ፊልጵስዩስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
¹⁰ ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ eበኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ፥
¹¹ መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።
ኢየሱስ🔥🔥🔥
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
¹⁰ ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ eበኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ፥
¹¹ መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።
ኢየሱስ🔥🔥🔥
የካታካንቡ ሰማዕት _compressed.pdf
19.1 MB
ይህንን መፅሐፍ አንብባችሁ ከጨረሳችሁት በእርግጠኝነት ኖርማል መሆን አትችሉም የወንጌል እሳት ያገኛችኋል የመለኮት ፍቅር ሁለንተናችሁን ይወርሰዋል አንብቡት🔥🔥🔥😭😭😭
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
መስቀል የእግዚአብሔር ፍርድ እና የእግዚአብሔር ፍቅር የተገናኙበት ቦታ ነው።
መስቀል በኢየሱስ ላይ ኃጢአት የተቀጣበት ቦታ ነው።
መስቀል የኃጢአት ደሞዝ አንድ በአንድ ተወራርዶ የተከፈለበት ቦታ ነው።
ነገር ግን ዓለም ለእኔ ከተሰቀለበት፣ እኔም ለዓለም ከተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር፣ ሌላው ትምክሕት ከእኔ የራቀ ይሁን።
— ገላትያ 6፥14 (አዲሱ መ.ት)
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
መስቀል በኢየሱስ ላይ ኃጢአት የተቀጣበት ቦታ ነው።
መስቀል የኃጢአት ደሞዝ አንድ በአንድ ተወራርዶ የተከፈለበት ቦታ ነው።
ነገር ግን ዓለም ለእኔ ከተሰቀለበት፣ እኔም ለዓለም ከተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር፣ ሌላው ትምክሕት ከእኔ የራቀ ይሁን።
— ገላትያ 6፥14 (አዲሱ መ.ት)
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
የኢየሱስ ትምህርትና ስብከት ኃጢአተኞችን ተስፋ የሚያስቆርጥና የሚያሳድድ ሳይሆን የሚሰበስብ ነበር።
አንድ ቀን፣ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና “ኀጢአተኞች” ሁሉ ሊሰሙት በዙሪያው ተሰበሰቡ።
— ሉቃስ 15፥1 (አዲሱ መ.ት)
በዚያ የነበሩ ሰዎችም ይህንን አይተው፣ “ከኀጢአተኛ ቤት ገብቶ ሊስተናገድ ነው።” በማለት ሁሉም ማጒረምረም ጀመሩ።
— ሉቃስ 19፥7 (አዲሱ መ.ት)
ምክኒያቱ ደግሞ ይሄ ነው👇👇
ኃጢአተኞችን #ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
አንድ ቀን፣ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና “ኀጢአተኞች” ሁሉ ሊሰሙት በዙሪያው ተሰበሰቡ።
— ሉቃስ 15፥1 (አዲሱ መ.ት)
በዚያ የነበሩ ሰዎችም ይህንን አይተው፣ “ከኀጢአተኛ ቤት ገብቶ ሊስተናገድ ነው።” በማለት ሁሉም ማጒረምረም ጀመሩ።
— ሉቃስ 19፥7 (አዲሱ መ.ት)
ምክኒያቱ ደግሞ ይሄ ነው👇👇
ኃጢአተኞችን #ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
Jesus Christ the same yesterday, and to day, and for ever.
— Hebrews 13:8 (KJV)
ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።
— ዕብራውያን 13፥8
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
— Hebrews 13:8 (KJV)
ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።
— ዕብራውያን 13፥8
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
የእግዚአብሔር መገኘት የእግዚአብሔር ኃይል ምንጭ ነው።🔥
ያለ እግዚአብሔር ኃይል ደግሞ የሚሰራ መንፈሳዊ ስራ የለም።🔥
መገኘቱ ካላችሁ የማይቋረጥ የእግዚአብሔር ኃይል ይኖራችኋል🔥
እግዚአብሔር መገኘቱን በኃይል በሕይወታችሁ ላይ ይልቀቅላይሁ🔥🔥
ያለ እግዚአብሔር ኃይል ደግሞ የሚሰራ መንፈሳዊ ስራ የለም።🔥
መገኘቱ ካላችሁ የማይቋረጥ የእግዚአብሔር ኃይል ይኖራችኋል🔥
እግዚአብሔር መገኘቱን በኃይል በሕይወታችሁ ላይ ይልቀቅላይሁ🔥🔥
ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል እርሱ ሲገለጥ በክብሩ እናየዋለን ደግሞም እርሱን እንመስለዋለን ይሄ ቃል እውነትና እርግጥ ነው።
1ኛ ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።
² ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።
እናየዋለን ደግሞም እንመስለዋለን
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
1ኛ ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።
² ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።
እናየዋለን ደግሞም እንመስለዋለን
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
ኃጢአት በሕግ በኩል የተጨመረብን የእዳ ጽሕፈት ሲሆን ከእግዚአብሔር መገኘት የለየን እና በሕይወታችን ውስጥ ዲያቢሎስ ገብቶ እንዲኖር ፈቃድ ያገኘበት ነው።
ኃጢአት በሕግ በኩል ወደ ሕይወታችን የተጨመረ የእዳ ጽሕፈት ነው...ይሕንን የእዳ ጽሕፈት ደግሞ ኢየሱስ አንድ በአንድ በመስቀል ላይ ጠርቆ አስወግዶታል። የኃጢአት እዳችን በኢየሱስ ሙሉ በሙሉ ተከፍሏል።
ጽድቅ በእምነትና በፀጋ ብቻ የምንቀበል በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ የተረጋገጠ የአብ ነፃ ስቶታ ነው።
ጽድቅ ራሱ ጽድቅ የሚሆነው በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከቻለ ነው።
Righteousness is standing right before God.
ጽድቅ የእግዚአብሔርን መገኘት ወደ ሕይወታችን Access የሚሰጠው በክርስቶስ ኢየሱስ ትንሳኤ የተሰጠን የአብ ነፃ ስጦታ ነው።
ኃጢአት የእዳ ጽህፈት ሲሆን ዲያቢሎስ በሰው ውስጥ የሚኖርበት የመኖሪያ ፍቃድ ነው።
ጽድቅ በክርስቶስ ኢየሱስ ትንሳኤ የተረጋገጠ በኢየሱስ የአብ ነፃ ስጦታ የሆነ እግዚአብሔርም በሰው ውስጥ የሚኖርበት የመኖሪያ ፈቃድ ነው።
ኢየሱስ የኃጢአታችንን የእዳ ጽሕፈት ከጌቴሰማኒ እስከ መስቀል ድረስ በመቀጣት መከፈል ያለበትን ክፍያ ከፍሎልናል።
ኢየሱስ #በትንሳኤው በአብ ፊት ትክክለኛ ሆነን የምንቆምበትንና ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት የምናደርግበትን መንፈስ ቅዱስ በእኛ ውስጥ ለዘለአለም እንዲኖር ፍቃድ ያገኘበትን የጽድቅ ስጦታ ሰጥቶናል።
ኃጢአት በኢየሱስ ክርስቶስ #የተከፈለ እዳ ሲሆን ጽድቅ ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ የተሰጠን የአብ ሙሉ የሆነ #ነፃ_ስጦታ ነው።
ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው።
— ሮሜ 4፥24-25
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
ኃጢአት በሕግ በኩል ወደ ሕይወታችን የተጨመረ የእዳ ጽሕፈት ነው...ይሕንን የእዳ ጽሕፈት ደግሞ ኢየሱስ አንድ በአንድ በመስቀል ላይ ጠርቆ አስወግዶታል። የኃጢአት እዳችን በኢየሱስ ሙሉ በሙሉ ተከፍሏል።
ጽድቅ በእምነትና በፀጋ ብቻ የምንቀበል በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ የተረጋገጠ የአብ ነፃ ስቶታ ነው።
ጽድቅ ራሱ ጽድቅ የሚሆነው በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከቻለ ነው።
Righteousness is standing right before God.
ጽድቅ የእግዚአብሔርን መገኘት ወደ ሕይወታችን Access የሚሰጠው በክርስቶስ ኢየሱስ ትንሳኤ የተሰጠን የአብ ነፃ ስጦታ ነው።
ኃጢአት የእዳ ጽህፈት ሲሆን ዲያቢሎስ በሰው ውስጥ የሚኖርበት የመኖሪያ ፍቃድ ነው።
ጽድቅ በክርስቶስ ኢየሱስ ትንሳኤ የተረጋገጠ በኢየሱስ የአብ ነፃ ስጦታ የሆነ እግዚአብሔርም በሰው ውስጥ የሚኖርበት የመኖሪያ ፈቃድ ነው።
ኢየሱስ የኃጢአታችንን የእዳ ጽሕፈት ከጌቴሰማኒ እስከ መስቀል ድረስ በመቀጣት መከፈል ያለበትን ክፍያ ከፍሎልናል።
ኢየሱስ #በትንሳኤው በአብ ፊት ትክክለኛ ሆነን የምንቆምበትንና ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት የምናደርግበትን መንፈስ ቅዱስ በእኛ ውስጥ ለዘለአለም እንዲኖር ፍቃድ ያገኘበትን የጽድቅ ስጦታ ሰጥቶናል።
ኃጢአት በኢየሱስ ክርስቶስ #የተከፈለ እዳ ሲሆን ጽድቅ ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ የተሰጠን የአብ ሙሉ የሆነ #ነፃ_ስጦታ ነው።
ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው።
— ሮሜ 4፥24-25
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
Forwarded from Christian Waver folder promotion (ማስታወቂያ) via @Qualitymovebot
🛑📵 ሰበር ዜና በ አጭር ግዜ ተወዳጅነትን የገኙ በአማርኛ በኦሮሚኛ እና በእንግሊዝኛ የሚለቀቁ አስተማሪ ና አዝናኝ ቻነሎችን ይ🀄️ላ🀄️ሉ 👇👇
Free promotion የሚትፈልጉ
Channel ያላችሁ በ @seer_lewi አነግሩኝ 👇👇👇
Free promotion የሚትፈልጉ
Channel ያላችሁ በ @seer_lewi አነግሩኝ 👇👇👇