after the Ascension of the Lord, he followed the Apostles. When the Lord ascended, the Saint was a five years old child, and served the Apostles and the Church for more than thirty six years.
✞When he was close to his forties (in the year Jerusalem was destroyed – 70 A.D), he was appointed as the Archbishop of Antioch. And because he learned under St. John the Evangelist mysteries and drank love prior to that, he was a unique man. St. Ignatius going forth from Antioch has cultivated the land of Asia (Asia Minor) by the Gospel.
✞And he has taught the areas he could not reach through letters. And though his body was withered by many labors and from prayer and fasting, he had a majesty about him. And in the end, after much ministering, the Caesar of the time, Trajan, had him devoured by lions after he had him caught and tortured. And for this reason he is called, “Metew LeAnbesa – the one given to lions”.
✞✞✞Abba Bioukha and Abba Benjamin (Banayen/ Tayaban)✞✞✞
=>These Saints were brothers. And because their priest father raised them properly, they gave an outstanding priestly service in their youth. They hastened to pray during the night, for the matins in the morning, and for the Divine Liturgy later in the day. They always went to the homes of believers and used to strengthen the weary, heal the sick, console the grief stricken during the day and would only eat a small flat bread for dinner.
✞And because their body was fragrant of love, they were able to change many. On one day, when they were told, “Your father is about to depart” they replied, “The heavenly Father precedes” and went on to celebrate the liturgy. Thereafter, they buried their father. On another day, they found the host they had prepared for the Eucharist consumed by a serpent. Then, they looked for the snake and killed it.
✞However, because that blessed bread was inside it, they did not know what to do. Because they wanted to consume it in honor of Christ, they asked the Lord. And an angel came and said to them, “It will be counted for you as martyrdom.” Hence, the two brothers, Bioukha and Benjamin, thanked their God and ate the snake. When the faithful entered the church, they found the two departed while embracing one another. And because they were good shepherds, they buried them in great lamentation.
✞✞✞Saint Febronia (Cephronia/Phebronia) Martyr and Righteous✞✞✞
=>This, our holy mother, entered a monastery at the age of just twelve following her elder sister. And in an amazing strife, in a short time, she humiliated the demons and astonished the nuns. As her diligence was great, while she obeyed orders, prayed and made prostrations days used to pass by without sleep and food. And Satan who was angered by this brought a heathen official to her.
✞While the other virgins escaped, she awaited him prepared for affliction. And the mindless officer placed her under harsh tortures so she would recant Christ. However, she endured all with her body that had withered from strife. And on this day, he had her beheaded with a sword.
✞May our Lord Jesus Christ grant us the patience and perseverance of His beloved. And may He grant us from their blessings.
✞✞✞Saint Thomas the Apostle✞✞✞
=>Also on this day, St. Thomas the Apostle is commemorated.
✞After St. Thomas preached the Gospel in one of the provinces of India, half of the gathered believed and half did not. And St. Thomas counselled those who believed saying, “Flee from fornication and do not worship idols.”
✞And one of those who had heard the Apostle entered into a tavern the same night. And after all the people had left, when the hostess asked him to lay with her as usual, he said, “How could you say this to me after the Apostle stated, ‘Flee from fornication’?” Thereafter, he took out a sword and beheaded her.
✞And he thought that he did well. However, what he actually did (murder) was an act of unbelievers. And the next day, when the Apostle heard the news, he gathered the people and asked, “Who did this beastly act?” Still, the transgressor kept quiet thinking that he would not be identified. Then, straightaway the Holy Apostle took bread, broke it and said to the faithful, “Take as a blessing.” And when it was the man’s turn and he tried to pick, his hand was incapacitated.
✞Then, the Apostle inquired, “My son, what has happened to you?” And when the man knew he did not escape, he spoke the truth. And St. Thomas, while all the people were gathered, rebuked him and said, “Bring me the body.” Then, he healed the man’s hand, instructed and told him to say, “’I am the one who killed you but it is my Lord Jesus Christ Who will raise you.’ And then attach her severed head [to her body].”
✞Hence, when the man did as instructed, the dead woman rose speedily. And the gentiles who saw this miracle believed and were baptized.
✞✞✞ May God grant us from the blessing of the Apostle.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Hamle
1. St. Ignatius the Apostolic Martyr (Theophorous)
2. The Holy Fathers Bioukha and Benjamin (Banayen/ Tayaban)
3. St. Febronia (Cephronia/Phebronia) Martyr and Righteous
4. St. Thomas the Apostle
5. Abune Gebre Medhin the Righteous
6. Abba Kalyos (Callixtus I) of Rome
✞✞✞ Monthly Feasts
1. Nativity of the Virgin Mary, our Lady
2. Sts. Joachim and Anna
3. St. Raguel the Archangel
4. St. Bartholomew the Apostle
5. St. (Mar) Melki of Kuelzem (Full of Virtues)
✞✞✞“At the same time came the disciples unto Jesus, saying, Who is the greatest in the kingdom of heaven? And Jesus called a little child unto him, and set him in the midst of them, And said, Verily I say unto you, Except ye be converted, and become as little children, ye shall not enter into the kingdom of heaven. Whosoever therefore shall humble himself as this little child, the same is greatest in the kingdom of heaven.”✞✞✞
Matt. 18:1-4
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
=>This, our holy mother, entered a monastery at the age of just twelve following her elder sister. And in an amazing strife, in a short time, she humiliated the demons and astonished the nuns. As her diligence was great, while she obeyed orders, prayed and made prostrations days used to pass by without sleep and food. And Satan who was angered by this brought a heathen official to her.
✞While the other virgins escaped, she awaited him prepared for affliction. And the mindless officer placed her under harsh tortures so she would recant Christ. However, she endured all with her body that had withered from strife. And on this day, he had her beheaded with a sword.
✞May our Lord Jesus Christ grant us the patience and perseverance of His beloved. And may He grant us from their blessings.
✞✞✞Saint Thomas the Apostle✞✞✞
=>Also on this day, St. Thomas the Apostle is commemorated.
✞After St. Thomas preached the Gospel in one of the provinces of India, half of the gathered believed and half did not. And St. Thomas counselled those who believed saying, “Flee from fornication and do not worship idols.”
✞And one of those who had heard the Apostle entered into a tavern the same night. And after all the people had left, when the hostess asked him to lay with her as usual, he said, “How could you say this to me after the Apostle stated, ‘Flee from fornication’?” Thereafter, he took out a sword and beheaded her.
✞And he thought that he did well. However, what he actually did (murder) was an act of unbelievers. And the next day, when the Apostle heard the news, he gathered the people and asked, “Who did this beastly act?” Still, the transgressor kept quiet thinking that he would not be identified. Then, straightaway the Holy Apostle took bread, broke it and said to the faithful, “Take as a blessing.” And when it was the man’s turn and he tried to pick, his hand was incapacitated.
✞Then, the Apostle inquired, “My son, what has happened to you?” And when the man knew he did not escape, he spoke the truth. And St. Thomas, while all the people were gathered, rebuked him and said, “Bring me the body.” Then, he healed the man’s hand, instructed and told him to say, “’I am the one who killed you but it is my Lord Jesus Christ Who will raise you.’ And then attach her severed head [to her body].”
✞Hence, when the man did as instructed, the dead woman rose speedily. And the gentiles who saw this miracle believed and were baptized.
✞✞✞ May God grant us from the blessing of the Apostle.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Hamle
1. St. Ignatius the Apostolic Martyr (Theophorous)
2. The Holy Fathers Bioukha and Benjamin (Banayen/ Tayaban)
3. St. Febronia (Cephronia/Phebronia) Martyr and Righteous
4. St. Thomas the Apostle
5. Abune Gebre Medhin the Righteous
6. Abba Kalyos (Callixtus I) of Rome
✞✞✞ Monthly Feasts
1. Nativity of the Virgin Mary, our Lady
2. Sts. Joachim and Anna
3. St. Raguel the Archangel
4. St. Bartholomew the Apostle
5. St. (Mar) Melki of Kuelzem (Full of Virtues)
✞✞✞“At the same time came the disciples unto Jesus, saying, Who is the greatest in the kingdom of heaven? And Jesus called a little child unto him, and set him in the midst of them, And said, Verily I say unto you, Except ye be converted, and become as little children, ye shall not enter into the kingdom of heaven. Whosoever therefore shall humble himself as this little child, the same is greatest in the kingdom of heaven.”✞✞✞
Matt. 18:1-4
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✝አበው መስተጋድላን ብዮክ ወብንያሚን፤
ቶማስ ሐዋርያ ወጻድቅ ገብረ መድኅን፤
ክልዮስ ወበርተሎሜዎስ ውሉደ አሐቲ ማኅጸን፤
አግናጥዮስ ወቅፍሮንያ ሰማዕተ እግዚእ መድኅን!
✝እንኳን አደረሰን !
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
ቶማስ ሐዋርያ ወጻድቅ ገብረ መድኅን፤
ክልዮስ ወበርተሎሜዎስ ውሉደ አሐቲ ማኅጸን፤
አግናጥዮስ ወቅፍሮንያ ሰማዕተ እግዚእ መድኅን!
✝እንኳን አደረሰን !
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" የሐዋርያት ሥራ "" (ክፍል ፬/4)
"አጋንንት በስምህ ተገዙልን!" (ሉቃ. ፲:፲፯)
(ሰኔ 25 - 2017)
"አጋንንት በስምህ ተገዙልን!" (ሉቃ. ፲:፲፯)
(ሰኔ 25 - 2017)
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ሠረቀ ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን።
ወአመ ፩፦
✝ተዝካረ በዓለ ልደታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወለተ ኢያቄም ወሐና)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ቅፍሮንያ ድንግል ወሰማዕት (ዘብሔረ ንጽቢን)
✿ኦርያና መነኮሳይት፥ ወእመ ምኔት (እኅታ)
✿ብዮክ ወብንያሚን መስተጋድላን (ጻድቃን ካህናት)
✿አግናጥዮስ ክቡር ሊቀ ጳጳሳት (ወሰማዕት)
✿ቶማስ ሐዋርያ፥ ገባሬ መንክራት (ዘሕንደኬ)
✿ገብረ መድኅን መነኮስ ጻድቅ (ኢትዮጵያዊ)
✿ክልዮስ ሊቀ ጳጳሳት (ዘሮሜ)
✿ወበርተሎሜዎስ ክቡር
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ሠረቀ ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን።
ወአመ ፩፦
✝ተዝካረ በዓለ ልደታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወለተ ኢያቄም ወሐና)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ቅፍሮንያ ድንግል ወሰማዕት (ዘብሔረ ንጽቢን)
✿ኦርያና መነኮሳይት፥ ወእመ ምኔት (እኅታ)
✿ብዮክ ወብንያሚን መስተጋድላን (ጻድቃን ካህናት)
✿አግናጥዮስ ክቡር ሊቀ ጳጳሳት (ወሰማዕት)
✿ቶማስ ሐዋርያ፥ ገባሬ መንክራት (ዘሕንደኬ)
✿ገብረ መድኅን መነኮስ ጻድቅ (ኢትዮጵያዊ)
✿ክልዮስ ሊቀ ጳጳሳት (ዘሮሜ)
✿ወበርተሎሜዎስ ክቡር
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ ✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ✝፡፡ ✞✞✞
✞✞✞✝ እንኩዋን ለሐዋርያው #ቅዱስ_ታዴዎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ✝ ✞✞✞
+"+✝ #ቅዱስ_ታዴዎስ_ሐዋርያ ✝+"+
=>#ቅዱሳን_ሐዋርያት አባቶቻችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በተከተሉበት ሰዓት እድሜአቸው በ3 ደረጃ የተከፈለ እንደ ነበር የቤተ ክርስቲያን ትውፊት ያሳያል::
¤እንደ #ዮሐንስ_ወንጌላዊ ያሉት በ20ዎቹ ውስጥ:
¤#ቅዱስ_ታዴዎስን የመሰሉት ደግሞ በ30ና በ40ዎቹ ውስጥ የነበሩ ሲሆን
¤እነ #ቅዱስ_ዼጥሮስ ደግሞ በ50ዎቹ ውስጥ የሚገኙ ነበሩ:: ደቀ መዛሙርቱ ከወጣቶችም: ከጐልማሶችም ከአረጋውያንም የተዋቀሩ ነበሩ ማለት ነው::
+ቅዱስ ታዴዎስ በቀደመ ስሙ #ልብድዮስ ይባል የነበረ ሲሆን በአንዳንድ መጻሕፍት ውስጥ (በተለይ በምሥራቅ ኦርቶዶክሶች) #ስምዖን እና #ይሁዳ እየተባለም ተጠርቷል::
+ቅዱሱ ጌታችን ተከትሎ:
¤ከ12ቱ አንዱ ሆኖ በፈጣሪው ተመርጦ:
¤3 ዓመት ከ3 ወር ከጌታ እግር ተምሮ:
¤በዕርገቱ ተባርኮ:
¤በበዓለ ሃምሳም 71 ልሳናትን ተቀብሎ:
¤#ሐዋርያት ዕጣ ሲጣጣሉ የበኩሉን አሕጉረ ስብከት ተካፍሎ ዓለምን ዙሯል::
+ቅዱስ ታዴዎስ አንድ ቀን ከሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ዼጥሮስ ጋር ወደ አንዲት ሃገር ይገባሉ:: ታዲያ ለቀናት ያለ ምግብ ወንጌልን ሲሰብኩ ቆይተው ነበርና ደጐቹ ሐዋርያት ራባቸው:: ወደ ከተማዋ ሳይገቡ አንድ ሽማግሌ ሲያርስ አይተው ሰላምታን ሰጡትና "እባክህ እርቦናልና አብላን" አሉት:: እርሱም ምንም ወገኑ ከአሕዛብ ቢሆነ አሳዝነውት በሬዎቹን ሳይፈታ እየሮጠ ሄደ::
+ያን ጊዜ ቅዱስ ታዴዎስ ሊቀ ሐዋርያትን "እርሱ እስኪመጣ ለምን አናርስም" አለው:: 2ቱ ተነስተው ታዴዎስ ሞፈር: ዼጥሮስ ደግሞ ስንዴውን ያዘ:: ቅዱሳኑ እየዘሩ ያረሱት ሰውየው ምግብ ይዞ እስኪመጣ አድጐ: አፍርቶ: እሸት ሆኖ ቆየው::
+ገበሬው የተደረገውን ተአምራት ባየ ጊዜ ደነገጠ:: ሊያመልካቸውም ወደደ:: እነርሱ ግን "እኛ የልዑል ባሮች ነን" ብለው በክርስቶስ ማመንን አስተማሩት:: "ልከተላችሁ" ቢላቸው "የለም! ከእሸቱ ይዘህ ወደ ከተማ ግባና ራት አዘጋጅልን:: እኛ እንመጣለን" አሉት::
+እርሱ ወደ ቤቱ ሲመለስ አሕዛብ ነገሩን ተረዱ:: ተሠብሥበውም "እነዚህ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት እሳትም ሰይፍም አይበግራቸውም" ብለው ወደ ከተማ እንዳይገቡ ከበሩ ላይ ራቁቷን የሆነች ዘማ አቆሙ::
+ቅዱስ ታዴዎስ ገና ከርቀት ስላያት ቀና ብሎ #ቅዱስ_ሚካኤልን "እርዳን" አለው:: ሊቀ መላእክትም ድንገት ወርዶ ዘማዋን ሴት በጸጉሯ በዓየር ላይ ሰቀላት:: በከተማዋ ያሉ አሕዛብም ይህንና ሌሎች ተአምራትን አይተው ሁሉም በጌታችን አምነው ተጠመቁ:: ለሐዋርያቱም ሰገዱላቸው::
+አንድ ቀን ግን አንድ ጐረምሳ ባለ ጠጋ ቅዱስ ታዴዎስ "ሀብት ንብረታችሁን መጽውቱ" ሲል ሰምቶት ዘሎ የሐዋርያውን ጉሮሮ አንቆ ከሞት አድርሶት ነበር:: ያን ጊዜ "ጌታየ! ለካ ሀብታም ከሚጸድቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል ያልክ ለዚህ ነው!" ብሏል:: ባለ ጠጋው "እንዴት ይሆናል?" ቢለው መርፌ አሠርቶ ግመሉን ከነ ባለቤቱ በሰው ሁሉ ፊት 3 ጊዜ አሳልፎታል::
+ያም ማለት ጌታችን እንዳለው "በሰው ዘንድ የማይቻለው በእግዚአብሔር ዘንድ ይቻላል::" (ማር. 10:23) በዚህ ምክንያትም ያ ክፉ ባለ ጸጋ ወደ ልቡናው ተመልሶ ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ሥር ወደቀ:: ሐዋርያውም አለው "ሀብትህን ለነዳያን ስጥ:: ይህንንም በትር እንካና እየዞርክ ወንጌለ መንግስትን ስበክ::" ባለ ጸጋውም የተባለውን ሁሉ ፈጽሞ በክብር ዐርፏል::
+ቅዱሳኑ ታዴዎስና ዼጥሮስ ግን በሃገሪቱ አብያተ ክርስቲያናትን አንጸው: ካህናትን ሹመው: ያቺን በዓየር ላይ የሰቀሏትን ዘማም የተባረከች መበለት አድርገው: በሌሎች አሕጉራት ወንጌልን ለማዳረስ ወጥተዋል::
+ቅዱስ ታዴዎስም እስከ እርጅናው ድረስ ለወንጌል ሲተጋ ኑሯል:: ጌታችንም በየጊዜው በአካል እየተገለጸ አጽናንቶታል:: ከብዙ የድካምና የመከራ ዘመናት በሁዋላም በዚህች ቀን ዐርፏል::
=>ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሱ ሐዋርያ በረከት ይክፈለን::
=>ሐምሌ 2 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ታዴዎስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
2.ቅዱስ ኢዮብ ጻድቅ ተአጋሲ
3.ቅዱስ አቤል ጻድቅ
4.ቅዱስ አባ ዻውሊ ገዳማዊ (ታላቁ)
5.ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ
6.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ
=>+"+ ጌታ ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን "ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግስት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል!" አላቸው:: ደቀ መዛሙርቱም እነዚህን ቃሎች አደነቁ:: ጌታ ኢየሱስም ደግሞ መልሶ "ልጆች ሆይ! በገንዘብ ለሚታመኑ ወደ #እግዚአብሔር መንግስት መግባት እንዴት ጭንቅ ነው! ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግስት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል" አላቸው:: +"+ (ማር. 10:23-28)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞✝ እንኩዋን ለሐዋርያው #ቅዱስ_ታዴዎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ✝ ✞✞✞
+"+✝ #ቅዱስ_ታዴዎስ_ሐዋርያ ✝+"+
=>#ቅዱሳን_ሐዋርያት አባቶቻችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በተከተሉበት ሰዓት እድሜአቸው በ3 ደረጃ የተከፈለ እንደ ነበር የቤተ ክርስቲያን ትውፊት ያሳያል::
¤እንደ #ዮሐንስ_ወንጌላዊ ያሉት በ20ዎቹ ውስጥ:
¤#ቅዱስ_ታዴዎስን የመሰሉት ደግሞ በ30ና በ40ዎቹ ውስጥ የነበሩ ሲሆን
¤እነ #ቅዱስ_ዼጥሮስ ደግሞ በ50ዎቹ ውስጥ የሚገኙ ነበሩ:: ደቀ መዛሙርቱ ከወጣቶችም: ከጐልማሶችም ከአረጋውያንም የተዋቀሩ ነበሩ ማለት ነው::
+ቅዱስ ታዴዎስ በቀደመ ስሙ #ልብድዮስ ይባል የነበረ ሲሆን በአንዳንድ መጻሕፍት ውስጥ (በተለይ በምሥራቅ ኦርቶዶክሶች) #ስምዖን እና #ይሁዳ እየተባለም ተጠርቷል::
+ቅዱሱ ጌታችን ተከትሎ:
¤ከ12ቱ አንዱ ሆኖ በፈጣሪው ተመርጦ:
¤3 ዓመት ከ3 ወር ከጌታ እግር ተምሮ:
¤በዕርገቱ ተባርኮ:
¤በበዓለ ሃምሳም 71 ልሳናትን ተቀብሎ:
¤#ሐዋርያት ዕጣ ሲጣጣሉ የበኩሉን አሕጉረ ስብከት ተካፍሎ ዓለምን ዙሯል::
+ቅዱስ ታዴዎስ አንድ ቀን ከሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ዼጥሮስ ጋር ወደ አንዲት ሃገር ይገባሉ:: ታዲያ ለቀናት ያለ ምግብ ወንጌልን ሲሰብኩ ቆይተው ነበርና ደጐቹ ሐዋርያት ራባቸው:: ወደ ከተማዋ ሳይገቡ አንድ ሽማግሌ ሲያርስ አይተው ሰላምታን ሰጡትና "እባክህ እርቦናልና አብላን" አሉት:: እርሱም ምንም ወገኑ ከአሕዛብ ቢሆነ አሳዝነውት በሬዎቹን ሳይፈታ እየሮጠ ሄደ::
+ያን ጊዜ ቅዱስ ታዴዎስ ሊቀ ሐዋርያትን "እርሱ እስኪመጣ ለምን አናርስም" አለው:: 2ቱ ተነስተው ታዴዎስ ሞፈር: ዼጥሮስ ደግሞ ስንዴውን ያዘ:: ቅዱሳኑ እየዘሩ ያረሱት ሰውየው ምግብ ይዞ እስኪመጣ አድጐ: አፍርቶ: እሸት ሆኖ ቆየው::
+ገበሬው የተደረገውን ተአምራት ባየ ጊዜ ደነገጠ:: ሊያመልካቸውም ወደደ:: እነርሱ ግን "እኛ የልዑል ባሮች ነን" ብለው በክርስቶስ ማመንን አስተማሩት:: "ልከተላችሁ" ቢላቸው "የለም! ከእሸቱ ይዘህ ወደ ከተማ ግባና ራት አዘጋጅልን:: እኛ እንመጣለን" አሉት::
+እርሱ ወደ ቤቱ ሲመለስ አሕዛብ ነገሩን ተረዱ:: ተሠብሥበውም "እነዚህ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት እሳትም ሰይፍም አይበግራቸውም" ብለው ወደ ከተማ እንዳይገቡ ከበሩ ላይ ራቁቷን የሆነች ዘማ አቆሙ::
+ቅዱስ ታዴዎስ ገና ከርቀት ስላያት ቀና ብሎ #ቅዱስ_ሚካኤልን "እርዳን" አለው:: ሊቀ መላእክትም ድንገት ወርዶ ዘማዋን ሴት በጸጉሯ በዓየር ላይ ሰቀላት:: በከተማዋ ያሉ አሕዛብም ይህንና ሌሎች ተአምራትን አይተው ሁሉም በጌታችን አምነው ተጠመቁ:: ለሐዋርያቱም ሰገዱላቸው::
+አንድ ቀን ግን አንድ ጐረምሳ ባለ ጠጋ ቅዱስ ታዴዎስ "ሀብት ንብረታችሁን መጽውቱ" ሲል ሰምቶት ዘሎ የሐዋርያውን ጉሮሮ አንቆ ከሞት አድርሶት ነበር:: ያን ጊዜ "ጌታየ! ለካ ሀብታም ከሚጸድቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል ያልክ ለዚህ ነው!" ብሏል:: ባለ ጠጋው "እንዴት ይሆናል?" ቢለው መርፌ አሠርቶ ግመሉን ከነ ባለቤቱ በሰው ሁሉ ፊት 3 ጊዜ አሳልፎታል::
+ያም ማለት ጌታችን እንዳለው "በሰው ዘንድ የማይቻለው በእግዚአብሔር ዘንድ ይቻላል::" (ማር. 10:23) በዚህ ምክንያትም ያ ክፉ ባለ ጸጋ ወደ ልቡናው ተመልሶ ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ሥር ወደቀ:: ሐዋርያውም አለው "ሀብትህን ለነዳያን ስጥ:: ይህንንም በትር እንካና እየዞርክ ወንጌለ መንግስትን ስበክ::" ባለ ጸጋውም የተባለውን ሁሉ ፈጽሞ በክብር ዐርፏል::
+ቅዱሳኑ ታዴዎስና ዼጥሮስ ግን በሃገሪቱ አብያተ ክርስቲያናትን አንጸው: ካህናትን ሹመው: ያቺን በዓየር ላይ የሰቀሏትን ዘማም የተባረከች መበለት አድርገው: በሌሎች አሕጉራት ወንጌልን ለማዳረስ ወጥተዋል::
+ቅዱስ ታዴዎስም እስከ እርጅናው ድረስ ለወንጌል ሲተጋ ኑሯል:: ጌታችንም በየጊዜው በአካል እየተገለጸ አጽናንቶታል:: ከብዙ የድካምና የመከራ ዘመናት በሁዋላም በዚህች ቀን ዐርፏል::
=>ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሱ ሐዋርያ በረከት ይክፈለን::
=>ሐምሌ 2 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ታዴዎስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
2.ቅዱስ ኢዮብ ጻድቅ ተአጋሲ
3.ቅዱስ አቤል ጻድቅ
4.ቅዱስ አባ ዻውሊ ገዳማዊ (ታላቁ)
5.ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ
6.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ
=>+"+ ጌታ ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን "ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግስት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል!" አላቸው:: ደቀ መዛሙርቱም እነዚህን ቃሎች አደነቁ:: ጌታ ኢየሱስም ደግሞ መልሶ "ልጆች ሆይ! በገንዘብ ለሚታመኑ ወደ #እግዚአብሔር መንግስት መግባት እንዴት ጭንቅ ነው! ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግስት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል" አላቸው:: +"+ (ማር. 10:23-28)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Hamle_2
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) the Apostle ✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) the Apostle ✞✞✞
=>The Tradition of the Church shows us that when our fathers, the Holy Apostles, followed our Lord Jesus Christ their ages were of 3 categories.
*The likes of John the Evangelist were in their 20s,
*The likes of Thaddeus were in their 30s and 40s,
*And the likes of St. Peter were in their 50s. Hence, the disciples were comprised of youths, adults, and older ones.
✞St. Thaddeus was formerly called Lebbaeus and in some texts (particularly in Eastern Orthodox writings), he is called as Simeon and Judah.
✞The Saint after following the Lord,
*was chosen as one of the 12 by his Creator,
*learned from the Lord for 3 years and 3 months,
*was blessed by His ascension,
*received 71 tongues (languages) on the day of Pentecost
*and preached by going around the world after the Apostles drew lots and he received his own diocese.
✞One day St. Thaddeus entered a city with the Arch-apostle St. Peter. And because they were preaching the Gospel without food for days, the kind Apostles were famished. And before entering the city, they saw an old man plowing a field, greeted him, and said, “We are hungry, could you give us food, please.” And the man, though a gentile, feeling empathetic, and without untying his oxen, went running.
✞At that moment, St. Thaddeus said to the Arch-apostle, “Why do not we till [the field] until he comes back.” Thus, both rose, Thaddeus held the plow handle while Peter carried the grains of wheat. And what the Saints cultivated and sowed, awaited the man miraculously grown, bearing seeds, and ripe until he came back with food.
✞The farmer was shocked when he saw the wonder and wished to worship them. However, the Apostles said, “We are servants of the Almighty,” and taught him to believe in Christ. And when he said, “Let me follow you” the replied, “No! Take from the ripe wheat, go in the city, and prepare us dinner. We will come.”
✞And when he returned to his home, the gentiles heard of what had occurred. Then, they gathered and said, “These disciple of Christ will not be stopped by flames nor the sword.” Thereafter, they placed a naked adulterous woman at the gate of the city so the Apostles could not enter.
✞And because St. Thaddeus had seen her from afar, he raised his head and said to St. Michael, “Help us!” Suddenly, the Archangel descended, and suspended the adulterous woman in the air by means of her hair. Hence, the gentiles of the city and others seeing this miracle believed in our Lord, and all were baptized. They then bowed down to the Apostles [in veneration].
✞Nonetheless, on another day, one wealthy youth herd St. Thaddeus preach, “Give your riches and material wealth as alms” and he strangled the Apostle to the extent killing him. At that moment, the Saint said, “My Lord! This is why You said, ‘It is easier for a camel to go through the eye of a needle, than for a rich man to become holy.’” (Matt. 19:24/Mark 10:23) And the rich youth hearing this inquired, “How could it be?” Thence, Thaddeus had a needle made, and miraculously enabled a camel with its proprietor to pass through its eye trice before everyone.
✞And that came to pass per what our Lord had said, “The things which are impossible with men are possible with God” Luke 18:27/ Mark 10:23-27 And for this reason, that wicked rich man came to himself (came to his senses) and fell under the feet of the Apostle. Then, the Apostle instructed him, “Give your riches to the destitute. Take this staff, and go around preaching the Gospel.” The rich man executed all what he was told, and departed [from this world] in glory.
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) the Apostle ✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) the Apostle ✞✞✞
=>The Tradition of the Church shows us that when our fathers, the Holy Apostles, followed our Lord Jesus Christ their ages were of 3 categories.
*The likes of John the Evangelist were in their 20s,
*The likes of Thaddeus were in their 30s and 40s,
*And the likes of St. Peter were in their 50s. Hence, the disciples were comprised of youths, adults, and older ones.
✞St. Thaddeus was formerly called Lebbaeus and in some texts (particularly in Eastern Orthodox writings), he is called as Simeon and Judah.
✞The Saint after following the Lord,
*was chosen as one of the 12 by his Creator,
*learned from the Lord for 3 years and 3 months,
*was blessed by His ascension,
*received 71 tongues (languages) on the day of Pentecost
*and preached by going around the world after the Apostles drew lots and he received his own diocese.
✞One day St. Thaddeus entered a city with the Arch-apostle St. Peter. And because they were preaching the Gospel without food for days, the kind Apostles were famished. And before entering the city, they saw an old man plowing a field, greeted him, and said, “We are hungry, could you give us food, please.” And the man, though a gentile, feeling empathetic, and without untying his oxen, went running.
✞At that moment, St. Thaddeus said to the Arch-apostle, “Why do not we till [the field] until he comes back.” Thus, both rose, Thaddeus held the plow handle while Peter carried the grains of wheat. And what the Saints cultivated and sowed, awaited the man miraculously grown, bearing seeds, and ripe until he came back with food.
✞The farmer was shocked when he saw the wonder and wished to worship them. However, the Apostles said, “We are servants of the Almighty,” and taught him to believe in Christ. And when he said, “Let me follow you” the replied, “No! Take from the ripe wheat, go in the city, and prepare us dinner. We will come.”
✞And when he returned to his home, the gentiles heard of what had occurred. Then, they gathered and said, “These disciple of Christ will not be stopped by flames nor the sword.” Thereafter, they placed a naked adulterous woman at the gate of the city so the Apostles could not enter.
✞And because St. Thaddeus had seen her from afar, he raised his head and said to St. Michael, “Help us!” Suddenly, the Archangel descended, and suspended the adulterous woman in the air by means of her hair. Hence, the gentiles of the city and others seeing this miracle believed in our Lord, and all were baptized. They then bowed down to the Apostles [in veneration].
✞Nonetheless, on another day, one wealthy youth herd St. Thaddeus preach, “Give your riches and material wealth as alms” and he strangled the Apostle to the extent killing him. At that moment, the Saint said, “My Lord! This is why You said, ‘It is easier for a camel to go through the eye of a needle, than for a rich man to become holy.’” (Matt. 19:24/Mark 10:23) And the rich youth hearing this inquired, “How could it be?” Thence, Thaddeus had a needle made, and miraculously enabled a camel with its proprietor to pass through its eye trice before everyone.
✞And that came to pass per what our Lord had said, “The things which are impossible with men are possible with God” Luke 18:27/ Mark 10:23-27 And for this reason, that wicked rich man came to himself (came to his senses) and fell under the feet of the Apostle. Then, the Apostle instructed him, “Give your riches to the destitute. Take this staff, and go around preaching the Gospel.” The rich man executed all what he was told, and departed [from this world] in glory.
✞However, the Saints, Thaddeus and Peter, after they erected churches, ordained priests, made that adulterous woman whom they suspended on air a servant in that land, they left for other countries to evangelize.
✞St. Thaddeus lived laboring for the Gospel until his old age. And our Lord has appeared to him at different times to console him. And after many years of boundless toils, and tribulations, he departed on this day.
✞✞✞May our Lord Jesus Christ grant us from the blessing of the Holy Apostle.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 2nd of Hamle
1. St. Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) (One of the 12 Apostles)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Baptist
2. The Righteous and Longsuffering St. Job
3. St. Abel the Righteous
4. St. Abba Paul the Hermit (the Great)
5. St. Severus of Antioch
6. Abba Heryakos of Behensa
✞✞✞“And Jesus looked round about, and saith unto his disciples, How hardly shall they that have riches enter into the kingdom of God! And the disciples were astonished at his words. But Jesus answereth again, and saith unto them, Children, how hard is it for them that trust in riches to enter into the kingdom of God! It is easier for a camel to go through the eye of a needle, than for a rich man to enter into the kingdom of God.”✞✞✞
Mark 10:23-25
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞St. Thaddeus lived laboring for the Gospel until his old age. And our Lord has appeared to him at different times to console him. And after many years of boundless toils, and tribulations, he departed on this day.
✞✞✞May our Lord Jesus Christ grant us from the blessing of the Holy Apostle.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 2nd of Hamle
1. St. Thaddeus (Thaddaeus/Lebbaeus) (One of the 12 Apostles)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Baptist
2. The Righteous and Longsuffering St. Job
3. St. Abel the Righteous
4. St. Abba Paul the Hermit (the Great)
5. St. Severus of Antioch
6. Abba Heryakos of Behensa
✞✞✞“And Jesus looked round about, and saith unto his disciples, How hardly shall they that have riches enter into the kingdom of God! And the disciples were astonished at his words. But Jesus answereth again, and saith unto them, Children, how hard is it for them that trust in riches to enter into the kingdom of God! It is easier for a camel to go through the eye of a needle, than for a rich man to enter into the kingdom of God.”✞✞✞
Mark 10:23-25
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)