Telegram Web Link
https://web.facebook.com/photo/?fbid=1268190525316633&set=a.479956377473389 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በFM 97.1 የሚደረገውን ወቅታዊ የቀጥታ ስርጭት እንድትከታተሉ ጋብዘናችኋል፡፡
የባለስልጣኑ ስትራቴጂክ ካውንስል እና የዘጠኙ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች በ2018 ዓ.ም የበጀት እቅድ ላይ ውይይት አደረጉ፡፡
(ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም) በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ስትራቴጂክ ካውንስል አባላትና የዘጠኙ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች በ2018 ዓ.ም የበጀት እቅድ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡
በዚህም በ2018 የስራ ዘመን የሚኖረውን በጀት የጋራ በማድረግና ለታለመለት አላማ አሰራሩን ጠብቆ ኖርምን መሰረት በማድረግ በቁጠባ መጠቀም አስፈላጊ መሆኑም በመተማመን ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡
ከዚህም ሌላ በመድረኩ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ የሚያደርጉ የትምህርት ተቋማት ከወላጆች ጋር ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ የቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ሂደቱን አስመልክቶ ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በዚህም ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን በቀጣይ ቅዳሜና እሁድ ውይይት የሚያደርጉ የትምህርት ተቋማትና ወላጆች የባለስልጣኑ ታዛቢ ተወካዮች በሁሉም ተቋማት ላይ በመገኘት ግልጽነትን በመፍጠር ክትትል ማድረግ እንደሚገባቸው ተገልጿል፡፡

#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
2025/07/10 07:50:39

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Back to Top
HTML Embed Code: