ዛሬ በዓለም የክለቦች ዋንጫ የሚደረጉ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች :-
01:00 | ፒኤስጂ ከ ባየርን ሙኒክ
05:00 | ሪያል ማድሪድ ከ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ
" SHARE " | @DREAM_SPORT
01:00 | ፒኤስጂ ከ ባየርን ሙኒክ
05:00 | ሪያል ማድሪድ ከ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ
" SHARE " | @DREAM_SPORT
🚨🔴 የ ማርከስ ራሽፎርድ ከማንቸስተር ዩናይትድ የመልቀቅ ውሳኔ ክለቡ እና ሩበን አሞሪም በእርሱ ላይ እምነት ስለሌላቸው የወሰኑት ውሳኔ ነው ተብሏል። በሌላ በኩል የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና የራሽፎርድ መዳረሻ ሊሆን እንደሚችል እየተዘገበ ይገኛል።
-ቢሆንም እስካሁን በ ዝውውሩ ጉዳይ ምንም የተደረገ ንግግር እንደሌለ ተገልጿል።
📢:𝚏𝚊𝚋𝚛𝚒𝚣𝚒𝚘 𝚛𝚘𝚖𝚊𝚗𝚘
" SHARE " | @DREAM_SPORT
-ቢሆንም እስካሁን በ ዝውውሩ ጉዳይ ምንም የተደረገ ንግግር እንደሌለ ተገልጿል።
📢:𝚏𝚊𝚋𝚛𝚒𝚣𝚒𝚘 𝚛𝚘𝚖𝚊𝚗𝚘
" SHARE " | @DREAM_SPORT
- ላሚን ያማል ከ ኒኮ ዊልያምስ ጋር በአንድ ክለብ አብሮ የመጫወት ህልም ስለነበረው ኒኮ በወሰነው ውሳኔ በጣም ቅር ተሰኝቷል።
🗯𝚍𝚒𝚊𝚛𝚒𝚘𝚊𝚜
" SHARE " | @DREAM_SPORT
🗯𝚍𝚒𝚊𝚛𝚒𝚘𝚊𝚜
" SHARE " | @DREAM_SPORT
- ፓልመር ለ እስቴቫኦ ስለተናገረው ነገር፦
"ልትቀላቀለን ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን!" ነው ያልኩት ግን አንድም ቃል የተረዳ አይመስለኝም!
" SHARE " | @DREAM_SPORT
"ልትቀላቀለን ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን!" ነው ያልኩት ግን አንድም ቃል የተረዳ አይመስለኝም!
" SHARE " | @DREAM_SPORT
አንቶኒ ኤላንጋ ባለፉት ሁለት የውድድር ዘመናት የፕሪሚየር ሊጉ ምርጦች በላይ አሲስት አስመዝግቧል 🤯🎯
ONE FOOTBALL
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ONE FOOTBALL
" SHARE " | @DREAM_SPORT
በሩብ ፍፃሜው ቼልሲ ፓልሜራስን በመርታት እና ፍሉሜንስ ደግሞ አል ሂላልን በመርታት በቀጣይ በግማሽ ፍፃሜው እንደሚገናኙ ታውቋል !
ዛሬም ቀጥለው በሚደረጉት ጨዋታዎች ፒኤስጂ ከ ሙኒክ እና ዶርትመንድ ከሪያል ማድሪድ የሚያረጉት ጨዋታ በጉጉት የሚጠበቅ ይሆናል !
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ዛሬም ቀጥለው በሚደረጉት ጨዋታዎች ፒኤስጂ ከ ሙኒክ እና ዶርትመንድ ከሪያል ማድሪድ የሚያረጉት ጨዋታ በጉጉት የሚጠበቅ ይሆናል !
" SHARE " | @DREAM_SPORT
በታሪክ ፒኤስጂ ከ ባየር ሙኒክ ጋር 14 ጊዜ የተገናኙ ሲሆን ባየር ሙኒክ 8 ጊዜ በማሸነፍ የበላይነቱን ሲይዝ ፒኤስጂዎች ደግሞ 6 ጊዜ ማሸነፍ ችለዋል !
ዛሬስ የማን ስታት ይቀየር ይሆን ? 👇
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ዛሬስ የማን ስታት ይቀየር ይሆን ? 👇
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ፔድሮ ኔቶ እና ዲያጎ ጆታ በዎልቭስ ቤት እና በሃገራቸው ፖርቹጋል ብሄራዊ ቡድን ውስጥ አብረው መጫወት ችለው ነበረ !
ኔቶም ጆታን በቼልሲ አዲሱ ማልያ ላይ ከነወንድሙ ስማቸውን በማፃፍ መቼም እንደማይረሳቸው በትላንቱ ጨዋታ የህሊና ፀሎት ላይ አሳይቷል !
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ኔቶም ጆታን በቼልሲ አዲሱ ማልያ ላይ ከነወንድሙ ስማቸውን በማፃፍ መቼም እንደማይረሳቸው በትላንቱ ጨዋታ የህሊና ፀሎት ላይ አሳይቷል !
" SHARE " | @DREAM_SPORT
🚨 🇭🇷| ክሪስታል ፓላስ ቦርና ሶሳን ለማስፈረም ከአያክስ ጋር ንግግር እያደረገ ነው።
አያክስን መልቀቅ የሚፈልገው ክሮኤሽያዊውን የግራ መስመር ተከላካይ በርካታ ክለቦች እሱን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል።
✍TimvanDuijn14
" SHARE " | @DREAM_SPORT
አያክስን መልቀቅ የሚፈልገው ክሮኤሽያዊውን የግራ መስመር ተከላካይ በርካታ ክለቦች እሱን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል።
✍TimvanDuijn14
" SHARE " | @DREAM_SPORT
- ከ2026 ጀምሮ የኒኮ ዊሊያምስ የመልቀቂያ አንቀጽ 100 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚሆን ተገልጿል።
Fabrizio romano🎖
" SHARE " | @DREAM_SPORT
Fabrizio romano🎖
" SHARE " | @DREAM_SPORT
🚨 ብራይተን የክለብ ብሩጅ የግራ መስመር ተከላካይ ማክስም ደ ኩይፐርን ለማስፈረም ተቃርቧል ፤ የዝውውር ሂሳቡ 25 ሚሊዮን ዩሮ ነው ።
ለህክምና ምርመራ ቀጠሮ ተይዟል ።
(ምንጭ፡ FabrizioRomano)
" SHARE " | @DREAM_SPORT
ለህክምና ምርመራ ቀጠሮ ተይዟል ።
(ምንጭ፡ FabrizioRomano)
" SHARE " | @DREAM_SPORT
🚨 የአርሰናሉ አለቃ አርቴታ ክለቡ ከግዮክሬሽ ጋር በሁለት ሳምንት ጊዜ ከስምምነት እንዲደሮሱ ጊዜ ሰቷቸዋል!
[Mirror]
" SHARE " | @DREAM_SPORT
[Mirror]
" SHARE " | @DREAM_SPORT