በፎቶው ላይ የምታዩት አፄ ቅዱስ ካሌብ የመነነበት : አክሱም አካባቢ የሚገኝ የአባ ጰንጠሌዎን ገዳም ነው)
የቅዱሱ ንጉሥ በረከቱ ይደርብን::
https://www.tg-me.com/zikirekdusnt
የቅዱሱ ንጉሥ በረከቱ ይደርብን::
https://www.tg-me.com/zikirekdusnt
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳፦
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ካሌብ ጻድቅ፥ ንጉሠ ኢትዮጵያ (መናኔ መንግሥት ወብዕል)
✿ዐቢይ ወክቡር አሞንዮስ ገዳማዊ (ዘሃገረ ቶና)
✿ዘትረ ወንጌል አበ ምኔት (ዘደብረ ሊባኖስ)
✿እንድርያስ ጻድቅ ዘዋሻ (ጣራ ገዳም)
✿አባ ሖር ጻድቅ (ረድአ አሞኒ)
✿አባ ዳርማ (ገዳማዊ ግሑሥ)
✿ዘካርያስ አንጾኪያዊ
✿ሰማዕታት (ማኅበራነ አባ ኄሮዳ)
✿ልድያ ቅድስት (ሐዋርያዊት)
✿ሳድዥ የዋሂት (ረዳኢተ አሞኒ)
✿ወለተ ሰማዕት ዘጽላሎ (ኢትዮጵያዊት)
✿ዜና ማርያም ቡርክት (ዘደሪጻ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳፦
✝በዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ካሌብ ጻድቅ፥ ንጉሠ ኢትዮጵያ (መናኔ መንግሥት ወብዕል)
✿ዐቢይ ወክቡር አሞንዮስ ገዳማዊ (ዘሃገረ ቶና)
✿ዘትረ ወንጌል አበ ምኔት (ዘደብረ ሊባኖስ)
✿እንድርያስ ጻድቅ ዘዋሻ (ጣራ ገዳም)
✿አባ ሖር ጻድቅ (ረድአ አሞኒ)
✿አባ ዳርማ (ገዳማዊ ግሑሥ)
✿ዘካርያስ አንጾኪያዊ
✿ሰማዕታት (ማኅበራነ አባ ኄሮዳ)
✿ልድያ ቅድስት (ሐዋርያዊት)
✿ሳድዥ የዋሂት (ረዳኢተ አሞኒ)
✿ወለተ ሰማዕት ዘጽላሎ (ኢትዮጵያዊት)
✿ዜና ማርያም ቡርክት (ዘደሪጻ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
†✝†🌷 እንኩዋን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የመገለጥ በዓል (ደብረ ምጥማቅ) በሰላም አደረሳችሁ †✝†🌷
†✝†🌷 ደብረ ምጥማቅ 🌷†✝†
=>የአርያም ንግሥት: የሰማይና የምድር እመቤት: የሰውነታችንም መመኪያ ቅድስት ድንግል ማርያም በዚሕች ዕለት በምድረ ግብፅ ለተከታታይ ቀናት ተገልጻለች::
+ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:
+ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድረ ግብፅና ኢትዮዽያ በተሰደደ ጊዜ ከድንግል እናቱ: ከዮሴፍና ሰሎሜ ጋር ዛሬ ደብረ ምጥማቅ በሚባለው ቦታ ላይ አርፎ ነበር:: ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም ያንቺ መገለጫ ይሁን ብሎም ቃል ኪዳን ገብቶላት ነበር::
+ጊዜው በደረሰ ሰዓት ደብረ ምጥማቅ ተገድሞ የበርካታ መነኮሳት ቤት ሆነ:: እመቤታችንም በልጇ ፈቃድ ግንቦት 21 ቀን አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን አስከትላት መጣች::
+በዚያ ሕዝበ ክርስቲያንም: አሕዛብም ተሰብስበው ለ5 ቀናት ከእመ ብርሃን ጋር ይሰነብታሉ:: እንግዲህ ልብ በሉት:-
እንኩዋን የአርያም ንግስት: የአምላክ እናቱ እመቤታችንን ይቅርና በዚሕ ዓለም ሰይጣን ቤቱ ያደረጋቸውን: የመዝናኛው ኢንዳስትሪ ዝነኛ ሰዎችን ለማየት የዘመናችን ሰው እንዴት እንደሚቸኩል::
+እመቤታችንን በአካል መመልከት አይደለም ስሟን መጥራት ነፍስን ከሥጋ መለየት የሚችል ጣዕምና ደስታ አለው:: ባይሆን ይሔ ለሚገባውና ላደለው ብቻ ነው::
+የደብረ ምጥማቅና የአካባቢዋ ሰዎች ከእመቤታችን ጋር የሚቆዩባቸው ቀናት የዘለዓለም የሕይወት ስንቅ የሚይዙባቸው ናቸው:: ፈልገው የሚያጡት: ጠይቀው የማይፈጸምላቸው ምንም ነገር አልነበረም:: ነቢያት: ሐዋርያት: ጻድቃን: ሰማዕታት: ደናግል: መነኮሳት: መላዕክትና ሊቃነ መላእክት ለድንግል ማርያም ሲሰግዱ ይታዩ ነበርና:: እመ ብርሃንም እየመላለሰች ትባርካቸው ነበር::
+እነዚያ እርሷን ያዩ ዐይኖች: በፊቷ የቆሙ እግሮች ክብር ይገባቸዋል:: 5ቱ ዕለታት ሲፈጸሙ ሕዝቡ እመቤታችንን በዕንባ ይሰናበቷታል:: እመ ብርሃንም በብርሃን መስቀል ባርካቸው ከቅዱሳኑ ጋር ታርጋለች::
††† 🌷አባ መርትያኖስ 🌷†††
=>አባ መርትያኖስ በበርሃ ከ68 ዓመታት በላይ በቅድስና የኖሩ አባት ናቸው:: ሰይጣን እርሳቸውን ፊት ለፊት ተዋግቶ መጣል ቢያቅተው በዝሙት በተለከፉ ሴቶች ያስቸግራቸው ነበር::
+አንድ ቀን አንዷ ሽቶ አርከፍክፋ በዝሙት ልትጥላቸው ብትል እግራቸውን እሳት ውስጥ ጨምረው እግራቸው እየተቃጠለ በሚወጣው ጠረን አጋንንትን አርቀዋል:: እሷንም በንስሃ መልሰው ለቅድስና አብቅተዋታል:: ጻድቁ ከፈተና ለመራቅ በ108 ሃገራት 108 በዓቶች የነበሯቸው ብቸኛ አባት ናቸው::
††† ለአባት እናቶቻችን የተገለጠች እመቤታችን ለእኛም በረድኤት ትገለጽልን:: ጣዕመ ስሟ በአንደበታችን: ጣዕመ ፍቅሯ በልባችን ይደርብን:: †††
=>ግንቦት 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ደብረ ምጥማቅ (የእመቤታችን መገለጥ)
2.አባ መርትያኖስ ጻድቅ (በዝሙት ላለመሰናከል እግራቸውን በእሳት ያቃጠሉ አባት)
3.ቅዱስ አሮን ሶርያዊ
4.ቅዱስ አሞጽ ነቢይ
=>ወርኀዊ በዓላት
1.አበው ጎርጎርዮሳት
2.አቡነ ምዕመነ ድንግል
3.አቡነ አምደ ሥላሴ
=>+"+ የምድር ባለጠጐች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ::
ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብሯ ነው::
ልብሷ የወርቅ መጐናጸፊያ ነው::
በሁዋላዋ ደናግሉን ለንጉሥ ይወስዳሉ . . .
በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ::
በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ::
ለልጅ ልጅ ሁሉ ስምሽን ያሳስባሉ:: +"+ (መዝ. 44:12-17)
✝✝✝ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✝✝✝
†✝†🌷 ደብረ ምጥማቅ 🌷†✝†
=>የአርያም ንግሥት: የሰማይና የምድር እመቤት: የሰውነታችንም መመኪያ ቅድስት ድንግል ማርያም በዚሕች ዕለት በምድረ ግብፅ ለተከታታይ ቀናት ተገልጻለች::
+ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:
+ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድረ ግብፅና ኢትዮዽያ በተሰደደ ጊዜ ከድንግል እናቱ: ከዮሴፍና ሰሎሜ ጋር ዛሬ ደብረ ምጥማቅ በሚባለው ቦታ ላይ አርፎ ነበር:: ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም ያንቺ መገለጫ ይሁን ብሎም ቃል ኪዳን ገብቶላት ነበር::
+ጊዜው በደረሰ ሰዓት ደብረ ምጥማቅ ተገድሞ የበርካታ መነኮሳት ቤት ሆነ:: እመቤታችንም በልጇ ፈቃድ ግንቦት 21 ቀን አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን አስከትላት መጣች::
+በዚያ ሕዝበ ክርስቲያንም: አሕዛብም ተሰብስበው ለ5 ቀናት ከእመ ብርሃን ጋር ይሰነብታሉ:: እንግዲህ ልብ በሉት:-
እንኩዋን የአርያም ንግስት: የአምላክ እናቱ እመቤታችንን ይቅርና በዚሕ ዓለም ሰይጣን ቤቱ ያደረጋቸውን: የመዝናኛው ኢንዳስትሪ ዝነኛ ሰዎችን ለማየት የዘመናችን ሰው እንዴት እንደሚቸኩል::
+እመቤታችንን በአካል መመልከት አይደለም ስሟን መጥራት ነፍስን ከሥጋ መለየት የሚችል ጣዕምና ደስታ አለው:: ባይሆን ይሔ ለሚገባውና ላደለው ብቻ ነው::
+የደብረ ምጥማቅና የአካባቢዋ ሰዎች ከእመቤታችን ጋር የሚቆዩባቸው ቀናት የዘለዓለም የሕይወት ስንቅ የሚይዙባቸው ናቸው:: ፈልገው የሚያጡት: ጠይቀው የማይፈጸምላቸው ምንም ነገር አልነበረም:: ነቢያት: ሐዋርያት: ጻድቃን: ሰማዕታት: ደናግል: መነኮሳት: መላዕክትና ሊቃነ መላእክት ለድንግል ማርያም ሲሰግዱ ይታዩ ነበርና:: እመ ብርሃንም እየመላለሰች ትባርካቸው ነበር::
+እነዚያ እርሷን ያዩ ዐይኖች: በፊቷ የቆሙ እግሮች ክብር ይገባቸዋል:: 5ቱ ዕለታት ሲፈጸሙ ሕዝቡ እመቤታችንን በዕንባ ይሰናበቷታል:: እመ ብርሃንም በብርሃን መስቀል ባርካቸው ከቅዱሳኑ ጋር ታርጋለች::
††† 🌷አባ መርትያኖስ 🌷†††
=>አባ መርትያኖስ በበርሃ ከ68 ዓመታት በላይ በቅድስና የኖሩ አባት ናቸው:: ሰይጣን እርሳቸውን ፊት ለፊት ተዋግቶ መጣል ቢያቅተው በዝሙት በተለከፉ ሴቶች ያስቸግራቸው ነበር::
+አንድ ቀን አንዷ ሽቶ አርከፍክፋ በዝሙት ልትጥላቸው ብትል እግራቸውን እሳት ውስጥ ጨምረው እግራቸው እየተቃጠለ በሚወጣው ጠረን አጋንንትን አርቀዋል:: እሷንም በንስሃ መልሰው ለቅድስና አብቅተዋታል:: ጻድቁ ከፈተና ለመራቅ በ108 ሃገራት 108 በዓቶች የነበሯቸው ብቸኛ አባት ናቸው::
††† ለአባት እናቶቻችን የተገለጠች እመቤታችን ለእኛም በረድኤት ትገለጽልን:: ጣዕመ ስሟ በአንደበታችን: ጣዕመ ፍቅሯ በልባችን ይደርብን:: †††
=>ግንቦት 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ደብረ ምጥማቅ (የእመቤታችን መገለጥ)
2.አባ መርትያኖስ ጻድቅ (በዝሙት ላለመሰናከል እግራቸውን በእሳት ያቃጠሉ አባት)
3.ቅዱስ አሮን ሶርያዊ
4.ቅዱስ አሞጽ ነቢይ
=>ወርኀዊ በዓላት
1.አበው ጎርጎርዮሳት
2.አቡነ ምዕመነ ድንግል
3.አቡነ አምደ ሥላሴ
=>+"+ የምድር ባለጠጐች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ::
ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብሯ ነው::
ልብሷ የወርቅ መጐናጸፊያ ነው::
በሁዋላዋ ደናግሉን ለንጉሥ ይወስዳሉ . . .
በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ::
በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ::
ለልጅ ልጅ ሁሉ ስምሽን ያሳስባሉ:: +"+ (መዝ. 44:12-17)
✝✝✝ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✝✝✝
#Feasts of #Ginbot_21
✞✞✞On this day we commemorate the Apparition of our Lady the Virgin Saint Mary at Debre Mitmaq(k)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Debre Mitmaq(k)✞✞✞
=>On this day, the Queen of Heaven, the Lady of heaven and earth, and humanity’s pride, the Virgin St. Mary, appeared in the land of Egypt for continuous days.
✞If asked how that came to be, it was as follows.
✞When our Lord, Jesus Christ, may prostration be to the invoking of His name, fled to Egypt and Ethiopia with His Virgin Mother, Joseph, and Selome, He stayed at what is now called Debre Mitmaq(k). There, He blessed the area and promised to His mother to make it a place of her apparition forever.
✞And when the time came [for her apparition], Debre Mitmaq(k) became a monastery and an abode of many monks. And our Lady, by the will of her Son, appeared with the angels, saints, and martyrs on Ginbot 21 (May 29).
✞There, the faithful and the non-believers would gather and stay for five days with the Mother of Light. Now, take to heart how people of our time hurry to see individuals in the entertainment industry whom Satan has made his dwellings, much less to see our Lady, the Queen of Heaven, the Mother of God.
✞And let alone seeing our Lady physically, the calling of her name by itself has pleasantness and joy that could separate the soul from the flesh. Thence, for those deserving and fortunate, such aspects are reserved.
✞And the days on which the people of Debre Mitmaq(k) and its surroundings remained with our Lady were times on which they accumulated provisions for the eternal life. There was nothing that they did not receive after seeking or were denied after asking. And the prophets, apostles, saints, martyrs, virgins, monks, angels, and archangels were seen bowing down to the Virgin Mary there [at the church]. And the Mother of Light used to bless them repeatedly.
✞Thus, those eyes that saw her and those feet that stood before her are deserving of honor. And when the five days would conclude, the people were accustomed to saying their farewells to our Lady with tears. And the Mother of Light would bless them with a cross of light then would ascend with the saints.
✞✞✞Abba Martianus/Marcian/Martinianus✞✞✞
=>Abba Martianus was a father that lived in the desert in holiness for 68 years. And Satan, who was unable to fight him directly, used to try him with women afflicted by adultery.
✞One day, when one of such women came and attempted to trap the Saint in adultery after putting on perfume, Abba Martianus put his leg in a fire. And he expelled the demons by the smell of his burning foot. Thereafter, he aided the woman to repent and to become holy. The Saint was the only righteous father that had 108 cells in 108 different places to flee from temptation.
✞✞✞May our Lady who appeared to our forefathers be revealed to us as well through grace. And may the tang of her name indwell in our discourses and may the tang of her love indwell in our hearts.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 21st of Ginbot
1. Holy Debre Mitmaq(k) (The Appiration of our Lady)
2. Abba Martianus/Marcian/Martinianus (A father who burned his foot not to fall into adultery)
3. St. Aaron the Syrian
4. St. Amos the Prophet
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Gregories the Fathers
2. Abune Memene Dingel
3. Abune Amde Selassie
✞✞✞ “. . . even the rich among the people shall intreat thy favour. The king's daughter is all glorious within: her clothing is of wrought gold . . . the virgins her companions that follow her shall be brought unto thee . . . Instead of thy fathers shall be thy children, whom thou mayest make princes in all the earth. I will make thy name to be remembered in all generations”✞✞✞
Psalm 44(45):12-17
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞On this day we commemorate the Apparition of our Lady the Virgin Saint Mary at Debre Mitmaq(k)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Debre Mitmaq(k)✞✞✞
=>On this day, the Queen of Heaven, the Lady of heaven and earth, and humanity’s pride, the Virgin St. Mary, appeared in the land of Egypt for continuous days.
✞If asked how that came to be, it was as follows.
✞When our Lord, Jesus Christ, may prostration be to the invoking of His name, fled to Egypt and Ethiopia with His Virgin Mother, Joseph, and Selome, He stayed at what is now called Debre Mitmaq(k). There, He blessed the area and promised to His mother to make it a place of her apparition forever.
✞And when the time came [for her apparition], Debre Mitmaq(k) became a monastery and an abode of many monks. And our Lady, by the will of her Son, appeared with the angels, saints, and martyrs on Ginbot 21 (May 29).
✞There, the faithful and the non-believers would gather and stay for five days with the Mother of Light. Now, take to heart how people of our time hurry to see individuals in the entertainment industry whom Satan has made his dwellings, much less to see our Lady, the Queen of Heaven, the Mother of God.
✞And let alone seeing our Lady physically, the calling of her name by itself has pleasantness and joy that could separate the soul from the flesh. Thence, for those deserving and fortunate, such aspects are reserved.
✞And the days on which the people of Debre Mitmaq(k) and its surroundings remained with our Lady were times on which they accumulated provisions for the eternal life. There was nothing that they did not receive after seeking or were denied after asking. And the prophets, apostles, saints, martyrs, virgins, monks, angels, and archangels were seen bowing down to the Virgin Mary there [at the church]. And the Mother of Light used to bless them repeatedly.
✞Thus, those eyes that saw her and those feet that stood before her are deserving of honor. And when the five days would conclude, the people were accustomed to saying their farewells to our Lady with tears. And the Mother of Light would bless them with a cross of light then would ascend with the saints.
✞✞✞Abba Martianus/Marcian/Martinianus✞✞✞
=>Abba Martianus was a father that lived in the desert in holiness for 68 years. And Satan, who was unable to fight him directly, used to try him with women afflicted by adultery.
✞One day, when one of such women came and attempted to trap the Saint in adultery after putting on perfume, Abba Martianus put his leg in a fire. And he expelled the demons by the smell of his burning foot. Thereafter, he aided the woman to repent and to become holy. The Saint was the only righteous father that had 108 cells in 108 different places to flee from temptation.
✞✞✞May our Lady who appeared to our forefathers be revealed to us as well through grace. And may the tang of her name indwell in our discourses and may the tang of her love indwell in our hearts.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 21st of Ginbot
1. Holy Debre Mitmaq(k) (The Appiration of our Lady)
2. Abba Martianus/Marcian/Martinianus (A father who burned his foot not to fall into adultery)
3. St. Aaron the Syrian
4. St. Amos the Prophet
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Gregories the Fathers
2. Abune Memene Dingel
3. Abune Amde Selassie
✞✞✞ “. . . even the rich among the people shall intreat thy favour. The king's daughter is all glorious within: her clothing is of wrought gold . . . the virgins her companions that follow her shall be brought unto thee . . . Instead of thy fathers shall be thy children, whom thou mayest make princes in all the earth. I will make thy name to be remembered in all generations”✞✞✞
Psalm 44(45):12-17
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝✝✝ ሐመረ ብርሃን : ቅድስት ደብረ ምጥማቅ ✝✝✝
"#ማርያም ንግሥት ውስተ ደብረ ምጥማቅ ከተማ::
ብጹዓት አዕይንት ዘነጸራኪ በግርማ::
ወብጹዓት አእጋር ቅድሜኪ ዘቆማ::"
( ማርያም ሆይ! በደብረ ምጥማቅ ላይ በነገሥሽ ጊዜ::
አንቺን ያዩ ዓይኖች:
በፊትሽ የቆሙ እግሮች:
ብጹዓት (ንዑዳት ክቡራት) ናቸው:: )
✝ የእመቤታችን ጣዕመ ፍቅሯ ይደርብን:: በረድኤትም ትገለጽልን:: ✝
"#ማርያም ንግሥት ውስተ ደብረ ምጥማቅ ከተማ::
ብጹዓት አዕይንት ዘነጸራኪ በግርማ::
ወብጹዓት አእጋር ቅድሜኪ ዘቆማ::"
( ማርያም ሆይ! በደብረ ምጥማቅ ላይ በነገሥሽ ጊዜ::
አንቺን ያዩ ዓይኖች:
በፊትሽ የቆሙ እግሮች:
ብጹዓት (ንዑዳት ክቡራት) ናቸው:: )
✝ የእመቤታችን ጣዕመ ፍቅሯ ይደርብን:: በረድኤትም ትገለጽልን:: ✝
✝አስተርእዮታ ለድንግል በደብረ ምጥማቅ፤
ወኃያል መነኮስ መርትያኖስ ጻድቅ፤
አሮን ሶርያዊ ዘጥበበ ሰማይ ንድቅ፤
ዞዊ ወፎጢና ዘገነት ማዕነቅ!
✝እንኳን አደረሰን !
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
ወኃያል መነኮስ መርትያኖስ ጻድቅ፤
አሮን ሶርያዊ ዘጥበበ ሰማይ ንድቅ፤
ዞዊ ወፎጢና ዘገነት ማዕነቅ!
✝እንኳን አደረሰን !
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✝✞ እንኩዋን ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሳችሁ ✝✞✝
+*" ዕርገተ እግዚእ "*+
=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዓለ ዕርገትን 2 ጊዜ ታከብራለች:: አንዱ "ጥንተ በዓል": ሁለተኛው ደግሞ "የቀመር በዓል" ይሠኛል:: ጥንተ በዓል ማለት ጌታችን በትክክል ያረገበትን ቀን ያመለክታል::
+የክብር ባለቤት መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ በኪነ ጥበቡ (በሕማሙ: በሞቱ) ዓለምን አድኖ: 40 ቀን ለሐዋርያቱ መጽሐፈ ኪዳንን: ትምሕርተ ኅቡዓትን አስተምሯቸዋል::
+በ40ኛው ቀን 120ውን ቤተሰብ ይዟቸው ወደ ቢታንያ ወጣ:: በዚያም እስከ ሊቀ ዽዽስና ድረስ ሾሟቸው: ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡም አዟቸው የመንፈስ ቅዱስን ተስፋ ጠብቁ ብሏቸዋል:: እየባረካቸው በተዋሐደው ሥጋ ወደ ሰማያዊ ዙፋኑ አርጉዋል::
+ሰማያት: ምድር: ደመናት: ነፋሳት: መባርቅትና መላእክት: ፍጥረት በሙሉ አመስግኗል:: አይሁድ መናፍቃን እርገቱን ምትሐት ነው እንዳይሉ: ጌታችን ትንሳኤውን አማናዊ እንደሆነ ለማስረዳት በ40ኛው ቀን ዐረገ::
+አንድም ራስ ባለበት ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ሊኖሩ ይገባልና ጌታችን ዕርገቱን በገሃድ አደረገው:: "ዐርገ እግዚእ ከመ ያለቡ ዕርገተ ጻድቃን ንጹሐን" እንዲል::
<<ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ::
ወእግዚእነ በቃለ ቀርን::
ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ:: >> (መዝ. 46:6)
=>ከበረከተ ዕርገቱ ይክፈለን::
+"+ እስከ ቢታንያም አወጣቸው:: እጆቹንም አንስቶ ባረካቸው:: ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ:: ወደ ሰማይም ዐረገ:: እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ:: ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ:: +"+ (ሉቃ. 24:50-53)
<<< ስብሐትለእግዚአብሔር >>>
✝ዝክረ ቅዱሳን ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
+*" ዕርገተ እግዚእ "*+
=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዓለ ዕርገትን 2 ጊዜ ታከብራለች:: አንዱ "ጥንተ በዓል": ሁለተኛው ደግሞ "የቀመር በዓል" ይሠኛል:: ጥንተ በዓል ማለት ጌታችን በትክክል ያረገበትን ቀን ያመለክታል::
+የክብር ባለቤት መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ በኪነ ጥበቡ (በሕማሙ: በሞቱ) ዓለምን አድኖ: 40 ቀን ለሐዋርያቱ መጽሐፈ ኪዳንን: ትምሕርተ ኅቡዓትን አስተምሯቸዋል::
+በ40ኛው ቀን 120ውን ቤተሰብ ይዟቸው ወደ ቢታንያ ወጣ:: በዚያም እስከ ሊቀ ዽዽስና ድረስ ሾሟቸው: ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡም አዟቸው የመንፈስ ቅዱስን ተስፋ ጠብቁ ብሏቸዋል:: እየባረካቸው በተዋሐደው ሥጋ ወደ ሰማያዊ ዙፋኑ አርጉዋል::
+ሰማያት: ምድር: ደመናት: ነፋሳት: መባርቅትና መላእክት: ፍጥረት በሙሉ አመስግኗል:: አይሁድ መናፍቃን እርገቱን ምትሐት ነው እንዳይሉ: ጌታችን ትንሳኤውን አማናዊ እንደሆነ ለማስረዳት በ40ኛው ቀን ዐረገ::
+አንድም ራስ ባለበት ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ሊኖሩ ይገባልና ጌታችን ዕርገቱን በገሃድ አደረገው:: "ዐርገ እግዚእ ከመ ያለቡ ዕርገተ ጻድቃን ንጹሐን" እንዲል::
<<ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ::
ወእግዚእነ በቃለ ቀርን::
ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ:: >> (መዝ. 46:6)
=>ከበረከተ ዕርገቱ ይክፈለን::
+"+ እስከ ቢታንያም አወጣቸው:: እጆቹንም አንስቶ ባረካቸው:: ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ:: ወደ ሰማይም ዐረገ:: እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ:: ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ:: +"+ (ሉቃ. 24:50-53)
<<< ስብሐትለእግዚአብሔር >>>
✝ዝክረ ቅዱሳን ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn