✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፭፦
✝ሠረቀ ወርኀ ክረምት ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን። (በዓተ ክረምት)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿አበዊነ ሐዋርያት፥ ፲ወ፪ቱ መምህራኒነ (ተዝካረ ጉባዔሆሙ)
✿ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ (አርዕስተ ሐዋርያት)
✿ይሁዳ ሐዋርያ ወሰማዕት፥ ዘእም፸ወ፪ቱ አርድእት (ወልደ ዮሴፍ አረጋዊ)
✿ጲላጦስ መስፍን ጴንጤናዊ (ዘሃገረ ጳንጦስ)
✿አብሮቅላ ቅድስት (ብእሲቱ)
✿ጴጥሮስ ሊቀ ጳጳሳት (ዘእለእስክንድርያ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፭፦
✝ሠረቀ ወርኀ ክረምት ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ አሜን። (በዓተ ክረምት)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿አበዊነ ሐዋርያት፥ ፲ወ፪ቱ መምህራኒነ (ተዝካረ ጉባዔሆሙ)
✿ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ (አርዕስተ ሐዋርያት)
✿ይሁዳ ሐዋርያ ወሰማዕት፥ ዘእም፸ወ፪ቱ አርድእት (ወልደ ዮሴፍ አረጋዊ)
✿ጲላጦስ መስፍን ጴንጤናዊ (ዘሃገረ ጳንጦስ)
✿አብሮቅላ ቅድስት (ብእሲቱ)
✿ጴጥሮስ ሊቀ ጳጳሳት (ዘእለእስክንድርያ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† ✝እንኳን ለታላቁ ነቢይ ቅዱስ ኢያሱ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። ✝†††
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ✝ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ ወመስፍን ✝†††
††† ቅዱሱ የተወለደው በምድረ ግብፅ በባርነት ከነበሩ እሥራኤላውያን ሲሆን የቀደመ ስሙ "አውሴ" ይባላል:: ዘመኑ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከ215 ዓመታት ባርነት ሊያወጣ የተቃረበበት ነውና ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከምድያም ሲመለስ ከመረጣቸው ተከታዮቹ ዋነኛው ኢያሱ ነበር:: እሥራኤል ከባርነት ሲወጡ ሙሴ 80 ዓመቱ : ኢያሱ ደግሞ 40 ዓመቱ ነበር::
ሕዝቡ አንገተ ደንዳና ነበርና ለ40 ቀን የታሠበላቸውን መንገድ 40 ዓመት እንዲሆን አደረጉት:: በዚህ ጊዜ ኢያሱ ከመምሕሩ ከሙሴና ከሕዝቡ አልተለየም::
አውሴን "ኢያሱ" ብሎ ስም የቀየረለት ሙሴ ሲሆን ይሔውም በፈቃደ እግዚአብሔር ነው:: ኢያሱ ማለት "መድኃኒት" ማለት ነው::
ለዚሕም ምክንያቶች አሉት:- ለጊዜው አማሌቃውያንን ድል ነስቶ ሕዝቡን አድኗል:: ምድረ ርስትን አውርሷል::
ለፍጻሜው ግን ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ (ጥላ) እንዲሆን ነው::
ቅዱስ ኢያሱ በበርሃ ለ40 ዘመናት እግዚአብሔርን አምልኮታል:: ሊቀ ነቢያትን ታዝዞታል (አገልግሎታል):: እሥራኤልንም የጦር አለቃ ሆኖ ከአሕዛብ እጅ አድኗቸዋል::
በዚህም በእግዚአብሔርና በሕዝቡ ዘንድ ሞገስን አግኝቷል:: ቅዱስ ሙሴ ደብረ ናባው ላይ ባረፈ ጊዜ ሕዝቡን : ካሕናቱንና ታቦተ ጽዮንን ተረከበ:: ይህን ጊዜ ዕድሜው 80 እየሆነ ነበር::
††† እግዚአብሔርም ኢያሱን "ከአንተ ጋር ነኝ" ብሎ በሕዝቡ ላይ ነቢይና መስፍን (አስተዳዳሪ) እንዲሆን ሾመው:: ቅዱሱም ሰላዮችን ልኮ አስገምግሞ:
¤ባሕረ ዮርዳኖስን ከፍሎ
¤ሕዝቡን አሻግሮ
¤የኢያሪኮን ቅጥር 7 ጊዜ ዙሮ
¤በኃይለ እግዚአብሔር አፍርሶ
¤የኢያሪኮን ነገሥታት አጥፍቶ ለሕዝቡ ምድረ ርስትን አወረሰ::
የገባዖን ሰዎች "አድነን" ብለው በላኩበት ጊዜ ነገሥተ አሞሬዎንን ይወጋ ዘንድ ኢያሱ ወጣ:: እነዚያን ግሩማን ነገሥታት በፈጣሪው ኃይል : በጦርና በተአምራት ድል ነስቶ የእግዚአብሔር ስሙ ከፍ ከፍ አለ:: በዚያች ዕለትም ለ12ቱ ነገደ እሥራኤል ርስትን ሲያካፍል ፀሐይን በገባዖን: ጨረቃን ደግሞ በቆላተ ኤሎም (በኤሎም ሸለቆ) አቆመ::
ሰባት አሕጉራተ ምስካይ (የመማጸኛ ከተሞችን) ለየ:: ነቢይና መስፍን ሆኖ ሕዝቡን ለ40 ዓመታት አገለገለ:: በመጨረሻም ለሕዝቡ አላቸው:-
"እኔና ቤቴ እግዚአብሔርን እናመልካለን:: (ኢያ. 24) እናንተስ?" አላቸው:: እነርሱም "እኛም እንዳንተ ነን" አሉት:: ለዚህም ምልክት ይሆን ዘንድ 3 ገጽ ያላት ሐውልትን በመካከላቸው አቆመ::
ይህችውም የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት:: ሐውልቷ 3 ገጽ እንዳላት እመቤታችንም በ3 ወገን (በነፍስ: በሥጋ: በልቡና) ድንግል ናት:: አንድም በ3 ወገን (ከኃልዮ: ከነቢብ: ከገቢር ኃጢአት) ንጽሕት ናት:: ለዚህም ነው አባ ሕርያቆስ
"ሐውልተ ስምዕ ዘኢያሱ" (የኢያሱ የምስክር ሐውልት አንቺ ነሽ) ሲል ያመሰገናት::
ታላቁ ነቢይ ኢያሱ ግን ከግብጽ በወጡ በ80 ዓመት: በተወለደ በ120 ዓመቱ (ጥሬው መጽሐፍ ቅዱስ በ110 ዓመቱ ይላል) በወገኖቹ መካከል ዐርፎ በያዕቆብ መቃብር ተቀበረ:: እሥራኤልም ለ30 ቀናት አለቀሱለት::
††† በወዳጁ በኢያሱ እጅ የአሕዛብን ቅጥር ያፈረሰ እግዚአብሔር የእኛንም የኃጢአታችንን ግንብ በወዳጆቹ ምልጃ ያፍርስልን:: ከቅዱሱ ነቢይም በረከትን ያሳትፈን::
††† ሰኔ 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ ወመስፍን
2.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት (ቅዳሴ ቤቱ)
††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
2.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
3.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
4.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
5.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን
††† "አሁንም እግዚአብሔርን ፍሩ:: በእውነተኛም ልብ አምልኩት . . . እግዚአብሔርን ማምለክ ክፉ መስሎ ቢታያችሁ . . . የአሞራውያንን አማልክት ታመልኩ እንደ ሆነ: የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ:: እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን::" †††
(ኢያሱ. 24:14)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ✝ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ ወመስፍን ✝†††
††† ቅዱሱ የተወለደው በምድረ ግብፅ በባርነት ከነበሩ እሥራኤላውያን ሲሆን የቀደመ ስሙ "አውሴ" ይባላል:: ዘመኑ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከ215 ዓመታት ባርነት ሊያወጣ የተቃረበበት ነውና ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከምድያም ሲመለስ ከመረጣቸው ተከታዮቹ ዋነኛው ኢያሱ ነበር:: እሥራኤል ከባርነት ሲወጡ ሙሴ 80 ዓመቱ : ኢያሱ ደግሞ 40 ዓመቱ ነበር::
ሕዝቡ አንገተ ደንዳና ነበርና ለ40 ቀን የታሠበላቸውን መንገድ 40 ዓመት እንዲሆን አደረጉት:: በዚህ ጊዜ ኢያሱ ከመምሕሩ ከሙሴና ከሕዝቡ አልተለየም::
አውሴን "ኢያሱ" ብሎ ስም የቀየረለት ሙሴ ሲሆን ይሔውም በፈቃደ እግዚአብሔር ነው:: ኢያሱ ማለት "መድኃኒት" ማለት ነው::
ለዚሕም ምክንያቶች አሉት:- ለጊዜው አማሌቃውያንን ድል ነስቶ ሕዝቡን አድኗል:: ምድረ ርስትን አውርሷል::
ለፍጻሜው ግን ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ (ጥላ) እንዲሆን ነው::
ቅዱስ ኢያሱ በበርሃ ለ40 ዘመናት እግዚአብሔርን አምልኮታል:: ሊቀ ነቢያትን ታዝዞታል (አገልግሎታል):: እሥራኤልንም የጦር አለቃ ሆኖ ከአሕዛብ እጅ አድኗቸዋል::
በዚህም በእግዚአብሔርና በሕዝቡ ዘንድ ሞገስን አግኝቷል:: ቅዱስ ሙሴ ደብረ ናባው ላይ ባረፈ ጊዜ ሕዝቡን : ካሕናቱንና ታቦተ ጽዮንን ተረከበ:: ይህን ጊዜ ዕድሜው 80 እየሆነ ነበር::
††† እግዚአብሔርም ኢያሱን "ከአንተ ጋር ነኝ" ብሎ በሕዝቡ ላይ ነቢይና መስፍን (አስተዳዳሪ) እንዲሆን ሾመው:: ቅዱሱም ሰላዮችን ልኮ አስገምግሞ:
¤ባሕረ ዮርዳኖስን ከፍሎ
¤ሕዝቡን አሻግሮ
¤የኢያሪኮን ቅጥር 7 ጊዜ ዙሮ
¤በኃይለ እግዚአብሔር አፍርሶ
¤የኢያሪኮን ነገሥታት አጥፍቶ ለሕዝቡ ምድረ ርስትን አወረሰ::
የገባዖን ሰዎች "አድነን" ብለው በላኩበት ጊዜ ነገሥተ አሞሬዎንን ይወጋ ዘንድ ኢያሱ ወጣ:: እነዚያን ግሩማን ነገሥታት በፈጣሪው ኃይል : በጦርና በተአምራት ድል ነስቶ የእግዚአብሔር ስሙ ከፍ ከፍ አለ:: በዚያች ዕለትም ለ12ቱ ነገደ እሥራኤል ርስትን ሲያካፍል ፀሐይን በገባዖን: ጨረቃን ደግሞ በቆላተ ኤሎም (በኤሎም ሸለቆ) አቆመ::
ሰባት አሕጉራተ ምስካይ (የመማጸኛ ከተሞችን) ለየ:: ነቢይና መስፍን ሆኖ ሕዝቡን ለ40 ዓመታት አገለገለ:: በመጨረሻም ለሕዝቡ አላቸው:-
"እኔና ቤቴ እግዚአብሔርን እናመልካለን:: (ኢያ. 24) እናንተስ?" አላቸው:: እነርሱም "እኛም እንዳንተ ነን" አሉት:: ለዚህም ምልክት ይሆን ዘንድ 3 ገጽ ያላት ሐውልትን በመካከላቸው አቆመ::
ይህችውም የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት:: ሐውልቷ 3 ገጽ እንዳላት እመቤታችንም በ3 ወገን (በነፍስ: በሥጋ: በልቡና) ድንግል ናት:: አንድም በ3 ወገን (ከኃልዮ: ከነቢብ: ከገቢር ኃጢአት) ንጽሕት ናት:: ለዚህም ነው አባ ሕርያቆስ
"ሐውልተ ስምዕ ዘኢያሱ" (የኢያሱ የምስክር ሐውልት አንቺ ነሽ) ሲል ያመሰገናት::
ታላቁ ነቢይ ኢያሱ ግን ከግብጽ በወጡ በ80 ዓመት: በተወለደ በ120 ዓመቱ (ጥሬው መጽሐፍ ቅዱስ በ110 ዓመቱ ይላል) በወገኖቹ መካከል ዐርፎ በያዕቆብ መቃብር ተቀበረ:: እሥራኤልም ለ30 ቀናት አለቀሱለት::
††† በወዳጁ በኢያሱ እጅ የአሕዛብን ቅጥር ያፈረሰ እግዚአብሔር የእኛንም የኃጢአታችንን ግንብ በወዳጆቹ ምልጃ ያፍርስልን:: ከቅዱሱ ነቢይም በረከትን ያሳትፈን::
††† ሰኔ 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ ወመስፍን
2.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት (ቅዳሴ ቤቱ)
††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
2.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
3.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
4.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
5.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን
††† "አሁንም እግዚአብሔርን ፍሩ:: በእውነተኛም ልብ አምልኩት . . . እግዚአብሔርን ማምለክ ክፉ መስሎ ቢታያችሁ . . . የአሞራውያንን አማልክት ታመልኩ እንደ ሆነ: የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ:: እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን::" †††
(ኢያሱ. 24:14)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Senne_26
✞✞✞On this day we commemorate the Great Prophet Saint Joshua✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Joshua the Prophet and Judge✞✞✞
=>The Saint was born in Egypt from Israelite parents who were in bondage. His former name was Oshea. And as the time for God to free His people from 215 years of slavery approached, Joshua was foremost among the followers of the Arch-prophet Moses that were selected after his return from Midian. When Israel were freed from captivity, Moses was 80 years old and Joshua was 40.
✞However, because the people [of Israel] were stiff-necked, they made the journey [to the Promised Land] which would have taken them 40 days into 40 years. During those days, Joshua was with his teacher/master Moses and his people. And Moses was the one who changed his name, Oshea, to Joshua by the Will of God.
✞ Joshua means “Salvation.” And there are reasons for this:
1. For the time being - he defeated the Amalekites, saving his people and aiding them to inherit the Promised Land.
2. For the long run – he was a typology (a shadow of things to come) for our Lord Jesus Christ (the Savior).
✞St. Joshua worshipped God for many years in the desert. And he served the Arch-prophet as well. He also saved Israel from the hands of the gentiles as a general. And for this, he received favor from God and the Israelites. When Moses passed away on Mt. Nebo, Joshua took responsibility for the people, priests, and the Ark of the Covenant. And he was 80 years old when this occurred.
✞God anointed him upon the people as a Prophet and a Judge saying, “I am with thee.”
✞Then, the Saint, after sending spies [into Canaan/Jericho],
*parted the Jordan River
*aided the people to cross
*marched seven times around the walls of Jericho
*destroyed it [the wall] by the Power of God
*eliminated the Kings of Jericho and
*led the people to inherit the Promised Land.
✞Joshua also went out to do battle with the kings of the Amorites because Gibeonites appealed to him saying, “Save us.” Hence, the name of God was elevated as Joshua defeated those feared kings by the power of his Creator, with battle and a miracle. On that day, he stopped the sun at Gibeon and the moon in the Valley of Ajalon when he divided the land to the 12 Tribes of Israel.
✞He also separated 7 Cities of Refuge. And he served the people as a prophet and a judge for 40 years. Finally, he said to them, “Me and my house, we will serve the Lord. Whom ye will [serve]?” (Adapted from Josh. 24:15) To which they responded, “Same as you.” And as a sign for this, he put up a great stone with 3 facades in their midst.
✞And it was a symbol for the Virgin Saint Mary. As the statue had 3 facades, our Lady is virgin in three aspects (her soul, flesh, and nous). She is also pure in three features (from the sins of thought, speech and act). This is why Abba Heryakos praised her saying,
“[You are] the stone of testimony of Joshua” (Anaphora of St. Mary No.34).
✞The Great Prophet Joshua passed away in the midst of his kinfolk, 120 years after his birth (scripture says 110 years) and 80 years after they came out from Egypt. He was buried at the entombment ground of Jacob. Israel mourned him for 30 days.
✞✞✞May God, Who demolished the fortress of the gentiles by the hand of His beloved Joshua, destroy our bastion of sin by the intercessions of His beloved. And may He grant us from the blessing of the Holy Prophet.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Senne
1. Saint Joshua the Prophet and Judge
2. St. Gabriel the Archangel (Consecration of his church)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Thomas the Apostle
2. Abune Habte Maryam
3. Abune Iyesus Moa
4. Saints, Martyrs of Najran
5. Saint Abune Selama Kesate Birhan (The Illuminator)
✞✞✞“Now therefore fear the Lord, and serve him in sincerity . . . And if it seem evil unto you to serve the Lord, choose you this day whom ye will serve . . . but as for me and my house, we will serve the Lord.”✞✞✞
Josh. 24:14-15
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
✞✞✞On this day we commemorate the Great Prophet Saint Joshua✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Joshua the Prophet and Judge✞✞✞
=>The Saint was born in Egypt from Israelite parents who were in bondage. His former name was Oshea. And as the time for God to free His people from 215 years of slavery approached, Joshua was foremost among the followers of the Arch-prophet Moses that were selected after his return from Midian. When Israel were freed from captivity, Moses was 80 years old and Joshua was 40.
✞However, because the people [of Israel] were stiff-necked, they made the journey [to the Promised Land] which would have taken them 40 days into 40 years. During those days, Joshua was with his teacher/master Moses and his people. And Moses was the one who changed his name, Oshea, to Joshua by the Will of God.
✞ Joshua means “Salvation.” And there are reasons for this:
1. For the time being - he defeated the Amalekites, saving his people and aiding them to inherit the Promised Land.
2. For the long run – he was a typology (a shadow of things to come) for our Lord Jesus Christ (the Savior).
✞St. Joshua worshipped God for many years in the desert. And he served the Arch-prophet as well. He also saved Israel from the hands of the gentiles as a general. And for this, he received favor from God and the Israelites. When Moses passed away on Mt. Nebo, Joshua took responsibility for the people, priests, and the Ark of the Covenant. And he was 80 years old when this occurred.
✞God anointed him upon the people as a Prophet and a Judge saying, “I am with thee.”
✞Then, the Saint, after sending spies [into Canaan/Jericho],
*parted the Jordan River
*aided the people to cross
*marched seven times around the walls of Jericho
*destroyed it [the wall] by the Power of God
*eliminated the Kings of Jericho and
*led the people to inherit the Promised Land.
✞Joshua also went out to do battle with the kings of the Amorites because Gibeonites appealed to him saying, “Save us.” Hence, the name of God was elevated as Joshua defeated those feared kings by the power of his Creator, with battle and a miracle. On that day, he stopped the sun at Gibeon and the moon in the Valley of Ajalon when he divided the land to the 12 Tribes of Israel.
✞He also separated 7 Cities of Refuge. And he served the people as a prophet and a judge for 40 years. Finally, he said to them, “Me and my house, we will serve the Lord. Whom ye will [serve]?” (Adapted from Josh. 24:15) To which they responded, “Same as you.” And as a sign for this, he put up a great stone with 3 facades in their midst.
✞And it was a symbol for the Virgin Saint Mary. As the statue had 3 facades, our Lady is virgin in three aspects (her soul, flesh, and nous). She is also pure in three features (from the sins of thought, speech and act). This is why Abba Heryakos praised her saying,
“[You are] the stone of testimony of Joshua” (Anaphora of St. Mary No.34).
✞The Great Prophet Joshua passed away in the midst of his kinfolk, 120 years after his birth (scripture says 110 years) and 80 years after they came out from Egypt. He was buried at the entombment ground of Jacob. Israel mourned him for 30 days.
✞✞✞May God, Who demolished the fortress of the gentiles by the hand of His beloved Joshua, destroy our bastion of sin by the intercessions of His beloved. And may He grant us from the blessing of the Holy Prophet.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Senne
1. Saint Joshua the Prophet and Judge
2. St. Gabriel the Archangel (Consecration of his church)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Thomas the Apostle
2. Abune Habte Maryam
3. Abune Iyesus Moa
4. Saints, Martyrs of Najran
5. Saint Abune Selama Kesate Birhan (The Illuminator)
✞✞✞“Now therefore fear the Lord, and serve him in sincerity . . . And if it seem evil unto you to serve the Lord, choose you this day whom ye will serve . . . but as for me and my house, we will serve the Lord.”✞✞✞
Josh. 24:14-15
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" የዋህነት "" (ማቴ. ፭:፭)
"ገድለ ቅዱስ ጳውሊ (የዋህ)"
(ሰኔ 22 - 2017)
"ገድለ ቅዱስ ጳውሊ (የዋህ)"
(ሰኔ 22 - 2017)
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፮፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ገብርኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት፥ መልአከ ፍስሐ ወሐሴት (ቅዳሴ ቤቱ)
✿ዐቢይ ነቢይ ወመስፍን፥ ኢያሱ ወልደ ነዌ፥ መድኀኒቶሙ ለእስራኤል (ረድኡ ለሙሴ ሊቀ ነቢያት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፳ወ፮፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ገብርኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት፥ መልአከ ፍስሐ ወሐሴት (ቅዳሴ ቤቱ)
✿ዐቢይ ነቢይ ወመስፍን፥ ኢያሱ ወልደ ነዌ፥ መድኀኒቶሙ ለእስራኤል (ረድኡ ለሙሴ ሊቀ ነቢያት)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† እንኳን ለሐዋርያው ቅዱስ ሐናንያ እና ለሰማዕቱ ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። †††
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ቅዱስ ሐናንያ ሐዋርያ †††
††† ሐናንያ ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእት ሲሆን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስማቸው ተመዝግቦ ከተቀመጠልን ከጥቂቶቹ ዋነኛው ነው:: ከነገደ እሥራኤል ተወልዶ : በሕገ ኦሪት አድጐ : ከወጣትነት ዕድሜው ትንሽ እልፍ ሲል ጌታችን ወንጌልን ማስተማር ጀምሯልና ጠራው:: እርሱም በበጐ ፈቃድ ተከትሎታልና ከ72ቱ አርድእት ደመረው::
ለ3 ዓመታት ከጌታ እግር ተምሮ : ከዕለተ ስቅለት በፊት ሀብተ ፈውስም ተሰጥቶት ነበር:: ምክንያቱም ቅዱስ ሉቃስ እንደ ጻፈልን ሰብዐው አርድእት "ጌታ ሆይ! አጋንንት በስምህ ተገዙልን" ማለታቸውን አስቀምጦልናል:: (ሉቃ. 10:17) ቅዱስ ሐናንያ በበዓለ ዕርገት ተባርኮ በ50ኛው ቀንም መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለስብከተ ወንጌል ወጥቷል::
በሚያስተምር ጊዜ የሶርያዋን ደማስቆን ማዕከል አድርጐ ነበር:: በሁዋላም አበው ሐዋርያት የዚህች ከተማ የመጀመሪያው ዻዻስ አድርገው ሹመውታል:: ጌታ ባረገ በ8ኛው ዓመት ክርስቲያኖችን ያሰቃይ የነበረው ሳውል (የሁዋላው ቅዱስ ዻውሎስ) ወደ ደማስቆ የተጉዋዘው ክርስቲያኖችን በተለይም ቅዱስ ሐናንያን ለማሠር ነበር::
ለእግዚአብሔር ምርጥ ዕቃ ይሆን ዘንድ መብረቅ ዐይኑን አጠፋው:: ወዲያውም ጌታችን ሳውልን ወደ ሐናንያ እንዲሔድ ነገረው:: ከ3 ቀናት በሁዋላ ጌታችን ለሐናንያ ተገልጦ አነጋግሮታል::
ሳውል (ዻውሎስ) ወደ ሐናንያ የደረሰው በመሪ ነበር:: 2ቱ እንደተገናኙ ቅዱስ ሐናንያ ሳውልን አስተማረው : ፈወሰው : አጠመቀው : በጐ መንገድንም መራው:: በዚህ ምክንያት ቅዱሱ ሐዋርያ የቅዱስ ዻውሎስ የንስሃ አባቱ ይሰኛል:: (ሐዋ. 9:1-19)
ከዚህ በሁዋላ ቅዱስ ሐናንያ ለብዙ ዓመታት በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወንጌልን አስተማረ:: መከራንም ተቀበለ:: በመጨረሻም በዚህ ቀን ክፉዎች ከብዙ ስቃይ በሁዋላ በድንጋይ ወግረው ገድለውታል::
††† ቅዱስ ቶማስ ዘሰንደላት †††
††† በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን ከነበሩ ሰማዕታት አንዱ የሆነው ቅዱስ ቶማስ ወደ ሰማዕትነት ሕይወት የገባው በ11 ዓመቱ በመላእክት መሪነት ነው:: ገና ወደ ምስክርነት አደባባይ እንደ ቀረበ መኮንኑ "ክርስቶስን ካድና ልሹምህ" ቢለው ሕጻኑ ቅዱስ ቶማስ ተቆጥቶ : "አንተ ሰነፍ መኮንን" ብሎ ገስጾ : በጐችን ይመልስባት በነበረችው ጅራፍ ገርፎታል:: ይሔም በዘመኑ የመጨረሻው የድፍረት ደረጃ ነበር::
††† በዚህም ምክንያት በሕጻን ገላው ላይ የተቀበለው መከራ ሊናገሩት ይከብዳል::
¤ግርፋት:
¤እሳት:
¤አራዊት በእርሱ ላይ አልፈዋል::
አካሉ ተቆራርጧል:: አንድ ጊዜም "ለጣዖታችሁ እንድሰግድ አምጡት" ብሏቸው ልክ ከፊቱ ሲደርሱ ወደ ጌታ ቢጸልይ መሬት ተከፍታ ውጣቸዋለች::
እሱን ያሰቃየው የነበረውን መኮንንም ከደዌው አድኖ ከነ ሠራዊቱ አሳምኖታል:: ሕጻኑን ቅዱስ ቶማስን ግን ያላመኑ አረማውያን በዚህች ቀን አንገቱን ሰይፈውት በሰማዕትነት ወደ ወደደው ክርስቶስ ሔዷል::
††† አምላከ ቅዱሳን ከሐዋርያው በረከት : ከሰማዕቱም ምልጃ አይለየን::
+"+ #ቅዱስ_ያዕቆብ_ዘሥሩግ +"+
=>#በቤተ_ክርስቲያን_ታሪክ በደራሲነታቸው: በወንጌል አገልግሎታቸውና በቅድስናቸው ከተመሠከረላቸው ዐበይት ሊቃውንት አንዱ ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ ነው::
+ሊቁ የተወለደው መጋቢት 27 ቀን በ433 ዓ/ም ሲሆን ሃገሩ ሶርያ ነው:: ወላጆቹ ክርስቲያኖች ለዚያውም አባቱ ሊቀ ካህናት ነበር:: ቅዱስ ያዕቆብ ገና በልጅነቱ ጀምሮ ጸጋ እግዚአብሔር የጠራው ነውና በብዙ ነገሩ የተለየ ነበር::
+አንድ ቀን በዕለተ ሰንበት ገና በ3 ዓመቱ እናቱ አቅፋ ወደ #ቤተ_መቅደስ ወሰደችው:: ምዕመናን #ቅዱስ_ሥጋውንና #ክቡር_ደሙን ሲቀበሉ ሕጻኑ ያዕቆብም ይቆርብ ዘንድ ቀረበ:: ሊቀ ዻዻሱ ደሙን በዕርፈ መስቀል ሊያቀብለው ሲል መልአኩ መጥቶ "በጽዋው ጋተው" አለው:: የጌታን ደም በጽዋ ቢጠጣ ምስጢር ተገለጸለትና "#አንሰ_እፈርሕ_ሠለስተ_ግብራተ-እኔስ 3 ነገሮች ያስፈሩኛል" ሲል አሰምቶ ተናገረ::
+ዻዻሱና ሕዝቡ ወደ ሕጻኑ ያዕቆብ ቀርበው "ምን ምን?" አሉት:: እርሱም:-
1.ነፍሴ ከሥጋየ ስትለይ
2.ቅድመ እግዚአብሔር ለፍርድ ስቀርብ
3.ከፈጣሪየ የፍርድ ቃል ሲወጣ" አላቸው::
ያን ጊዜ ሕዝቡና ሊቀ ዻዻሳቱ "#እግዚአብሔር_በዚሕ_ሕጻን_አድሮ_ዘለፈን" እያሉ ለንስሃ በቅተዋል::
+ቅዱስ ያዕቆብ 7 ዓመት ሲሞላው ይማር ብለው ወደ ጉባዔ አስገቡት:: በ5 ዓመታት ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቆ በ12 ዓመቱ ሊቅ ሆኗል:: በዚህ ወቅት የነበሩ ታላላቅ ሊቃነ ዻዻሳት ወደ እርሱ ተሰበብስበው "እንግዳ ድርሰት ድረስልን: አዲስ ምሥጢር ንገረን" አሉት:: እርሱ ግን ሲቻለው ስለ ትሕትና "አልችልም" አላቸው::
+"እንግዲያውስ #ትንቢተ_ሕዝቅኤልን ተርጉምልን" ቢሉት ባጭር ታጥቆ አመሥጥሮላቸው ተደስተዋል:: ፈጣሪንም አመስግነዋል::
+ቅዱስ ያዕቆብ ከዚህ በሁዋላ ወደ ገዳም ገብቶ ትሕርምተ አበውን: ዕጸበ ገዳምን: ሕይወተ ቅዱሳንን በተግባር ተምሯል:: በድንግልናው ጸንቶ: #ጾምና_ጸሎትን እያዘወተረ ኑሯል:: በፈቃደ እግዚአብሔር የሥሩግ (በኤፍራጥስና ጤግሮስ ወንዞች መካከል የምትገኝ የሶርያ ግዛት ናት) ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ ተሹሟል::
+በዘመኑም:-
1.የ451ን የኬልቄዶን ጉባኤ አውግዟል
2.ብዙ መናፍቃንን ተከራክሮ ምላሽ አሳጥቷል
3.በወንጌል አገልግሎት መልካም እረኝነቱን አሳይቷል
4.ዛሬ የምንገለገልበትን መጽሐፈ ቅዳሴውን ጨምሮ በርካታ መንፈሳዊ ድርሰቶችን ደርሷል::
+በመጨረሻም ከብዙ የተጋድሎና የቅድስና ዓመታት በሁዋላ በተወለደ በ72 ዓመቱ በ505 ዓ/ም በዚሕች ቀን አርፏል:: አንዳንድ ምንጮች ደግሞ ሰኔ 27 ቀን እንዳረፈ ይናገራሉ:: #ቅዱስ_ያዕቆብ_ዘሥሩግ ለቤተ ክርስቲያን የቁርጥ ቀን ተወዳጅ ልጇ ነውና በእጅጉ ታከብረዋለች::
=>#አምላከ_ቅዱሳን ከታላቁ ሊቅ በረከት ይክፈለን::
††† ሰኔ 27 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ሐናንያ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት)
2.ቅዱስ ቶማስ ሰማዕት (ዘሰንደላት)
3.ቅዱስ አልዓዛር ነዳይ (በነዌ ደጅ የወደቀ : ቀጥሎ ደግሞ በአብርሃም እቅፍ ውስጥ የተገኘ ጻድቅ - ሉቃ. 16:19)
4.ቅዱስ ማማስ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.የጌታችንና አምላካችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በዓለ ስቅለት
2.አቡነ መብዐ ፅዮን ጻድቅ
3.ቅዱስ መቃርስ (የመነኮሳት ሁሉ አለቃ)
4.ቅዱስ ያዕቆብ ዘግሙድ
5.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
6.ቅዱስ ቢፋሞን ጻድቅና ሰማዕት
7.ማር ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት
††† "በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀ መዝሙር ነበረ:: ጌታም በራዕይ:- "ሐናንያ ሆይ!" አለው:: እርሱም "ጌታ ሆይ! እነሆኝ" አለ:: ጌታም:- ተነስተህ ቅን ወደ ሚባለው መንገድ ሒድ:: በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚሉትን አንድ የጠርሴስ ሰው ፈልግ:: እነሆ እርሱ ይጸልያልና:: ሐናንያ የሚሉትም ሰው ገብቶ ደግሞ እንዲያይ እጁን ሲጭንበት አይቷል" አለው::" †††
(ሐዋ. 9:10-18)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ቅዱስ ሐናንያ ሐዋርያ †††
††† ሐናንያ ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእት ሲሆን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስማቸው ተመዝግቦ ከተቀመጠልን ከጥቂቶቹ ዋነኛው ነው:: ከነገደ እሥራኤል ተወልዶ : በሕገ ኦሪት አድጐ : ከወጣትነት ዕድሜው ትንሽ እልፍ ሲል ጌታችን ወንጌልን ማስተማር ጀምሯልና ጠራው:: እርሱም በበጐ ፈቃድ ተከትሎታልና ከ72ቱ አርድእት ደመረው::
ለ3 ዓመታት ከጌታ እግር ተምሮ : ከዕለተ ስቅለት በፊት ሀብተ ፈውስም ተሰጥቶት ነበር:: ምክንያቱም ቅዱስ ሉቃስ እንደ ጻፈልን ሰብዐው አርድእት "ጌታ ሆይ! አጋንንት በስምህ ተገዙልን" ማለታቸውን አስቀምጦልናል:: (ሉቃ. 10:17) ቅዱስ ሐናንያ በበዓለ ዕርገት ተባርኮ በ50ኛው ቀንም መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለስብከተ ወንጌል ወጥቷል::
በሚያስተምር ጊዜ የሶርያዋን ደማስቆን ማዕከል አድርጐ ነበር:: በሁዋላም አበው ሐዋርያት የዚህች ከተማ የመጀመሪያው ዻዻስ አድርገው ሹመውታል:: ጌታ ባረገ በ8ኛው ዓመት ክርስቲያኖችን ያሰቃይ የነበረው ሳውል (የሁዋላው ቅዱስ ዻውሎስ) ወደ ደማስቆ የተጉዋዘው ክርስቲያኖችን በተለይም ቅዱስ ሐናንያን ለማሠር ነበር::
ለእግዚአብሔር ምርጥ ዕቃ ይሆን ዘንድ መብረቅ ዐይኑን አጠፋው:: ወዲያውም ጌታችን ሳውልን ወደ ሐናንያ እንዲሔድ ነገረው:: ከ3 ቀናት በሁዋላ ጌታችን ለሐናንያ ተገልጦ አነጋግሮታል::
ሳውል (ዻውሎስ) ወደ ሐናንያ የደረሰው በመሪ ነበር:: 2ቱ እንደተገናኙ ቅዱስ ሐናንያ ሳውልን አስተማረው : ፈወሰው : አጠመቀው : በጐ መንገድንም መራው:: በዚህ ምክንያት ቅዱሱ ሐዋርያ የቅዱስ ዻውሎስ የንስሃ አባቱ ይሰኛል:: (ሐዋ. 9:1-19)
ከዚህ በሁዋላ ቅዱስ ሐናንያ ለብዙ ዓመታት በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወንጌልን አስተማረ:: መከራንም ተቀበለ:: በመጨረሻም በዚህ ቀን ክፉዎች ከብዙ ስቃይ በሁዋላ በድንጋይ ወግረው ገድለውታል::
††† ቅዱስ ቶማስ ዘሰንደላት †††
††† በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን ከነበሩ ሰማዕታት አንዱ የሆነው ቅዱስ ቶማስ ወደ ሰማዕትነት ሕይወት የገባው በ11 ዓመቱ በመላእክት መሪነት ነው:: ገና ወደ ምስክርነት አደባባይ እንደ ቀረበ መኮንኑ "ክርስቶስን ካድና ልሹምህ" ቢለው ሕጻኑ ቅዱስ ቶማስ ተቆጥቶ : "አንተ ሰነፍ መኮንን" ብሎ ገስጾ : በጐችን ይመልስባት በነበረችው ጅራፍ ገርፎታል:: ይሔም በዘመኑ የመጨረሻው የድፍረት ደረጃ ነበር::
††† በዚህም ምክንያት በሕጻን ገላው ላይ የተቀበለው መከራ ሊናገሩት ይከብዳል::
¤ግርፋት:
¤እሳት:
¤አራዊት በእርሱ ላይ አልፈዋል::
አካሉ ተቆራርጧል:: አንድ ጊዜም "ለጣዖታችሁ እንድሰግድ አምጡት" ብሏቸው ልክ ከፊቱ ሲደርሱ ወደ ጌታ ቢጸልይ መሬት ተከፍታ ውጣቸዋለች::
እሱን ያሰቃየው የነበረውን መኮንንም ከደዌው አድኖ ከነ ሠራዊቱ አሳምኖታል:: ሕጻኑን ቅዱስ ቶማስን ግን ያላመኑ አረማውያን በዚህች ቀን አንገቱን ሰይፈውት በሰማዕትነት ወደ ወደደው ክርስቶስ ሔዷል::
††† አምላከ ቅዱሳን ከሐዋርያው በረከት : ከሰማዕቱም ምልጃ አይለየን::
+"+ #ቅዱስ_ያዕቆብ_ዘሥሩግ +"+
=>#በቤተ_ክርስቲያን_ታሪክ በደራሲነታቸው: በወንጌል አገልግሎታቸውና በቅድስናቸው ከተመሠከረላቸው ዐበይት ሊቃውንት አንዱ ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ ነው::
+ሊቁ የተወለደው መጋቢት 27 ቀን በ433 ዓ/ም ሲሆን ሃገሩ ሶርያ ነው:: ወላጆቹ ክርስቲያኖች ለዚያውም አባቱ ሊቀ ካህናት ነበር:: ቅዱስ ያዕቆብ ገና በልጅነቱ ጀምሮ ጸጋ እግዚአብሔር የጠራው ነውና በብዙ ነገሩ የተለየ ነበር::
+አንድ ቀን በዕለተ ሰንበት ገና በ3 ዓመቱ እናቱ አቅፋ ወደ #ቤተ_መቅደስ ወሰደችው:: ምዕመናን #ቅዱስ_ሥጋውንና #ክቡር_ደሙን ሲቀበሉ ሕጻኑ ያዕቆብም ይቆርብ ዘንድ ቀረበ:: ሊቀ ዻዻሱ ደሙን በዕርፈ መስቀል ሊያቀብለው ሲል መልአኩ መጥቶ "በጽዋው ጋተው" አለው:: የጌታን ደም በጽዋ ቢጠጣ ምስጢር ተገለጸለትና "#አንሰ_እፈርሕ_ሠለስተ_ግብራተ-እኔስ 3 ነገሮች ያስፈሩኛል" ሲል አሰምቶ ተናገረ::
+ዻዻሱና ሕዝቡ ወደ ሕጻኑ ያዕቆብ ቀርበው "ምን ምን?" አሉት:: እርሱም:-
1.ነፍሴ ከሥጋየ ስትለይ
2.ቅድመ እግዚአብሔር ለፍርድ ስቀርብ
3.ከፈጣሪየ የፍርድ ቃል ሲወጣ" አላቸው::
ያን ጊዜ ሕዝቡና ሊቀ ዻዻሳቱ "#እግዚአብሔር_በዚሕ_ሕጻን_አድሮ_ዘለፈን" እያሉ ለንስሃ በቅተዋል::
+ቅዱስ ያዕቆብ 7 ዓመት ሲሞላው ይማር ብለው ወደ ጉባዔ አስገቡት:: በ5 ዓመታት ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቆ በ12 ዓመቱ ሊቅ ሆኗል:: በዚህ ወቅት የነበሩ ታላላቅ ሊቃነ ዻዻሳት ወደ እርሱ ተሰበብስበው "እንግዳ ድርሰት ድረስልን: አዲስ ምሥጢር ንገረን" አሉት:: እርሱ ግን ሲቻለው ስለ ትሕትና "አልችልም" አላቸው::
+"እንግዲያውስ #ትንቢተ_ሕዝቅኤልን ተርጉምልን" ቢሉት ባጭር ታጥቆ አመሥጥሮላቸው ተደስተዋል:: ፈጣሪንም አመስግነዋል::
+ቅዱስ ያዕቆብ ከዚህ በሁዋላ ወደ ገዳም ገብቶ ትሕርምተ አበውን: ዕጸበ ገዳምን: ሕይወተ ቅዱሳንን በተግባር ተምሯል:: በድንግልናው ጸንቶ: #ጾምና_ጸሎትን እያዘወተረ ኑሯል:: በፈቃደ እግዚአብሔር የሥሩግ (በኤፍራጥስና ጤግሮስ ወንዞች መካከል የምትገኝ የሶርያ ግዛት ናት) ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ ተሹሟል::
+በዘመኑም:-
1.የ451ን የኬልቄዶን ጉባኤ አውግዟል
2.ብዙ መናፍቃንን ተከራክሮ ምላሽ አሳጥቷል
3.በወንጌል አገልግሎት መልካም እረኝነቱን አሳይቷል
4.ዛሬ የምንገለገልበትን መጽሐፈ ቅዳሴውን ጨምሮ በርካታ መንፈሳዊ ድርሰቶችን ደርሷል::
+በመጨረሻም ከብዙ የተጋድሎና የቅድስና ዓመታት በሁዋላ በተወለደ በ72 ዓመቱ በ505 ዓ/ም በዚሕች ቀን አርፏል:: አንዳንድ ምንጮች ደግሞ ሰኔ 27 ቀን እንዳረፈ ይናገራሉ:: #ቅዱስ_ያዕቆብ_ዘሥሩግ ለቤተ ክርስቲያን የቁርጥ ቀን ተወዳጅ ልጇ ነውና በእጅጉ ታከብረዋለች::
=>#አምላከ_ቅዱሳን ከታላቁ ሊቅ በረከት ይክፈለን::
††† ሰኔ 27 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ሐናንያ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት)
2.ቅዱስ ቶማስ ሰማዕት (ዘሰንደላት)
3.ቅዱስ አልዓዛር ነዳይ (በነዌ ደጅ የወደቀ : ቀጥሎ ደግሞ በአብርሃም እቅፍ ውስጥ የተገኘ ጻድቅ - ሉቃ. 16:19)
4.ቅዱስ ማማስ
††† ወርኀዊ በዓላት
1.የጌታችንና አምላካችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በዓለ ስቅለት
2.አቡነ መብዐ ፅዮን ጻድቅ
3.ቅዱስ መቃርስ (የመነኮሳት ሁሉ አለቃ)
4.ቅዱስ ያዕቆብ ዘግሙድ
5.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
6.ቅዱስ ቢፋሞን ጻድቅና ሰማዕት
7.ማር ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት
††† "በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀ መዝሙር ነበረ:: ጌታም በራዕይ:- "ሐናንያ ሆይ!" አለው:: እርሱም "ጌታ ሆይ! እነሆኝ" አለ:: ጌታም:- ተነስተህ ቅን ወደ ሚባለው መንገድ ሒድ:: በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚሉትን አንድ የጠርሴስ ሰው ፈልግ:: እነሆ እርሱ ይጸልያልና:: ሐናንያ የሚሉትም ሰው ገብቶ ደግሞ እንዲያይ እጁን ሲጭንበት አይቷል" አለው::" †††
(ሐዋ. 9:10-18)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Senne_27
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Ananias the Apostle and Saint Thomas the Martyr (of Shentalet)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞✞Saint Ananias the Apostle✞✞✞
=>St. Ananias is counted with the 72 Disciples and is one of the main ones whose names are mentioned in the Holy Bible. He was born from an Israeli lineage and was raised according to the rites of the Old Testament. And when he was older, the Lord called him to serve the Gospel. And he followed Him by his own goodwill and so was counted among the 72 Disciples.
✞After he learned under the Lord, he was given the gift of healing before the day of the crucifixion. And St. Luke wrote to us what the Seventy had said regarding this gift, “Lord, even the devils are subject unto us through thy name”. (Luke 10:17) St. Ananias, after being blessed on the day of the Lord’s ascension and receiving the Holy Spirit on the 50th day, went to preach the Gospel.
✞And Damascus, Syria was his center when he evangelized. Later on, the Apostles appointed him as the first bishop of the city. And at the time, on the 8th year after the ascent of the Lord, Saul (later St. Paul) went to Damascus to arrest Christians, mainly St. Ananias.
✞[And on the road] lightening took away Saul’s sight that he would become a chosen vessel of God. Immediately, our Lord told him to go to Ananias. And after three days, our Lord appeared and spoke to Ananias. And Saul (Paul) reached to the Saint with the help of a guide.
✞When the 2 met, St. Ananias taught Saul, healed, baptized and showed him the way of the upright path. And because of this, this Saint is called the Father in Confession of St. Paul. (Acts 9:1-19)
✞Thereafter, Saint Ananias preached the Gospel and endured trials in many parts of the world. Finally, on this day, the wicked tortured him much and stoned him to death.
✞✞✞Saint Thomas of Shentalet✞✞✞
=>Saint Thomas, who was one of the witnesses that lived in the 3rd century, entered into the life of martyrdom at the age of 11 by the direction of an angel. When he was first brought to the arena of testimony, the officer in charge said to him, “Renounce Christ and let me appoint you.” But the young adult, St. Thomas, rebuking him responded wrathfully with, “You indolent official” and then lashed him with the whip he used to tend sheep with. And this was the pinnacle of boldness at the time.
✞✞✞And for that reason, the tribulation he endured on a physique of a child cannot be uttered.
*Lashings,
*Fire, and
*Beasts were all used against him.
✞His body was cut to pieces. At one time, the Martyr requested, “Bring me your idol so that I could bow down to it” and when they came before him, he prayed to the Lord and the earth opened and swallowed them whole.
✞He later healed the official that used to torture him from his ailment and converted him with his soldiers. However, non-believing Arameans, on this day, beheaded the child Saint Thomas and he went to Christ, Whom he loved, as a martyr.
✞✞✞May the God of the saints not separate us from the Apostle’s blessing and the intercession of the Martyr.
✞✞✞Saint Jacob of Serugh✞✞✞
=>St. Jacob of Serugh is one of the major scholars about whose authorship, ministry of the Gospel, and holiness Church History attests.
✞The Scholar was born in Syria on Megabit 27 (April 5) in the year 433 E.C. His parents were Christians and on top of that his father was an Archpriest. And as St. Jacob was called by the Grace of God from his childhood, he was unique in many aspects.
✞One day, on a Sunday, while he was just three years old, his mother carried him to Church. And when the faithful partook of the Holy Body and Blood, the child Jacob also went to partake from the Holy Eucharist. And when the Archbishop was about to give him from the Holy Blood with a cross-spoon, an angel appeared and said, “Make him drink from the chalice”.
#Feasts of #Senne_27
✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Ananias the Apostle and Saint Thomas the Martyr (of Shentalet)✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞✞Saint Ananias the Apostle✞✞✞
=>St. Ananias is counted with the 72 Disciples and is one of the main ones whose names are mentioned in the Holy Bible. He was born from an Israeli lineage and was raised according to the rites of the Old Testament. And when he was older, the Lord called him to serve the Gospel. And he followed Him by his own goodwill and so was counted among the 72 Disciples.
✞After he learned under the Lord, he was given the gift of healing before the day of the crucifixion. And St. Luke wrote to us what the Seventy had said regarding this gift, “Lord, even the devils are subject unto us through thy name”. (Luke 10:17) St. Ananias, after being blessed on the day of the Lord’s ascension and receiving the Holy Spirit on the 50th day, went to preach the Gospel.
✞And Damascus, Syria was his center when he evangelized. Later on, the Apostles appointed him as the first bishop of the city. And at the time, on the 8th year after the ascent of the Lord, Saul (later St. Paul) went to Damascus to arrest Christians, mainly St. Ananias.
✞[And on the road] lightening took away Saul’s sight that he would become a chosen vessel of God. Immediately, our Lord told him to go to Ananias. And after three days, our Lord appeared and spoke to Ananias. And Saul (Paul) reached to the Saint with the help of a guide.
✞When the 2 met, St. Ananias taught Saul, healed, baptized and showed him the way of the upright path. And because of this, this Saint is called the Father in Confession of St. Paul. (Acts 9:1-19)
✞Thereafter, Saint Ananias preached the Gospel and endured trials in many parts of the world. Finally, on this day, the wicked tortured him much and stoned him to death.
✞✞✞Saint Thomas of Shentalet✞✞✞
=>Saint Thomas, who was one of the witnesses that lived in the 3rd century, entered into the life of martyrdom at the age of 11 by the direction of an angel. When he was first brought to the arena of testimony, the officer in charge said to him, “Renounce Christ and let me appoint you.” But the young adult, St. Thomas, rebuking him responded wrathfully with, “You indolent official” and then lashed him with the whip he used to tend sheep with. And this was the pinnacle of boldness at the time.
✞✞✞And for that reason, the tribulation he endured on a physique of a child cannot be uttered.
*Lashings,
*Fire, and
*Beasts were all used against him.
✞His body was cut to pieces. At one time, the Martyr requested, “Bring me your idol so that I could bow down to it” and when they came before him, he prayed to the Lord and the earth opened and swallowed them whole.
✞He later healed the official that used to torture him from his ailment and converted him with his soldiers. However, non-believing Arameans, on this day, beheaded the child Saint Thomas and he went to Christ, Whom he loved, as a martyr.
✞✞✞May the God of the saints not separate us from the Apostle’s blessing and the intercession of the Martyr.
✞✞✞Saint Jacob of Serugh✞✞✞
=>St. Jacob of Serugh is one of the major scholars about whose authorship, ministry of the Gospel, and holiness Church History attests.
✞The Scholar was born in Syria on Megabit 27 (April 5) in the year 433 E.C. His parents were Christians and on top of that his father was an Archpriest. And as St. Jacob was called by the Grace of God from his childhood, he was unique in many aspects.
✞One day, on a Sunday, while he was just three years old, his mother carried him to Church. And when the faithful partook of the Holy Body and Blood, the child Jacob also went to partake from the Holy Eucharist. And when the Archbishop was about to give him from the Holy Blood with a cross-spoon, an angel appeared and said, “Make him drink from the chalice”.
And when the Saint sipped the Holy Blood of the Lord from the chalice, mystery was revealed to him and he said aloud, “Three things frighten me.”
✞Then the Bishop and the people came closer to the child, Jacob, and asked, “What and what?” And the Saint answered to them saying,
1. “When my soul departs from my body.
2. When I am brought before God for judgment.
3. And when a verdict comes forth from my Creator.”
✞And at that moment, the people and the Archbishop said, “God has rebuked us by indwelling in this child” and were able to repent.
✞And when St. Jacob became seven years old, his parents placed him in school. And within 5 years, he completed his learning, and was well versed in the Old and New Testaments. And he became a scholar at the age of 12. And great archbishops of the time went to him and asked, “Write for us a new homily and tell us a new mystery.” However, he replied, “I cannot”, though he was able, for the sake of humility.
✞And when they requested saying, “Then exegete for us the Book of Ezekiel”, he readily expounded it for them and they were joyous and praised the Creator.
✞After this, St. Jacob entered a monastery and learned practically the teachings of the elders, the struggles of monasticism, and the lives of the saints. And he lived preserved in his virginity making fasting and prayer his daily habits. And by the will of God, he was ordained as the Episcopos of Serugh (a region of Syria in between the Euphrates and Tigris rivers).
✞And in his day, he
1. Denounced the Council of Chalcedon of 451 A.D.
2. Argued with and silenced many heretics.
3. Showed that he was a good shepherd through his ministry of the Gospel.
4. Wrote many spiritual works including his anaphora (The Anaphora of St. Jacob of Serugh) which we use until today.
✞Finally, he passed away on Senne 7 (June 14) at the age of 72 in the year 505 E.C after many years of strife and holiness. Some sources say that he passed away on this day, Senne 27 (July 4). As St. Jacob of Serugh was the son of the Church in Her time of need, She honors him highly.
✞✞✞May the God of the Saints grant us from the blessing of the Great Scholar.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 27th of Senne
1. St. Ananias the Apostle (One of the 72 Disciples)
2. St. Thomas the Martyr (of Shentalet)
3. St. Lazarus the Poor (Who laid at the gate of Nun and later was found in the bosom of Abraham – Luke 16:19-31)
4. St. Mammas
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Commemoration of the Crucifixion of our Lord and God, the Holy Savior, Jesus Christ
2. Abune Meba Tsion the Ethiopian
3. St. Macarius the Great (Principal of all the Monks)
4. St. James the Mangled (Sawn)
5. St. Gelawdewos (Claudius) Martyr (Emperor of Ethiopia)
6. Abba Bifamon/Abe-Fam/Bifam/Phoebammon, Martyr and Righteous
7. Mar St. Victor/Boctor Ebn Romanus, Martyr
✞✞✞“And there was a certain disciple at Damascus, named Ananias; and to him said the Lord in a vision, Ananias. And he said, Behold, I am here, Lord. And the Lord said unto him, Arise, and go into the street which is called Straight, and enquire in the house of Judas for one called Saul, of Tarsus: for, behold, he prayeth, And hath seen in a vision a man named Ananias coming in, and putting his hand on him, that he might receive his sight.”✞✞✞
Acts 9:10-18
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞Then the Bishop and the people came closer to the child, Jacob, and asked, “What and what?” And the Saint answered to them saying,
1. “When my soul departs from my body.
2. When I am brought before God for judgment.
3. And when a verdict comes forth from my Creator.”
✞And at that moment, the people and the Archbishop said, “God has rebuked us by indwelling in this child” and were able to repent.
✞And when St. Jacob became seven years old, his parents placed him in school. And within 5 years, he completed his learning, and was well versed in the Old and New Testaments. And he became a scholar at the age of 12. And great archbishops of the time went to him and asked, “Write for us a new homily and tell us a new mystery.” However, he replied, “I cannot”, though he was able, for the sake of humility.
✞And when they requested saying, “Then exegete for us the Book of Ezekiel”, he readily expounded it for them and they were joyous and praised the Creator.
✞After this, St. Jacob entered a monastery and learned practically the teachings of the elders, the struggles of monasticism, and the lives of the saints. And he lived preserved in his virginity making fasting and prayer his daily habits. And by the will of God, he was ordained as the Episcopos of Serugh (a region of Syria in between the Euphrates and Tigris rivers).
✞And in his day, he
1. Denounced the Council of Chalcedon of 451 A.D.
2. Argued with and silenced many heretics.
3. Showed that he was a good shepherd through his ministry of the Gospel.
4. Wrote many spiritual works including his anaphora (The Anaphora of St. Jacob of Serugh) which we use until today.
✞Finally, he passed away on Senne 7 (June 14) at the age of 72 in the year 505 E.C after many years of strife and holiness. Some sources say that he passed away on this day, Senne 27 (July 4). As St. Jacob of Serugh was the son of the Church in Her time of need, She honors him highly.
✞✞✞May the God of the Saints grant us from the blessing of the Great Scholar.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 27th of Senne
1. St. Ananias the Apostle (One of the 72 Disciples)
2. St. Thomas the Martyr (of Shentalet)
3. St. Lazarus the Poor (Who laid at the gate of Nun and later was found in the bosom of Abraham – Luke 16:19-31)
4. St. Mammas
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Commemoration of the Crucifixion of our Lord and God, the Holy Savior, Jesus Christ
2. Abune Meba Tsion the Ethiopian
3. St. Macarius the Great (Principal of all the Monks)
4. St. James the Mangled (Sawn)
5. St. Gelawdewos (Claudius) Martyr (Emperor of Ethiopia)
6. Abba Bifamon/Abe-Fam/Bifam/Phoebammon, Martyr and Righteous
7. Mar St. Victor/Boctor Ebn Romanus, Martyr
✞✞✞“And there was a certain disciple at Damascus, named Ananias; and to him said the Lord in a vision, Ananias. And he said, Behold, I am here, Lord. And the Lord said unto him, Arise, and go into the street which is called Straight, and enquire in the house of Judas for one called Saul, of Tarsus: for, behold, he prayeth, And hath seen in a vision a man named Ananias coming in, and putting his hand on him, that he might receive his sight.”✞✞✞
Acts 9:10-18
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)