ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ3 ቢሊዮን ብር የመምህራን መኖሪያ አፓርታማ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስማረ መለሰ (ዶ.ር)እንደገለጹት በዩኒቨርሲቲው 230 መምህርንን ተጠቃሚ የሚያደርግ አፓርታማ በ3 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
ግንባታው የመዝናኛና የገበያ ማዕከላትን ጨምሮ ሁለገብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የግንባታውን ሂደት በማፋጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
የደብረ ብርሃ ከንቲባ ምክትል ከንቲባ አቶ ወርቃለማሁ ኮስትሬ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በትልቅ ለውጥ ውስጥ ያለና ለከተማው ጥሩ ዕድል ያመጣ ነው ብለዋል፡፡
የመምህራንን የመኖሪያ ቤት ጥያቄ ለመመለስ የተጀመረው ግንባታ ትልቅ መሆኑን ገልጸው መምህራን ወደ ውጪ ሳያስቡ ስራቸውን በአግባቡ እንዲሰሩና ትውልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
@DBU11
@DBU111
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስማረ መለሰ (ዶ.ር)እንደገለጹት በዩኒቨርሲቲው 230 መምህርንን ተጠቃሚ የሚያደርግ አፓርታማ በ3 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
ግንባታው የመዝናኛና የገበያ ማዕከላትን ጨምሮ ሁለገብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የግንባታውን ሂደት በማፋጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
የደብረ ብርሃ ከንቲባ ምክትል ከንቲባ አቶ ወርቃለማሁ ኮስትሬ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በትልቅ ለውጥ ውስጥ ያለና ለከተማው ጥሩ ዕድል ያመጣ ነው ብለዋል፡፡
የመምህራንን የመኖሪያ ቤት ጥያቄ ለመመለስ የተጀመረው ግንባታ ትልቅ መሆኑን ገልጸው መምህራን ወደ ውጪ ሳያስቡ ስራቸውን በአግባቡ እንዲሰሩና ትውልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
@DBU11
@DBU111
ውጤት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል " - ትምህርት ሚኒስቴር
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው የ2018 የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ፈተናው ለመውሰድ ከተመዘገቡ 29 ሺ491 አመልካቾች መካከል 96 በመቶ ፈተናውን እንደወሰዱ አመልክቷል።
በ2017 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ ይሰጥ የነበረው የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና በተለያዩ ምክንያቶች ተራዝሞ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. በ53 የፈተና ማዕከላት ነው የተሰጠው።
የፈተናው ውጤትም በቅርቡ ለተማሪዎች ይፋ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አመልክቷል።
የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሌሎች አገር አቀፍ ፈተናዎች የተለየና የ2ኛ እና የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን መቀጠል የሚፈልጉ አመልካቾች ለትምህርቱ ምን ያክል ዝግጁ ናቸው የሚለውን ለማረጋገጥ ደረጃውን ጠብቆ የሚሰጥ ምዘና ነው።
@DBU11
@DBU111
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው የ2018 የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ፈተናው ለመውሰድ ከተመዘገቡ 29 ሺ491 አመልካቾች መካከል 96 በመቶ ፈተናውን እንደወሰዱ አመልክቷል።
በ2017 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ ይሰጥ የነበረው የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና በተለያዩ ምክንያቶች ተራዝሞ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. በ53 የፈተና ማዕከላት ነው የተሰጠው።
የፈተናው ውጤትም በቅርቡ ለተማሪዎች ይፋ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አመልክቷል።
የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሌሎች አገር አቀፍ ፈተናዎች የተለየና የ2ኛ እና የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን መቀጠል የሚፈልጉ አመልካቾች ለትምህርቱ ምን ያክል ዝግጁ ናቸው የሚለውን ለማረጋገጥ ደረጃውን ጠብቆ የሚሰጥ ምዘና ነው።
@DBU11
@DBU111
በጎደለው አለን ላላችሁ ሁሉ ምስጋና ይድረሳችሁ።
የደ/ብርሃን ዩንቨርሲቲ የሶስተኛ አመት የአማርኛ ዲፓርትመንተ ተማሪ የሆነው ተማሪ ነገሰ ይቻለዋል የኩላሊት ህመም እንዳጋጠመውና ባስቸኳይ የቀዶ ጥገና ህክምና ማድረግ እንዳለበት ተነግሮት እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን አሁን ላይም በበጎ አድራጎት ክበብ እና በጎ ፍቃደኞች በአጠቃላይ 31,153 ብር ተሰብስቦለታል።
በአሁን ሰዓትም የሲቲ ስካን ምርመራ አድርጎ በሪፈራል ሆስፒታል ህክምናውን ለማድረግ ለነገ ሀሙስ ቀጠሮ ተይዞለታል።
ሁላችሁንም ለተባበራችሁ አካለት ከልብ እናመሰግናለን።
@DBU11
@DBU111
የደ/ብርሃን ዩንቨርሲቲ የሶስተኛ አመት የአማርኛ ዲፓርትመንተ ተማሪ የሆነው ተማሪ ነገሰ ይቻለዋል የኩላሊት ህመም እንዳጋጠመውና ባስቸኳይ የቀዶ ጥገና ህክምና ማድረግ እንዳለበት ተነግሮት እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን አሁን ላይም በበጎ አድራጎት ክበብ እና በጎ ፍቃደኞች በአጠቃላይ 31,153 ብር ተሰብስቦለታል።
በአሁን ሰዓትም የሲቲ ስካን ምርመራ አድርጎ በሪፈራል ሆስፒታል ህክምናውን ለማድረግ ለነገ ሀሙስ ቀጠሮ ተይዞለታል።
ሁላችሁንም ለተባበራችሁ አካለት ከልብ እናመሰግናለን።
@DBU11
@DBU111
👏42👍6👌4
#ADVERTISING
🎉🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉🎉
BEST ONLINE MARKET ለ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከትምህርታቹ ጎን ለጎን ገንዘብ የምትሰሩበትን መንገድ በሚከተሉት ዘርፎች አብረን እንድንሰራ እድሉን አቅርበንላችኋል።
1. Sales ላይ የመሥራት ፍላጎት ያላችሁ
2. በትርፍ ሰዓት ተማሪዎችን ለማስጠናት ብቁ የሆነ/የሆነች
3. በ Event Decors ስራ ላይ አቅም ያለው ወይም በ Decor ስራ ስልጠና የወሰዳችሁ
4. ሌላም የ business ሃሳብ ኖሯችሁ ከ እኛ ጋር መስራት ለምትፈልጉ በሚከተሉት አድራሻዎች ልታናግሩን ትችላላችሁ።
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ከቢዝነስ ግሩፓችን የምትፈልጉትን እቃዎች ለመግዛት
BEST ONLINE MARKET
https://www.tg-me.com/DBUdressrental/
Contact us
@Bestonlinemarket16
+251709000170
🎉🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉🎉
BEST ONLINE MARKET ለ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከትምህርታቹ ጎን ለጎን ገንዘብ የምትሰሩበትን መንገድ በሚከተሉት ዘርፎች አብረን እንድንሰራ እድሉን አቅርበንላችኋል።
1. Sales ላይ የመሥራት ፍላጎት ያላችሁ
2. በትርፍ ሰዓት ተማሪዎችን ለማስጠናት ብቁ የሆነ/የሆነች
3. በ Event Decors ስራ ላይ አቅም ያለው ወይም በ Decor ስራ ስልጠና የወሰዳችሁ
4. ሌላም የ business ሃሳብ ኖሯችሁ ከ እኛ ጋር መስራት ለምትፈልጉ በሚከተሉት አድራሻዎች ልታናግሩን ትችላላችሁ።
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ከቢዝነስ ግሩፓችን የምትፈልጉትን እቃዎች ለመግዛት
BEST ONLINE MARKET
https://www.tg-me.com/DBUdressrental/
Contact us
@Bestonlinemarket16
+251709000170
🤬4👍2
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት 5/2018 ዓ.ም ከአለም አቀፍ የወጣቶች ህብረት ጋር የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነት ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርአት አካሄደ፡፡
በፊርማ ስነ-ስርአቱ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች፣ እንዲሁም ከሜክሲኮ፣ከታይላንድ እና ከቻይና የመጡ የበጎ አድራጎት ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡
ስምምነቱ በተለይ ጎበዝ ተማሪዎች ተመርቀው ከወጡ በኋላ በኢትዮጵያም በደቡብ ኮሪያም የስራና የትምህርት እድልን በመፍጠር በኤስኤም ካምፓኒ ውስጥ እንዲሰሩ አንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው ጋር ብዙ ስራዎችን አብሮ ለመስራት እና እገዛ ለማድረግ፣ ተማሪዎቹን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ተብሏል ።
@DBU11
@DBU111
በፊርማ ስነ-ስርአቱ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች፣ እንዲሁም ከሜክሲኮ፣ከታይላንድ እና ከቻይና የመጡ የበጎ አድራጎት ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡
ስምምነቱ በተለይ ጎበዝ ተማሪዎች ተመርቀው ከወጡ በኋላ በኢትዮጵያም በደቡብ ኮሪያም የስራና የትምህርት እድልን በመፍጠር በኤስኤም ካምፓኒ ውስጥ እንዲሰሩ አንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው ጋር ብዙ ስራዎችን አብሮ ለመስራት እና እገዛ ለማድረግ፣ ተማሪዎቹን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ተብሏል ።
@DBU11
@DBU111
👍13👏8😢4