✝እንኳን አደረሳችሁ✝
ግንቦት ፲፮/16
✝ጻድቁ አቡነ ሐዋርያ ክርስቶስ ዘተከዜ✝
☞ተከብተ እሞት፤
ከመ ሄኖክ፥ ወዕዝራ፥ ወኤልያስ ገባሬ መንክራት!
በረከታቸው ይደርብን!
🔷ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
ግንቦት ፲፮/16
✝ጻድቁ አቡነ ሐዋርያ ክርስቶስ ዘተከዜ✝
☞ተከብተ እሞት፤
ከመ ሄኖክ፥ ወዕዝራ፥ ወኤልያስ ገባሬ መንክራት!
በረከታቸው ይደርብን!
🔷ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፮፦
✝ተዝካረ በዓለ ኪዳና ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዮሐንስ ወንጌላዊ አቡቀለምሲስ (ነባቤ መለኮት፥ ወወልደ ነጎድጓድ)
✿አብሮኮሮስ ሐዋርያ (ረድኡ)
✿ኢያሱ ሲራክ፥ ወልደ አልዓዛር ዘኢየሩሳሌም (ጠቢብ ወማዕምር)
✿ሐዋርያ ክርስቶስ ጻድቅ (ዘገዳመ ተከዜ)
✿ዐስበ ሚካኤል እምነ ሰማዕት (ኢትዮጵያዊት)
✿ይምንዋስ ወልደ ዮሴፍ
✿ወሰማዕታት ኤጲስ ቆጶሳት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፮፦
✝ተዝካረ በዓለ ኪዳና ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዮሐንስ ወንጌላዊ አቡቀለምሲስ (ነባቤ መለኮት፥ ወወልደ ነጎድጓድ)
✿አብሮኮሮስ ሐዋርያ (ረድኡ)
✿ኢያሱ ሲራክ፥ ወልደ አልዓዛር ዘኢየሩሳሌም (ጠቢብ ወማዕምር)
✿ሐዋርያ ክርስቶስ ጻድቅ (ዘገዳመ ተከዜ)
✿ዐስበ ሚካኤል እምነ ሰማዕት (ኢትዮጵያዊት)
✿ይምንዋስ ወልደ ዮሴፍ
✿ወሰማዕታት ኤጲስ ቆጶሳት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
🌿እንኳን ለታላቁ የቤተ ክርስቲያን ጠበቃ ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።
✝በስመ አብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
♱ቅዱስ ኤዺፋንዮስ
📝ሊቁ ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ጽድቅ ከቅድስና : ድርሰት ከጥብቅና የተሳካለት አባት ነው:: "ኤዺፋንያ" ማለት የመለኮት መገለጥ ሲሆን "ኤዺፋንዮስ" ማለት ደግሞ ምሥጢረ መለኮት የተገለጠለት ማለት ነው።
💡ቅዱስ ኤዺፋንዮስ የተወለደው ክርስቶስን ከሚጠሉ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ቤተ ገብርኤል ውስጥ ነው። ቤተሰቦቹ ከአንድ አህያ በቀር ምንም የሌላቸው ድሆች ነበሩ። በዚያ ላይ በልጅነቱ አባቱ በመሞቱ ከእናቱና ከአንዲት እህቱ ጋር በረሃብ ሊያልቁ ሆነ። ሕጻኑ ኤዺፋንዮስ በአህያው እንዳይሠራ አህያው ክፉ ነበርና ሊሸጠው ገበያ አወጣው።
📝ፊላታዎስ ከሚባል ክርስቲያን ጋር ለግዢ ሲደራደሩ አህያው የኤዺፋንዮስን ኩላሊቱን ረግጦት ለሞት አደረሰው:: በዚህ ጊዜ አብሮት ያለው ክርስቲያኑ በትእምርተ መስቀል አማትቦ አዳነው:: በፈንታው ግን አህያው ሞተ:: ሕጻኑ ኤዺፋንዮስ እያደነቀ ሔደ።
📝ከቆይታ በኋላ ሀብታም አጎቱ ገንዘቡን አውርሶት በመሞቱ ገና በ16 ዓመቱ ባለጠጋ ሆነ:: ያቺ ገበያ ላይ ያያት ተአምር ግን በልቡ ውስጥ ትመላለስ ነበር።
💡አንድ ቀን ደግሞ ሉክያኖስ ከሚባል ክርስቲያን ጋር ሲሔዱ ነዳይ አገኙ:: ባለጠጋው ኤዺፋንዮስ አለፈው:: ያ ድሃ ክርስቲያን ግን የለበሳትን አውልቆ መጸወተው:: በዚሕ ጊዜ መልዐኩ መጥቶ የብርሃን ልብስ ሲያለብሰው ኤዺፋንዮስ ተመለከተ።
📝ኤዺፋንዮስ ጊዜ አላጠፋም:: ከእህቱ ጋር በክርስቶስ አምኖ ተጠመቀ:: ሃብት ንበረቱን ግማሹን መጸወተ:: በተረፈው ደግሞ መጻሕፍትን ገዝቶ ወደ አባ ኢላርዮን ገዳም ገባ:: በዚያም መናንያኑ እስኪያደንቁት ድረስ በፍጹም ትጋትና ቅድስና ተጋደለ። በጸሎቱ ዝናም አዘነመ : ድውያንን ፈወሰ : ብዙ ተአምራትንም አደረገ።
📝 እግዚአብሔርም ደግሞ ለሌላ አገልግሎት ሽቶታልና በቆዽሮስ ደሴት ላይ ዻዻስ ሆኖ ተሾመ:: ብሉይ ከሐዲስ የወሰነ ሊቅ ነውና ብዙ መጻሕፍትን ተረጎመ:: በሺሕ የሚቆጠሩ ድርሳናትን ደረሰ:: በአፍም በመጽሐፍም ብሎ መናፍቃንንና አይሁድን ምላሽ በማሳጣቱ ቤተ ክርስቲያን "ጠበቃየ" ትለዋለች።
📝ከደረሳቸው መጻሕፍት መካከል "ሃይማኖተ አበው ዘኤዺፋንዮስ : መጽሐፈ ቅዳሴውና አክሲማሮስ (ስነ ፍጥረት)" ዛሬም በቅርብ ይገኛሉ:: ሊቁ ቅዱስ ኤዺፋንዮስ በመልካም እረኝነትና በሚደነቅ ቅድስና ተመላልሶ በ406 ዓ.ም. ዐርፏል:: እድሜውም 96 ዓመት ያህል ነበር።
🤲አምላካችን ከቅዱሱ ሊቅ በረከት ያድለን!
🗓 ግንቦት 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1. ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ሊቅ (ዘደሴተ ቆዽሮስ)
2. ቅዱስ ኢላርዮን ገዳማዊ
3. አባ ሉክያኖስ ጻድቅ
4. ቅዱስ ፊላታዎስ ክርስቲያናዊ
🗓 ወርኀዊ በዓላት
1. ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት (ቀዳሜ ሰማዕት)
2. ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ ዘብዴዎስ)
3. ቅዱሳን አበው መክሲሞስና ዱማቴዎስ
4. አባ ገሪማ ዘመደራ
5. አባ ዸላሞን ፈላሢ
6. አባ ለትጹን የዋህ
📖"የሚታገልም ሁሉ በነገር ሁሉ ሰውነቱን ይገዛል። እነዚያም የሚጠፋውን አክሊል ሊያገኙ ነው። እኛ ግን የማይጠፋውን። ስለዚህ እኔ ያለ አሳብ እንደሚሮጥ ሁሉ እንዲሁ አልሮጥም። ነፋስን እንደሚጐስም ሁሉ እንዲሁ አልጋደልም። ነገር ግን ለሌሎች ከሰበክሁ በኋላ ራሴ የተጣልሁ እንዳልሆን ሥጋዬን እየጐሰምሁ አስገዛዋለሁ።'' (1ቆሮ. 9:25)
✨ወስብሐት ለእግዚአብሔር✨
✝በስመ አብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
♱ቅዱስ ኤዺፋንዮስ
📝ሊቁ ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ጽድቅ ከቅድስና : ድርሰት ከጥብቅና የተሳካለት አባት ነው:: "ኤዺፋንያ" ማለት የመለኮት መገለጥ ሲሆን "ኤዺፋንዮስ" ማለት ደግሞ ምሥጢረ መለኮት የተገለጠለት ማለት ነው።
💡ቅዱስ ኤዺፋንዮስ የተወለደው ክርስቶስን ከሚጠሉ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ቤተ ገብርኤል ውስጥ ነው። ቤተሰቦቹ ከአንድ አህያ በቀር ምንም የሌላቸው ድሆች ነበሩ። በዚያ ላይ በልጅነቱ አባቱ በመሞቱ ከእናቱና ከአንዲት እህቱ ጋር በረሃብ ሊያልቁ ሆነ። ሕጻኑ ኤዺፋንዮስ በአህያው እንዳይሠራ አህያው ክፉ ነበርና ሊሸጠው ገበያ አወጣው።
📝ፊላታዎስ ከሚባል ክርስቲያን ጋር ለግዢ ሲደራደሩ አህያው የኤዺፋንዮስን ኩላሊቱን ረግጦት ለሞት አደረሰው:: በዚህ ጊዜ አብሮት ያለው ክርስቲያኑ በትእምርተ መስቀል አማትቦ አዳነው:: በፈንታው ግን አህያው ሞተ:: ሕጻኑ ኤዺፋንዮስ እያደነቀ ሔደ።
📝ከቆይታ በኋላ ሀብታም አጎቱ ገንዘቡን አውርሶት በመሞቱ ገና በ16 ዓመቱ ባለጠጋ ሆነ:: ያቺ ገበያ ላይ ያያት ተአምር ግን በልቡ ውስጥ ትመላለስ ነበር።
💡አንድ ቀን ደግሞ ሉክያኖስ ከሚባል ክርስቲያን ጋር ሲሔዱ ነዳይ አገኙ:: ባለጠጋው ኤዺፋንዮስ አለፈው:: ያ ድሃ ክርስቲያን ግን የለበሳትን አውልቆ መጸወተው:: በዚሕ ጊዜ መልዐኩ መጥቶ የብርሃን ልብስ ሲያለብሰው ኤዺፋንዮስ ተመለከተ።
📝ኤዺፋንዮስ ጊዜ አላጠፋም:: ከእህቱ ጋር በክርስቶስ አምኖ ተጠመቀ:: ሃብት ንበረቱን ግማሹን መጸወተ:: በተረፈው ደግሞ መጻሕፍትን ገዝቶ ወደ አባ ኢላርዮን ገዳም ገባ:: በዚያም መናንያኑ እስኪያደንቁት ድረስ በፍጹም ትጋትና ቅድስና ተጋደለ። በጸሎቱ ዝናም አዘነመ : ድውያንን ፈወሰ : ብዙ ተአምራትንም አደረገ።
📝 እግዚአብሔርም ደግሞ ለሌላ አገልግሎት ሽቶታልና በቆዽሮስ ደሴት ላይ ዻዻስ ሆኖ ተሾመ:: ብሉይ ከሐዲስ የወሰነ ሊቅ ነውና ብዙ መጻሕፍትን ተረጎመ:: በሺሕ የሚቆጠሩ ድርሳናትን ደረሰ:: በአፍም በመጽሐፍም ብሎ መናፍቃንንና አይሁድን ምላሽ በማሳጣቱ ቤተ ክርስቲያን "ጠበቃየ" ትለዋለች።
📝ከደረሳቸው መጻሕፍት መካከል "ሃይማኖተ አበው ዘኤዺፋንዮስ : መጽሐፈ ቅዳሴውና አክሲማሮስ (ስነ ፍጥረት)" ዛሬም በቅርብ ይገኛሉ:: ሊቁ ቅዱስ ኤዺፋንዮስ በመልካም እረኝነትና በሚደነቅ ቅድስና ተመላልሶ በ406 ዓ.ም. ዐርፏል:: እድሜውም 96 ዓመት ያህል ነበር።
🤲አምላካችን ከቅዱሱ ሊቅ በረከት ያድለን!
🗓 ግንቦት 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1. ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ሊቅ (ዘደሴተ ቆዽሮስ)
2. ቅዱስ ኢላርዮን ገዳማዊ
3. አባ ሉክያኖስ ጻድቅ
4. ቅዱስ ፊላታዎስ ክርስቲያናዊ
🗓 ወርኀዊ በዓላት
1. ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት (ቀዳሜ ሰማዕት)
2. ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ ዘብዴዎስ)
3. ቅዱሳን አበው መክሲሞስና ዱማቴዎስ
4. አባ ገሪማ ዘመደራ
5. አባ ዸላሞን ፈላሢ
6. አባ ለትጹን የዋህ
📖"የሚታገልም ሁሉ በነገር ሁሉ ሰውነቱን ይገዛል። እነዚያም የሚጠፋውን አክሊል ሊያገኙ ነው። እኛ ግን የማይጠፋውን። ስለዚህ እኔ ያለ አሳብ እንደሚሮጥ ሁሉ እንዲሁ አልሮጥም። ነፋስን እንደሚጐስም ሁሉ እንዲሁ አልጋደልም። ነገር ግን ለሌሎች ከሰበክሁ በኋላ ራሴ የተጣልሁ እንዳልሆን ሥጋዬን እየጐሰምሁ አስገዛዋለሁ።'' (1ቆሮ. 9:25)
✨ወስብሐት ለእግዚአብሔር✨
🌿On this day we commemorate Saint Epiphanius, the Great Defender of the Church
✝ In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!
♱Saint Epiphanius
📃The scholar St. Epiphanius was a father that had virtue with holiness and authorship with apology. “Epiphaneia” means revelation and “Epiphanius” means one - to whom the mysteries of the Godhead are revealed to.
📃St. Epiphanius was born from Jewish parents that detested Christ in Beth Gabriel (Beit Guvrin/Beth Gabra). His family were very poor that had a donkey and nothing else. In addition to this, as the Saint’s father [the breadwinner of the household] had died while Epiphanius was still young, with his mother and sister - due to hunger all were on the verge of death. Thence, he took the donkey to the market to be sold since Epiphanius, the child, was not able to work with it as it was stubborn.
💡And while Epiphanius was bargaining with a Christian named Philotheus, the donkey kicked him around his kidneys and the Saint felt an acute life threatening pain. And at that moment, the Christian who was trading with Epiphanius healed him by making the sign of the Cross. And instead of the Saint the donkey died. Thereafter, the child went in admiration.
📃A bit later, because his rich uncle left all his fortune to him as inheritance and departed, Epiphanius became wealthy at the age of 16. And the Saint always contemplated about the miracle which he had seen in the market place.
📃And one day, while he walked with another Christian named Lucianus, they found [on their way] an impoverished person. And as the wealthy Epiphanius simply passed by, the poor Christian gave the cloth which he had on to the poor soul. And at that instant, Epiphanius saw an angel descend and place a luminous cloth upon Lucianus.
💡Afterwards, Epiphanius did not waste any time. He believed in Christ together with his sister and both were baptized. Next, he gave as alms half of his wealth and with the rest bought books and went to the Monastery of St. Hilarion. There, he fought, to the admiration of the monks, with complete diligence and holiness. And by his prayers he had the rain fall, healed the sick and performed many other miracles.
📃And as God had wanted him for another service, he was appointed as the Bishop of Cyprus (Salamis). And since he was educated in the Old and New Testaments, he exegeted many books and wrote many homilies. And because he made heretics and Jews dumbstruck, verbally and in writing, the Church calls him as “Defender”.
📃And from the books he wrote ‘The Homilies of Epiphanius’ in the ‘Confession of the Fathers’, His Anaphora (The Anaphora of Epiphanius) and ‘The Hexameron’ are found still today. The scholar, St. Epiphanius, after living in an extraordinary holiness and as a good shepherd, passed away in 406 A.D. He was 96 years old.
🤲May our God grant us from the scholar Saint’s blessing.
🗓 Annual feasts celebrated on the 17th of Ginbot
1. St. Epiphanius the Scholar (Of the Island of Cyprus)
2. St. Hilarion the Monastic
3. Abba Lucianus the Righteous
4. St. Philotheus the Christian
🗓 Monthly Feasts
1. St. Stephen Archdeacon (Protomartyr)
2. St. James the Apostle (Son of Zebedee)
3. Holy Fathers Maximus and Domatius/Domadius
4. Abba Gerima of Medera
5. Abba Palaemon /Balamon the Wanderer
6. Abba Latsoun the Meek
📖“And every man that striveth for the mastery is temperate in all things. Now they do it to obtain a corruptible crown; but we an incorruptible. I therefore so run, not as uncertainly; so fight I, not as one that beateth the air: But I keep under my body, and bring it into subjection: lest that by any means, when I have preached to others, I myself should be a castaway.”
(1 Cor. 9:25-27)
✨Salutations to God✨
✍Translated by Memiher Esuendale Shemeles with the permission of Deacon Yordanos Abebe.
✝ In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!
♱Saint Epiphanius
📃The scholar St. Epiphanius was a father that had virtue with holiness and authorship with apology. “Epiphaneia” means revelation and “Epiphanius” means one - to whom the mysteries of the Godhead are revealed to.
📃St. Epiphanius was born from Jewish parents that detested Christ in Beth Gabriel (Beit Guvrin/Beth Gabra). His family were very poor that had a donkey and nothing else. In addition to this, as the Saint’s father [the breadwinner of the household] had died while Epiphanius was still young, with his mother and sister - due to hunger all were on the verge of death. Thence, he took the donkey to the market to be sold since Epiphanius, the child, was not able to work with it as it was stubborn.
💡And while Epiphanius was bargaining with a Christian named Philotheus, the donkey kicked him around his kidneys and the Saint felt an acute life threatening pain. And at that moment, the Christian who was trading with Epiphanius healed him by making the sign of the Cross. And instead of the Saint the donkey died. Thereafter, the child went in admiration.
📃A bit later, because his rich uncle left all his fortune to him as inheritance and departed, Epiphanius became wealthy at the age of 16. And the Saint always contemplated about the miracle which he had seen in the market place.
📃And one day, while he walked with another Christian named Lucianus, they found [on their way] an impoverished person. And as the wealthy Epiphanius simply passed by, the poor Christian gave the cloth which he had on to the poor soul. And at that instant, Epiphanius saw an angel descend and place a luminous cloth upon Lucianus.
💡Afterwards, Epiphanius did not waste any time. He believed in Christ together with his sister and both were baptized. Next, he gave as alms half of his wealth and with the rest bought books and went to the Monastery of St. Hilarion. There, he fought, to the admiration of the monks, with complete diligence and holiness. And by his prayers he had the rain fall, healed the sick and performed many other miracles.
📃And as God had wanted him for another service, he was appointed as the Bishop of Cyprus (Salamis). And since he was educated in the Old and New Testaments, he exegeted many books and wrote many homilies. And because he made heretics and Jews dumbstruck, verbally and in writing, the Church calls him as “Defender”.
📃And from the books he wrote ‘The Homilies of Epiphanius’ in the ‘Confession of the Fathers’, His Anaphora (The Anaphora of Epiphanius) and ‘The Hexameron’ are found still today. The scholar, St. Epiphanius, after living in an extraordinary holiness and as a good shepherd, passed away in 406 A.D. He was 96 years old.
🤲May our God grant us from the scholar Saint’s blessing.
🗓 Annual feasts celebrated on the 17th of Ginbot
1. St. Epiphanius the Scholar (Of the Island of Cyprus)
2. St. Hilarion the Monastic
3. Abba Lucianus the Righteous
4. St. Philotheus the Christian
🗓 Monthly Feasts
1. St. Stephen Archdeacon (Protomartyr)
2. St. James the Apostle (Son of Zebedee)
3. Holy Fathers Maximus and Domatius/Domadius
4. Abba Gerima of Medera
5. Abba Palaemon /Balamon the Wanderer
6. Abba Latsoun the Meek
📖“And every man that striveth for the mastery is temperate in all things. Now they do it to obtain a corruptible crown; but we an incorruptible. I therefore so run, not as uncertainly; so fight I, not as one that beateth the air: But I keep under my body, and bring it into subjection: lest that by any means, when I have preached to others, I myself should be a castaway.”
(1 Cor. 9:25-27)
✨Salutations to God✨
✍Translated by Memiher Esuendale Shemeles with the permission of Deacon Yordanos Abebe.
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፯፦
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር ኤጲፋንዮስ ጻድቅ (ኤጲስ ቆጶስ ዘደሴተ ቆጵሮስ)
✿አባ ገሪማ ዘመደራ (ዘአቀመ ፀሐየ)
✿አቡነ ገብረ ሚካኤል (ዘሐውዚን)
✿አባ ሉክያኖስ (ሶርያዊ)
✿አባ ፊላታዎስ (ክርስቲያናዊ)
✿አባ ኢላርዮን/አብላርዮስ (መሲሐዊ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፯፦
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ዐቢይ ወክቡር ኤጲፋንዮስ ጻድቅ (ኤጲስ ቆጶስ ዘደሴተ ቆጵሮስ)
✿አባ ገሪማ ዘመደራ (ዘአቀመ ፀሐየ)
✿አቡነ ገብረ ሚካኤል (ዘሐውዚን)
✿አባ ሉክያኖስ (ሶርያዊ)
✿አባ ፊላታዎስ (ክርስቲያናዊ)
✿አባ ኢላርዮን/አብላርዮስ (መሲሐዊ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
እንኩዋን ለጥንተ በዓለ ዸራቅሊጦስ (መንፈስ ቅዱስ) እና ለጻድቁ አባ ገዐርጊ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ
በዓለ ዸራቅሊጦስ
ከዚሕ በፊት እንደተመለከትነው የጌታችን ዓበይት በዓላቱ 2 ጊዜ (ማለትም ጥንተ በዓልና የቀመር በዓል ተብለው) ይከበራሉ:: ዛሬም ከ1,978 ዓመታት
በፊት አምላካችን መንፈስ ቅዱስ በቅዱሳን ሐዋርያት ላይ መውረዱን እናስባለን::
♱ ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ቸር አምላክ ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ ሲል
*ከልዑል ማዕርጉ ወርዶ:
*በማሕጸነ ድንግል ተጸንሶ:
*በኅቱም ድንግልና ተወልዶ:
*ከኃጢአት በቀር በግዕዘ ሕጻናት አድጐ:
*በ30 ዘመኑ ተጠምቆ:
*ቅድስት ሕግ ወንጌልን አስተምሮ:
*በፈቃዱ ሙቶ:
*በባሕርይ ስልጣኑ ተነስቶ:
*በአርባኛው ቀን ያርጋል::
+ታዲያ ደቀ መዛሙርቱን የቅዱስ መንፈሱን ጸጋ ተስፋ እንዲያደርጉ ነግሯቸው
ነበርና በተነሳ በ50ኛው ቀን: በዐረገ በ10 ቀን ተስፋውን ፈጸመላቸው::
+እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዶሮ ጫጩቶቿን በክንፎቿ እንድትይዝ
በአንድ ላይ ሰብስባ ለክብረ መንፈስ ቅዱስ አብቅታቸዋለች:: 120ው ቤተሰብ
ከጌታችን እናት ጋር ሲጸልዩ መንፈስ ቅዱስ በአውሎ ንፋስ አርአያ ወርዶ
በአምሳለ እሳት አደረባቸው::
+ቅዱሳን ሐዋርያት ፈሪዎች የነበሩ ደፋሮች: አሮጌ ሕሊና የነበራቸው
ሐዲሶች ሆኑ:: በአዕምሮ ጐለመሱ: ቁዋንቁዋ ተናገሩ: ምሥጢርም
ተረጐሙ:: በቅጽበትም ብሉይ ከሐዲስ በልቡናቸው ውስጥ ተሞላ::
+ሐዋርያቱ ቅዱስ መንፈስን ተቀብለው ዓለምን በወንጌል ዕርፈ መስቀል
አርሰዋል:: አልጫውን ዓለም ጨው ሆነው አጣፍጠዋል:: ሳይሳሱም
አንገታቸውን ለሰይፍ ሰጥተዋል::
"ኪያሁ መንፈሰ ነሢኦሙ ለለአሐዱ:
ሐዋርያት ለሰቢክ አሕጉራተ ዓለም ዖዱ:
ሰማዕትኒ ለሕማም ነገዱ::" እንዳለ ደራሲ::
+በዚህ ቀን 2 ነገሮች በትኩረት ይነገራሉ:-
1."የመንፈስ ቅዱስ የባሕርይ አምላክነት:-"
*እርሱ ከአብ የሠረጸ: ቅድመ ዓለም የነበረ: በባሕርይ ስልጣኑ ከአብና
ከወልድ ጋር እኩል የሆነ: የራሱ ፍጹም አካል ያለው ፍጹም አምላካችን
ነውና::
2."ቅድስት ቤተ ክርስቲያን:-"
*አብ ያሰባት: ወልድ በደሙ የቀደሳት: መንፈስ ቅዱስ በጸጋው ያጸናት
የክርስቲያኖች አማናዊት አንድነት: አንድም ቤት ናትና:: ዛሬ በጉባዔ
ተመስርታለች::
♱ አባ ገዐርጊ
=>በዚችም ዕለት የአባ አብርሃም ጓደኛ የከበረ አባ ገዐርጊ አረፈ።ይህም ቅዱስ የክርስቲያን ወገን ነው ወላጆቹ ደጎች ጻድቃን ናቸው።በአደገም ጊዜ የወላጆቹን ከብቶች የሚጠብቅ እረኛ ሆነ።ሁል ጊዜም የምንኵስና ልብስ ይለብስ ዘንድ በልቡ ይመኝ ነበር።
ዐሥራ አራት ዓመትም በሆነው ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ አነሣሳችው በጎቹንም ትቶ ወደ አስቄጥስ ገዳም ሔደ።እየተጓዘም ሳለ ከሩቅ የብርሃን ምሰሶ አየ ወደ ወንዝ እስከ ደረሰ ድረስ ወደ ርሱ ሔደ ከዚህም በኃላ ያ የብርሃን ምሰሶ ከእርሱ ተሰወረ።
ያንንም ወንዝ በተሻገረ ጊዜ በሽማግሌ አምሳል ሰይጣን ተገለጠለትና ልጄ ሆይ ዕወቅ ስለ አንተ ልብሱን ቀዶ አባትህን አየሁት እርሱም ያዝናል ያለቅሳል ተመልሰህ የአባትህን ልብ ልትአጽናና ይገባሃል።የዱር አውሬ ነጥቆ የበላህ መስሎታልና አለው።
አባ ገዐርጊም ደንግጦ አንድ ሰዓት ያህል ቆመ ከዚህም በኃላ የከበረ ወንጌል ከእኔ ሊሆን አይገባውም ደቀ መዝሙሬም ሊሆን አይችልም ብሏል ብሎ አሰበ።ይህንንም በአለ ጊዜ ሰይጣን እንደ ጢስ ሆኖ ተበተነ።አባ ገዐርጊም ሰይጣን እንደ ሆነ አወቀ በዚያን ጊዜም ያ የብርሃን ምሰሶ ደግሞ ተገለጠለት የእግዚአብሔርም መልአክ በመነኵሴ አምሳል አብሮት ተጓዘ ቅዱሱም መልአኩን ተከተለው እርሱም ከአባ አርዮን ገዳም አደረሰው።አባ ገዐርጊም ከአንድ ጻድቅ ሰው መነኵሴ ጋራ በዚያ ዐሥራ አራት ዓመት ወጥሳይቀምስ ወይን ሳይጠጣ የአትክልት ፍሬም ቢሆን በዚህ በዐሥራ አራት ዓመት ያህል ከሚቀመጥ በቀር አልተኛም።
ተጋድሎውንም በጨመረ ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለትና እንዲህ አለው ሥጋህ እንዳይደክም በመካከለኛ ገድል ተጋደል ብሎሃል ጌታ።ከዚህም በኃላ ሊሠራው የሚገባውን ሥርዓት ሠራለት ።ሁል ጊዜም እስከሚመሽ እንዲጾም ትንሽም እንጀራን እንዲበላ ከአራት ሰዓት እስከ መንፈቀ ሌሊት ስለ ሥጋው ዕረፍት እንዲተኛ በቀረው ሌሊት እስቲነጋ ተግቶ እንዲጸልይ።
በዚህም ተጋድሎ ብዙ ዘመናት እየተጋደለ በኖረ ጊዜ በበረሀ ውስጥ ብቻውን ሊኖር ወዶ በጫካ ውስጥ እየተመላለሰ ሁለት ዓመት ኖረ።ከዚህም በኃላ ጌታ ተገለጾለት ወደ ቦታው እንዲመለስ አዘዘው።ያን ጊዜም አምላካዊት ኃይል ከከበሩ መክሲሞስና ደማቴዎስ ገዳም አደረሰችው እርሷም ለደብሩ አቅራቢያ ናት።
ወደ ደብሩም በተመለሰ ጊዜ በዚያን ወቅት አብርሃም ከዓለም ወደዚያ ገዳም መጥቶ ሁለቱም ተገናኙና በአንድነት ተስማምተው የአስቄጥስ ገዳም አበ ምኔት ወደ ሆነ ወደ አባ ዮሐንስ ደረሱ።እርሱም ቦታ ሰጥቷቸው በውስጡ ኖሩ ያ ቦታም እስከ ዛሬ ታውቆ ይኖራል ።
ያቺም ዋሻ በግቢግ ትባላለች የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዐለት የሆነ ጣሪያዋን ሠንጥቆ ወደ እነርሱ የወረዳበት ናት ።እነርሱም ሰገዱለት ሰላምታም ሰጥቷቸው አጽናንቷቸው ከእርሳቸው ዘንድ ዐረገ።በዚያችም ጌታችን በወረደበት መስኮት ብርሃንን አዩ እስከ ዛሬም የተከፈተች ሁና ትኖራለች።
እሊህ ቅድሳንም ለመነኰሰኘሳት የሚሆን ብዙ ድርሳናትንና ብዙ ተግሣጻትን ደረሱ።ለአባቶቹ የሚታዘዘውንና የሚገዛውን አመሰገኑት።ከዚህም በኃላ አባ አብርሃም ጥር ሁለት ቀን አረፈ።ከእርሱ በኃላም የከበረ አባ ገዐርጊ በዚች በግንቦት ወር በዐሥራ ስምንት ቀን አረፈ።መላ ዕድሜውም ሰባ ሁለት ዓመት ሆነ።በዓለም ዐሥራ አራት ዓመት በምንኩስና ኃምሳ ስምንት ዓመት ነው።ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትሁን አሜን።
=>በዚችም ዕለት የሰማዕት ሲኖዳ መታሰቢያው ነው በረከቱ ከእኛ ጋራ ለዘላለም ትኑር አሜን።
=>አምላከ ገዐርጊ ከቅዱስ መንፈሱ ጸጋ ለኃጥአን ባሮቹ ያድለን::
=>ግንቦት 18 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱሳን ሐዋርያት ወአርድእት
2.አባ ገዐርጊ ገዳማዊ
3.ቅዱስ ሲኖዳ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
2.አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ሰባኬ ሃይማኖት (ረባን)
3.አቡነ አኖሬዎስ ዘደብረ ጽጋጋ
4.ማር ያዕቆብ ግብፃዊ
=>+"+ በዓለ ሃምሳም የተባለው ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው
አብረው ሳሉ ድንገት እንደሚነጥቅ አውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምጽ መጣ::
ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው:: እንደ እሳትም የተከፋፈሉ
ልሳኖች ታዩአቸው:: በእያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው:: በሁሉም
መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው:: መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደሰጣቸው በሌላ
ልሳኖች ይናገሩ ጀመር:: +"+ (ሐዋ. 2:1-4)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
በዓለ ዸራቅሊጦስ
ከዚሕ በፊት እንደተመለከትነው የጌታችን ዓበይት በዓላቱ 2 ጊዜ (ማለትም ጥንተ በዓልና የቀመር በዓል ተብለው) ይከበራሉ:: ዛሬም ከ1,978 ዓመታት
በፊት አምላካችን መንፈስ ቅዱስ በቅዱሳን ሐዋርያት ላይ መውረዱን እናስባለን::
♱ ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ቸር አምላክ ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ ሲል
*ከልዑል ማዕርጉ ወርዶ:
*በማሕጸነ ድንግል ተጸንሶ:
*በኅቱም ድንግልና ተወልዶ:
*ከኃጢአት በቀር በግዕዘ ሕጻናት አድጐ:
*በ30 ዘመኑ ተጠምቆ:
*ቅድስት ሕግ ወንጌልን አስተምሮ:
*በፈቃዱ ሙቶ:
*በባሕርይ ስልጣኑ ተነስቶ:
*በአርባኛው ቀን ያርጋል::
+ታዲያ ደቀ መዛሙርቱን የቅዱስ መንፈሱን ጸጋ ተስፋ እንዲያደርጉ ነግሯቸው
ነበርና በተነሳ በ50ኛው ቀን: በዐረገ በ10 ቀን ተስፋውን ፈጸመላቸው::
+እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዶሮ ጫጩቶቿን በክንፎቿ እንድትይዝ
በአንድ ላይ ሰብስባ ለክብረ መንፈስ ቅዱስ አብቅታቸዋለች:: 120ው ቤተሰብ
ከጌታችን እናት ጋር ሲጸልዩ መንፈስ ቅዱስ በአውሎ ንፋስ አርአያ ወርዶ
በአምሳለ እሳት አደረባቸው::
+ቅዱሳን ሐዋርያት ፈሪዎች የነበሩ ደፋሮች: አሮጌ ሕሊና የነበራቸው
ሐዲሶች ሆኑ:: በአዕምሮ ጐለመሱ: ቁዋንቁዋ ተናገሩ: ምሥጢርም
ተረጐሙ:: በቅጽበትም ብሉይ ከሐዲስ በልቡናቸው ውስጥ ተሞላ::
+ሐዋርያቱ ቅዱስ መንፈስን ተቀብለው ዓለምን በወንጌል ዕርፈ መስቀል
አርሰዋል:: አልጫውን ዓለም ጨው ሆነው አጣፍጠዋል:: ሳይሳሱም
አንገታቸውን ለሰይፍ ሰጥተዋል::
"ኪያሁ መንፈሰ ነሢኦሙ ለለአሐዱ:
ሐዋርያት ለሰቢክ አሕጉራተ ዓለም ዖዱ:
ሰማዕትኒ ለሕማም ነገዱ::" እንዳለ ደራሲ::
+በዚህ ቀን 2 ነገሮች በትኩረት ይነገራሉ:-
1."የመንፈስ ቅዱስ የባሕርይ አምላክነት:-"
*እርሱ ከአብ የሠረጸ: ቅድመ ዓለም የነበረ: በባሕርይ ስልጣኑ ከአብና
ከወልድ ጋር እኩል የሆነ: የራሱ ፍጹም አካል ያለው ፍጹም አምላካችን
ነውና::
2."ቅድስት ቤተ ክርስቲያን:-"
*አብ ያሰባት: ወልድ በደሙ የቀደሳት: መንፈስ ቅዱስ በጸጋው ያጸናት
የክርስቲያኖች አማናዊት አንድነት: አንድም ቤት ናትና:: ዛሬ በጉባዔ
ተመስርታለች::
♱ አባ ገዐርጊ
=>በዚችም ዕለት የአባ አብርሃም ጓደኛ የከበረ አባ ገዐርጊ አረፈ።ይህም ቅዱስ የክርስቲያን ወገን ነው ወላጆቹ ደጎች ጻድቃን ናቸው።በአደገም ጊዜ የወላጆቹን ከብቶች የሚጠብቅ እረኛ ሆነ።ሁል ጊዜም የምንኵስና ልብስ ይለብስ ዘንድ በልቡ ይመኝ ነበር።
ዐሥራ አራት ዓመትም በሆነው ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ አነሣሳችው በጎቹንም ትቶ ወደ አስቄጥስ ገዳም ሔደ።እየተጓዘም ሳለ ከሩቅ የብርሃን ምሰሶ አየ ወደ ወንዝ እስከ ደረሰ ድረስ ወደ ርሱ ሔደ ከዚህም በኃላ ያ የብርሃን ምሰሶ ከእርሱ ተሰወረ።
ያንንም ወንዝ በተሻገረ ጊዜ በሽማግሌ አምሳል ሰይጣን ተገለጠለትና ልጄ ሆይ ዕወቅ ስለ አንተ ልብሱን ቀዶ አባትህን አየሁት እርሱም ያዝናል ያለቅሳል ተመልሰህ የአባትህን ልብ ልትአጽናና ይገባሃል።የዱር አውሬ ነጥቆ የበላህ መስሎታልና አለው።
አባ ገዐርጊም ደንግጦ አንድ ሰዓት ያህል ቆመ ከዚህም በኃላ የከበረ ወንጌል ከእኔ ሊሆን አይገባውም ደቀ መዝሙሬም ሊሆን አይችልም ብሏል ብሎ አሰበ።ይህንንም በአለ ጊዜ ሰይጣን እንደ ጢስ ሆኖ ተበተነ።አባ ገዐርጊም ሰይጣን እንደ ሆነ አወቀ በዚያን ጊዜም ያ የብርሃን ምሰሶ ደግሞ ተገለጠለት የእግዚአብሔርም መልአክ በመነኵሴ አምሳል አብሮት ተጓዘ ቅዱሱም መልአኩን ተከተለው እርሱም ከአባ አርዮን ገዳም አደረሰው።አባ ገዐርጊም ከአንድ ጻድቅ ሰው መነኵሴ ጋራ በዚያ ዐሥራ አራት ዓመት ወጥሳይቀምስ ወይን ሳይጠጣ የአትክልት ፍሬም ቢሆን በዚህ በዐሥራ አራት ዓመት ያህል ከሚቀመጥ በቀር አልተኛም።
ተጋድሎውንም በጨመረ ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለትና እንዲህ አለው ሥጋህ እንዳይደክም በመካከለኛ ገድል ተጋደል ብሎሃል ጌታ።ከዚህም በኃላ ሊሠራው የሚገባውን ሥርዓት ሠራለት ።ሁል ጊዜም እስከሚመሽ እንዲጾም ትንሽም እንጀራን እንዲበላ ከአራት ሰዓት እስከ መንፈቀ ሌሊት ስለ ሥጋው ዕረፍት እንዲተኛ በቀረው ሌሊት እስቲነጋ ተግቶ እንዲጸልይ።
በዚህም ተጋድሎ ብዙ ዘመናት እየተጋደለ በኖረ ጊዜ በበረሀ ውስጥ ብቻውን ሊኖር ወዶ በጫካ ውስጥ እየተመላለሰ ሁለት ዓመት ኖረ።ከዚህም በኃላ ጌታ ተገለጾለት ወደ ቦታው እንዲመለስ አዘዘው።ያን ጊዜም አምላካዊት ኃይል ከከበሩ መክሲሞስና ደማቴዎስ ገዳም አደረሰችው እርሷም ለደብሩ አቅራቢያ ናት።
ወደ ደብሩም በተመለሰ ጊዜ በዚያን ወቅት አብርሃም ከዓለም ወደዚያ ገዳም መጥቶ ሁለቱም ተገናኙና በአንድነት ተስማምተው የአስቄጥስ ገዳም አበ ምኔት ወደ ሆነ ወደ አባ ዮሐንስ ደረሱ።እርሱም ቦታ ሰጥቷቸው በውስጡ ኖሩ ያ ቦታም እስከ ዛሬ ታውቆ ይኖራል ።
ያቺም ዋሻ በግቢግ ትባላለች የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዐለት የሆነ ጣሪያዋን ሠንጥቆ ወደ እነርሱ የወረዳበት ናት ።እነርሱም ሰገዱለት ሰላምታም ሰጥቷቸው አጽናንቷቸው ከእርሳቸው ዘንድ ዐረገ።በዚያችም ጌታችን በወረደበት መስኮት ብርሃንን አዩ እስከ ዛሬም የተከፈተች ሁና ትኖራለች።
እሊህ ቅድሳንም ለመነኰሰኘሳት የሚሆን ብዙ ድርሳናትንና ብዙ ተግሣጻትን ደረሱ።ለአባቶቹ የሚታዘዘውንና የሚገዛውን አመሰገኑት።ከዚህም በኃላ አባ አብርሃም ጥር ሁለት ቀን አረፈ።ከእርሱ በኃላም የከበረ አባ ገዐርጊ በዚች በግንቦት ወር በዐሥራ ስምንት ቀን አረፈ።መላ ዕድሜውም ሰባ ሁለት ዓመት ሆነ።በዓለም ዐሥራ አራት ዓመት በምንኩስና ኃምሳ ስምንት ዓመት ነው።ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትሁን አሜን።
=>በዚችም ዕለት የሰማዕት ሲኖዳ መታሰቢያው ነው በረከቱ ከእኛ ጋራ ለዘላለም ትኑር አሜን።
=>አምላከ ገዐርጊ ከቅዱስ መንፈሱ ጸጋ ለኃጥአን ባሮቹ ያድለን::
=>ግንቦት 18 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱሳን ሐዋርያት ወአርድእት
2.አባ ገዐርጊ ገዳማዊ
3.ቅዱስ ሲኖዳ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
2.አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ሰባኬ ሃይማኖት (ረባን)
3.አቡነ አኖሬዎስ ዘደብረ ጽጋጋ
4.ማር ያዕቆብ ግብፃዊ
=>+"+ በዓለ ሃምሳም የተባለው ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው
አብረው ሳሉ ድንገት እንደሚነጥቅ አውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምጽ መጣ::
ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው:: እንደ እሳትም የተከፋፈሉ
ልሳኖች ታዩአቸው:: በእያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው:: በሁሉም
መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው:: መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደሰጣቸው በሌላ
ልሳኖች ይናገሩ ጀመር:: +"+ (ሐዋ. 2:1-4)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Ginbot_18
✞✞✞On this day we commemorate [the Actual Date of] the Descent of the Holy Spirit (the Feast of Pentecost) and the Departure of the Righteous Abba George (Ga'orgi)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞The Feast of Pentecost-The Descent of the Holy Spirit ✞✞✞
=>As we have seen on previous days (on Ginbot 8/May 16), the Feasts of our Lord are celebrated twice a year (i.e. the Actual Dates “Tinte Beal” and the Movable Feasts “Yeqemer Beal”). Today also we commemorate that 1,980 years ago (from 2014 E.C) took place the Descent (Dorea) of the Holy Spirit upon the Apostles.
✞✞✞If asked how that came to be, it was as follows.
✞After the Good God, the Son - Jesus Christ, for us
*Came [to this world] by humbling Himself
*Was conceived in the womb of the Virgin
*Was born of the Virgin
*Grew up like children but without sin
*Was baptized at age of 30 years
*Taught the Gospel, the holy commandment[s]
*Died by His will
*Arose from the dead by His authority
*And ascended on the 40th day of His resurrection;
✞As He had assured His disciples of the coming of His Holy Spirit, He fulfilled the promise on the 50th day of His resurrection and the 10th day of His ascension.
✞And our Lady the Virgin St. Mary gathering together the Apostles, as a mother hen would hold its chicks within its wings, enabled them to receive honor from the Holy Spirit. And while the 120 Disciples (called “The Kin of Christ”) prayed with our Lord’s Mother, the Holy Spirit descended in the manner of a rushing mighty wind and in the likeness of fire and dwelt in them [by grace].
✞Then, the Holy Apostles who were previously fearful became brave, and their timeworn conscience was renewed. They also became illuminated, spoke [different] languages, and explained mysteries. And in an instant their hearts were filled with the Old and New Testaments.
✞And after the Apostles received the Holy Spirit, they tilled the world with the Gospel. And as salts they sweetened the flavorless world. And they gave their necks, without hesitation, to the sword [for the sake of Christ’s name].
As the author has said,
“They received each [gifts] from the Holy Spirit
And to preach to the nations of the world the Apostles went
And as witnesses [they] travelled for torment”
✞Hence, on this day, 2 things are given emphasis in the discourses.
1. The Divinity of the Holy Spirit.
*That He is perfect God, Who proceeds from the Father, has existed before the world, is equal in authority with the Father and the Son, and has His own Hypostasis.
2. The Church
*That It is a true communion of Christians which was thought by the Father, sanctified by the blood of the Son and preserved by the gift[s] of the Holy Spirit. It is also the [consecrated] building or house of worship. And that on this day, it was established as a community – an ecclesia.
✞✞✞ Abba George (Ga'orgi)✞✞✞
=>Also on this day, the honorable Abba George (Ga’orgi), the companion of St. Abraam, departed. This Saint was from a Christian family and his parents were kind and righteous. When he grew up, he became the shepherd of his parents’ cattle. And he always desired to wear the monastic garb.
✞And when he was fourteen years old, inspired by the grace of God, leaving his sheep, went to the Monastery of Scetes. And while he was traveling, he saw from afar a pillar of light. And he went towards it until he reached a river. Then, that pillar of light disappeared from him.
✞And when he crossed the river, Satan appeared to him in the likeness of an old man and said, “My son know this, I saw your father tear his cloth, lamenting, and saddened. You should return and comfort his heart because he thinks that you have been devoured by a wild beast.”
#Feasts of #Ginbot_18
✞✞✞On this day we commemorate [the Actual Date of] the Descent of the Holy Spirit (the Feast of Pentecost) and the Departure of the Righteous Abba George (Ga'orgi)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞The Feast of Pentecost-The Descent of the Holy Spirit ✞✞✞
=>As we have seen on previous days (on Ginbot 8/May 16), the Feasts of our Lord are celebrated twice a year (i.e. the Actual Dates “Tinte Beal” and the Movable Feasts “Yeqemer Beal”). Today also we commemorate that 1,980 years ago (from 2014 E.C) took place the Descent (Dorea) of the Holy Spirit upon the Apostles.
✞✞✞If asked how that came to be, it was as follows.
✞After the Good God, the Son - Jesus Christ, for us
*Came [to this world] by humbling Himself
*Was conceived in the womb of the Virgin
*Was born of the Virgin
*Grew up like children but without sin
*Was baptized at age of 30 years
*Taught the Gospel, the holy commandment[s]
*Died by His will
*Arose from the dead by His authority
*And ascended on the 40th day of His resurrection;
✞As He had assured His disciples of the coming of His Holy Spirit, He fulfilled the promise on the 50th day of His resurrection and the 10th day of His ascension.
✞And our Lady the Virgin St. Mary gathering together the Apostles, as a mother hen would hold its chicks within its wings, enabled them to receive honor from the Holy Spirit. And while the 120 Disciples (called “The Kin of Christ”) prayed with our Lord’s Mother, the Holy Spirit descended in the manner of a rushing mighty wind and in the likeness of fire and dwelt in them [by grace].
✞Then, the Holy Apostles who were previously fearful became brave, and their timeworn conscience was renewed. They also became illuminated, spoke [different] languages, and explained mysteries. And in an instant their hearts were filled with the Old and New Testaments.
✞And after the Apostles received the Holy Spirit, they tilled the world with the Gospel. And as salts they sweetened the flavorless world. And they gave their necks, without hesitation, to the sword [for the sake of Christ’s name].
As the author has said,
“They received each [gifts] from the Holy Spirit
And to preach to the nations of the world the Apostles went
And as witnesses [they] travelled for torment”
✞Hence, on this day, 2 things are given emphasis in the discourses.
1. The Divinity of the Holy Spirit.
*That He is perfect God, Who proceeds from the Father, has existed before the world, is equal in authority with the Father and the Son, and has His own Hypostasis.
2. The Church
*That It is a true communion of Christians which was thought by the Father, sanctified by the blood of the Son and preserved by the gift[s] of the Holy Spirit. It is also the [consecrated] building or house of worship. And that on this day, it was established as a community – an ecclesia.
✞✞✞ Abba George (Ga'orgi)✞✞✞
=>Also on this day, the honorable Abba George (Ga’orgi), the companion of St. Abraam, departed. This Saint was from a Christian family and his parents were kind and righteous. When he grew up, he became the shepherd of his parents’ cattle. And he always desired to wear the monastic garb.
✞And when he was fourteen years old, inspired by the grace of God, leaving his sheep, went to the Monastery of Scetes. And while he was traveling, he saw from afar a pillar of light. And he went towards it until he reached a river. Then, that pillar of light disappeared from him.
✞And when he crossed the river, Satan appeared to him in the likeness of an old man and said, “My son know this, I saw your father tear his cloth, lamenting, and saddened. You should return and comfort his heart because he thinks that you have been devoured by a wild beast.”
✞At that juncture, Abba George (Ga'orgi) stood for an hour in shock but then thought “The honorable Gospel has said, ‘. . . is not worthy of me’”. And as he said/thought this, Satan disappeared resembling a smoke. And Abba George (Ga'orgi) recognized that it was Satan. Then, the pillar of light appeared to him again and the Angel of the Lord walked with him in the impression of a monk. And the Saint followed the Holy Angel who led him to the Monastery of Abba Orion (Arion). And there he lived with one righteous monk for fourteen years without eating stew or drinking wine or consuming fruit. And in all those years except sitting he did not sleep.
✞And when he increased his austerity, an angel of the Lord appeared to him and said, “The Lord has instructed you to struggle moderately so that your flesh would not wither”. And after that he instructed him what to do. The Angel stated to him that he should always fast until dusk and eat a little bread afterwards, that he should sleep from 10:00PM until mid night thus his body rests and to pray diligently the remaining hours of the night.
✞And after many years of fighting in such measures, he wished to go to the desert and to live alone. And there in the desert he lived for two years wandering. Thereafter, the Lord appeared to him and ordered him to return to his abode. And then His Divine Power took him to the Monastery of Maximus and Domatius which was close to his monastery.
✞And when he returned to his monastery, Abraam came from the world. And after they met, they agreed and went to the Abbot of the Monastery of Scetes, Abba John. There, the Abbot gave them a place to stay. And it is still well known.
✞And that cell (cave) [where they stayed] is called “Bageeg” as it was where our Lord Jesus Christ split open its rocky roof, descended [and appeared to them]. And the Saints, when this took place, bowed down before the Lord. And He ascended after He saluted and consoled them. And through that crack by which our Lord descended, they saw light and it is still found open.
✞And these Saints wrote many homilies and reproofs to monks. They praised the one who obeyed the fathers (elders). And afterwards Abba Abraam (Abraham) passed away on Tir 2 (January 10) and following him Abba George (Ga'orgi) departed in this month, Ginbot, on the 18th day. And he was 72 years old. He spent 14 years in the world and 58 as a monk. Salutations be to God and may He forgive us by the Saint’s prayer. And may his blessings be with us. Amen.
✞✞✞Also on this day is commemorated Shenoda (Sinoda) the Martyr. May his blessings be with us all.
✞✞✞May the God of Abba George (Ga'orgi) grant us who are sinful from the grace of His Holy Spirit.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 18th of Ginbot
1. The Holy Apostles and Disciples
2. Abba George (Ga'orgi) the Monastic
3. St. Shenoda the Martyr
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Philip the Apostle
2. Abune Ewostatewos/Eustathius/Eustathios, Preacher of Faith
3. Abune Anorios/ Honorius of Debre Tsegaga
4. Mar James of Egypt
✞✞✞“And when the day of Pentecost was fully come, they were all with one accord in one place. And suddenly there came a sound from heaven as of a rushing mighty wind, and it filled all the house where they were sitting. And there appeared unto them cloven tongues like as of fire, and it sat upon each of them. And they were all filled with the Holy Ghost (Holy Spirit), and began to speak with other tongues, as the Spirit gave them utterance.”✞✞✞
Acts 2:1-4
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞And when he increased his austerity, an angel of the Lord appeared to him and said, “The Lord has instructed you to struggle moderately so that your flesh would not wither”. And after that he instructed him what to do. The Angel stated to him that he should always fast until dusk and eat a little bread afterwards, that he should sleep from 10:00PM until mid night thus his body rests and to pray diligently the remaining hours of the night.
✞And after many years of fighting in such measures, he wished to go to the desert and to live alone. And there in the desert he lived for two years wandering. Thereafter, the Lord appeared to him and ordered him to return to his abode. And then His Divine Power took him to the Monastery of Maximus and Domatius which was close to his monastery.
✞And when he returned to his monastery, Abraam came from the world. And after they met, they agreed and went to the Abbot of the Monastery of Scetes, Abba John. There, the Abbot gave them a place to stay. And it is still well known.
✞And that cell (cave) [where they stayed] is called “Bageeg” as it was where our Lord Jesus Christ split open its rocky roof, descended [and appeared to them]. And the Saints, when this took place, bowed down before the Lord. And He ascended after He saluted and consoled them. And through that crack by which our Lord descended, they saw light and it is still found open.
✞And these Saints wrote many homilies and reproofs to monks. They praised the one who obeyed the fathers (elders). And afterwards Abba Abraam (Abraham) passed away on Tir 2 (January 10) and following him Abba George (Ga'orgi) departed in this month, Ginbot, on the 18th day. And he was 72 years old. He spent 14 years in the world and 58 as a monk. Salutations be to God and may He forgive us by the Saint’s prayer. And may his blessings be with us. Amen.
✞✞✞Also on this day is commemorated Shenoda (Sinoda) the Martyr. May his blessings be with us all.
✞✞✞May the God of Abba George (Ga'orgi) grant us who are sinful from the grace of His Holy Spirit.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 18th of Ginbot
1. The Holy Apostles and Disciples
2. Abba George (Ga'orgi) the Monastic
3. St. Shenoda the Martyr
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Philip the Apostle
2. Abune Ewostatewos/Eustathius/Eustathios, Preacher of Faith
3. Abune Anorios/ Honorius of Debre Tsegaga
4. Mar James of Egypt
✞✞✞“And when the day of Pentecost was fully come, they were all with one accord in one place. And suddenly there came a sound from heaven as of a rushing mighty wind, and it filled all the house where they were sitting. And there appeared unto them cloven tongues like as of fire, and it sat upon each of them. And they were all filled with the Holy Ghost (Holy Spirit), and began to speak with other tongues, as the Spirit gave them utterance.”✞✞✞
Acts 2:1-4
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፰፦
✝በዓለ ርደተ መንፈስ ቅዱስ፥ ጰራቅሊጦስ (ጥንተ በዓል)
✝ወተዝካረ በዓላ ለድንግል (እግዝእትነ ማርያም)
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿አበዊነ ሐዋርያት (፲ቱ ወ፪ቱ)
✿ንጹሐን አርድእት (፸ ወ፪ቱ)
✿ቅዱሳት አንስት (፴ ወ፮ቱ)
✿ገዐርጊ ጻድቅ ወክቡር (ቢጹ ለአባ አብርሃም)
✿ሲኖዳ ሰማዕት (ካልዕ)
✿ጽርሐ ጽዮን ቅድስት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፰፦
✝በዓለ ርደተ መንፈስ ቅዱስ፥ ጰራቅሊጦስ (ጥንተ በዓል)
✝ወተዝካረ በዓላ ለድንግል (እግዝእትነ ማርያም)
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿አበዊነ ሐዋርያት (፲ቱ ወ፪ቱ)
✿ንጹሐን አርድእት (፸ ወ፪ቱ)
✿ቅዱሳት አንስት (፴ ወ፮ቱ)
✿ገዐርጊ ጻድቅ ወክቡር (ቢጹ ለአባ አብርሃም)
✿ሲኖዳ ሰማዕት (ካልዕ)
✿ጽርሐ ጽዮን ቅድስት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn