የስልጠና እድል!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (“Trauma Bonding”) ሂደትና አስቸጋሪነት
ዛሬ ጠዋት፣ “የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (Trauma Bonding) ምንድን ነው?” የሚለውን ሃሳብ ተመልክተናል፡፡ አሁን ደግሞ ስለ ሂደቱና አስቸጋሪነቱ እንመልከት፡፡
በሕይወታችን ሰዎች አሰቃቂና ጎጂ የሆነ ነገር እያደረጉብን መለየት ወይም ሁኔታውን ማሸነፍ ሲያቅተን ሂደቱ ይህንን ይመስላል፡፡
1. ሰዎቹ እንደ ልማዳቸው ይጎዱናል
2. እኛም በሁኔታው እንጎዳና ከእነሱ ስለመለየት ወይም ጠንካራ ሆኖ ስለመመከት ማሰብ እንጀምራለን
3. ሰዎቹ ብዙም ሳይቆዩ ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ ሆነው በጥሩ ሁኔታ ይቀርቡናል
4. እኛም ሰዎቹ የተለወወጡ ወይም የተጸጸቱ መስሎን መለስ እንላለን
5. ሰዎቹ ለተወሰነ ጊዜ በአስገራሚ ሁኔታ ጥሩ ሆነው በማሳለፍ ያዘናጉናል
6. እኛም ከተወሰነ የእፎይታ ጊዜ በኋላ ራሳችንን ተጋላጭ አድርገን በማቅረብ ነገሩን ተወት እናደርገዋለን
7. ሰዎቹ በቁጥር አንድ ላይ የተጠቀሰውን የጉዳት ሁኔታ በመድገም ዑደቱን ይቀጥላሉ፡፡
ሰዎች በእነደዚህ አይነት የአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ የሚቆዩት የተለያየ ምንያት ለራሳቸው እየሰጡ ቢሆንም፣ ሲጠቃለል ግን ስሙ ያው ነው - የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (“Trauma Bonding”)
እንደዚህ አይነት ጥቃት አድራሾች በአብዛኛው ጊዜ ለሰው ስሜት ግድ የማይሰጣቸው፣ ለራሳቸውና ለራሳቸው ብቻ የሚያስቡ እና ከፍተኛ የሆነ የማታለል ብቃት ያላቸው ሰዎች ናቸው፡፡ በተጨማሪም ባዶ ቃልኪዳን በመስጠት እና እንደሚወዱንና እንደሚጠነቀቁልን የሚያሳምንበት ሁኔታና ቃል በመናገር የሚታወቁ ናቸው፡፡
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) ለምን መላቀቅ ያቅተናል?
1. ከተለየሁ አንድ ነገር ይደርስብኛል ብሎ የሚል ፍርሃት
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት አሁን እየደረሰበት ካለው ሁኔታ የበለጠ ምንም ሊደርስበት እንደማይችል ነው፡፡
2. ከተለየሁ አንድ ነገር አጣለሁ የሚል ስጋት
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት አሁን ካጣው ማንነቱ የበለጠ ምንም ነገር ሊጣ እንደማይችል ነው፡፡
3. እንደ ትዳር ያለ በቀላሉ ሊላቀቁት የማይችሉት የኪዳን ትስስር
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት ምንም እንኳን ኪዳንን አፍርሶ የመሄድ ምርጫ በቀላሉ ሊወሰድ የማይገባው ቢሆንም እዚያው ባለበት ሁኔታና ቦታ ሆኖ ከጥቃት አድራሹ አጉል ተጽእኖ በልጦና ጠንክሮ የሚገኝትን መንገድ መፈለግ እንዳለበት ነው፡፡
4. ጥቃት አድራጊዎቹን መውደድ፣ ማፍቀር ወይም ከእነሱ ተለይቶ መኖር እንደማይችሉ ማሰብ
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት በእንደዚህ አይነት ግንኙነት ውስጥ ለአመታት በቆዩ ቁጥር የሚከተለው ጉዳት እነሱን በማፍቀር ለመቆየትም ሆነ ግንኙነቱን ወደሚቀጥለው ደረጃ ለመውሰድ የማይችሉበት ደረጃ እንደሚደርሱ ነው፡፡
በእንደዚህ አይነት የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (“Trauma Bonding”) ውስጥ ራሳችሁን ካገኛችሁት አስፈላጊውንና ትክክለኛውን ምላሽ በመስጠት ራሳችሁን ነጻ እንድታወጡ ትመከራላችሁ፡፡
ከተጠቀሰው ርእስ ጉዳይ እና በሌሎች የሕይወት አስቸጋሪ ጉዳዮች ላይ ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ጥያቄያችሁን ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ሊንክ መላክ ትችላላችሁ፡፡
@DrEyobmamo
የዚህን ትምህርት የመጨረሻ ክፍል ዛሬ ማታ በ12 ሰዓት ይጠብቁ፡፡
በሚቀጥለው ፖስቴ፣ "ከአሰቃቂ (ጉዳት) ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች?" የሚለውን ሃሳብ እንመለከታለን፡፡
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
ዛሬ ጠዋት፣ “የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (Trauma Bonding) ምንድን ነው?” የሚለውን ሃሳብ ተመልክተናል፡፡ አሁን ደግሞ ስለ ሂደቱና አስቸጋሪነቱ እንመልከት፡፡
በሕይወታችን ሰዎች አሰቃቂና ጎጂ የሆነ ነገር እያደረጉብን መለየት ወይም ሁኔታውን ማሸነፍ ሲያቅተን ሂደቱ ይህንን ይመስላል፡፡
1. ሰዎቹ እንደ ልማዳቸው ይጎዱናል
2. እኛም በሁኔታው እንጎዳና ከእነሱ ስለመለየት ወይም ጠንካራ ሆኖ ስለመመከት ማሰብ እንጀምራለን
3. ሰዎቹ ብዙም ሳይቆዩ ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ ሆነው በጥሩ ሁኔታ ይቀርቡናል
4. እኛም ሰዎቹ የተለወወጡ ወይም የተጸጸቱ መስሎን መለስ እንላለን
5. ሰዎቹ ለተወሰነ ጊዜ በአስገራሚ ሁኔታ ጥሩ ሆነው በማሳለፍ ያዘናጉናል
6. እኛም ከተወሰነ የእፎይታ ጊዜ በኋላ ራሳችንን ተጋላጭ አድርገን በማቅረብ ነገሩን ተወት እናደርገዋለን
7. ሰዎቹ በቁጥር አንድ ላይ የተጠቀሰውን የጉዳት ሁኔታ በመድገም ዑደቱን ይቀጥላሉ፡፡
ሰዎች በእነደዚህ አይነት የአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ የሚቆዩት የተለያየ ምንያት ለራሳቸው እየሰጡ ቢሆንም፣ ሲጠቃለል ግን ስሙ ያው ነው - የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (“Trauma Bonding”)
እንደዚህ አይነት ጥቃት አድራሾች በአብዛኛው ጊዜ ለሰው ስሜት ግድ የማይሰጣቸው፣ ለራሳቸውና ለራሳቸው ብቻ የሚያስቡ እና ከፍተኛ የሆነ የማታለል ብቃት ያላቸው ሰዎች ናቸው፡፡ በተጨማሪም ባዶ ቃልኪዳን በመስጠት እና እንደሚወዱንና እንደሚጠነቀቁልን የሚያሳምንበት ሁኔታና ቃል በመናገር የሚታወቁ ናቸው፡፡
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) ለምን መላቀቅ ያቅተናል?
1. ከተለየሁ አንድ ነገር ይደርስብኛል ብሎ የሚል ፍርሃት
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት አሁን እየደረሰበት ካለው ሁኔታ የበለጠ ምንም ሊደርስበት እንደማይችል ነው፡፡
2. ከተለየሁ አንድ ነገር አጣለሁ የሚል ስጋት
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት አሁን ካጣው ማንነቱ የበለጠ ምንም ነገር ሊጣ እንደማይችል ነው፡፡
3. እንደ ትዳር ያለ በቀላሉ ሊላቀቁት የማይችሉት የኪዳን ትስስር
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት ምንም እንኳን ኪዳንን አፍርሶ የመሄድ ምርጫ በቀላሉ ሊወሰድ የማይገባው ቢሆንም እዚያው ባለበት ሁኔታና ቦታ ሆኖ ከጥቃት አድራሹ አጉል ተጽእኖ በልጦና ጠንክሮ የሚገኝትን መንገድ መፈለግ እንዳለበት ነው፡፡
4. ጥቃት አድራጊዎቹን መውደድ፣ ማፍቀር ወይም ከእነሱ ተለይቶ መኖር እንደማይችሉ ማሰብ
ከዚህ ሁኔታ የተነሳ በአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር ውስጥ ያለ ሰው ማሰብ ያለበት በእንደዚህ አይነት ግንኙነት ውስጥ ለአመታት በቆዩ ቁጥር የሚከተለው ጉዳት እነሱን በማፍቀር ለመቆየትም ሆነ ግንኙነቱን ወደሚቀጥለው ደረጃ ለመውሰድ የማይችሉበት ደረጃ እንደሚደርሱ ነው፡፡
በእንደዚህ አይነት የጉዳት (የስቃይ) ትስስር (“Trauma Bonding”) ውስጥ ራሳችሁን ካገኛችሁት አስፈላጊውንና ትክክለኛውን ምላሽ በመስጠት ራሳችሁን ነጻ እንድታወጡ ትመከራላችሁ፡፡
ከተጠቀሰው ርእስ ጉዳይ እና በሌሎች የሕይወት አስቸጋሪ ጉዳዮች ላይ ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ጥያቄያችሁን ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ሊንክ መላክ ትችላላችሁ፡፡
@DrEyobmamo
የዚህን ትምህርት የመጨረሻ ክፍል ዛሬ ማታ በ12 ሰዓት ይጠብቁ፡፡
በሚቀጥለው ፖስቴ፣ "ከአሰቃቂ (ጉዳት) ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች?" የሚለውን ሃሳብ እንመለከታለን፡፡
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
Telegram
Dr. Eyob Mamo
Life skill development!
You can contact me
@DrEyobmamo
You can contact me
@DrEyobmamo
ከአሰቃቂ (ጉዳት) ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች?
ከዚህ በፊት በተነጋገርናቸው የአሰቃቂ (ጉዳት) ትስስር ሃሳቦች አንጻር ችግር እንዳለበን ከተገነዘብን የሚከተሉትን የመፍትሄ እርምጃ መውሰድ ጠቃሚ ነው፡፡
1. ምንም አይነት ጥፋተኛ ብትሆኑም ሆነ ምንም አይነት ማንነት ቢኖራችሁ ማንም ሰው በምንም አይነት መልኩ በእናንተ ላይ ጉዳት የማድረስ መብት እንደሌለው አምናችሁ ተቀበሉ፡፡
2. ያለ-የሌለ አቅማችሁን ሰብስቡና ከሰዎቹ ሁኔታ የተነሳ እየደረሰባችሁ ያለውን ጉዳት ለራሳቸው ለሰዎቹ ግለጹላቸው፡፡
3. ስሜታችሁን ለሰዎቹ ለመንገር ስታስቡ የሚሰማችሁ የፍርሃት ስሜት ትክክለኛ የሆነ ስሜት እንደሆነ ተቀበሉት፣ ከመናገር ግን ወደኋላ አትበሉ፡፡
4. ሰዎቹን ለመናገር አቅም ካጣችሁ ወይም በመናገራችሁ ምክንያት የበለጠ ጉዳት እንደሚደርስባችሁ ካሰባችሁ ለሁኔታው ተገቢውን ምላሽ ሊሰጥ ለሚችል ሰው ለመናገር ሞክሩ፡፡
5. በጥቃት፣ በጉዳትና በጭቆና እድሜ ልካችሁን ከመኖር ይልቅ አንድ ጊዜ ወስናችሁና ለጊዜው ተጎድታችሁ የወደፊት ሕወታችሁን መስመር ማስያዝ የተሻለ እንደሆነ አትርሱ፡፡
ከተጠቀሰው ርእስ ጉዳይ እና በሌሎች የሕይወት አስቸጋሪ ጉዳዮች ላይ ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ጥያቄያችሁን ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ሊንክ መላክ ትችላላችሁ፡፡
@DrEyobmamo
የዛሬው ትምህርት ተጠናቀቀ!!
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
ከዚህ በፊት በተነጋገርናቸው የአሰቃቂ (ጉዳት) ትስስር ሃሳቦች አንጻር ችግር እንዳለበን ከተገነዘብን የሚከተሉትን የመፍትሄ እርምጃ መውሰድ ጠቃሚ ነው፡፡
1. ምንም አይነት ጥፋተኛ ብትሆኑም ሆነ ምንም አይነት ማንነት ቢኖራችሁ ማንም ሰው በምንም አይነት መልኩ በእናንተ ላይ ጉዳት የማድረስ መብት እንደሌለው አምናችሁ ተቀበሉ፡፡
2. ያለ-የሌለ አቅማችሁን ሰብስቡና ከሰዎቹ ሁኔታ የተነሳ እየደረሰባችሁ ያለውን ጉዳት ለራሳቸው ለሰዎቹ ግለጹላቸው፡፡
3. ስሜታችሁን ለሰዎቹ ለመንገር ስታስቡ የሚሰማችሁ የፍርሃት ስሜት ትክክለኛ የሆነ ስሜት እንደሆነ ተቀበሉት፣ ከመናገር ግን ወደኋላ አትበሉ፡፡
4. ሰዎቹን ለመናገር አቅም ካጣችሁ ወይም በመናገራችሁ ምክንያት የበለጠ ጉዳት እንደሚደርስባችሁ ካሰባችሁ ለሁኔታው ተገቢውን ምላሽ ሊሰጥ ለሚችል ሰው ለመናገር ሞክሩ፡፡
5. በጥቃት፣ በጉዳትና በጭቆና እድሜ ልካችሁን ከመኖር ይልቅ አንድ ጊዜ ወስናችሁና ለጊዜው ተጎድታችሁ የወደፊት ሕወታችሁን መስመር ማስያዝ የተሻለ እንደሆነ አትርሱ፡፡
ከተጠቀሰው ርእስ ጉዳይ እና በሌሎች የሕይወት አስቸጋሪ ጉዳዮች ላይ ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ጥያቄያችሁን ከዚህ በታች ባለው የቴሌግራም ሊንክ መላክ ትችላላችሁ፡፡
@DrEyobmamo
የዛሬው ትምህርት ተጠናቀቀ!!
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
የስልጠና እድል!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የስልጠና እድል!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
እናመሰግናለን!
የገንዘብ ነጻነት ስንል!
ምን ማለት ነው?
• የወቅቱን ገንዘብ የማግኘት አቅማችንን በመቀበል ቀስ በቀስ የማደግን እንቅስቃሴ መጀመር ማለት ነው፡፡
• የግልን እና የቤሰተብን ፍላጎት ለማሟላት በቂ የገንዘብ ምንጭ መፍጠር ማለት ነው፡፡
• በእጃችን የገባውን ገንዘብ በትክክለኛው መንገድ መጠቀም፣ ማባዛትና አልፎም ለሌሎች መትረፍ ማለት ነው፡፡
ምን ማለት አይደለም?
• በገንዘብ ሃብታም ለመሆን ጤና-ቢስ መንገዶችን መጠቀም ማለት አይደለም!
• ከልክ በላይ ሃብታም መሆን ማለት አይደለም! (ቢሆን ጥሩ የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ)
• ካለአግባብ የተለያዩ ቁሳቁሶችን መሰብሰብና ታዋቂ ለመሆን መጣጣር ማለት አይደለም!
ባለን የገንዘብ አቅምና ደረጃ ባለመረበሽ መረጋጋትና ለበለጠ መስራት የገንዘብ ነጻነጽ መነሻው ነው፡፡
በዚህ ርእስ ላይ የተዘጋጀላችሁን ስልጠና ላስታውሳችሁ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ምን ማለት ነው?
• የወቅቱን ገንዘብ የማግኘት አቅማችንን በመቀበል ቀስ በቀስ የማደግን እንቅስቃሴ መጀመር ማለት ነው፡፡
• የግልን እና የቤሰተብን ፍላጎት ለማሟላት በቂ የገንዘብ ምንጭ መፍጠር ማለት ነው፡፡
• በእጃችን የገባውን ገንዘብ በትክክለኛው መንገድ መጠቀም፣ ማባዛትና አልፎም ለሌሎች መትረፍ ማለት ነው፡፡
ምን ማለት አይደለም?
• በገንዘብ ሃብታም ለመሆን ጤና-ቢስ መንገዶችን መጠቀም ማለት አይደለም!
• ከልክ በላይ ሃብታም መሆን ማለት አይደለም! (ቢሆን ጥሩ የመሆኑ እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ)
• ካለአግባብ የተለያዩ ቁሳቁሶችን መሰብሰብና ታዋቂ ለመሆን መጣጣር ማለት አይደለም!
ባለን የገንዘብ አቅምና ደረጃ ባለመረበሽ መረጋጋትና ለበለጠ መስራት የገንዘብ ነጻነጽ መነሻው ነው፡፡
በዚህ ርእስ ላይ የተዘጋጀላችሁን ስልጠና ላስታውሳችሁ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
የዶሮዋ የመንጫጫት አባዜ
“ኤሊ ማንም ሳያውቅ በሺዎች የሚቆጠሩ እንቁላሎችን ትጥላለች፣ ነገር ግን ዶሮ አንድ እንቁላል ስትጥል ለሃገሩ በሙሉ ይነገራል” - Malay proverbs
• አንድን ነገር ከመስራታችሁ በፊት ለመስራት ያሰባችሁትን ነገር ለብዙ ሰዎች የምታወሩ ከሆነ፣
• አንድን ነገር ከሰራችሁ በኋላ እናንተ መስራታችሁን ሰዎች ሁሉ እንዲያውቁላችሁ የምትጣጣሩ ከሆነ፣
• ሰዎች የሰሩትን ስራ እንደራሳችሁ አድርጋችሁ የምታቀርቡ ከሆነ፣
• እናንት ብዙ እንደምትሰሩና ሌላው ሰው ግን ምንም እንደማይሰራ ለማሳየት የምትሞክሩ ከሆነ፣
• የሌሎች የስራ ውጤት ጊዜውን ጠብቆ ብቅ ሲል ውስጣችሁ ደስ የማይለው ከሆነና “ባላየ” እና “ባልሰማ” ለማለፍ የምትሞክሩ ከሆነ፣
• በማሕበራዊ ሚዲያ የምትለቁት ነገር ብዙና “አንጸባራቂ” በአካል የሚታየው ሁኔታ ግን ከዚያ ጋር የማይመጥንና እጅግ አናሳ ከሆነ፣
የዶሮዋ ትንሽ ሰርቶ ወይም ሳይሰሩ ብዙ የመንጫጫት አባዜ እንደተጠናወታችሁ ጠቋሚ ነው፡፡
በዝምታ እናቅድ!
በዝምታ ዝግጅታችንን እንጨርስ!
በዝምታ እንጀምር!
በመጨረሻም ስራችን ከዚያም አንደበታችን ይናገር!
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
“ኤሊ ማንም ሳያውቅ በሺዎች የሚቆጠሩ እንቁላሎችን ትጥላለች፣ ነገር ግን ዶሮ አንድ እንቁላል ስትጥል ለሃገሩ በሙሉ ይነገራል” - Malay proverbs
• አንድን ነገር ከመስራታችሁ በፊት ለመስራት ያሰባችሁትን ነገር ለብዙ ሰዎች የምታወሩ ከሆነ፣
• አንድን ነገር ከሰራችሁ በኋላ እናንተ መስራታችሁን ሰዎች ሁሉ እንዲያውቁላችሁ የምትጣጣሩ ከሆነ፣
• ሰዎች የሰሩትን ስራ እንደራሳችሁ አድርጋችሁ የምታቀርቡ ከሆነ፣
• እናንት ብዙ እንደምትሰሩና ሌላው ሰው ግን ምንም እንደማይሰራ ለማሳየት የምትሞክሩ ከሆነ፣
• የሌሎች የስራ ውጤት ጊዜውን ጠብቆ ብቅ ሲል ውስጣችሁ ደስ የማይለው ከሆነና “ባላየ” እና “ባልሰማ” ለማለፍ የምትሞክሩ ከሆነ፣
• በማሕበራዊ ሚዲያ የምትለቁት ነገር ብዙና “አንጸባራቂ” በአካል የሚታየው ሁኔታ ግን ከዚያ ጋር የማይመጥንና እጅግ አናሳ ከሆነ፣
የዶሮዋ ትንሽ ሰርቶ ወይም ሳይሰሩ ብዙ የመንጫጫት አባዜ እንደተጠናወታችሁ ጠቋሚ ነው፡፡
በዝምታ እናቅድ!
በዝምታ ዝግጅታችንን እንጨርስ!
በዝምታ እንጀምር!
በመጨረሻም ስራችን ከዚያም አንደበታችን ይናገር!
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
በገንዘብ ለማደግ ጊዜው አላለፈም!
አንዳንድ ሰዎች ገንዘብ ለማግኘት ምን ማድረግ እንዳለባቸው ሲያስቡ ገና፣ በዙሪያቸውና በተለይም በማሕበራዊ ገጾች ላይ ከልክ በላይ ገንዘብ እንዳገኙ የሚናገሩ ሰዎችን በመስማት ብቻ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይጫጫናቸዋል፡፡
እንደዚህ አይነቱ ስሜት ካለንበት ተነስተን ወደ አሰብንበት ደረጃ ለመድረስ መጀመር ስለሚገባን ትክክለኛ ጉዞ ማቀድም አይፈቅድልንም፡፡ ይህ የሚሆነው፣ ሁሉም ነገር ከአቅም በላይ እንደሆነና በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ርቀው እንደሄዱ ከማሰብ ከሚመጣ ጫና የተነሳ ነው፡፡
አንድን ነገር ላስታውሳችሁ - ትክክለኛ ሕልም እስካላችሁ ድረስ በፍጹም ወደ ኋላ አልቀራችሁም፡፡
ሁኔታው ግን “ቅጽበታዊ” ሳይሆን “ሂደታዊ” መሆኑን ባለመዘንጋት በትእግስት ተንቀሳቀሱ፡፡
በገንዘብ ስለማደግ ስናስብ ለመኖር የፈለግነውን የኑሮ አይነት ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ካወጣን በኋላ ያንን ሕልም ለማሳካት መንቀሳቀስን እንደሚጠይቅ ማወቅ አለብን፡፡ የግል ሕልማችንን ከማንም ሰው ሕልም ጋር ማነጻጸር አሉታዊ እና አድካሚ ኃይል ነው፡፡
በዚህ ርእስ ዙሪያ ተገቢውን ግንዛቤ ለማዳበር የሚረዳችሁ ስልጠና መዘጋጀቱን አስታውሱ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
አንዳንድ ሰዎች ገንዘብ ለማግኘት ምን ማድረግ እንዳለባቸው ሲያስቡ ገና፣ በዙሪያቸውና በተለይም በማሕበራዊ ገጾች ላይ ከልክ በላይ ገንዘብ እንዳገኙ የሚናገሩ ሰዎችን በመስማት ብቻ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይጫጫናቸዋል፡፡
እንደዚህ አይነቱ ስሜት ካለንበት ተነስተን ወደ አሰብንበት ደረጃ ለመድረስ መጀመር ስለሚገባን ትክክለኛ ጉዞ ማቀድም አይፈቅድልንም፡፡ ይህ የሚሆነው፣ ሁሉም ነገር ከአቅም በላይ እንደሆነና በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ርቀው እንደሄዱ ከማሰብ ከሚመጣ ጫና የተነሳ ነው፡፡
አንድን ነገር ላስታውሳችሁ - ትክክለኛ ሕልም እስካላችሁ ድረስ በፍጹም ወደ ኋላ አልቀራችሁም፡፡
ሁኔታው ግን “ቅጽበታዊ” ሳይሆን “ሂደታዊ” መሆኑን ባለመዘንጋት በትእግስት ተንቀሳቀሱ፡፡
በገንዘብ ስለማደግ ስናስብ ለመኖር የፈለግነውን የኑሮ አይነት ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ካወጣን በኋላ ያንን ሕልም ለማሳካት መንቀሳቀስን እንደሚጠይቅ ማወቅ አለብን፡፡ የግል ሕልማችንን ከማንም ሰው ሕልም ጋር ማነጻጸር አሉታዊ እና አድካሚ ኃይል ነው፡፡
በዚህ ርእስ ዙሪያ ተገቢውን ግንዛቤ ለማዳበር የሚረዳችሁ ስልጠና መዘጋጀቱን አስታውሱ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ብዙዎች ከአሁኑ በመመዝገብ ላይ ናቸው!
መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገልጹ መረጃው ይላክሎታል!
@DrEyobmamo
መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገልጹ መረጃው ይላክሎታል!
@DrEyobmamo
ብንስማማስ ???!!!
እንዲህ የሚል ከጥንት ጀምሮ የሚታወቅ የአይሁዳውያን ተረት አለ፡-
አንዲት በጣም የተራበች ድመት ከአንድ ሱቅ ስጋ ሰረቀች፡፡ ያንን ሌብነቷን የተመለከተ አንድ ውሻ ነበረና እኩል ካላካፈልሽኝ አጋልጥሻለሁ አላት፡፡ ድመቷ መካፈል ስላልፈለገች መጣላት ጀመሩ፡፡
ሁለቱ በነበራቸው ጸብ ማንም ማሸነፍ ስላልቻለና ጸቡ ማቆሚያ ስላጣ የስጋው ሽታ ስቧት የመጣች በአካባቢው የነበረችን አንዲት ቀበሮ ጠሩና እንድትዳናኛቸው ጠየቋት፡፡
ቀበሮዋ፣ “ከምትጣሉ ስጋውን እኩል ተካፈሉ” የሚልን ቀላል ምክር ለገሰቻቸው፡፡ በምክሩ ሁለቱም በመስማማታቸው ድመት ስጋውን ለሁለት ቆርጣ ለውሻ አካፈለች፡፡
ሆኖም ውሻው፣ የተሰጠው ድርሻ አናሳ እንደሆነ በማሰብ ጸቡን አላበርድ አለ፡፡ በዚያን ጊዜ ቀበሮ የስጋውን መጠን በማስተካከል ሰበብ ከድመት ድርሻ ላይ ደህና አድርጎ በመቦጨቅ ዋጥ በማድረግ ውሻን አስደሰተና ለማስተካከል ሞከረ፡፡
አሁን ደግሞ ድመት የእሷ በመቀነሱ ምክንያት፣ “የውሻ ድርሻ በዝቷል” በማለት ጸቡን አላበርድ አለች፡፡ አሁንም ቀበሮ ድመትን ለማስደሰት በሚል ሰበብ ከውሻው ድርሻ ላይ ጠቀም ያለ መጠን ቦጨቅ በማድረግ ዋጥ አደረገ፡፡
አሁን ደግሞ ውሻ እንደገና የእሱ ማነሱን ሲያይ የድመት በዝቷል፣ ከዚያም ቀበሮ ድርጊቱን ሲደጋግም ድመት ደግሞ የውሻ በዝቷል ሲባባሉ፣ ቀበሮ ከዚህም ከዚያም ሲቀናንስ ስጋውን ጨረሰውና ድመትና ውሻ ምንም ሳይደርሳቸው ባዶ ቀሩ ይባላል፡፡
ተጣልተን ሁሉን ከምናጣ ተስማምተን ግማሽ ማግኘቱና አብሮ መኖሩ አይሻለንም?
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
እንዲህ የሚል ከጥንት ጀምሮ የሚታወቅ የአይሁዳውያን ተረት አለ፡-
አንዲት በጣም የተራበች ድመት ከአንድ ሱቅ ስጋ ሰረቀች፡፡ ያንን ሌብነቷን የተመለከተ አንድ ውሻ ነበረና እኩል ካላካፈልሽኝ አጋልጥሻለሁ አላት፡፡ ድመቷ መካፈል ስላልፈለገች መጣላት ጀመሩ፡፡
ሁለቱ በነበራቸው ጸብ ማንም ማሸነፍ ስላልቻለና ጸቡ ማቆሚያ ስላጣ የስጋው ሽታ ስቧት የመጣች በአካባቢው የነበረችን አንዲት ቀበሮ ጠሩና እንድትዳናኛቸው ጠየቋት፡፡
ቀበሮዋ፣ “ከምትጣሉ ስጋውን እኩል ተካፈሉ” የሚልን ቀላል ምክር ለገሰቻቸው፡፡ በምክሩ ሁለቱም በመስማማታቸው ድመት ስጋውን ለሁለት ቆርጣ ለውሻ አካፈለች፡፡
ሆኖም ውሻው፣ የተሰጠው ድርሻ አናሳ እንደሆነ በማሰብ ጸቡን አላበርድ አለ፡፡ በዚያን ጊዜ ቀበሮ የስጋውን መጠን በማስተካከል ሰበብ ከድመት ድርሻ ላይ ደህና አድርጎ በመቦጨቅ ዋጥ በማድረግ ውሻን አስደሰተና ለማስተካከል ሞከረ፡፡
አሁን ደግሞ ድመት የእሷ በመቀነሱ ምክንያት፣ “የውሻ ድርሻ በዝቷል” በማለት ጸቡን አላበርድ አለች፡፡ አሁንም ቀበሮ ድመትን ለማስደሰት በሚል ሰበብ ከውሻው ድርሻ ላይ ጠቀም ያለ መጠን ቦጨቅ በማድረግ ዋጥ አደረገ፡፡
አሁን ደግሞ ውሻ እንደገና የእሱ ማነሱን ሲያይ የድመት በዝቷል፣ ከዚያም ቀበሮ ድርጊቱን ሲደጋግም ድመት ደግሞ የውሻ በዝቷል ሲባባሉ፣ ቀበሮ ከዚህም ከዚያም ሲቀናንስ ስጋውን ጨረሰውና ድመትና ውሻ ምንም ሳይደርሳቸው ባዶ ቀሩ ይባላል፡፡
ተጣልተን ሁሉን ከምናጣ ተስማምተን ግማሽ ማግኘቱና አብሮ መኖሩ አይሻለንም?
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
ሶሰቱ የሃብት ምንጮች!
በገንዘብ በማደግ ራሳችንን ከመቻል አልፈን ለቤተሰባችንና ለወዳጆቻችን ለመትረፍ ከፈለግን ያለን የሃብት ምንጭ በገንዘብ ብቻ እንደማይወሰን መገንዘብ አስፈላጊ ነው፡፡
እንደ ጤንነት እና የመሳሰሉን ወሳኝ ሁኔታዎች እንደ ሃብት የመቁጠራችን እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ . . .
1. ከገንዘብ የሚነሳ ሃብት አለ፣
2. ከጊዜ የሚነሳ ሃብት አለ፣
3. ከእውቀት የሚነሳ ሃብት አለ፡፡
የእነዚህን የሶስቱን የሃብት መነሻዎች መስተጋብር (interaction) በሚገባ ማወቅና ከየትኛው መነሳት እንዳለብን መገንዘብ በጣም መሰረታዊ ነው፡፡
አንዱ ካለን ሌላኛውን እንዴት መውለድ እንደምንችልና ያንን የወለድነውን ደግሞ መልሰን የመጀመሪያውን ለማባዛት እንዴት መስራት እንዳለብን የማወቅን ጥበብ ይጠይቃል፡፡
በዚህና በመሳሰሉት ተግባራዊ ክህሎቶች ለመሰልጠንና ለማደግ የተዘጋጀላችሁ ስልጠና አለና ከመመዝገብ ችላ አትበሉ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
በገንዘብ በማደግ ራሳችንን ከመቻል አልፈን ለቤተሰባችንና ለወዳጆቻችን ለመትረፍ ከፈለግን ያለን የሃብት ምንጭ በገንዘብ ብቻ እንደማይወሰን መገንዘብ አስፈላጊ ነው፡፡
እንደ ጤንነት እና የመሳሰሉን ወሳኝ ሁኔታዎች እንደ ሃብት የመቁጠራችን እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ . . .
1. ከገንዘብ የሚነሳ ሃብት አለ፣
2. ከጊዜ የሚነሳ ሃብት አለ፣
3. ከእውቀት የሚነሳ ሃብት አለ፡፡
የእነዚህን የሶስቱን የሃብት መነሻዎች መስተጋብር (interaction) በሚገባ ማወቅና ከየትኛው መነሳት እንዳለብን መገንዘብ በጣም መሰረታዊ ነው፡፡
አንዱ ካለን ሌላኛውን እንዴት መውለድ እንደምንችልና ያንን የወለድነውን ደግሞ መልሰን የመጀመሪያውን ለማባዛት እንዴት መስራት እንዳለብን የማወቅን ጥበብ ይጠይቃል፡፡
በዚህና በመሳሰሉት ተግባራዊ ክህሎቶች ለመሰልጠንና ለማደግ የተዘጋጀላችሁ ስልጠና አለና ከመመዝገብ ችላ አትበሉ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
መጪው የቴሌግራም (online) ስልጠና . . .
• ካለንበት አናሳ የገንዘብ አቅም ቅርቃሮ የምንወጣበትን መንገድ ያመላክተናል፡፡
• የምናገባውን ገንዘብ የት እንደሄደ ሳናውቀው ከማባከን ራስን የመጠበቂያውን ብልሃት ያሳየናል፡፡
• የምናገኘውን ገንዘብ ኢንቨስት በማድረግ እንዴት ማባዛት እንደምንችል አቅጣጫውን ይጠቁመናል፡፡
• ገንዘብን አስመልክቶ ለክስረት የሚዳርጉ ቀንደኛ የሆኑ አጉል ልማዶችን በመጠቆም የጥንቃቄውን ጥበብ ያስታውሰናል፡፡
• ሁሉም ሰው ከገንዘብ ጋር ያለው ግንኙነት ከራሱ ማንነት፣ ካለፈው ታሪኩ እና ከልምምዱ ጋር የሚነካካ መሆኑን በምሳሌ ይገልጽልናል፡፡
ለዚህ ስልጠና በርካቶች በመመዝገብ ላይ ናቸው፡፡ እርሶም ይመዝገቡ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
• ካለንበት አናሳ የገንዘብ አቅም ቅርቃሮ የምንወጣበትን መንገድ ያመላክተናል፡፡
• የምናገባውን ገንዘብ የት እንደሄደ ሳናውቀው ከማባከን ራስን የመጠበቂያውን ብልሃት ያሳየናል፡፡
• የምናገኘውን ገንዘብ ኢንቨስት በማድረግ እንዴት ማባዛት እንደምንችል አቅጣጫውን ይጠቁመናል፡፡
• ገንዘብን አስመልክቶ ለክስረት የሚዳርጉ ቀንደኛ የሆኑ አጉል ልማዶችን በመጠቆም የጥንቃቄውን ጥበብ ያስታውሰናል፡፡
• ሁሉም ሰው ከገንዘብ ጋር ያለው ግንኙነት ከራሱ ማንነት፣ ካለፈው ታሪኩ እና ከልምምዱ ጋር የሚነካካ መሆኑን በምሳሌ ይገልጽልናል፡፡
ለዚህ ስልጠና በርካቶች በመመዝገብ ላይ ናቸው፡፡ እርሶም ይመዝገቡ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ወሳኝ የገንዘብ ጥያቄዎች
አሁን ካለንበት የገንዘብም ሆነ የኑሮ ደረጃ ለመሻሻል ከፈለግን የሚከተሉትን ጥያቄዎች መመለስ አለብን፡፡
1. በገንዘብ አቅሜ ምን ደረጃ ላይ ነው ያለሁት?
2. ይህንን አቅሜን ምን ደረጃ ድረስ ማሳደግ እፈልጋለሁ?
3. እዚህ ያሰብኩት ደረጃ ላይ መቼ መድረስ እፈልጋለሁ?
4. እዚህ ደረጃ ለመድረስ ምን አይነት ተግባራዊ እቅዶች ማውጣትና መንቀሳቀስ አለብኝ?
እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ስንሞክር በቀጥታ ማዳበር ስለሚገባን ክህሎትና ሊኖረን ስለሚገባ ዲሲፕሊን ያስታውሰናል፡፡
በዚህ ርእስ ዙሪያ ተገቢውን ግንዛቤ ለማዳበር የሚረዳችሁ ስልጠና መዘጋጀቱን አስታውሱ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
አሁን ካለንበት የገንዘብም ሆነ የኑሮ ደረጃ ለመሻሻል ከፈለግን የሚከተሉትን ጥያቄዎች መመለስ አለብን፡፡
1. በገንዘብ አቅሜ ምን ደረጃ ላይ ነው ያለሁት?
2. ይህንን አቅሜን ምን ደረጃ ድረስ ማሳደግ እፈልጋለሁ?
3. እዚህ ያሰብኩት ደረጃ ላይ መቼ መድረስ እፈልጋለሁ?
4. እዚህ ደረጃ ለመድረስ ምን አይነት ተግባራዊ እቅዶች ማውጣትና መንቀሳቀስ አለብኝ?
እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ስንሞክር በቀጥታ ማዳበር ስለሚገባን ክህሎትና ሊኖረን ስለሚገባ ዲሲፕሊን ያስታውሰናል፡፡
በዚህ ርእስ ዙሪያ ተገቢውን ግንዛቤ ለማዳበር የሚረዳችሁ ስልጠና መዘጋጀቱን አስታውሱ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በተፈጥሮ “ሰው’ ነት” - ከማንም አልበልጥም ከማንም አላንስም!
በዘርና በቋንቋ - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በመልክና በቁመና - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በቆዳ ቀለም - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት የፈጣሪ ስጦታዎች አማካኝነት በማንም ላይ የበላይነት፣ ከማንም ስርም የበታችነት ከተሰማኝ በራሴ ላይ ያለኝ አመለካከት ላይ መስራት እንደሚገባኝ ጠቋሚ ነው፡፡
ከሌላው ሰው የመብለጥና የማነስ ሁኔታ ሊከሰት ከቻለ፣ ሊሆን የሚችለው በሶስት ነገሮች ምክንያት ነው፡-
1. ባሳደኩትና በየእለቱ በማሳየው መልካም ወይም መጥፎ ባህሪይ አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
2. የእኔን፣ የቤተሰቤንና የሕብረተሰቤን ሕይወት ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ በማከናውናቸው ወይም ችላ በምላቸው ተግባሮቼ አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
3. ባዳበርኩት ወይም ችላ ባልኩት የሕይወት ዲሲፕሊን አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
ከራሳችን አልፈን ለሌሎች የሚተርፍ ሕይወት ውስጥ ለመግባት ካስፈለገ ትርጉም የለሹንና የውሸቱን የበላይነትና የበታችነት ስሜት ተወት በማድረግ በእርግጥም ተሽለን እንድንገኝ በሚያደርግን ልማድና ልምምድ ላይ እናተኩር፡፡
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
በተፈጥሮ “ሰው’ ነት” - ከማንም አልበልጥም ከማንም አላንስም!
በዘርና በቋንቋ - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በመልክና በቁመና - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በቆዳ ቀለም - ከማንም አልበልጥም፣ ከማንም አላንስም!
በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት የፈጣሪ ስጦታዎች አማካኝነት በማንም ላይ የበላይነት፣ ከማንም ስርም የበታችነት ከተሰማኝ በራሴ ላይ ያለኝ አመለካከት ላይ መስራት እንደሚገባኝ ጠቋሚ ነው፡፡
ከሌላው ሰው የመብለጥና የማነስ ሁኔታ ሊከሰት ከቻለ፣ ሊሆን የሚችለው በሶስት ነገሮች ምክንያት ነው፡-
1. ባሳደኩትና በየእለቱ በማሳየው መልካም ወይም መጥፎ ባህሪይ አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
2. የእኔን፣ የቤተሰቤንና የሕብረተሰቤን ሕይወት ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ በማከናውናቸው ወይም ችላ በምላቸው ተግባሮቼ አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
3. ባዳበርኩት ወይም ችላ ባልኩት የሕይወት ዲሲፕሊን አማካኝነት የበላይ ወይም የበታች ልሆን እችላለሁ፡፡
ከራሳችን አልፈን ለሌሎች የሚተርፍ ሕይወት ውስጥ ለመግባት ካስፈለገ ትርጉም የለሹንና የውሸቱን የበላይነትና የበታችነት ስሜት ተወት በማድረግ በእርግጥም ተሽለን እንድንገኝ በሚያደርግን ልማድና ልምምድ ላይ እናተኩር፡፡
https://www.tg-me.com/Dreyob
https://m.youtube.com/user/naeleyob623
https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
ለጊዜው ችግር የለውም!!!
ለጊዜው የገንዘብ እጥረት ቢኖርብኝ ችግር የለውም - ችግር ያለው ከወቅቱ ችግሬ የመውጣት ፍላጎትና እቅዱ ከሌለኝ ነው!
ለጊዜው የማልፈልገውን ስራ መስራቴ ችግር የለውም - ችግር ያለው መስራት የምፈልገውን ስራ ካላወኩኝ ወይም እያወኩት ወደዚያ ደረጃ ለመድረስ ምንም እንቅስቃሴ ካለዳረኩኝ ነው!
ለጊዜው በቤተሰብ ወይም በሌሎች ሰዎች ድጋፍ ስር መሆኑ ችግር የለውም - ችግር ያለው በሰዎች ላይ ተደግፎ ከመቅረት ሁኔታ ለመውጣት ምን ማድረግ እንዳለብኝ ለማወቅ ማንበብ፣ መሰልጠንና መሻሻል ካልፈለኩኝ ነው!
ለጊዜው ሰዎች ባደረጉብኝ ክፉ ነገር ምክንያት መቸገሬ ችግር የለውም - ችግር ያለው ሰዎች አደረጉብኝ ብዬ የማስበውን ሁኔታ ሳሰላስል፣ ስለሱ ሳወራና ሳማርር መኖሬ ላይ ነው!
በእነዚህ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ዙሪያ ሰፋ ያለ ግንዛቤ በመያዝ ወደፊት ለመዝለቅ ከፈለግን ያንን የሚያግዝን ስልጣነ ተዘጋጅቷል፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ለጊዜው የገንዘብ እጥረት ቢኖርብኝ ችግር የለውም - ችግር ያለው ከወቅቱ ችግሬ የመውጣት ፍላጎትና እቅዱ ከሌለኝ ነው!
ለጊዜው የማልፈልገውን ስራ መስራቴ ችግር የለውም - ችግር ያለው መስራት የምፈልገውን ስራ ካላወኩኝ ወይም እያወኩት ወደዚያ ደረጃ ለመድረስ ምንም እንቅስቃሴ ካለዳረኩኝ ነው!
ለጊዜው በቤተሰብ ወይም በሌሎች ሰዎች ድጋፍ ስር መሆኑ ችግር የለውም - ችግር ያለው በሰዎች ላይ ተደግፎ ከመቅረት ሁኔታ ለመውጣት ምን ማድረግ እንዳለብኝ ለማወቅ ማንበብ፣ መሰልጠንና መሻሻል ካልፈለኩኝ ነው!
ለጊዜው ሰዎች ባደረጉብኝ ክፉ ነገር ምክንያት መቸገሬ ችግር የለውም - ችግር ያለው ሰዎች አደረጉብኝ ብዬ የማስበውን ሁኔታ ሳሰላስል፣ ስለሱ ሳወራና ሳማርር መኖሬ ላይ ነው!
በእነዚህ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ዙሪያ ሰፋ ያለ ግንዛቤ በመያዝ ወደፊት ለመዝለቅ ከፈለግን ያንን የሚያግዝን ስልጣነ ተዘጋጅቷል፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
አንዳንድ በነገሩ በሚገባ ያሰቡና ያጠኑ አዋቂዎች እንዲህ ይሉናል . . .
ከ20 ዓመት በታች የለጋነትና “የሞኝነት” ጊዜ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር በገንዘብ ላይ ያለንም ግንዛቤ አናሳ ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባት ገንዘብን ብናገኝ ያገኘነውን ገንዘብ የምናውለው ዘለቄታ ለሌለው ነገር ሊሆን ይችላል፡፡
ከ20 ዓመት እስከ 35 ዓመት ቤተሰብን የመመስረትን ፍላጎት የምናዳብርበት ጊዜ ነው፡፡ ከዚሁም ጋር የገንዘብ ፍላጎታችንና ትኩረታችን አብሮ ይለወጣል፣ ስለወደፊትም ስለሚኖረን ኑሮ ማቀድ ወይም ደግሞ መጨነቅ እንጀምራን፡፡
ከ35 ዓመት እስከ 55 ዓመት የገንዘብ አቅማችንን የምንመሰርትበትና የምንገነባበት ጊዜ ነው፡፡ ማለትም፣ ቀድሞ ባስቀመጥነው እቅድና መሰረት ላይ በመገንባት ጠንክረን የምንሰራበትና የገንዘብ አቅማችንን የምናሳድግበት ጊዜ ነው፡፡
ከ55 ዓመት በላይ ደግሞ ቀድሞ ለፍተን በገነባነው የገንዘብ አቅምና መሰረት ላይ በመረጋጋት የምንኖርበት ጊዜ ነው፡፡ በዚህ እድሜያችን በገንዘብ ተደላድለን ካልተረጋጋን ሁኔታው ምንም እንኳን አሳሳቢ ቢሆንም ተስፋ ግን አይቆረጥም
ይህ እይታ ገንዘብን ከወቅቱ እድሜአችን ጋር በማዛመድ ማየት እንደሚገባን ይጠቁመናል፡፡
ጥያቄው ግን፣ “የገንዘብ አቅምና አቋማችንን እንዴት እንገንባ?” የሚለው ነው፡፡
በዚህ ጉዳይ ላይ በርካታ መርሆችንና መመሪያዎችን የሚሰጣችሁ ስልጠና አያምልጣችሁ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
ከ20 ዓመት በታች የለጋነትና “የሞኝነት” ጊዜ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር በገንዘብ ላይ ያለንም ግንዛቤ አናሳ ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባት ገንዘብን ብናገኝ ያገኘነውን ገንዘብ የምናውለው ዘለቄታ ለሌለው ነገር ሊሆን ይችላል፡፡
ከ20 ዓመት እስከ 35 ዓመት ቤተሰብን የመመስረትን ፍላጎት የምናዳብርበት ጊዜ ነው፡፡ ከዚሁም ጋር የገንዘብ ፍላጎታችንና ትኩረታችን አብሮ ይለወጣል፣ ስለወደፊትም ስለሚኖረን ኑሮ ማቀድ ወይም ደግሞ መጨነቅ እንጀምራን፡፡
ከ35 ዓመት እስከ 55 ዓመት የገንዘብ አቅማችንን የምንመሰርትበትና የምንገነባበት ጊዜ ነው፡፡ ማለትም፣ ቀድሞ ባስቀመጥነው እቅድና መሰረት ላይ በመገንባት ጠንክረን የምንሰራበትና የገንዘብ አቅማችንን የምናሳድግበት ጊዜ ነው፡፡
ከ55 ዓመት በላይ ደግሞ ቀድሞ ለፍተን በገነባነው የገንዘብ አቅምና መሰረት ላይ በመረጋጋት የምንኖርበት ጊዜ ነው፡፡ በዚህ እድሜያችን በገንዘብ ተደላድለን ካልተረጋጋን ሁኔታው ምንም እንኳን አሳሳቢ ቢሆንም ተስፋ ግን አይቆረጥም
ይህ እይታ ገንዘብን ከወቅቱ እድሜአችን ጋር በማዛመድ ማየት እንደሚገባን ይጠቁመናል፡፡
ጥያቄው ግን፣ “የገንዘብ አቅምና አቋማችንን እንዴት እንገንባ?” የሚለው ነው፡፡
በዚህ ጉዳይ ላይ በርካታ መርሆችንና መመሪያዎችን የሚሰጣችሁ ስልጠና አያምልጣችሁ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo