😢50
Non-Cafe payment
ከምግብ ቤት አገልግሎት ባገኘነው መረጃ መሰረት ከካፌ ውጪ የዋጋ መጋራት አገልግሎትን ክፍያ ለመፈፀም እየተሰራ መሆኑን አድርሰውናል።
ተማሪዎች የመጋራት ፎርም ከሞሉበት ቀን አንስቶ ማለትም መስከረም 12/2018 ዓም ጀምሮ የ49 ቀን ታስቦ በተማሪዎች አካውንት እስከ እሮብ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚገባ ገልፀውልናል።
N.B
በመጀመሪያዎቹ የግቢ መግቢያ ወራቶች ላይ እንዲህ አይነት መዘግየቶች የሚፈጠሩት የነንካፌ ተማሪዎችን የመለየት ስራ እና የፋይናንስ ሂደትን ለማስተካከል በሚደረግ ስራ ውስጥ መሆኑን ልትገነዘቡ ይገባል።
Note:
ካለው የመረጃ ጥናት ጋር እስከ 7 የሚሆኑ ተማሪዎች መረጃችሁን በትክክል ያልሰጣችሁ ; የስልክ ጥሪ ቢደረግም የማትመልሱ በመሆኑ ከህዳር ወር ጋር እንዲጠናላችሁ አለዚያም ወደካፌ መመለስ በምትችሉበት አግባብ ማመልከት እንደምትችሉ ገልፀዋል።
@DBU11
@DBU111
ከምግብ ቤት አገልግሎት ባገኘነው መረጃ መሰረት ከካፌ ውጪ የዋጋ መጋራት አገልግሎትን ክፍያ ለመፈፀም እየተሰራ መሆኑን አድርሰውናል።
ተማሪዎች የመጋራት ፎርም ከሞሉበት ቀን አንስቶ ማለትም መስከረም 12/2018 ዓም ጀምሮ የ49 ቀን ታስቦ በተማሪዎች አካውንት እስከ እሮብ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚገባ ገልፀውልናል።
N.B
በመጀመሪያዎቹ የግቢ መግቢያ ወራቶች ላይ እንዲህ አይነት መዘግየቶች የሚፈጠሩት የነንካፌ ተማሪዎችን የመለየት ስራ እና የፋይናንስ ሂደትን ለማስተካከል በሚደረግ ስራ ውስጥ መሆኑን ልትገነዘቡ ይገባል።
Note:
ካለው የመረጃ ጥናት ጋር እስከ 7 የሚሆኑ ተማሪዎች መረጃችሁን በትክክል ያልሰጣችሁ ; የስልክ ጥሪ ቢደረግም የማትመልሱ በመሆኑ ከህዳር ወር ጋር እንዲጠናላችሁ አለዚያም ወደካፌ መመለስ በምትችሉበት አግባብ ማመልከት እንደምትችሉ ገልፀዋል።
@DBU11
@DBU111
👏23
#ዜና መሀል ሜዳ ካምፖስ
የዘንድሮ አመት የመሀል ሜዳ ካምፖስ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሸዋ ብርሃን ቃል ኪዳን ቤተሰብ ስምምነት መሠረት ቤተሰብ ሊያገኙ ነው ።
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ መሀል ሜዳ ካምፓስ እና የመሀል ሜዳ ከተማ አስተዳደር በደብረብረሃን ዩኒቨርሲቲ መሀል ሜዳ ካምፓስ በሚማሩ ተማሪዎች እና የአካባቢውን ህብረተሰብ የሚያስተሳስር የሸዋ ብርሃን ቃሌኪዳን ቤተሰብ ምሰረታ አድረገዋል።
ቃልኪዳን ቤተሰብ አላማው ተማሪዎች ቀያቸውን ለቀው ወደ አዲስ ቦታ ሲመጡ የብቸኝነት ስሜት፣ የወላጅ ናፍቆት ና በአካባቢው ምንም ዓይነት ችግር ሳይገጥማቸው ሙሉ በሙሉ ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ፣ በምርምር እና ፈጠራ ስራቸው ላይ እንዲያደርጉ ሚያግዝ ነው ተብሏል።
የአካባቢው ህብረተስብ ተማሪዎቹን ለማቀፍ እና ለመርዳት ፈፍላጎት ያላቸውን የህበረተሰብ ክፍሎች መለየት እና በዚህ በተቀደሰ መልካም ስራ ላይ እንዲሳተፍ እና የድረሻቸውን እንዲወጡ ለማድረግ እየተሰራ ነው ።
@DBU11
@DBU11
የዘንድሮ አመት የመሀል ሜዳ ካምፖስ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሸዋ ብርሃን ቃል ኪዳን ቤተሰብ ስምምነት መሠረት ቤተሰብ ሊያገኙ ነው ።
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ መሀል ሜዳ ካምፓስ እና የመሀል ሜዳ ከተማ አስተዳደር በደብረብረሃን ዩኒቨርሲቲ መሀል ሜዳ ካምፓስ በሚማሩ ተማሪዎች እና የአካባቢውን ህብረተሰብ የሚያስተሳስር የሸዋ ብርሃን ቃሌኪዳን ቤተሰብ ምሰረታ አድረገዋል።
ቃልኪዳን ቤተሰብ አላማው ተማሪዎች ቀያቸውን ለቀው ወደ አዲስ ቦታ ሲመጡ የብቸኝነት ስሜት፣ የወላጅ ናፍቆት ና በአካባቢው ምንም ዓይነት ችግር ሳይገጥማቸው ሙሉ በሙሉ ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ፣ በምርምር እና ፈጠራ ስራቸው ላይ እንዲያደርጉ ሚያግዝ ነው ተብሏል።
የአካባቢው ህብረተስብ ተማሪዎቹን ለማቀፍ እና ለመርዳት ፈፍላጎት ያላቸውን የህበረተሰብ ክፍሎች መለየት እና በዚህ በተቀደሰ መልካም ስራ ላይ እንዲሳተፍ እና የድረሻቸውን እንዲወጡ ለማድረግ እየተሰራ ነው ።
@DBU11
@DBU11
👏10👍2
ለተመራቂዎች
የመውጫ ፈተና ፈተና ለመውሰድ
የፋይዳ ቁጥር እና
የግብር ከፋይነት ቁጥር
ማስመዝገብ ግዴታ እንደሆነ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከትምህርት ሚንስቴር በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ማሳሰቢያ አውጥቷል
@DBU11
የመውጫ ፈተና ፈተና ለመውሰድ
የፋይዳ ቁጥር እና
የግብር ከፋይነት ቁጥር
ማስመዝገብ ግዴታ እንደሆነ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከትምህርት ሚንስቴር በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ማሳሰቢያ አውጥቷል
@DBU11
🤬3
👍2
#Ads
💡Nadian Graphic Design Acadamy
2ተኛ ዙር የonline Telegram Graphic Design ስልጠና
- በመጀመሪያ ዙር ክላስ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ስራቸውን ከእኛ አግኝተዋል
🎨አሁን በሁለተኛ ዙር ደሞ 20 ተማሪዎችን ብቻ በ3 ወር
📌 Adobe photoshop እና Adobe illustrator
📌 logo design
📌social media poster
📌flayer and brochure
📌 የ graphics design ስራን የሚያቀሉ AI ስልጠና
📍portfolio አብረን እንገነባለን የመጀመሪያ ስራችሁን እኛ እንሰጣችኋለን
ለመመዝገብ 👉💡@Nadians_Bot
📌 ምዝገባዉ ሚቆየዉ እስከ ጥቅምት 05/2018 E.C ብቻ ነዉ
💡Nadian Graphic Design Acadamy
2ተኛ ዙር የonline Telegram Graphic Design ስልጠና
- በመጀመሪያ ዙር ክላስ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ስራቸውን ከእኛ አግኝተዋል
🎨አሁን በሁለተኛ ዙር ደሞ 20 ተማሪዎችን ብቻ በ3 ወር
📌 Adobe photoshop እና Adobe illustrator
📌 logo design
📌social media poster
📌flayer and brochure
📌 የ graphics design ስራን የሚያቀሉ AI ስልጠና
📍portfolio አብረን እንገነባለን የመጀመሪያ ስራችሁን እኛ እንሰጣችኋለን
ለመመዝገብ 👉💡@Nadians_Bot
📌 ምዝገባዉ ሚቆየዉ እስከ ጥቅምት 05/2018 E.C ብቻ ነዉ
🤬3😢1