Telegram Web Link
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)

🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።

ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብዓ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።

🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ  ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፩፦

ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)

ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ማር ገላውዴዎስ ሰማዕት፥ አርአያ መላእክት (ወመዋዒ በውስተ ጸብዕ)
✿ማኅበራኒሁ ሰማዕታት
✿አባ ገላውዴዎስ ጻድቅ (አቡሁ ለአቡነ ቀውስጦስ)
✿ቅድስት እምነ ጽዮን (እሞሙ ለቀውስጦስ ወለይኩኖ አምላክ)
✿ቅድስት ክርስቶስ ክብራ (እኅቱ ለአቡነ በጸሎተ ሚካኤል)
✿አባ ገብረ ኢየሱስ ዘአስቄጥስ (ኢትዮጵያዊ)
✿አባ ክርዳኑ ሊቀ ጳጳሳት
✿ወ፵ ሰማዕታት (ቅዳሴ ቤቶሙ)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† 🌹እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል እና ለቅዱሳኑ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† በዚህች ቀን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን ጨምሮ ቅዱስ ላሊበላ: ቅድስት አፎምያና ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ ይከበራሉ::

††† ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት †††

††† ቅዱስ ሚካኤል በጥንተ ተፈጥሮ በኢዮር: ኃይላት በተባሉት ነገደ መላእክት ተሹሞ ነበር:: ሳጥናኤል በካደ ጊዜ እግዚአብሔር ባወቀ: አንድም በትሕትናውና ደግነቱ በ99ኙ ነገደ መላእክት ላይ ሁሉ ተሹሟል::

ከፍጥረት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የቅዱስ ሚካኤልን ያሕል ክብርና ርሕሩሕ የለም:: በምልጃውም: በረዳትነቱም የታወቀ መልአክ ነው:: መጽሐፍ "መልአከ ምክሩ ለእግዚአብሔር" ይለዋል:: "ወስሙ መስተሣሕልም" ይለዋል:: ቂም የሌለው: ለምሕረት የሚፋጠን: ደግ መልአክ ነውና::

በብሉይ ኪዳን በመከራ ለነበሩ ቅዱሳን ሁሉ ሞገስ: ረዳትና አዳኝ ቢሆናቸው "መጋቤ ብሉይ" ተሰኝቷል:: እሥራኤልን 40 ዘመን በበርሃ መርቷል: መግቧልም:: ቅዱስ መጽሐፍ ስለ እርሱ ብዙ ይላል:: (ዘፍ. 48:16, ኢያ. 5:13, መሳ. 13:17, ዳን. 10:21, 12:1, መዝ. 33:7, ራዕይ. 12:7)

ደስ የሚለው ደግሞ ርሕሩሑ መልአክ ከእመቤታችን ጋር ልዩ ፍቅር አለው:: ከእናቷ ማሕጸን ጀምሮ እስከ ዛሬ እነሆ አብሯት አለ:: ደስ ብሎት ይታዘዛታል:: ማማለድ ሲፈልግም "እመቤቴ ሆይ! ቅደሚ" ይላታል:: ወደ እሳት መጋረጃ አብረው ገብተው ለዓለም ምሕረትን: በረከትን ያወርዳሉ::

ቅዱስ ሚካኤልን በዚሕች ዕለት ስለ እነዚህ ነገሮች እናከብረዋለን:-
1.በመላእክት ሁሉ ላይ አለቃ ሆኖ መሾሙን
2.ቅዳሴ ቤቱን (ግብፅ ውስጥ)
3.ቅድስት አፎምያን መርዳቱን
4.ቅዱስ ባሕራንን መጎብኘቱን
5.ቅዱስ ላሊበላን ወደ ሰማያት ማሳረጉን
6.ለፍጥረታት ሁሉ ምሕረት የሚጠይቅበት ዕለት ነውና::

††† ሊቀ መላእክት በክንፈ ረድኤቱ ከክፉ ሁሉ ይጠብቀን::

††† ቅዱስ ላል ይበላ ንጉሥ †††

††† በ12ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ ላይ በሃገራችን የነገሠው ቅዱስ ላሊበላ:-
¤በብሥራተ መልአክ ተወልዷል
¤ቅዱሳት መጻሕፍትን ገና በልጅነቱ አጥንቷል
¤የንጉሥ ዘር ቢሆንም በጾምና ጸሎት: በትሕርምት አድጓል
¤በወንድሙ ቢገረፍም ቂም አልነበረውም
¤ስለ ወዳጆቹ ፍቅር መርዝ ጠጥቷል
¤በዙፋን ላይ የኢትዮዽያ ንጉሥ ሆኖ ቢቀመጥም እርሱስ አኗኗሩ ገዳማዊ ነበር
¤ከተባረከች ሚስቱ ቅድስት መስቀል ክብራ ጋር አንዲት ማዕድ ብቻ በቀን ይቀምሱ ነበር:: ለዛውም ለምለሙን ለነዳያን ሰጥተው እነርሱ የሚበሉት የእንጀራውን ቅርፍት (ጠርዝ) ብቻ ነበር::

በአካለ ሥጋ ወደ ሰማያት ተነጥቆ ብዙ ምሥጢራትን አይቷል
¤በምሳሌውም ሃገረ ሮሃን (ላስታን) ገንብቷል
¤ዛሬም ድረስ ምስጢር የሆኑት ፍልፍል አብያተ መቃድስ የእጆቹ ሥራዎች ናቸው::

ሥራውን ከፈጸመ በኋላ መንግሥቱን ለቅዱስ ነአኩቶ ለአብ አውርሶ: በመንኖ ጥሪትና በቅድስና ኑሮ በዚሕች ቀን አርፏል:: ጌታችን ስምህን ያከበረ: ዝክርህን የዘከረ: ከቤትህ ያደረውን: ከርስተ መንግስተ ሰማያት አካፍለዋለሁ ሲል ቃል ኪዳን ገብቶለታል::

††† በረከቱን: ክብሩን ያድለን::

††† ቅድስት አፎምያ †††
ከቅዱስ አስተራኒቆስ ጋር በተቀደሰ ትዳር የኖረች
¤ምጽዋትን ያዘወተረች
¤በፍቅረ ቅዱሳን የጸናች
¤ንጽሕናዋን ጠብቃ ሰይጣንን ያሳፈረች ደግ እናት ናት:: ዛሬ የቅዱስ ሚካኤልን ስዕል ታቅፋ: በትእምርተ መስቀልም አማትባ አርፋለች: ቅዱሱ መልአክም ወደ ገነት አሳርጓታል::

††† ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ †††

የደጋግ ክርስቲያኖች ግን የድሆች ልጅ:
¤በሕጻንነቱ በግፍ ወደ ባሕር የተጣለ:
¤በእግዚአብሔር ጥበብ አድጎ የግፈኛውን ንብረት የወረሰ:
¤በመልካም ትዳር በቅስና ያገለገለ:
¤ምጽዋትን ያዘወተረ: አብያተ ክርስቲያናትን ያሳነጸ ደግ ክርስቲያን ነው::
¤በዚህች ቀን አርፎ ቅዱስ ሚካኤል ወዳጁ በዕረፍተ ገነት አኑሮታል::

††† አምላካችን እግዚአብሔር ከቅዱሳኑ በረከት ይክፈለን:: አሜን:: †††

††† ሰኔ 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
3.ቅድስት አፎምያና ባለቤቷ ቅዱስ አስተራኒቆስ
4.ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ
5.ቅዱስ እለ እስክንድሮስ ሊቅ
6.አባ ዮስጦስ ሊቀ ዻዻሳት (የሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ደቀ መዝሙር)
7.አባ ቄርሎስ ሊቀ ዻዻሳት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
2.ቅዱስ ድሜጥሮስ
3.ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
4.ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ (ሰማዕት)
5.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
6.አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

††† "በሰማይም ሰልፍ ሆነ:: ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ:: ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ:: አልቻላቸውምም:: ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም:: ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ወደ ምድር ተጣለ::" †††
(ራዕይ. 12:7)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

https://www.tg-me.com/zikirekdusn
#Feasts of #Senne_12

✞✞✞On this day we commemorate Saint Michael the Archangel, Saint Lalibela (the Ethiopian Emperor), Saint Afomia/Euphemia, and Saint Bahran the Priest✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saint Michael the Archangel✞✞✞
=>Saint Michael was appointed over the hosts of angels called Powers that are found in the Realm of Eyor (The 3rd Heaven - Shehaqim) at first. Then, when Satan defected, he was elevated by the Will of God, and for his humility and empathy over all the 99 Hosts of Angels.

✞From creation, after our Lady, there is none that is as honorable and kindhearted as St. Michael. He is an angel known for his intercession and aid. Manuscripts call him as “God’s council”, and as “whose name means compassionate”. And that is because he is an angel without resentment that hastens for aid and is kind.

✞And because he was a grace to all the saints of the Old Testament, aided and saved them as well, he was called “Megabi Beluy”/ “The Steward of the Old [Testament]”. He has also led and nourished Israel for 40 years in the desert. And Holy Scripture articulates much about him. (Gen.48:16, Josh. 5:13, Judg. 13:17, Dan.10:21/12:1, Ps.33 (34):7, Rev.12:7)

✞[In addition to that] the compassionate angel has a unique love for our Lady which is delighting. And from her mother’s womb up to now he is with her. He joyously obeys her. And when he wants to intercede, he says to her, “My Lady! Go before me!” Thus, they enter the fiery curtains together and bring down mercy together with blessing to the world.

✞We commemorate St. Michael for the following things on this day.
1. Because he was appointed over all the hosts of angels.
2. Because of the consecration of his church (in Egypt).
3. Because he helped St. Euphemia/Afomia.
4. Because he visited [to aid] St. Bahran.
5. Because he took up St. Lalibela to heaven.
6. Because it is the day on which he will beseech mercy for all creation.

✞May the Archangel keep us from all wickedness by his spiritual wings.

✞✞✞Saint Lalibela the Ethiopian Emperor✞✞✞
=>St. Lalibela who came to the throne [of Ethiopia] at the end of the 12th century
*was born after an annunciation by an angel.
*studied Holy Texts while he was just a kid.
*grew up praying, fasting, and in austerity though he was of royal lineage.
*did not hold any hatred in his heart when he was lashed by his brother.
*has drunk poison for the love of his friends.
*lived as an ascetic though he sat as the Emperor of Ethiopia.
*ate only once in a day with his holy wife, St. Masqal Kibra, and they ate not the better part of the “Injera” (an Ethiopian staple food - sour fermented flatbread) but its parched outer edges only.

✞The Saint has also seen many mysteries after he was taken to heaven.
*Then, he built in the likeness of what he saw Debre Roha (Lalibela - Lasta).
*The Rock-Hewn Churches [in Lalibela and elsewhere], which are to this day a mystery, were his handy works.

✞The Saint departed on this day after completing his works, living an austere and holy life, and handing his empire to Na'akueto La'ab. And our Lord has given him a covenant saying, “The person who honors your name, holds your feast, stays a night [in a vigil] at your church I will enable him/her to have an inheritance in the Heavenly Kingdom.”

✞May He (God) grant us from the Saint’s blessing and honor.

✞✞✞Saint Euphemia/Afomia✞✞✞
✞She was a compassionate mother,
*that lived in a blessed matrimony with Andronicus,
*that made alms giving her daily routine,
*that was preserved in the love for the saints,
*and who humiliated Satan by keeping her purity [after her husband passed away].

✞And on this day, she departed holding the icon of St. Michael and after making the sign of the Cross. Her soul was taken up by the holy angel to paradise.
✞✞✞Saint Bahran the Priest✞✞✞
=>He was the son of a kind but a poor Christian, and was also a compassionate Christian
*that was thrown into a sea viciously [as an infant],
*that grew up by the will/wisdom of God and inherited his adversary’s wealth [the wealth of one who threw him into the sea],
*that had a good marriage and served as a priest,
*that made alms giving his habit and built churches.

✞And on this day, he passed away and St. Michael, his beloved patron, placed his soul in paradise.

✞✞✞ May our God grant us from the blessings of the Saints. Amen.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 12th of Senne
1. St. Michael the Archangel
2. St. Lalibela the Righteous (An Ethiopian Emperor)
3. St. Euphemia and St. Andronicus her husband
4. St. Bahran the Priest
5. St. Alexander/Alexandros the Scholar – Archbishop of Alexandria
6. Abba Justus the 6th Pope of Alexandria (A Disciple of the Apostle St. Mark)
7. Abba Cyril (Kyrillos) the Second, the 67th Pope of Alexandria

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Matthew the Apostle
2. St. Demetrius
3. St. John Chrysostom
4. St. Theodore the Eastern/El-Mishreke (the Oriental) a Martyr
5. St. Kirstos Semra (An Ethiopian)
6. Abune Samuel of Waldiba

✞✞✞ “And there was war in heaven: Michael and his angels fought against the dragon; and the dragon fought and his angels, And prevailed not; neither was their place found any more in heaven. And the great dragon was cast out, that old serpent, called the Devil, and Satan, which deceiveth the whole world: he was cast out into the earth”✞✞✞
Rev. 12:7-9

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
<<< #ቅዱስ : #ወቡሩክ : #ወብጹዕ #ላሊበላ >>>

✞✞✞ ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ ንጉሠ ኢትዮጵያ ✞✞✞

❖ከ ፲፩፻፩-፲፩፻፺፰ (1101-1198)❖

"" በቀን 3 ጉርሻን ብቻ የተመገበ መናኝ ፡
ባረፈባት ቀን የመገነዣ ጨርቅ እንኳ የታጣለት ቡሩክ
መሪ ነበር፡፡ ""

~ጻድቅ
~መናኔ መንግሥት
~ረዓዬ ኅቡዓት
~ወሐናጼ መቅደስ . . .

~ማኅደረ መንፈስ ቅዱስ
~መፍቀሬ ጥበብ
~ወንጉሠ ኢትዮዽያ . . .

~እስመ ውዕቱ ዘአጥረየ ንጽሐ #መላእክት ወትጋሃ #መነኮሳት : ምስለ ብእሲቱ #መስቀል_ክብራ እግዝእት::

"" ሰኔ 12 የዕረፍት በዓሉ ይከበራል ""

<< በረከቶሙ ለእሉ ቡሩካን ወትረ የሃሉ ምስሌየ:: ወምስለ ኩልክሙ አሜን:: >>

🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
እንኳን አደረሰን !


ሚካኤል የዋህ እግዚአብሔር ዘሤሞ፤
እስመ ኢየአምር ወትረ በቀለ ወተቀይሞ፤
ወላሊበላ ጻድቅ ብእሴ ፍቅር ወተሳልሞ፤
አፎምያ ብጽዕት ወባሕራን አበሞ፤

""ከቅዱሳን ሕይወት ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!""

🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
እንኳን አደረሳችሁ!

❖ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ፤
ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ፤
ሶበ እጼውዕ ስመከ ከሢትየ አፈ፤
ረዳኤ ምንዱባን #ሚካኤል በከመ ታለምድ ዘልፈ፤
ለረዲኦትየ ነዓ ሰፊሐከ ክንፈ!

(መልክዐ ቅዱስ ሚካኤል)

""ከቅዱሳን ሕይወት ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!""

🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)

🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።

ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብዓ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።

🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ  ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Forwarded from Convert To Voice
ከገሃነም_ፍርድ_እንዴት_ልታመልጡ_ትችላላችሁ.m4a
እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፪፦

ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)

ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ዐቢይ ወክቡር፡ ሚካኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት (ርዕሶሙ ለኃይላት ሰማያውያን)
✿ብጹዕ ወቡሩክ፡ ላሊበላ ጻድቅ፥ ንጉሠ ኢትዮጵያ (ረዓዬ ምጢረ ሰማያት)
✿ባሕራን ቀሲስ (ፍቁረ ቅዱስ ሚካኤል)
✿አፎምያ ብጽዕት ወንጽሕት
✿አስተራኒቆስ ጻድቅ (ምታ)
✿እለእስክንድሮስ ሊቅ (ርቱዓ ሃይማኖት)
✿ዮስጦስ ክቡር ሊቀ ጳጳሳት (ረድአ ማርቆስ)
✿ቄርሎስ ሊቀ ጳጳሳት (ዘእለእስክንድርያ)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://www.tg-me.com/zikirekdusn
2025/07/01 19:32:31
Back to Top
HTML Embed Code: