✔️For DBU Freshmen ❗️
#DBU_COC
በደብረብርሀን ዩኒቨርስቲ
✔️Medcine
✔️Pharmacy
✔️Anesthesia
✔️Ho
✔️Nursing
✔️Pediatric Nursing
✔️Surgical Nursing
✔️Medical Laboratory
✔️Midwifery
ለመማር ላሰባችሁ ተማሪዎች
coc Preparation with us 🙌
📍ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው ❗️
እኛን ማግኘት ሲፈልጉ👇
📞0707072565
📞0906014772
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Tutorial Registration ⤵️
@MedicalgatewaycocTbot
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📚 ይቀላቀላሉን⤵️
https://www.tg-me.com/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://www.tg-me.com/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
#DBU_COC
በደብረብርሀን ዩኒቨርስቲ
✔️Medcine
✔️Pharmacy
✔️Anesthesia
✔️Ho
✔️Nursing
✔️Pediatric Nursing
✔️Surgical Nursing
✔️Medical Laboratory
✔️Midwifery
ለመማር ላሰባችሁ ተማሪዎች
coc Preparation with us 🙌
📍ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው ❗️
እኛን ማግኘት ሲፈልጉ👇
📞0707072565
📞0906014772
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Tutorial Registration ⤵️
@MedicalgatewaycocTbot
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📚 ይቀላቀላሉን⤵️
https://www.tg-me.com/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://www.tg-me.com/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
በ2016 በሰኔ ወር የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለምትወስዱ የርቀት እና ተከታታይ ተመራቂ ተማሪዎች የመፈተኛ ክፍያን እንዲትፈጽሙ ይኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@DBU11
@DBU11
#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ መምህርነት
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 16
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
➤ የመመዝገቢያ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 8/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ብቻ
➤ የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የሰው ሃብት አስተዳደር 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 5
Note:
አመልካቾች ለምዝገባ ስትሔዱ የ8ኛ እና 10ኛ/12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት፣ የመጀመሪያ ዲግሪ ማስረጃ ሰርቲፊኬት እንዲሁም የሙያ ፍቃድ ምዝገባ የታደሰ ዋናውና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ ሊሆን ይገባል፡፡
@DBU11
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ መምህርነት
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 16
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
➤ የመመዝገቢያ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 8/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ብቻ
➤ የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የሰው ሃብት አስተዳደር 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 5
Note:
አመልካቾች ለምዝገባ ስትሔዱ የ8ኛ እና 10ኛ/12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት፣ የመጀመሪያ ዲግሪ ማስረጃ ሰርቲፊኬት እንዲሁም የሙያ ፍቃድ ምዝገባ የታደሰ ዋናውና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ ሊሆን ይገባል፡፡
@DBU11
አስደሳች ዜና
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞላችሁ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋችሁን መመልከት ትችላላችሁ።
NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል።
ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል።
መልካም ዕድል!
ምንጭ Tikvah_Ethiopia
@Dbu11
@Dbudaily
@Dbu_entertament
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞላችሁ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋችሁን መመልከት ትችላላችሁ።
NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል።
ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል።
መልካም ዕድል!
ምንጭ Tikvah_Ethiopia
@Dbu11
@Dbudaily
@Dbu_entertament
ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡ መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች። ያየችውንም ለደቀመዛሙርቱ ሄዳ ነገረች።
ደቀመዛሙርቱም፡ፈርተውም፡ፊታቸውን፡ወደ፡ምድር፡አቀርቅረው፡ሳሉ፥እንዲህ፡አሏቸው"ሕያውን፡ከሙታን፡መካከል፡
ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ"ተነሥቷል፡በዚህ፡የለም።
እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ።
ለመላው ክርስቲያኖች ሁሉ መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ተመኘን።
@DBUDAILY
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
ደቀመዛሙርቱም፡ፈርተውም፡ፊታቸውን፡ወደ፡ምድር፡አቀርቅረው፡ሳሉ፥እንዲህ፡አሏቸው"ሕያውን፡ከሙታን፡መካከል፡
ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ"ተነሥቷል፡በዚህ፡የለም።
ሉቃ24፥1-5
ዩሐ 20፥1-3
እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ።
ለመላው ክርስቲያኖች ሁሉ መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ተመኘን።
@DBUDAILY
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
የክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በግቢያችን በዚህ መልኩ ተከብሮ ውሏል።
ለመላው ክርስቲያኖች በድጋሜ መልካም በዓልን DBUDAILY ይመኝላችኋል።
መልካም ፋሲካ!
Photo by:Yibe
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
ለመላው ክርስቲያኖች በድጋሜ መልካም በዓልን DBUDAILY ይመኝላችኋል።
መልካም ፋሲካ!
Photo by:Yibe
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል?
የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ፈተናውን 250 ሺህ ተማሪዎች ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና እንዳሉት፥ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲወጡ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለመለካት የሚሰጥ ነው፡፡
የሚወጡ ጥያቄዎችም የየትምህርት ክፍሎች ምሩቃን እንዲኖራቸው የሚጠበቀውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ናቸው ብለዋል።
ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ጠቅሰው፤ፈተናው ተዘጋጅቶ እንዲገመገም ተደርጓል ነው ያሉት።ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ዝርዝር በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ተረጋግጦ ነው ወደ ሚኒስቴሩ የሚላከው ብለዋል፡፡
በፈተናው ሞባይል ይዞ የሚመጣና መታወቂያ ሳይዝ የሚመጣ ተማሪ ፈተናውን መውሰድ እንደማይችል ጠቅሰው፥ ተማሪዎች ይህን አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
@DBU11
የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ፈተናውን 250 ሺህ ተማሪዎች ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና እንዳሉት፥ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲወጡ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለመለካት የሚሰጥ ነው፡፡
የሚወጡ ጥያቄዎችም የየትምህርት ክፍሎች ምሩቃን እንዲኖራቸው የሚጠበቀውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ናቸው ብለዋል።
ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ጠቅሰው፤ፈተናው ተዘጋጅቶ እንዲገመገም ተደርጓል ነው ያሉት።ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ዝርዝር በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ተረጋግጦ ነው ወደ ሚኒስቴሩ የሚላከው ብለዋል፡፡
በፈተናው ሞባይል ይዞ የሚመጣና መታወቂያ ሳይዝ የሚመጣ ተማሪ ፈተናውን መውሰድ እንደማይችል ጠቅሰው፥ ተማሪዎች ይህን አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
@DBU11