ቅ/ጽ/ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋይ እርካታ ዳሰሳ ውጤት፣ የ2017 በጀት ዓመት የ12 ወራት እቅድና የቅንጅዊ ስራዎች አፈፃጸም ግምገማ ለተገልጋዮችና ለባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡
(ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የየካ ቅ/ጽ/ቤት የአገልግሎት አሰጣጥ ፣ የተገልጋይ እርካታ ዳሰሳ ውጤት ፣ የ2017 በጀት ዓመት የ12 ወራት እቅድና የቅንጅዊ ስራዎች አፈፃጸም ግምገማ ለተገልጋዮችና ለባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡
አቶ ዘመነ አብዩ የቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት የተሻለ ውጤት የምናስመዘግበው ህጉን ተከትለን ህጋዊነታችንን እያከበርን ስንሰራ ነው ህጋዊነት ዋስትና አለው ስለዚህ ህግ በማክበር የጋራ የትስስር ስራዎችን የበለጠ አጠናክርን የትምህርት ጥራትን አብረን የጋራ ሀላፊነቶቻችንን በመወጣት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ እንፍጠር ብለዋል፡፡
ወ/ሮ ሰላማዊት አለማየሁ የቅ/ጽ/ቤቱ የፋይናንስ ባለሙያ ሰነዱን ያቀረቡ ሲሆን የ2017 ዓ.ም የ2ኛ በጀት ዓመት የውጪ ተገልጋዮች እርካታ ዳሰሳ ጥናት ሰነድ፣የ2017 በጀት ዓመት የ12 ወራት ቁልፍ የግብ አፈጻጸሞች (KPI) መልካም አስተዳደር ማስፈን፣ጸረ-ሌብነትና ብልሹ አሰራር፣ቅንጅታዊ ስራዎች አፈጻጸም፣ያጋጠሙ ችግሮችና የተፈቱበት መንገድ የመፍትሄ እርምጃ ለተገልጋይና ለባለድርሻ አካላት በዝርዝር አቅርበዋል፡፡
በቀረበው ሰነድ ላይ ውይይት በማድረግ ሃሳብና አስተያየት ተሠጥቶበታል፡፡
(ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የየካ ቅ/ጽ/ቤት የአገልግሎት አሰጣጥ ፣ የተገልጋይ እርካታ ዳሰሳ ውጤት ፣ የ2017 በጀት ዓመት የ12 ወራት እቅድና የቅንጅዊ ስራዎች አፈፃጸም ግምገማ ለተገልጋዮችና ለባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡
አቶ ዘመነ አብዩ የቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት የተሻለ ውጤት የምናስመዘግበው ህጉን ተከትለን ህጋዊነታችንን እያከበርን ስንሰራ ነው ህጋዊነት ዋስትና አለው ስለዚህ ህግ በማክበር የጋራ የትስስር ስራዎችን የበለጠ አጠናክርን የትምህርት ጥራትን አብረን የጋራ ሀላፊነቶቻችንን በመወጣት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ እንፍጠር ብለዋል፡፡
ወ/ሮ ሰላማዊት አለማየሁ የቅ/ጽ/ቤቱ የፋይናንስ ባለሙያ ሰነዱን ያቀረቡ ሲሆን የ2017 ዓ.ም የ2ኛ በጀት ዓመት የውጪ ተገልጋዮች እርካታ ዳሰሳ ጥናት ሰነድ፣የ2017 በጀት ዓመት የ12 ወራት ቁልፍ የግብ አፈጻጸሞች (KPI) መልካም አስተዳደር ማስፈን፣ጸረ-ሌብነትና ብልሹ አሰራር፣ቅንጅታዊ ስራዎች አፈጻጸም፣ያጋጠሙ ችግሮችና የተፈቱበት መንገድ የመፍትሄ እርምጃ ለተገልጋይና ለባለድርሻ አካላት በዝርዝር አቅርበዋል፡፡
በቀረበው ሰነድ ላይ ውይይት በማድረግ ሃሳብና አስተያየት ተሠጥቶበታል፡፡
በመጨረሻም በኢንስፔክሽን መመዘኛ መስፈርት መሰረት ከፍተኛ ውጤት ላመጡ እና በቅንጅታዊ ትስስር ስራዎች ጥሩ ተሳትፎ ላደረጉ ተቋማት የእውቀና ሰርተፍኬት እና ዋንጫ ተበርክቶላቸዋል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በ2018 የትምህርት ዘመን ማስተማር የማይችሉ ተቋማትን ስለማሳወቅ
(ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2018 የትምህርት ዘመን ማስተማር የማይችሉና እውቅናቸው የተሰረዘባቸውን የትምህርት ተቋማት ሲያሳውቅ በ2016 ማጠቃለያ ላይ በተደረገው የእድሳት ፍቃድ ምዘና ለ2017 የትምህርት ዘመን ካሳዩት ዝቅተኛ ውጤት መሻሻል እንዲያደርጉ እስከ 2017 ታህሳስ ድረስ ዝግጅት እንዲያደርጉ የጊዜ ገደብ ተሰጥቷቸው በ2017 የትምህርት ዘመን ላይ በማስጠንቀቂያ እንዲያስተምሩ ጊዜ ቢሰጣቸውም በታህሳስ 2017 በተደረገ የእድሳት ፍቃድ ምዘና ውጤታቸው መሻሻል ባለማሳየቱና ዝቅተኛና ከደረጃ በታች መሆኑ የተረጋገጠና የጸደቀ ስለሆነ ለ2018 የት/ት ዘመን ማስተማር የማይችሉ መሆኑን እያሳወቅን የትምህርት ማህበረሰቡ እና ወላጅ ይህን በማወቅ የቅድመ ዝግጅት ተግባርን እንድታከናውኑ እናሳሰባለን፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
(ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2018 የትምህርት ዘመን ማስተማር የማይችሉና እውቅናቸው የተሰረዘባቸውን የትምህርት ተቋማት ሲያሳውቅ በ2016 ማጠቃለያ ላይ በተደረገው የእድሳት ፍቃድ ምዘና ለ2017 የትምህርት ዘመን ካሳዩት ዝቅተኛ ውጤት መሻሻል እንዲያደርጉ እስከ 2017 ታህሳስ ድረስ ዝግጅት እንዲያደርጉ የጊዜ ገደብ ተሰጥቷቸው በ2017 የትምህርት ዘመን ላይ በማስጠንቀቂያ እንዲያስተምሩ ጊዜ ቢሰጣቸውም በታህሳስ 2017 በተደረገ የእድሳት ፍቃድ ምዘና ውጤታቸው መሻሻል ባለማሳየቱና ዝቅተኛና ከደረጃ በታች መሆኑ የተረጋገጠና የጸደቀ ስለሆነ ለ2018 የት/ት ዘመን ማስተማር የማይችሉ መሆኑን እያሳወቅን የትምህርት ማህበረሰቡ እና ወላጅ ይህን በማወቅ የቅድመ ዝግጅት ተግባርን እንድታከናውኑ እናሳሰባለን፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
ባለስልጣኑ 2017 በጀት ዓመት የጥሬ ገንዘብና የንብረት ቆጠራን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡
(ሰኔ 19 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የኦዲት ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የጥሬ ገንዘብ እና የንብረት ቆጠራን በተመለከተ የማዕከል እና ለዘጠኙ ቅ/ጽ/ቤቶች ለቆጠራ ኮሚቴ እና አስቆጣሪዎች እንዲሁም ለስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክተሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡
አቶ ሰለሞን አለማየሁ የባለስልጣኑ አማካሪ እንደገለጹት ዘርፉ ሙያዊ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው እንደመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው አስፈላጊ እና ወቅታዊ መሆኑን ገልጸው ስራን በአግባቡ ለማከናወን እንዴት ይሰራል? በምን አግባብ ይሰራል? ከባለፉት አመታት የተለዩ ጉዳዮች ምንድን ናቸው? የሚሉትን ነገሮች በስልጠና ማስደገፍ አስፈላጊ ነው ያሉ ሲሆን በዚህም መሰረት ተግባራቶቻችንን ወጥ በሆነ መልኩ ማከናወን ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
ወ/ሮ አለም ታደገ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ የዘመናዊ የውስጥ ኦዲት ማህበራዊ ቡድን ዘርፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውን የሰጡ ሲሆን አጠቃላይ የቆጠራ ስራ በሚመለከት ከኦዲተር ምን ይጠበቃል፣የቆጠራ ቡድኑ አባላት የስራ ተግባር፣በስቶክ ቆጠራ ወቅት የመ/ቤቱ ሀላፊነት፣የጥሬ ገንዘብ ቆጠራ አስፈላጊነት እና መሰል ተግባራት እንዲሁም አጠቃላይ የበጀት ዓመቱን የቆጠራ አጠቃላይ ሂደት በዝርዝር አስረድተዋል፡፡
(ሰኔ 19 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የኦዲት ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የጥሬ ገንዘብ እና የንብረት ቆጠራን በተመለከተ የማዕከል እና ለዘጠኙ ቅ/ጽ/ቤቶች ለቆጠራ ኮሚቴ እና አስቆጣሪዎች እንዲሁም ለስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክተሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡
አቶ ሰለሞን አለማየሁ የባለስልጣኑ አማካሪ እንደገለጹት ዘርፉ ሙያዊ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው እንደመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው አስፈላጊ እና ወቅታዊ መሆኑን ገልጸው ስራን በአግባቡ ለማከናወን እንዴት ይሰራል? በምን አግባብ ይሰራል? ከባለፉት አመታት የተለዩ ጉዳዮች ምንድን ናቸው? የሚሉትን ነገሮች በስልጠና ማስደገፍ አስፈላጊ ነው ያሉ ሲሆን በዚህም መሰረት ተግባራቶቻችንን ወጥ በሆነ መልኩ ማከናወን ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
ወ/ሮ አለም ታደገ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ የዘመናዊ የውስጥ ኦዲት ማህበራዊ ቡድን ዘርፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውን የሰጡ ሲሆን አጠቃላይ የቆጠራ ስራ በሚመለከት ከኦዲተር ምን ይጠበቃል፣የቆጠራ ቡድኑ አባላት የስራ ተግባር፣በስቶክ ቆጠራ ወቅት የመ/ቤቱ ሀላፊነት፣የጥሬ ገንዘብ ቆጠራ አስፈላጊነት እና መሰል ተግባራት እንዲሁም አጠቃላይ የበጀት ዓመቱን የቆጠራ አጠቃላይ ሂደት በዝርዝር አስረድተዋል፡፡
ወ/ሮ ትግስት ጌታነህ የባለስልጣኑ የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እንደገለፁት ለስራው ወጥነት እና ቀልጣፋነት እንዲሁም አጠቃላይ ሙያዊ ግንዛቤ ለማሻሻል መድረኩ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ቅ/ጽ/ቤቱ በ2017 በጀት ዓመት ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተሳሰር በቅንጅታዊ አሰራር፣በመልካም አስተዳደር፣በአገልግሎት አሰጣጥና ብልሹ አሠራርና ሌብነት ማክሰሚያ እቅድ ያከናወናቸውን ተግባራት ገመገመ።
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ከቅ/ፍ ጽ/ቤቱ ጋር ትስስር ፈጥረው የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የቅ/ፍ ጽ/ቤቱ ጠቅላላ ካውንስል አባላት የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ የተገኙ ሲሆን የት/ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ ዓለሙ በበጀት ዓመቱ በቅንጅታዊ አሰራር እና በመልካም አስተዳደር የተከናወኑ ተግባራትን እንዲሁም የሌብነትና ብልሹ አሠራር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የአገልግሎት አሰጣጥ፣የተገልጋይ እርካታ ትንተና ሰነድ የቅ/ፍ ጽ/ቤቱ የእቅድ ዝ/ክ/ግምገማ ባለሙያ ተወካይ የሆኑት አቶ አሸናፊ መለሠ አቅርበው ውይይት ተካሂዷል።
የቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመድረኩ መክፈቻ የትምህርት ስራ ትውልድ በእዉቀት በክህሎት እና በጥሩ ስነምግባር የሚገነባበትና የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ የሚፈጠርበት ተቋም በመሆኑ ስራው የሁሉንም ባለድርሻ አካላት የጋራና የተቀናጀ ተሳትፎ እንደሚፈልግ ጠቁመው ጽ/ቤቱ በቅንጅታዊ አሰራርም ሆነ በመልካም አስተዳደር ስራዎች፣ሌብነትና ብልሹ አሠራርን ለማክሰም የተገልጋይ እርካታን በማሣደግ ረገድ ላስመዘገበው ውጤት አስተዋጽኦ ላበረከቱት ተቋማት ምስጋና በማቅረብ በቀጣይ የትምህርት ጥራትን በማረገገጥ የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል የሚከናወኑ ተግባራት በሚፈለገው ደረጃ ውጤታማ ሆነዉ እንዲቀጥሉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን አጠናክረው እንዲሄዱ ጥሪ አስተላልፈዋል።
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ከቅ/ፍ ጽ/ቤቱ ጋር ትስስር ፈጥረው የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የቅ/ፍ ጽ/ቤቱ ጠቅላላ ካውንስል አባላት የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ የተገኙ ሲሆን የት/ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ ዓለሙ በበጀት ዓመቱ በቅንጅታዊ አሰራር እና በመልካም አስተዳደር የተከናወኑ ተግባራትን እንዲሁም የሌብነትና ብልሹ አሠራር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የአገልግሎት አሰጣጥ፣የተገልጋይ እርካታ ትንተና ሰነድ የቅ/ፍ ጽ/ቤቱ የእቅድ ዝ/ክ/ግምገማ ባለሙያ ተወካይ የሆኑት አቶ አሸናፊ መለሠ አቅርበው ውይይት ተካሂዷል።
የቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመድረኩ መክፈቻ የትምህርት ስራ ትውልድ በእዉቀት በክህሎት እና በጥሩ ስነምግባር የሚገነባበትና የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ የሚፈጠርበት ተቋም በመሆኑ ስራው የሁሉንም ባለድርሻ አካላት የጋራና የተቀናጀ ተሳትፎ እንደሚፈልግ ጠቁመው ጽ/ቤቱ በቅንጅታዊ አሰራርም ሆነ በመልካም አስተዳደር ስራዎች፣ሌብነትና ብልሹ አሠራርን ለማክሰም የተገልጋይ እርካታን በማሣደግ ረገድ ላስመዘገበው ውጤት አስተዋጽኦ ላበረከቱት ተቋማት ምስጋና በማቅረብ በቀጣይ የትምህርት ጥራትን በማረገገጥ የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል የሚከናወኑ ተግባራት በሚፈለገው ደረጃ ውጤታማ ሆነዉ እንዲቀጥሉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን አጠናክረው እንዲሄዱ ጥሪ አስተላልፈዋል።