✝✝††† እንኳን ለዓምደ ሃይማኖት ቅዱስ ቄርሎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††
††† ✝✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ✝✝†††
††† ✝✝ቅዱስ ቄርሎስ ሊቅ✝✝ †††
††† ቅዱስ ቄርሎስን ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን " #ዓምደ_ሃይማኖት- የሃይማኖት ምሰሶ" ይሉታል:: ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ሊቁ የተወለደው በእስክንድርያ (ግብጽ) በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው:: እናቱ የወቅቱ ፓትርያርክ #ቅዱስ_ቴዎፍሎስ እህቱ ነበረችና አጎቱ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ወስዶ አሳድጐታል:: ገና በልጅነቱ ወደ #አባ_ሰራብዮን ገዳም ገብቶ ቅዱሳት መጻሕፍትንና ገዳማዊ ሕይወትን ተምሯል:: በጾም: በጸሎትና በትሕትና የታሸ ነውና ሲማር አንድ ጊዜ ካነበበው በሕሊናው ተስሎ ይቀር ነበር::
ቅዱስ ቴዎፍሎስ "ምዕመናንን አስተምርልኝ" ብሎ ወደ ከተማ አመጣው:: #መንፈስ_ቅዱስ አድሮበታልና ሲያስተምር ወይ ደግሞ መጻሕፍትን ሲያነብ ከምዕመናን ወገን ስንኩዋን የሚያወራና የሚንቀሳቀስ ቀርቶ የሚቀመጥም አልነበረም:: ጣዕመ ስብከቱም ብዙዎችን ለወጠ::
ከዚያም በ412 ዓ/ም አጎቱ የነበረው ፓትርያርክ አባ ቴዎፍሎስ ሲያርፍ ዻዻሳትና ሊቃውንት በአንድነት ቅዱስ ቄርሎስን መረጡ:: የእስክንድርያም 24ኛ ሊቀ ዻዻሳት ሆኖ ተሾመ:: በዘመኑ #ቤተ_ክርስቲያን አበራች:: በቅድስናው: በሊቅነቱ: በስብከቱ: በድርሰቶቹና በትጋቱ በፍጹም አገለገላት::
በወቅቱ ስመ ክፉ መናፍቅ ንስጥሮስ ተነስቶ የእስያ አብያተ ክርስቲያናትን አወካቸው:: ትምሕርቱ ክርስቶስን "2 አካል: ባሕርይ ነው" (ሎቱ ስብሐት!) የሚል ነበር:: በእውነት እንየው ከተባለ ግን ጠቡና ጥላቻው ከድንግል ማርያም ጋር ነበር:: ምክንያቱም ጌታችንን ወደ 2 የከፈለው #እመቤታችንንየአምላክ እናት አይደለሽም ለማለት ነው:: (ላቲ ስብሐት!)
ነገሩን #ቅዱስ_ቄርሎስ በሰማ ጊዜ ወዳለበት ሒዶ ቢመክረውም ንስጥሮስ ሊሰማ አልፈለገም:: በዚህ ምክንያት በትንሹ ቴዎዶስዮስ (የቁስጥንጥንያ ንጉሥ) ትዕዛዝ በኤፌሶን ታላቅ ጉባኤ እንዲሰበሰብ ሆነ:: ይህ ጉባዔ በቤተ ክርስቲያናችን የመጨረሻው የተቀደሰ ጉባዔ ነው:: በ431 ዓ/ም #በኤፌሶን ከተማ የመናፍቃኑን ጥርቅም ሳንቆጥር ሃይማኖታቸው የቀና 200 #ቅዱሳን_ሊቃውንት ተገኙ::
የሚገባው ጸሎትና ሱባዔ ከተፈጸመ በሁዋላ ጉባዔው ተጀመረ:: አፈ ጉባዔው ሊቀ ማሕበር ማር (ቅዱስ) ቄርሎስ ነበርና በጉባዔ ፊት ንስጥሮስን ተከራክሮ ረታው:: ምላሽም አሳጣው:: ከቅዱሳት መጻሕፍት #ክርስቶስ አንድ ባሕርይ መሆኑን: #ድንግል_ማርያምም #ወላዲተ_አምላክ መሆኗን እየጠቀሰ: በምሳሌም እያሳየ አስረዳ::
የሰይጣን ማደሪያ ንስጥሮስ ግን እንቢ: አላምንም በማለቱ ተወግዞ ተለየ:: ቅዱሳን ሊቃውንቱም በቅዱስ ቄርሎስ አርቃቂነት 12 አንቀጾችን አዘጋጅተው ወደ ዓለም ሁሉ ላኩ:: እሊህ አንቀጾች ዛሬም በሊቃውንቱ እጅ አሉ:: ይነበባሉ: ይተረጎማሉ::
††† ከእነዚህም አንዱ ድንግል ማርያም " #ታኦዶኮስ(የእግዚአብሔር እናቱ) ናት" የሚል ነው:: እመቤታችንን:-
¤የአምላክ እናት:
¤ዘላለማዊት ድንግል:
¤ፍጽምት:
¤ንጽሕትና አማላጅ ብሎ ማመን ለሰማያዊ ርስት የሚያበቃ በጐ ሃይማኖት ነውና::
ጉባዔው ከተጠናቀቀ በሁዋላ ቅዱስ ቄርሎስ ንስጥሮስን ጠርቶ "በድንግል ማርያም እመን:: እርሷ ከልጇ ታስታርቅሃለች" ቢለው በድጋሚ "እንቢ" አለው:: ያን ጊዜ ሊቁ "ለአምላክ እናት ያልታዘዘ ምላስህ ላንተም አይታዘዝህ" ብሎ ረገመው:: ወዲያው ምላሱ ተጐልጉሎ ወጥቶ ደረቱ ላይ ወደቀ::
እንደ ውሻ እየተዝረከረከ ሒዶ ከወዳጆቹ ጋር ቁሞ ሳለ መሬት ተከፍታ ውጣዋለች::
ቅዱስ ቄርሎስ ግን ለ32 ዘመናት በመንበሩ ላይ አገልግሎ: ፍሬ ትሩፋት አፍርቶ: ብዙ ድርሰቶችንም ደርሶ በ444 ዓ/ም በዚህች ቀን ዐርፏል:: ከድርሰቶቹም ቅዳሴው: ድርሳነ ቄርሎስና ተረፈ ቄርሎስ ይጠቀሳሉ::
††† ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአባቶቻችን ጸሎት ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅልን:: ከሊቁም በረከቱን ይክፈለን::
††† ሐምሌ 3 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቄርሎስ ሊቅ (ዓምደ ሃይማኖት)
2.ቅዱስ ክልስቲያኖስ ዘሮሜ (ታላቅ ጻድቅ ሊቀ ዻዻሳት)
3.አባ ሉቅያስ ኤዺስ ቆዾስ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱሳን ሊቃነ ካህናት አበው (ዘካርያስና ስምዖን)
4.አባ ሊባኖስ ዘመጣዕ
5.አቡነ ዜና ማርቆስ
6.አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ዘደብረ በንኮል
††† "የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ:: የኑሯቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው:: ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ: እስከ ዘለዓለምም ያው ነው:: ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምሕርት አትወሰዱ:: ልባችሁ በጸጋ ቢጸና መልካም ነው እንጂ በመብል አይደለም:: በዚህ የሚሠሩባት አልተጠቀሙምና::" †††
(ዕብ. 13:7)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† ✝✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ✝✝†††
††† ✝✝ቅዱስ ቄርሎስ ሊቅ✝✝ †††
††† ቅዱስ ቄርሎስን ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን " #ዓምደ_ሃይማኖት- የሃይማኖት ምሰሶ" ይሉታል:: ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ሊቁ የተወለደው በእስክንድርያ (ግብጽ) በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው:: እናቱ የወቅቱ ፓትርያርክ #ቅዱስ_ቴዎፍሎስ እህቱ ነበረችና አጎቱ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ወስዶ አሳድጐታል:: ገና በልጅነቱ ወደ #አባ_ሰራብዮን ገዳም ገብቶ ቅዱሳት መጻሕፍትንና ገዳማዊ ሕይወትን ተምሯል:: በጾም: በጸሎትና በትሕትና የታሸ ነውና ሲማር አንድ ጊዜ ካነበበው በሕሊናው ተስሎ ይቀር ነበር::
ቅዱስ ቴዎፍሎስ "ምዕመናንን አስተምርልኝ" ብሎ ወደ ከተማ አመጣው:: #መንፈስ_ቅዱስ አድሮበታልና ሲያስተምር ወይ ደግሞ መጻሕፍትን ሲያነብ ከምዕመናን ወገን ስንኩዋን የሚያወራና የሚንቀሳቀስ ቀርቶ የሚቀመጥም አልነበረም:: ጣዕመ ስብከቱም ብዙዎችን ለወጠ::
ከዚያም በ412 ዓ/ም አጎቱ የነበረው ፓትርያርክ አባ ቴዎፍሎስ ሲያርፍ ዻዻሳትና ሊቃውንት በአንድነት ቅዱስ ቄርሎስን መረጡ:: የእስክንድርያም 24ኛ ሊቀ ዻዻሳት ሆኖ ተሾመ:: በዘመኑ #ቤተ_ክርስቲያን አበራች:: በቅድስናው: በሊቅነቱ: በስብከቱ: በድርሰቶቹና በትጋቱ በፍጹም አገለገላት::
በወቅቱ ስመ ክፉ መናፍቅ ንስጥሮስ ተነስቶ የእስያ አብያተ ክርስቲያናትን አወካቸው:: ትምሕርቱ ክርስቶስን "2 አካል: ባሕርይ ነው" (ሎቱ ስብሐት!) የሚል ነበር:: በእውነት እንየው ከተባለ ግን ጠቡና ጥላቻው ከድንግል ማርያም ጋር ነበር:: ምክንያቱም ጌታችንን ወደ 2 የከፈለው #እመቤታችንንየአምላክ እናት አይደለሽም ለማለት ነው:: (ላቲ ስብሐት!)
ነገሩን #ቅዱስ_ቄርሎስ በሰማ ጊዜ ወዳለበት ሒዶ ቢመክረውም ንስጥሮስ ሊሰማ አልፈለገም:: በዚህ ምክንያት በትንሹ ቴዎዶስዮስ (የቁስጥንጥንያ ንጉሥ) ትዕዛዝ በኤፌሶን ታላቅ ጉባኤ እንዲሰበሰብ ሆነ:: ይህ ጉባዔ በቤተ ክርስቲያናችን የመጨረሻው የተቀደሰ ጉባዔ ነው:: በ431 ዓ/ም #በኤፌሶን ከተማ የመናፍቃኑን ጥርቅም ሳንቆጥር ሃይማኖታቸው የቀና 200 #ቅዱሳን_ሊቃውንት ተገኙ::
የሚገባው ጸሎትና ሱባዔ ከተፈጸመ በሁዋላ ጉባዔው ተጀመረ:: አፈ ጉባዔው ሊቀ ማሕበር ማር (ቅዱስ) ቄርሎስ ነበርና በጉባዔ ፊት ንስጥሮስን ተከራክሮ ረታው:: ምላሽም አሳጣው:: ከቅዱሳት መጻሕፍት #ክርስቶስ አንድ ባሕርይ መሆኑን: #ድንግል_ማርያምም #ወላዲተ_አምላክ መሆኗን እየጠቀሰ: በምሳሌም እያሳየ አስረዳ::
የሰይጣን ማደሪያ ንስጥሮስ ግን እንቢ: አላምንም በማለቱ ተወግዞ ተለየ:: ቅዱሳን ሊቃውንቱም በቅዱስ ቄርሎስ አርቃቂነት 12 አንቀጾችን አዘጋጅተው ወደ ዓለም ሁሉ ላኩ:: እሊህ አንቀጾች ዛሬም በሊቃውንቱ እጅ አሉ:: ይነበባሉ: ይተረጎማሉ::
††† ከእነዚህም አንዱ ድንግል ማርያም " #ታኦዶኮስ(የእግዚአብሔር እናቱ) ናት" የሚል ነው:: እመቤታችንን:-
¤የአምላክ እናት:
¤ዘላለማዊት ድንግል:
¤ፍጽምት:
¤ንጽሕትና አማላጅ ብሎ ማመን ለሰማያዊ ርስት የሚያበቃ በጐ ሃይማኖት ነውና::
ጉባዔው ከተጠናቀቀ በሁዋላ ቅዱስ ቄርሎስ ንስጥሮስን ጠርቶ "በድንግል ማርያም እመን:: እርሷ ከልጇ ታስታርቅሃለች" ቢለው በድጋሚ "እንቢ" አለው:: ያን ጊዜ ሊቁ "ለአምላክ እናት ያልታዘዘ ምላስህ ላንተም አይታዘዝህ" ብሎ ረገመው:: ወዲያው ምላሱ ተጐልጉሎ ወጥቶ ደረቱ ላይ ወደቀ::
እንደ ውሻ እየተዝረከረከ ሒዶ ከወዳጆቹ ጋር ቁሞ ሳለ መሬት ተከፍታ ውጣዋለች::
ቅዱስ ቄርሎስ ግን ለ32 ዘመናት በመንበሩ ላይ አገልግሎ: ፍሬ ትሩፋት አፍርቶ: ብዙ ድርሰቶችንም ደርሶ በ444 ዓ/ም በዚህች ቀን ዐርፏል:: ከድርሰቶቹም ቅዳሴው: ድርሳነ ቄርሎስና ተረፈ ቄርሎስ ይጠቀሳሉ::
††† ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአባቶቻችን ጸሎት ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅልን:: ከሊቁም በረከቱን ይክፈለን::
††† ሐምሌ 3 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቄርሎስ ሊቅ (ዓምደ ሃይማኖት)
2.ቅዱስ ክልስቲያኖስ ዘሮሜ (ታላቅ ጻድቅ ሊቀ ዻዻሳት)
3.አባ ሉቅያስ ኤዺስ ቆዾስ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱሳን ሊቃነ ካህናት አበው (ዘካርያስና ስምዖን)
4.አባ ሊባኖስ ዘመጣዕ
5.አቡነ ዜና ማርቆስ
6.አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ዘደብረ በንኮል
††† "የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ:: የኑሯቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው:: ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ: እስከ ዘለዓለምም ያው ነው:: ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምሕርት አትወሰዱ:: ልባችሁ በጸጋ ቢጸና መልካም ነው እንጂ በመብል አይደለም:: በዚህ የሚሠሩባት አልተጠቀሙምና::" †††
(ዕብ. 13:7)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Hamle_3
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Cyril of Alexandria✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞ Saint Cyril the Scholar✞✞✞
=>The scholars of the Church call St. Cyril as “A Pillar of Faith.” And if asked how that came to be, it was as follows.
✞The Scholar was born in Alexandria (Egypt) in the 4th century. And because his mother was the sister of the then Patriarch St. Theophilus, his uncle took, and raised him. While he was just a child, he entered into the Monastery of Abba Sarapion, and studied Holy Scripture and the ascetic life. Because he was kneaded by prayer, fasting, and humility, when he learned something and read it for the first time the content used to be instilled in his mind.
✞Thereafter, St. Theophilus brought him to the city saying, “Teach the faithful for me.” Because the Holy Spirit had dwelt in Cyril, when he taught or read the Holy Books, the faithful did not sit let alone make a sound or move. And the tang of his sermon changed many.
✞Then, in the year 412 A.D when the Patriarch, Abba Theophilus, his uncle, departed, the bishops and the scholars together chose St. Cyril. And he was appointed as the 24th Archbishop of Alexandria. And in his day, the Church shone. And he served Her wholly in holiness, as a scholar, by his sermons, by his writings, and his diligence.
✞During that period, a heretic named Nestorius (who was the Archbishop of Constantinople) disturbed the Churches of Asia. His heretical teaching stated, “Christ (glory be to His name) was ‘two persons/hypostases, and two natures/physes.’” But if we want to see it truly, his conflict and hate was with and towards the Virgin Mary. And that is why he divided our Lord (glory be to Him) to two, to say, “Our Lady is not the Mother of God (Theotokos).” (Glory be to her).
✞And when St. Cyril heard the matter, he went to Nestorius (sent letters) and spoke to him to correct his errors, but Nestorius did not want to hear it. And for this reason, by the order of Theodosius II (Theodosius the Younger), a great council (an Ecumenical Council) was convened at Ephesus. This council was the last Holy Ecumenical Council in our Church. Not counting the heretics, there were 200 holy scholars gathered in the City of Ephesus in 431 A.D for the council.
✞After the proper prayers and vigils were concluded, the Council started. Because the chairman was Mar St. Cyril, he debated and overcame Nestorius before the gathered. He silenced and made him responseless as well. The Saint showed by quoting the Holy Bible and by providing examples that Christ was one [united] nature (Miaphysis) and that the Virgin Mary was Theotokos (God-bearer).
✞Nevertheless, because Nestorius the abode of Satan did not agree, and said he will not believe that (the correct teaching), he was excommunicated from the Church. The holy scholars on the other hand sent 12 anathemas to all the world after they were drafted by St. Cyril. These anathemas are still in the hands of the scholars of the Church and are read and exegeted.
✞✞✞And one of the anathemas states that the Virgin Mary is “Theotokos – the Mother of God” (Anathema 1). Believing that our Lady
*is the Mother of God (Theotokos)
*is ever-virgin
*is perfect
*is pure, and an intercessor is a good faith that will enable one to receive the heavenly inheritance.
✞After the Council concluded, St. Cyril called Nestorius, and said to him, “Believe in the Virgin Mary [that she is the Theotokos]. She will reconcile you with her Son.” However, Nestorius as previous said, “No.” Hence, at that moment, the Scholar cursed him saying, “May your tongue which is not obedient to the Mother of God may it not obey you as well.” And immediately after, Nestorius’ tongue protruded and reached his chest.
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Cyril of Alexandria✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞ Saint Cyril the Scholar✞✞✞
=>The scholars of the Church call St. Cyril as “A Pillar of Faith.” And if asked how that came to be, it was as follows.
✞The Scholar was born in Alexandria (Egypt) in the 4th century. And because his mother was the sister of the then Patriarch St. Theophilus, his uncle took, and raised him. While he was just a child, he entered into the Monastery of Abba Sarapion, and studied Holy Scripture and the ascetic life. Because he was kneaded by prayer, fasting, and humility, when he learned something and read it for the first time the content used to be instilled in his mind.
✞Thereafter, St. Theophilus brought him to the city saying, “Teach the faithful for me.” Because the Holy Spirit had dwelt in Cyril, when he taught or read the Holy Books, the faithful did not sit let alone make a sound or move. And the tang of his sermon changed many.
✞Then, in the year 412 A.D when the Patriarch, Abba Theophilus, his uncle, departed, the bishops and the scholars together chose St. Cyril. And he was appointed as the 24th Archbishop of Alexandria. And in his day, the Church shone. And he served Her wholly in holiness, as a scholar, by his sermons, by his writings, and his diligence.
✞During that period, a heretic named Nestorius (who was the Archbishop of Constantinople) disturbed the Churches of Asia. His heretical teaching stated, “Christ (glory be to His name) was ‘two persons/hypostases, and two natures/physes.’” But if we want to see it truly, his conflict and hate was with and towards the Virgin Mary. And that is why he divided our Lord (glory be to Him) to two, to say, “Our Lady is not the Mother of God (Theotokos).” (Glory be to her).
✞And when St. Cyril heard the matter, he went to Nestorius (sent letters) and spoke to him to correct his errors, but Nestorius did not want to hear it. And for this reason, by the order of Theodosius II (Theodosius the Younger), a great council (an Ecumenical Council) was convened at Ephesus. This council was the last Holy Ecumenical Council in our Church. Not counting the heretics, there were 200 holy scholars gathered in the City of Ephesus in 431 A.D for the council.
✞After the proper prayers and vigils were concluded, the Council started. Because the chairman was Mar St. Cyril, he debated and overcame Nestorius before the gathered. He silenced and made him responseless as well. The Saint showed by quoting the Holy Bible and by providing examples that Christ was one [united] nature (Miaphysis) and that the Virgin Mary was Theotokos (God-bearer).
✞Nevertheless, because Nestorius the abode of Satan did not agree, and said he will not believe that (the correct teaching), he was excommunicated from the Church. The holy scholars on the other hand sent 12 anathemas to all the world after they were drafted by St. Cyril. These anathemas are still in the hands of the scholars of the Church and are read and exegeted.
✞✞✞And one of the anathemas states that the Virgin Mary is “Theotokos – the Mother of God” (Anathema 1). Believing that our Lady
*is the Mother of God (Theotokos)
*is ever-virgin
*is perfect
*is pure, and an intercessor is a good faith that will enable one to receive the heavenly inheritance.
✞After the Council concluded, St. Cyril called Nestorius, and said to him, “Believe in the Virgin Mary [that she is the Theotokos]. She will reconcile you with her Son.” However, Nestorius as previous said, “No.” Hence, at that moment, the Scholar cursed him saying, “May your tongue which is not obedient to the Mother of God may it not obey you as well.” And immediately after, Nestorius’ tongue protruded and reached his chest.
✞While he moved like a slobbering dog, and stood with his friends, the earth opened up and swallowed him whole (though some say he was banished to a desert).
✞St. Cyril, on the other hand, for 32 years upon his See served, bore fruits of virtues, wrote many texts and departed on this day in the year 444 A.D. From his works his liturgy, his homilies/commetaries, and his dialogue with Palladius are mentionable.
✞✞✞ May our Lord Jesus Christ safeguard the Church by the prayers of our fathers. And may He grant us from the Scholar’s blessing.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 3rd of Hamle
1. St. Cyril of Alexandria the Scholar (Pillar of Faith)
2. St. Celestine of Rome (A great righteous Archbishop)
3. Abba Lucius the Bishop
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Entrance of our Lady the Virgin Saint Mary the God-bearer into the Temple
2. Sts. Joachim and Anna
3. Sts. The Arch-Priests (Zacharias and Simeon)
4. Abba Libanos of Mata
5. Abune Zena Markos
6. Abune Medhanine Egzi of Debre Benkol
✞✞✞“Remember them which have the rule over you, who have spoken unto you the word of God: whose faith follow, considering the end of their conversation. Jesus Christ the same yesterday, and to day, and for ever. Be not carried about with divers and strange doctrines. For it is a good thing that the heart be established with grace; not with meats, which have not profited them that have been occupied therein.”✞✞✞
Heb. 13:7-9
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞St. Cyril, on the other hand, for 32 years upon his See served, bore fruits of virtues, wrote many texts and departed on this day in the year 444 A.D. From his works his liturgy, his homilies/commetaries, and his dialogue with Palladius are mentionable.
✞✞✞ May our Lord Jesus Christ safeguard the Church by the prayers of our fathers. And may He grant us from the Scholar’s blessing.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 3rd of Hamle
1. St. Cyril of Alexandria the Scholar (Pillar of Faith)
2. St. Celestine of Rome (A great righteous Archbishop)
3. Abba Lucius the Bishop
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Entrance of our Lady the Virgin Saint Mary the God-bearer into the Temple
2. Sts. Joachim and Anna
3. Sts. The Arch-Priests (Zacharias and Simeon)
4. Abba Libanos of Mata
5. Abune Zena Markos
6. Abune Medhanine Egzi of Debre Benkol
✞✞✞“Remember them which have the rule over you, who have spoken unto you the word of God: whose faith follow, considering the end of their conversation. Jesus Christ the same yesterday, and to day, and for ever. Be not carried about with divers and strange doctrines. For it is a good thing that the heart be established with grace; not with meats, which have not profited them that have been occupied therein.”✞✞✞
Heb. 13:7-9
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝ቀዳማይ ምኒልክ✝
✝ የቅዱስ ሰሎሞን እና የንግሥት ሳባ ልጅ።
✝ የቅዱስ ዳዊት የልጅ ልጅ።
✝ከክርስቶስ ልደት 900 ዓመት በፊት ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ያመጣ።
✝አምልኮተ እግዚአብሔርን ያስፋፋ።
✝ሥርዓተ ኦሪትን ያመጣልን ደግ ሰው።
ሐምሌ 3 ዕረፍቱ ይከበራል።
ከበረከቱ ይክፈለን።
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝ የቅዱስ ሰሎሞን እና የንግሥት ሳባ ልጅ።
✝ የቅዱስ ዳዊት የልጅ ልጅ።
✝ከክርስቶስ ልደት 900 ዓመት በፊት ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ያመጣ።
✝አምልኮተ እግዚአብሔርን ያስፋፋ።
✝ሥርዓተ ኦሪትን ያመጣልን ደግ ሰው።
ሐምሌ 3 ዕረፍቱ ይከበራል።
ከበረከቱ ይክፈለን።
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ ወአመ ፫፦
✝ተዝካረ በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ውስተ ቤተ መቅደስ)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት ወሊቀ ጳጳሳት (መምህረ ኲሉ ዓለም)
✿ክልስቲያኖስ አረጋዊ፥ ሊቀ ጳጳሳት ዘሮሜ (ረድኡ ለዮናክኒዶስ)
✿ሊባኖስ ጻድቅ ዘመጣዕ (ዘውእቱ ይስሪን)
✿ሉቅያስ ጻድቅ ኤጲስ ቆጶስ (ዘሃገረ ቀምስ)
✿ምኒልክ ቀዳማይ፥ ንጉሠ ኢትዮጵያ (ወልደ ሰሎሞን ወሳባ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ ወአመ ፫፦
✝ተዝካረ በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ውስተ ቤተ መቅደስ)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት ወሊቀ ጳጳሳት (መምህረ ኲሉ ዓለም)
✿ክልስቲያኖስ አረጋዊ፥ ሊቀ ጳጳሳት ዘሮሜ (ረድኡ ለዮናክኒዶስ)
✿ሊባኖስ ጻድቅ ዘመጣዕ (ዘውእቱ ይስሪን)
✿ሉቅያስ ጻድቅ ኤጲስ ቆጶስ (ዘሃገረ ቀምስ)
✿ምኒልክ ቀዳማይ፥ ንጉሠ ኢትዮጵያ (ወልደ ሰሎሞን ወሳባ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
✞✞✞ እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
✞✞✞ 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት ✞✞✞
=>ነቢይ ማለት ከእግዚብሔር ተመርጦ ኃላፍያትን (አልፎ የተሠወረውን): መጻዕያትን (ለወደፊቱ የሚደረገውን) የሚያውቁ ሰዎች ሲሆኑ ሕዝቡን እንዲመሩ: እንዲገስጹም ይላካሉ:: ሕይወታቸውም በቅድስና የተለበጠ ነው:: ነቢያትን በቁጥር መግለጽ ከባድ ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን እንድንረዳቸው እንዲህ ትከፍላቸዋለች::
=>በኩረ ነቢያት_አዳም
=>ሊቀ ነቢያት_ሙሴ
=>ርዕሰ ነቢያት_ኤልያስ
=>ልበ አምላክ_ዳዊት
=>15ቱ ነቢያት (ከአዳም ጀምሮ እስከ ሳሙኤል)
=>4ቱ ዐበይት ነቢያት (ኢሳይያስ: ኤርምያስ: ሕዝቅኤልና ዳንኤል)
=>12ቱ ደቂቀ ነቢያት ደግሞ ከሆሴዕ እስከ ሚልክያስ ያሉት ናቸው::
+በዚህች ቀን ታዲያ 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት በአንድነት ይታሠባሉ:: እነዚህም:-
1.ቅዱስ ሆሴዕ (ኦዝያ)
2.ቅዱስ አሞጽ
3.ቅዱስ ሚክያስ
4.ቅዱስ ኢዩኤል
5.ቅዱስ አብድዩ
6.ቅዱስ ዮናስ
7.ቅዱስ ናሆም
8.ቅዱስ እንባቆም
9.ቅዱስ ሶፎንያስ
10.ቅዱስ ሐጌ
11.ቅዱስ ዘካርያስ እና
12.ቅዱስ ሚልክያስ ናቸው::
+ቅዱሳኑ ደቂቀ ነቢያት የተባሉት
1.የነቢያት ልጆች በመሆናቸው
2.የጻፏቸው ሐረገ ትንቢቶች በንጽጽር ከዐበይቱ (ከነኢሳይያስ) ስለሚያንስ ነው::
+በምግባር: በትሩፋት: በአገልግሎት ግን ያው ናቸው:: ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እሊህን ነቢያት "እለ አውኀዙ ተነብዮ በእንተ ስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ" ይሏቸዋል:: ( ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መውረድ: መወለድና የማዳን ሥራ የትንቢት ጐርፍን ያፈሰሱ እንደ ማለት ነው :: )
+ቅዱሳኑ ከክርስቶስ የማዳን ሥራ ባሻገር ዓለማችን ላይ ከነበሩበት ዘመን እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሊደረጉ ያላቸውን ነገሮችም ተናግረዋል:: የነበሩበት ዘመን በአማካኝ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ከ900 እስከ 500 ነው:: በትንቢት ደረጃም እንደነ ሆሴዕና ዘካርያስ 14 ምዕራፎችን: እንደነ አብድዩም አንዲት ምዕራፍ ብቻም የጻፉ አሉ::
+በሕይወታቸው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ያሻቸው ናቸውና በየጊዜው ከእግዚአብሔር ጋር እየተነጋገሩ የእርሱን ድምጽ ለእሥራኤል (አንዳንዴም ለአሕዛብ) ያደርሱ ነበር:: ፊት አይተው የማያዳሉ ናቸውና ሕዝቡንም ሆነ ነገሥታቱን ስለ ኃጢአታቸው ይገሰጹ ነበር:: በዚህም ምክንያት ከነገሥታቱና ከሕዝቡ አለቆች መከራ ደርሶባቸዋል:: አልፎም ያለ አበሳቸው ሕዝቡ በኃጢአቱ ሲማረክ አብረውት ወርደዋል::
+በመጨረሻ ሕይወታቸውም አንዳንዶቹን ክፉዎች ሲገድሏቸው አንዳንዶቹ ደግሞ በመልካም ሽምግልና ዐርፈዋል:: ዛሬ ነቢያት ከእነርሱ ባሕርይ በተገኘችና ብዙ ትንቢትን በተናገሩላት በእመቤታችን ምክንያት ክርስቶስ ድኅነትን ፈጽሞላቸው በተድላ ገነት ይኖራሉ:: ስለ እኛም ይማልዳሉ::
=>" ናጥሪ እንከ ትሕትና ዘምስለ ንጽሕና"
(እንግዲህ እንደ ነቢያት ትሕትናን ከንጽሕና ጋር ገንዘብ እናድርግ)
"እስመ በአንጽሖ መንፈስ ርዕይዎ ነቢያት ለእግዚአብሔር: ወተናጸሩ ገጸ በገጽ"
(ነቢያት መንፈስን ንጹሕ በማድረግ እግዚአብሔርን አይተውታልና: ፊት ለፊትም ተያይተዋልና)
/ቅዳሴ ማርያም/
=>ከአባቶቻችን ቅዱሳን ነቢያት በረከት ይክፈለን::
=>ሐምሌ 4 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1."12ቱ" ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት
2.ቅዱስ ሶፎንያስ ነቢይ (ዕረፍቱ)
3.ቅዱሳን ሰማዕታት አቡቂርና ዮሐንስ (ቅዳሴ ቤታቸው)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጉዋድ /ወንጌላዊው/
2.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ
3.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ /ሰማዕት/
=>+"+ ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት:: በእነርሱም የነበረ የክርስቶስ መንፈስ ስለ ክርስቶስ መከራ ከእርሱም በሁዋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ እየመሠከረ በምን ወይም እንዴት ባለ ዘመን እንዳመለከተ ይመረምሩ ነበር:: +"+ (1ዼጥ. 1:10)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
✞✞✞ 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት ✞✞✞
=>ነቢይ ማለት ከእግዚብሔር ተመርጦ ኃላፍያትን (አልፎ የተሠወረውን): መጻዕያትን (ለወደፊቱ የሚደረገውን) የሚያውቁ ሰዎች ሲሆኑ ሕዝቡን እንዲመሩ: እንዲገስጹም ይላካሉ:: ሕይወታቸውም በቅድስና የተለበጠ ነው:: ነቢያትን በቁጥር መግለጽ ከባድ ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን እንድንረዳቸው እንዲህ ትከፍላቸዋለች::
=>በኩረ ነቢያት_አዳም
=>ሊቀ ነቢያት_ሙሴ
=>ርዕሰ ነቢያት_ኤልያስ
=>ልበ አምላክ_ዳዊት
=>15ቱ ነቢያት (ከአዳም ጀምሮ እስከ ሳሙኤል)
=>4ቱ ዐበይት ነቢያት (ኢሳይያስ: ኤርምያስ: ሕዝቅኤልና ዳንኤል)
=>12ቱ ደቂቀ ነቢያት ደግሞ ከሆሴዕ እስከ ሚልክያስ ያሉት ናቸው::
+በዚህች ቀን ታዲያ 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት በአንድነት ይታሠባሉ:: እነዚህም:-
1.ቅዱስ ሆሴዕ (ኦዝያ)
2.ቅዱስ አሞጽ
3.ቅዱስ ሚክያስ
4.ቅዱስ ኢዩኤል
5.ቅዱስ አብድዩ
6.ቅዱስ ዮናስ
7.ቅዱስ ናሆም
8.ቅዱስ እንባቆም
9.ቅዱስ ሶፎንያስ
10.ቅዱስ ሐጌ
11.ቅዱስ ዘካርያስ እና
12.ቅዱስ ሚልክያስ ናቸው::
+ቅዱሳኑ ደቂቀ ነቢያት የተባሉት
1.የነቢያት ልጆች በመሆናቸው
2.የጻፏቸው ሐረገ ትንቢቶች በንጽጽር ከዐበይቱ (ከነኢሳይያስ) ስለሚያንስ ነው::
+በምግባር: በትሩፋት: በአገልግሎት ግን ያው ናቸው:: ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እሊህን ነቢያት "እለ አውኀዙ ተነብዮ በእንተ ስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ" ይሏቸዋል:: ( ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መውረድ: መወለድና የማዳን ሥራ የትንቢት ጐርፍን ያፈሰሱ እንደ ማለት ነው :: )
+ቅዱሳኑ ከክርስቶስ የማዳን ሥራ ባሻገር ዓለማችን ላይ ከነበሩበት ዘመን እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሊደረጉ ያላቸውን ነገሮችም ተናግረዋል:: የነበሩበት ዘመን በአማካኝ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ከ900 እስከ 500 ነው:: በትንቢት ደረጃም እንደነ ሆሴዕና ዘካርያስ 14 ምዕራፎችን: እንደነ አብድዩም አንዲት ምዕራፍ ብቻም የጻፉ አሉ::
+በሕይወታቸው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ያሻቸው ናቸውና በየጊዜው ከእግዚአብሔር ጋር እየተነጋገሩ የእርሱን ድምጽ ለእሥራኤል (አንዳንዴም ለአሕዛብ) ያደርሱ ነበር:: ፊት አይተው የማያዳሉ ናቸውና ሕዝቡንም ሆነ ነገሥታቱን ስለ ኃጢአታቸው ይገሰጹ ነበር:: በዚህም ምክንያት ከነገሥታቱና ከሕዝቡ አለቆች መከራ ደርሶባቸዋል:: አልፎም ያለ አበሳቸው ሕዝቡ በኃጢአቱ ሲማረክ አብረውት ወርደዋል::
+በመጨረሻ ሕይወታቸውም አንዳንዶቹን ክፉዎች ሲገድሏቸው አንዳንዶቹ ደግሞ በመልካም ሽምግልና ዐርፈዋል:: ዛሬ ነቢያት ከእነርሱ ባሕርይ በተገኘችና ብዙ ትንቢትን በተናገሩላት በእመቤታችን ምክንያት ክርስቶስ ድኅነትን ፈጽሞላቸው በተድላ ገነት ይኖራሉ:: ስለ እኛም ይማልዳሉ::
=>" ናጥሪ እንከ ትሕትና ዘምስለ ንጽሕና"
(እንግዲህ እንደ ነቢያት ትሕትናን ከንጽሕና ጋር ገንዘብ እናድርግ)
"እስመ በአንጽሖ መንፈስ ርዕይዎ ነቢያት ለእግዚአብሔር: ወተናጸሩ ገጸ በገጽ"
(ነቢያት መንፈስን ንጹሕ በማድረግ እግዚአብሔርን አይተውታልና: ፊት ለፊትም ተያይተዋልና)
/ቅዳሴ ማርያም/
=>ከአባቶቻችን ቅዱሳን ነቢያት በረከት ይክፈለን::
=>ሐምሌ 4 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1."12ቱ" ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት
2.ቅዱስ ሶፎንያስ ነቢይ (ዕረፍቱ)
3.ቅዱሳን ሰማዕታት አቡቂርና ዮሐንስ (ቅዳሴ ቤታቸው)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጉዋድ /ወንጌላዊው/
2.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ
3.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ /ሰማዕት/
=>+"+ ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት:: በእነርሱም የነበረ የክርስቶስ መንፈስ ስለ ክርስቶስ መከራ ከእርሱም በሁዋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ እየመሠከረ በምን ወይም እንዴት ባለ ዘመን እንዳመለከተ ይመረምሩ ነበር:: +"+ (1ዼጥ. 1:10)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Hamle_4
✞✞✞On this day we commemorate our fathers the Twelve Holy Minor Prophets (Deqike Nebiat)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞The Twelve Holy Minor Prophets✞✞✞
✞✞✞A prophet is a person chosen by God who knows the past (what has happened previously and had remained a mystery), and the future (what will happen). Prophets were sent to lead and to rebuke the people. Their lives were adorned with holiness. Though it is hard to designate numbers to prophets, the Church divides them as follows so that we could recognize them.
=>First of the Prophets - Adam
=>Arch of the Prophets - Moses
=>Head of the Prophets - Elijah
=>A Prophet after God’s own heart - David
=>The 15 Prophets (from Adam to Samuel - Adam, Seth, Enos, Cainan, Mahalaleel, Jared, Enoch, Methuselah, Lamech, Noah, Abraham, Isaac, Jacob, Moses, and Samuel)
=>The Four Major Prophets (Isaiah, Jeremiah, Ezekiel, and Daniel)
=>And the Twelve Minor Prophets, from Hosea to Malachi.
✞On this day, all the Twelve Holy Minor Prophets are commemorated together. And they are
1. St. Hosea
2. St. Amos
3. St. Micah
4. St. Joel
5. St. Obadiah
6. St. Jonah
7. St. Nahum
8. St. Habakkuk
9. St. Zephaniah
10. St. Haggai
11. St. Zechariah and
12. St. Malachi
✞The Saints are called “Deqike Nebiat – Minor Prophets”
1. Because they were children of prophets.
2. Because their prophetic writings were lesser than the Major Prophets (the likes of Isaiah).
✞However, they are equivalent in deeds, virtue, and service. The scholars of the Church state, “They poured floods of prophecy about our Lord Jesus Christ” in regards to these prophets.
✞The Saints in addition to Christ’s salvific economy, have foretold about things that occurred in their era and what will occur up to the end of the world. The period in which they lived is between 900 to 500 B.C before the birth of Christ. In regards to their predictions, the likes of Hosea and Zechariah have written prophetic writings of 14 chapters while the likes of Obadiah wrote just a chapter.
✞Because they were endowed by the grace of the Holy Spirit, speaking with God at different times, they communicated His voice to Israel (sometimes to the gentiles). And as they did not favor anyone, they used to rebuke either the people or the kings for their sins. And for this reason, they received from the kings and the leaders of the populous tribulations. On top of that, without their fault, when the people were captured [by conquerors], they were also exiled.
✞And in the end, while some were killed by the wicked, others departed in a good old age. Today, they live in the joy of paradise since Christ has saved them assuming flesh from our Lady that came from their nature and about whom they had foretold many prophecies. And they intercede for us as well.
=>“Let us henceforth have humility with purity [like the prophets] . . . because the prophets saw the Lord through the purity of the spirit seeing Him face to face”
- Abba Heryacos (Cyriacus), Anaphora of St. Mary no. 161
✞✞✞May God grant us from the blessings of our fathers, the Holy Prophets.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 4th of Hamle
1. The Twelve Holy Minor Prophets
2. St. Zephaniah the Prophet (His departure)
3. Holy Martyrs Apakir and John (Consecration of their Church)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Evangelist
2. St. Andrew the Apostle
3. St. Sophia the Martyr
4. St. John of Herakleia/Arakli (Martyr)
✞✞✞“Of which salvation the prophets have enquired and searched diligently, who prophesied of the grace that should come unto you: Searching what, or what manner of time the Spirit of Christ which was in them did signify, when it testified beforehand the sufferings of Christ, and the glory that should follow.”✞✞✞
1Pet. 1:10-11
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞✞✞On this day we commemorate our fathers the Twelve Holy Minor Prophets (Deqike Nebiat)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞The Twelve Holy Minor Prophets✞✞✞
✞✞✞A prophet is a person chosen by God who knows the past (what has happened previously and had remained a mystery), and the future (what will happen). Prophets were sent to lead and to rebuke the people. Their lives were adorned with holiness. Though it is hard to designate numbers to prophets, the Church divides them as follows so that we could recognize them.
=>First of the Prophets - Adam
=>Arch of the Prophets - Moses
=>Head of the Prophets - Elijah
=>A Prophet after God’s own heart - David
=>The 15 Prophets (from Adam to Samuel - Adam, Seth, Enos, Cainan, Mahalaleel, Jared, Enoch, Methuselah, Lamech, Noah, Abraham, Isaac, Jacob, Moses, and Samuel)
=>The Four Major Prophets (Isaiah, Jeremiah, Ezekiel, and Daniel)
=>And the Twelve Minor Prophets, from Hosea to Malachi.
✞On this day, all the Twelve Holy Minor Prophets are commemorated together. And they are
1. St. Hosea
2. St. Amos
3. St. Micah
4. St. Joel
5. St. Obadiah
6. St. Jonah
7. St. Nahum
8. St. Habakkuk
9. St. Zephaniah
10. St. Haggai
11. St. Zechariah and
12. St. Malachi
✞The Saints are called “Deqike Nebiat – Minor Prophets”
1. Because they were children of prophets.
2. Because their prophetic writings were lesser than the Major Prophets (the likes of Isaiah).
✞However, they are equivalent in deeds, virtue, and service. The scholars of the Church state, “They poured floods of prophecy about our Lord Jesus Christ” in regards to these prophets.
✞The Saints in addition to Christ’s salvific economy, have foretold about things that occurred in their era and what will occur up to the end of the world. The period in which they lived is between 900 to 500 B.C before the birth of Christ. In regards to their predictions, the likes of Hosea and Zechariah have written prophetic writings of 14 chapters while the likes of Obadiah wrote just a chapter.
✞Because they were endowed by the grace of the Holy Spirit, speaking with God at different times, they communicated His voice to Israel (sometimes to the gentiles). And as they did not favor anyone, they used to rebuke either the people or the kings for their sins. And for this reason, they received from the kings and the leaders of the populous tribulations. On top of that, without their fault, when the people were captured [by conquerors], they were also exiled.
✞And in the end, while some were killed by the wicked, others departed in a good old age. Today, they live in the joy of paradise since Christ has saved them assuming flesh from our Lady that came from their nature and about whom they had foretold many prophecies. And they intercede for us as well.
=>“Let us henceforth have humility with purity [like the prophets] . . . because the prophets saw the Lord through the purity of the spirit seeing Him face to face”
- Abba Heryacos (Cyriacus), Anaphora of St. Mary no. 161
✞✞✞May God grant us from the blessings of our fathers, the Holy Prophets.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 4th of Hamle
1. The Twelve Holy Minor Prophets
2. St. Zephaniah the Prophet (His departure)
3. Holy Martyrs Apakir and John (Consecration of their Church)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Evangelist
2. St. Andrew the Apostle
3. St. Sophia the Martyr
4. St. John of Herakleia/Arakli (Martyr)
✞✞✞“Of which salvation the prophets have enquired and searched diligently, who prophesied of the grace that should come unto you: Searching what, or what manner of time the Spirit of Christ which was in them did signify, when it testified beforehand the sufferings of Christ, and the glory that should follow.”✞✞✞
1Pet. 1:10-11
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
=>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" አንተ ግን ትሰቃያለህ! "" (ሉቃ. ፲፮:፳፭)
(ሰኔ 27 - 2017)
(ሰኔ 27 - 2017)